View
2
Download
0
Category
Preview:
Citation preview
1
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLላዊ mNGሥTdb#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETAOF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND
PEOPLES REGIONAL STATE
bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïCKLላዊ መንግሥት ም/b@T -ÆqEnT
ማውጫ
የሎካ -አባያ ብሔራዊ ፓርክን የድንበር ክልልለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር 95/2004
የሎካ -አባያ ብሔራዊ ፓርክን የድንበር ክልልለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር95/2001
የክልሉ የዱር እንስሳት ሀብት በብዛትየሚገኝባቸውን ስነ-ምህዳራዊ ጠቀሜታ ያላቸውንአከባቢዎች በአግባቡ እንዲጠበቁ፣ እንዲለሙናዘለቄታዊ ጥቅም ለህብረተሰቡ መስጠት እንዲችሉለማድረግ፣
በዚህ መሰረት በሲዳማ ዞን አስፈላጊውንመስፈርቶችን አሟልቶ የተገኙውን የዱር እንስሳትክልል በብሔራዊ ፓርክነት መቋቋም አስፈላጊ ሆኖበመገኘቱ፣
ስለዚህ የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት አስፈጻሚና ፈጻሚ አካላትንስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር133/2003 አንቀጽ 45 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረትየሚከተለው ደንብ ተደንግጓል፡፡
ክፍል አንድጠቅላላ ድንጋጌዎች
CONTENTS
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF LOKA PARK NO 95/2009
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF LOKA PARK NO 95/2009
In order to be able to conserve, develop andsustainably utilize the wildlife resources in the areasthat have potential wildlife resources andecologically importance to the benefits of thecommunity.
For it is found necessary to establish the wildlifearea that exist in Sidama Zone, which is verified tosatisfying the necessary criteria, as a National Park,.
Hence, the following regulation is issued as per theproclamation which is made to define the authorityand task of the Southern Nations, Nationalities andPeoples’ Regional State No.64/2003, Article 56sub-article 1.
PART ONEGENRAL PROVISIONS
18ኛ ›mT q$_R 1ሀêú መስከረም 8 qN 2004
18th Year No 1Hawassa sebtember 19/2011
2
1/ አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ ‹‹በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልል መንግስት የሎካ-አባያን ብሔራዊፓርክ ክልል ለመወሰን የወጣ ደንብቁጥር95/2004” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2/ T R Ù »
¾nK< አገባብ K?L ƒ`ÑÁcÖ¨< "MJ’ue}k` u²=I Å”w ¨
3
2. ´ር´` SÓKÝ
2.2 ሎካ ፓርክ
1. ጉልት ቁጥር 1 የሚጀምረው ከአባያ ዙሪያቀበሌ መንደር በስተሰሜን አቅጣጫ ከዶንጋተራራ አጠገብ ከሚገኝ ትልቅ የግራር ዛፍግንድ ላይ ሲሆን፣ ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 06°36'50'' cT@”“ 38°00'36'' Ue^p፣
2. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ሰሜንምስራቅ አቅጣጫ 5.10 ኪሜ ዕርቀት ላይየኮጦጦና የቦራን ኮረብታማ መሬቶች ወደፓርኩ በማካተት ዋንሲሳ ከሚባል ቦታ ላይጉልት ቁጥር 2 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም06°39'13'' cT@”“ 38°01' 51'' Ue^p፣
3. ከዚያም በቀጥታ መስመር ሰሜን ምስራቅአቅጣጫ 1.5ኪሜ እርቀት ላይ ከጉልትቁጥር 2 ምዕራብ አቅጣጫ እስከ ምስራቃዊየብላቴ ወንዝ ዳርቻ የሚገኘውን ነጻ መሬትወደ ፓርኩ በማካተት የብላቴ ወንዝምስራቃዊ ዳርቻ ላይ ጉልት ቁጥር 3ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°40'09''cT@”“ 38°01' 58'' Ue^p፣
4. ከዚያም የብላቴን ወንዝ ምስራቃዊ ዳርቻወደላይ ሰሜናዊ አቅጣጫ 4.2ኪሜ እርቀትላይ የደርባ ወንዝ ከብላቴ ወንዝከሚቀላቀልበት ቦታ ላይ ጉልት ቁጥር 4ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°41'06''cT@”“ 38°02' 44'' Ue^p፣
5. ከዚያም የደርባን ወንዝ በመሻገር እንደገናበሰሜን አቅጣጫ የብላቴን ወንዝ ወደላይበመያዝ 9.4ኪሜ ዕርቀት ላይ የሆምቦጤናጡጦ ኮረብታዎችን ወደ ፓርኩ በማካተትየብላቴ ወንዝ ምስራቃዊ ዳርቻ ላይ ጉልትቁጥር 5 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም06°45'55'' cT@”“ 38°04' 00' Ue^p፣
6. ከዚያም በቀጥታ መስመር ምስራቃዊአቅጣጫ 2.5ኪሜ ዕርቀት ላይ ከሚገኘውየገገሳ ተራራ አናት ላይ ጉልት ቁጥር 6ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°44'23''cT@”“ 38°05' 02'' Ue^p፣
2.2.Loka Park
1. Commencing at beacon No.1, approximately 5 kmnorth of Abaya Zuria village near Donga hill, on atrunk of big Acacia tree, at geographic coordinates of06036’50” N and 38000’36” E/Beacon No.1./.
2. Thence in a straight line alignment for a distance of5.10kms in north easterly direction to beacon No 2, at aplace called “Wansisa”, including the chainedescarpments Qtoto & Bora to the park, at geographiccoordinate of N 06039’13” and E 38001’51”E/BeaconNo.2./.
3. Thence in a straight line alignment for a distance of1.50 kms in a north westerly direction by including freeland situated to the western side of beacon No.2 up tothe eastern bank of Bilate river to the park to beaconNo 3, on the east bank of Bilate river , at geographiccoordinate of N 06040’09” and E 38001’58”/BeaconNo.3./
4. Thence following the east bank of Bilate river in anortherly direction for a distance of 4.20kms to beaconNo 4., at the confluence of Derba to Bilate river, atgeographic coordinate of N 06041’06” and E38002’44”/Beacon No.4./.
5. Thence crossing Derba River and follow again the eastbank of Bilate river in a northerly direction for adistance of 9.40 kms to beacon No 5., including allhills( Hombote & tuto) to the park, at the east bank ofBilate river, at geographic coordinate of 06045’55”and38004’00” E/Beacon No.5./.
6. Thence on a straight line aliment on an easterlydirection for a distance of 2.50kms to beacon No.6., onthe summit of Gegessa mountain , at geographiccoordinate of N 06044’23” and E 38005’02”/BeaconNo.6./.
7. Thence on a straight line aliment on an easterlydirection for a distance of 8.4kms to beacon No.7.,
4
7. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ምስራቅአቅጣጫ 8.4ኪ.ሜ. ዕርቀት ላይ በአልደቦቀበሌ ቡርቃ መንደር አጠገብ ጉልትቁጥር 7 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም06°44'31'' cT@”“ 38°09' 35'' Ue^p፣
8. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ደቡብምስራቅ አቅጣጫ 12.20ኪሜ ዕርቀት ላይወደ አባያ ዙርያ ቀበሌ ከሚወስደው ዋናመንድ አጠገብ ልዩ ስሙ ደደርአ ከተባለቦታ ላይ ጉልት ቁጥር 8 ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 06°38'14'' cT@”“ 38°10'28'' Ue^p፣
9. ከዚያም በደበብ አቅጣጫ ወደ አባያ ዙርያቀበሌ የሚወስደውን ዋና መንገድ በመከተል1.20ኪሜ ዕርቀት ላይ ከሚገኝ የጎርፍመውረጃ ቦይ ግንብ ላይ ጉልት ቁጥር 9ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°37'42''cT@”“ 38°10' 15'' Ue^p፣
10. ከዚያም የጎርፍ መውረጃውን ወደታች ደቡብአቅጣጫ በመያዝ 4.52ኪሜ ዕርቀት ከዚያምወደ ምስራቅ አቅጣጫ 5.00ኪሜ እርቀትበመጓዝ ወደ ቡኪቱ ቀበሌ ከሚወስደው ዋናመንገድ ላይ ከመንቻ ወንዝ ዳርቻ ላይጉልት ቁጥር 10 ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 06°35'03'' cT@”“ 38°12'30'' Ue^p፣
11. ከዚያም በቀጥታ መስመር ሰሜን ምስራቅአቅጣጫ 4.22ኪሜ ዕርቀት ላይ ኮላ ወንዝምራባዊ ዳርቻ ላይ ጉልት ቁጥር 11ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°36'12''cT@”“ 38°14' 30'' Ue^p
12. ከዚያም የኮላ ወንዝን ምዕራባዊ ዳርቻበመያዝ ወደታች ደቡብ አቅጣጫ 18.9ኪሜዕርቀት ላይ የኮላ ወንዝ ከጊዳቦ ወንዝ ጋርየሚቀላቀልበት ቦታ ላይ ቁጥር 12 ጉልትጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°27'30''cT@”“ 38°13' 00'' Ue^p
13. ከዚያም የጊዳቦ ወንዝን ሰሜናዊ ዳርቻበመያዝ ወደታች ምዕራብ አቅጣጫ 3.66ኪሜ ዕርቀት ላይ የመንቻ እና ጊዳቦ ወንዝከሚቀላቀሉበት ቦታ ባሻገር ላይ ጉልት
Burqa village of Aldebo Kebele, at geographiccoordinate of N 06044’31” and E 38009’35”E/BeaconNo.7/.
8. Thence on a straight line aliment on a south easterlydirection for a a distance of 12.20kms to beacon No.8.,on the main road that lead to Abaya Zuria kebele inFelqa kebele, at a place called Dedera, at geographiccoordinate of N 06038’14” and E 38010’28”/BeaconNo.8./.
9. Thence following the main road (which leads to AbayaZuria Kebele) to a southerly direction for a distance of1.20kms to beacon No 9., on the concrete lined waterway, at geographic coordinate of N 06037’42” and E38010’15”/Beacon No.9./.
10. Thence following the water way to the southerndirection for a distance of 4.52kms and to the eastdirection for a distance of 5.00kms to beacon No 10.,on the main road (which leads to Bukitu Kebele) andon the bank of Mencha River, at geographic coordinateof N 06035’03” and E 38012’30”/Beacon No.10./.
11. Thence on a straight line alignment in a north easterlydirection for a distance 4.22kms to beacon No 11, onthe west bank of Kola river, at geographic coordinate of06036’12” N and 38014’30” E/Beacon No.11./.
12. Thence following the west bank of Kola river in asoutherly direction for a distance of 18.90kms tobeacon No 12., where the Kola river mixed withGidabo river, at geographic coordinate of 06027’30” Nand 38013’00” E/Beacon No.12./.
13. Thence following the north bank of Gidabo river in awesterly direction for a distance of 3.66-kms to beaconNo.13, on the other sides of the confluence of Menechaand Gidabo river, at geographic coordinate of06027’33” N and 38000’36” E/Beacon No.13./.
5
ቁጥር 13 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም06°27'33'' cT@”“ 38°11'20'' Ue^p፣
14. ከዚያም የመንቻን ወንዝ ምስራቃዊ ዳርቻወደ ላይ ሰሜናዊ አቅጣጫን በመያዝ6.82ኪሜ ዕርቀት፣ ከዚያም ሰሜን ምዕራብአቅጣጫን በመያዝ የቡኪቱ ቀበሌንማህበረሰብ መንደር፣ የታረሰ መሬት፣የግጦሽ መሬቶችንና የግል ባለሀብትመሬቶችን ውጪ በማድረግ 2.39 ኪሜዕርቀት ላይ ከሚገኘው ዋና መንገድ አጠገብጉልት ቁጥር 14 ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 06°33'02'' cT@”“ 38°11'03'' Ue^p
15. ከዚያም በምዕራብና በደቡብ አቅጣጫ የግልባለሀብቱን የዕርሻ መሬት ውጪ በማድረግ12.25ኪሜ ዕርቀት ላይ የጊዳቦ ወንዝ አባያሀይቅ መግቢያ ላይ ጉልት ቁጥር 15ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°30'40''cT@”“ 38°03'19'' Ue^p፣
16. ከዚያም በሲዳማ ዞን ክልል ውስጥየተጠቃለለውን የአባያ ሀይቅ የውሀ አካልሙለ በሙሉ ወደ ፓርኩ በማካተት አባያዙርያ ቀበሌ ውስጥ ከአባያ ሀይቅ ዳርቻላይ ከሚገኝ አዲሴ ከሚባል ኮረብታ አናትላይ ጉልት ቁጥር 16 ጉልት፣ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 06°35'33''cT@”“ 38°00' 15'' Ue^p፣
17. ከዚያም በቀጥታ መስመር ሰሜን አቅጣጫ2.80ኪሜ ዕርቀት ላይ ከሚገኘውከተጀመረበት ጉልት ቁጥር 1 ጋርይገጥማል፡፡
ክፍል ሦስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
6. አስተዳደር፣ አደረጃጀትና በጀት
1. የክልሉ መንግስት የሎካፓርክንለማስተዳደር ስልጣን በተሰጠው መ/ቤትበሚወጡ አግባብ ባላቸው ሕጎችና ደንቦችመሰረት እንዲተዳደር ያደርጋል፡፡
14. Thence following the eastern bank of Mencha river in anortherly direction for a distance of 6.82 kms andtaking the north western direction excluding Bukitikebele community villages, cultivated & grazing landand the private investment for a distance of 2.39-kms tobeacon No 14, on the main road,, at geographiccoordinate of 06033’02” N and 38011’03” E/BeaconNo.13./.
15. Thence in a west and southerly direction for a distanceof 12.25kms, excluding the private investment land, tobeacon No 14, on the shore of lake Abaya whereGidabo river finally go into Lake Abya, at geographiccoordinate of 06030’40” N and 38003’19” E/BeaconNo.14./.
16. Then by including all the water body of lake Abayawhich is found within Sidama zone boundary to thepark to beacon No 16,at the summit of Addise hillwhich is found in Abaya Zuria Kebele on the shore oflake Abaya, at geographic coordinate of N 06035’33”and E 038000’15” E/Beacon No.16./.
17. Thence in a straight line alignment in a northerlydirection for a distance of 2.80kms to Beacon No 1, atthe point of commencement.
PART THREE
SPECIAL PROVISIONS
6/ Management, Organizational Structure and Budget
1. The Regional Government shall make the LokaNational Park to be managed by all applicable laws andregulations, which shall be designed by the responsibleauthorized organization
6
2. የክልሉ መንግስት የፓርኩ አስተዳደርናልማት አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማትአውታሮች እንዲዘረጉ ያደርጋል፡፡
3. የክልሉ መንግስት የሎካ-አባያ ብሔራዊፓርክ የራሱ የሆነ ውስጣዊ አደረጃጀትናመዋቅር አንዲኖረው እንዲሁም የሰውኃይልና ሎጅስቲክ እንዲሟላለት ያደርጋል፡፡
4. የክልሉ መንግስት ለሎካ-አባያ ብሔራዊፓርክ ሥራዎች ማከናወኛ በጀትይመድባል፡፡
7. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ
ይሀ ደንብ በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤትከጸደቀበት ከ ከመስከረም 8 ቀን 2001 ዓ.ምጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ሀዋሳ
ሽፈራው ሽጉጤ
¾ደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልልመንግስት ርዕሰ- መስተዳደር
2.The Regional Government shall develop the requiredinfrastructures for management and development of thepark.
3.The Regional Government shall make the Loka Park tohave its own internal organization and structure as wellas the required man power and logistics.
4. The Regional Government shall allocate budget tooperate activities in the Loka Park.
7. Effective date
This regulation shall come into effect from the date of itsapproval by the Regional Executive Council September19/2009..
Hawassa
Shiferaw Shigute
President,Southern Nations, Nationalities and Peoples'
Regional Government
7
1
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLላዊ mNGሥTdb#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETAOF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND
PEOPLES REGIONAL STATE
bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïCKLላዊ መንግሥት ም/b@T -ÆqEnT
ማውጫ
የማጎ ብሔራዊ ፓርክን የድንበር ክልል ለመወሰን የወጣ ደንብቁጥር 81/2003
የማጎ ብሔራዊ ፓርክን የድንበር ክልል ለመወሰን የወጣ ደንብቁጥር 81/2003
የክልሉ የዱር እንስሳት ሀብት በብዛት የሚገኝባቸውን ስነ-ምህዳራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን አከባቢዎች በአግባቡእንዲጠበቁ፣ እንዲለሙና ዘለቄታዊ ጥቅም ለህብረተሰቡመስጠት እንዲችሉ ለማድረግ፣
በዚህ መሰረት አስፈላጊውን መስፈርቶች አሟልቶ በተገኘውበደቡብ ኦሞ ዞን በደቡብ-አሪ፣ሀመር፣በና-ጸማይ፣ በሰላማጎናበኛንጋቶም ወረዳዎች አዋሳኝ ቦታዎች ላይ ብሔራዊ ፓርክመቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
ስለዚህ የፌደራል የዱር እንስሳት ልማት ጥበቃና አጠቃቀምአዋጅ ቁጥር 541/1999 እና የደቡብ፣ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት አስፈፃሚ አካላትንስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር133/2003 አንቀጽ 45(1) መሰረት የክልሉ መስተዳድር ምክርቤት የሚከተለውን ደንብ አውጥቷል፡፡
CONTENTS
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF MAGO NATIONAL PARK NO 81/2010
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF MAGO NATIONAL PARK NO 81/2010
In order to be able to conserve, develop and sustainably utilizethe wildlife resources in the areas that have potential wildliferesources and ecologically importance to the benefits of thecommunity.
For it is found necessary to establish National Parks in the areasbordering Debube-Ari, Hamer, Bena-tsemai, Salamago andNgangatom woredas of South Omo Zone which are verified tosatisfying the needed criteria.
Now therefore, in accordance with the federal proclamationNo.541/2007 issued to provide for the development, conservation andutilization of wildlife and proclamation No.133/2003 article 45(1)issued to predetermine the power and duty of the executive organ ofthe southern nations, nationalities and peoples regional state, theregional administration council hereby proclaimed as follows
PART ONE
20ኛ ›mT q$_R1ሀêú መስከረም 27 qN 2003
20th Year No 1Hawassa October 7/2010
2
ክፍል አንድጠቅላላ ድንጋጌዎች
1/ አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ ‹‹በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልመንግስት የማጎን ብሔራዊ ፓርክ የድንበር ክልልን ለመወሰንየወጣ ደንብ ቁጥር 81./2003” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2/ T R Ù »
¾nK< አገባብ K?L ƒ`ÑÁcÖ¨< "MJ’ ue}k`u²=I Å”w ¨
3
2. ከዚያም በመሀከለኛው የኒያልቦንግ ተረተር ወደ ሰሜንአቅጣጫ 3.2 ኪ.ሜ በመጓዝ በኒያልቦንግ ተረተር በዳራኮረብታ አናት ምዕራባዊ ጫፍ ላይ ጉልት ቁጥር 2ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°28'50'' cT@”“ 35°59'30'' Ue^p፣
3. ከዚያም የኒያልቦንግን ተረተር አናት ሰሜናዊ ምስራቅአቅጣጫን ተከትሎ 17 ኪ.ሜ. በመጓዝ ከኒያልቦንግተረተሮች ከፍተኛ ከሆነው የቦንጎዝ ኮረብታ አናት ላይጉልት ቁጥር 3 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°35'55''cT@”“ 36°05' 55'' Ue^p፣
4. ከዚያም ወደ ሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ የሚፈሰውን የውሃጅረት ምዕራባዊ ዳርቻ ከአናት መነሻው በመያዝና ወደሰሜን አቅጣጫ በመከተል 47 ኪ.ሜ. ከተጓዙ በኋላ ጅረቱከኡስኖ/ሳላ/ ወንዝ ጋር ከሚቀላቀልበት ቦታ 100ሜ ከፍብሎ ባለ ቦታ ጉልት ቁጥር 4 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም05°55'55'' cT@”“ 36°15' 30'' Ue^p
5. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ምስራቅ አቅጣጫ 10ኪ.ሜ.ከተጓዙ በኋላ በማኪ ሙርሲ ባንኩ መንደር ከማኪ ወንዝበስተሰሜን አቅጣጫ እስከሚገኝበት ቦታ ድረስ ጉልትቁጥር 5 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°55'55'' cT@”“36°21' 00'' Ue^p፣
6. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ሰሜን ምስራቅ አቅጣጫየማጎ ፍልውሃዎችን ከከበበው አነስተኛ ሸለቆ ምዕራባዊዳርቻን በመያዝ 1.6 ኪሜ በመጓዝ የምንጮቹ መመልከቻከሆነ አነስተኛ ኮረብታ ላይ ጉልት ቁጥር 6 ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°56'30'' cT@”“ 36°21' 30'' Ue^p፣
7. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ደቡብ ምስራቅ አቅጣጫየማጎን ፍልውሃዎች ሸለቆ ሰሜናዊ ጠርዝን በመያዝ 2.3ኪሜ በመጓዝ በማጎ ፍልውሃ መመልከቻ ኮረብታ አናትላይ ጉልት ቁጥር 7 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም05°56'10'' cT@”“ 36°22' 30'' Ue^p፣
8. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ 5ኪ.ሜ. ከተጓዙ በኋላ ከኩርቶ ተራራ 200 ሜትር ርቀትላይ ማኪ ወንዝ ምዕራባዊ ዳርቻ ሜዳማ መሬት ላይቁጥር 8 ጉልት ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°52'32''cT@”“ 36°23' 17'' Ue^p፣
9. ከዚያም የማኪን ወንዝ ሰሜናዊ ዳርቻ በመያዝ ወደምዕራብ አቅጣጫ 3.2 ኪሜ ርቀት ላይ ከባላመር ተራራበስተደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ ከማኪ ወንዝ አጠገብእስከሚገኘው ቦታ ድረስ ቁጥር 9 ጉልት ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°52'00'' cT@”“ 36°24' 55'' Ue^p፣
10. ከዚያም በምስራቃዊ -አቅጣጫ የማጎ ተራራ ሰሜናዊዳርቻን ስርስር በመከተል 5ኪሜ እስከ ኩሬ መንደር ጠርዝየባኪ ጅረት መጠምዘዣ አጠገብ ሜዳማና ሳራማ መሬትላይ ቁጥር 10 ጉልት አቀማመጡም 05°49'20'' cT@”“36°25' 30'' Ue^p
11. ከዚያም በበስተምስራቅ አቅጣጫ 4 ኪሜ በመጓዝየግምጃ ተራራ አናት ላይ ቁጥር 11 ጉልት ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°47'38'' cT@”“ 36°28'27'' Ue^p፣
direction for a distance of 3.2 kms to Beacon No 2 on the summit of themost westerly peak of the Nyalibong range at Dara hill, at 05028'50'' Nand 35059'30'' E. /Beacon No 2/
3. Thence along the highest ridge of the Nyalibong range in a northeasterlydirection for a distance of 17 kms to Beacon No 3, on the highest peak ofthe Nyalibong range at Bongoze hill, at 05035'55'' N and 36005'55'' E./Beacon No 3/
4. Thence following the west bank of a well defined watercourses, from thesource at the peak, which flows in northeasterly direction for a distance of47 kms, to Beacon No 4, 100m further from the confluence of thiswatercourse with the Usno (Sala ) River, at 05055'55'' N and 36015'30'' E./Beacon No 4/
5. Thence in a straight line alignment for a distance of 10 kms in a aneasterly direction to Beacon No 5,in Maki Banku Mursi village north ofMaki river, at 05055'55'' N and 36021'00'' E. /Beacon No 5/
6. Thence in a straight line alignment for a distance of 1.6 kms in anortheasterly direction along the western side of a small valley thatsurrounds the Mago hot springs to Beacon No 6, on a small peakoverlooking the springs, at 05056'30'' N and 36021'30'' E. /Beacon No 6/
7. Thence in a straight line alignment for a distance of 2.3 kms in asoutheasterly direction along the northern side of a small valley in theMago hot springs to Beacon No 7, on a small peak overlooking thesprings, at 05056'10'' N and 36022'30'' E. /Beacon No 7/
8. Thence in a straight line alignment for a distance of 5 kms in asoutheasterly direction to Beacon No 8 200m away from Kurto Hill onthe plain land closer to Maki River , at 05°52'32'' ' N and 36°23' 17''E. /Beacon No 8/
9. Thence upstream along the north bank of the Maki River in a westerlydirection for a distance of 3.2 kms to Beacon No 9, at the southwesternsides of Balamer hill closer to Maki River, at 05052'00'' N and 360224'55''E. /Beacon No 9/
10. Thence in an easterly direction along the northern bottom of mount Magoto the rim of Kure village for a distance of 5kms to Beacon No 10, at theturn of Baki stream on open grassy land, at 05049'20'' N and 360225'30''E. /Beacon No10/
11. Thence in an easterly direction for a distance of 4 kms to Beacon No 11,at the summit of Gimja mountain, at 05047'37'' N and 360228'27'' E./Beacon No 11/
12. Thence in a southeasterly direction crossing the High way for a distance
4
12. ከዚያም ወደ ደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ የዋናውን መንገድበማቋረጥ በግምት 22000 ሄ/ር የሚሸፍነውን የመልካደጋንደን ለህብረተሰቡ ጥበቃ ክልል በመተው 7 ኪ.ሜ. ተጉዞከሚገኘው የማገንዶ ጅረት ሰሜናዊ ጫፍ ላይ ቁጥር 12ጉልት ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°42'43'' cT@”“36°30' 03'' Ue^p፣
13. ከዚያም የኔሪን ወንዝ ሰሜናዊ ምዕራብ ዳርቻ በመያዝበስተደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ 19 ኪሜ ርቀት ላይእስከሚገኘው ጾሶ ኮረብታ አናት ላይ ቁጥር 13 ጉልትድረስ ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°40'45'' cT@”“36°26' 45'' Ue^p፣
14. ከዚያም በደቡባዊ አቅጣጫ 12 ኪሜ በመከተል ከገደልጠርዝ ተነጥላ ካለች ትንሽ ኮረብታ በስተምስራቅ አቅጣጫአርከስ ተራራ ጫፍ ላይ እስከሚገኘው ቁጥር 14 ጉልትድረስ ሆኖ ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°34'50''cT@”“ 36°24' 50'' Ue^p፣
15. ከዚያም የሜዳውን ጠርዝ ተከትሎ የገደሉን መሠረትበመያዝ በደቡባዊ አቅጣጫ 35 ኪ.ሜ. ከተጓዙ በኋላከወርሌ ሸጥ ከፍ ብሎ ከሚገኝ ቦታ ቁጥር 15 ጉልትሆኖ ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°24'30'' cT@”“36°20' 00'' Ue^p፣
16. ከዚያም ወደ ምዕራብ አቅጣጫ 14 ኪ.ሜ. በመጓዝ የኦሞናየኡስኖ ወንዞች ከሚገናኙበት ቦታ ከማዶ ከዱሩንቦ ከተባለቦታ ላይ ቁጥር 16 ጉልት ሆኖ ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°24'30'' cT@”“ 36°13' 10'' Ue^p
17. ከዚያም ወደ ኦሞ ወንዝ ሸጥ ሰሜናዊ አቅጣጫ 6 ኪሜ.ተጉዞ እስከሚገኘው የኡስኖ /በርሳ/ ወንዝና የኦሞ ወንዝመገናኛ ቦታን ወንዙን በመሻገር 20 ሜትር ርቀት ላይእስከሚገኘው ቦታ ቁጥር 17 ጉልት ሆኖ ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°26'55'' cT@”“ 36°13' 05'' Ue^p
18. ከዚያም በሰሜናዊ ምዕራብ አቅጣጫ 4 ኪሜ. ከተጓዙበኋላ የመስኖ እርሻው ድንበር ከኦሞ ወንዝ ጋርበሚገናኝበት ቦታ ላይ ቁጥር 18 ጉልት ሆኖጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°31'35'' cT@”“ 36°09'21'' Ue^p
19. ከዚያም በሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ የመስኖ እርሻውን ወደግራ በመተው በ7.6 ኪ.ሜ ርቀት በመስኖው ቦይ ላይጉልት 19 ጂኦግራፊያዊ አቀማመጡም 05°35'24''cT@”“ 36°07' 59'' Ue^p፣
20. ከዚያም ወደ ወደ ደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ የውሃ ተፋሰሱንወደላይ ይዞ የመስኖ ቦዩን ቀኝ በመከተል 35 ኪ.ሜ.በመጓዝ ከመነሻው ቁጥር 1 ጉልት ጋር ይገጥማል ፡፣
21. በፓርኩ ውስጥ ፓርኩን ከደቡብ ምዕራብ በመጀመር ወደሰሜን ምስራቅ ከዚያም ወደ ደቡብ አቅጣጫ የሚያቋርጠውየመስኖ ቦይ በግራ በኩል ከሚገኝ መቆጣጠሪያ መንገድጋር ያለ ሲሆን ይህም ቦታ 0.05 ኪሎ ሜትር ጎንና 116ኪሜ ርዝመት አጠቃላይ ስፋቱ 5.8 ካሬ ኪሜ ነው፡፡
of 7 kms, leaving the Melka Dedgane forest covering an area of 22000hectare for the community conservation area , to Beacon No 12, at themost northeast of Megando stream, at 05042'43'' N and 36030'03'' E./Beacon No12/
13. Thence along the north western s\ides of Neri River in a southwesterlydirection for a distance of 19kms to Beacon No 14,at the peak of TsosoHill, at 05040'45'' N and 360226'45'' E. /Beacon No 13/
14. Thence in a southerly direction for a distance of 12 kms to Beacon No 14,located on the edge of Arkase hill, east of a small hill which is separatedfrom the edge of the valley , at 05034'50'' N and 360224'50'' E. /Beacon No14/
15. Thence following the edge of the plains taking the base of the ridge in asoutherly direction for a distance of 35 km to Beacon No.15, at the upperpart of the Worle ridge, at 05024'30'' N and 36020'00'' E. /Beacon No 15/
16. Thence in a southerly direction for a distance of 14kms to Beacon No 16,on the other sides of the confluences of Usno and Omo Rivers at a placeKnown as Kdurunbo, at 05024'30'' N and 36013'10'' E. /Beacon No16/
17. Thence in a northerly direction towards Omo River for a distance of 6kms to Beacon No 17,on the other sides of the confluence of Usno /Berso/and Omo River at a distance of 20m, at 05026'55'' N and 360213'05'' E./Beacon No17/
18. Thence in a northwesterly direction for a distance of 6 kms to Beacon No18, at a place where the boundary of the irrigation farm meets Omo river,at 05031'35'' N and 36009'21'' E. /Beacon No 18/
19. Thence in north westerly direction while leaving the irrigation farm to theleft at a distance of 7.6km on the irrigation canal to Beacon No 19, at05035'24'' N and 36007'59'' E. /Beacon No 19/
20. Thence upstream along the right side of the canal for a distance of 35 kmsin a south westerly direction to Beacon No 1, at the point ofcommencement.
21. In the park there is an irrigation canal with monitoring road on the leftside of it that crosses the park from south west to north east and then tosouth. This place has .05 km width and 116 km length and total area of 5.8km2..
PART THREE
5
ክፍል ሦስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
6. አስተዳደር፣ አደረጃጀትና በጀት
1.የክልሉ መንግስት የማጎ ብሔራዊ ፓርክንለማስተዳደር ስልጣን በተሰጠው መ/ቤት በሚወጡአግባብ ባላቸው ሕጎችና ደንቦች መሰረት እንዲተዳደሩያደርጋል፡፡
2.የክልሉ መንግስት ለብሔራዊ ፓርኩ አስተዳደርናልማት አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማት አውታሮችእንዲዘረጉ ያደርጋል፡፡
3. የክልሉ መንግስት የማጎ ብሔራዊ ፓርክን የራሱየሆነ ውስጣዊ አደረጃጀትና መዋቅር አንዲኖረውእንዲሁም የሰው ኃይልና ሎጅስቲክ እንዲሟላለትያደርጋል፡፡
4. የክልሉ መንግስት ለማጎ ብሔራዊ ፓርክሥራዎች ማከናወኛ በቂ በጀት ይመድባል፡፡
5. ብሔራዊ ፓርኩን የሚያቋርጠው የመስኖ ቦይናየመቆጣጠሪያ መንገድ የፓርኩ አካል ባይሆንም በፓርኩአስተዳደርና እርሻውን ለማስተዳደር ኃላፊነት በተሰጠውአካል የጋራ ጥበቃና ቁጥጥር ይካሄድበታል፡፡
7. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ
ይሀ ደንብ በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት ከጸደቀበት ከመስከረም 27 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ሀ ዋ ሳ
ሽፈራው ሽጉጤ
¾ደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስትርዕሰ- መስተዳደር
SPECIAL PROVISIONS
6/ Management, Organizational Structure and Budget
1. The Regional Government shall make the Mago National Park tobe managed by all applicable laws and regulations, which shall bedesigned by the responsible authorized organization
2. The Regional Government shall develop the requiredinfrastructures for management and development of the park.
3. The Regional Government shall make the Mago National Park tohave its own internal organization and structure as well as therequired man power and logistics.
4. The Regional Government shall allocate sufficient budget tooperate activities in the Mago National Park.
5. Although the canal that crosses the park and its monitoring road is notpart of the Park, the area would be protected both by the parkmanagement and the organization responsible for managing the farm.
7. Effective date
This regulation shall come into effect from the date of its approval bythe Regional Executive Council October 7 2010..
Hawassa
Shiferaw Shigute
President,Southern Nations, Nationalities and Peoples'
Regional Government
1
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLላዊ mNGሥTdb#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETAOF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND
PEOPLES REGIONAL STATE
bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïCKLላዊ መንግሥት ም/b@T -ÆqEnT
ማውጫየኦሞ ብሔራዊ ፓርክን የድንበር ክልል ለመወሰን የወጣ
ደንብ ቁጥር 82/2003
የኦሞ ብሔራዊ ፓርክን የድንበር ክልል ለመወሰን የወጣደንብ ቁጥር 82/2003
መግቢያ
የክልሉ የዱር እንስሳት ሀብት በብዛት የሚገኝባቸውን ስነ-ምህዳራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን አከባቢዎች በአግባቡእንዲጠበቁ፣ እንዲለሙና ዘለቄታዊ ጥቅም ለህብረተሰቡመስጠት እንዲችሉ ለማድረግ፣
በዚህ መሰረት አስፈላጊውን መስፈርቶች አሟልተውበተገኙት በደቡብ ኦሞ ዞን እና በቤንች ማጂ ዞን አዋሳኝቦታዎች ላይ ብሔራዊ ፓርኮችን መቋቋም አስፈላጊ ሆኖበመገኘቱ፣
ስለዚህ የፌደራል የዱር እንስሳት ልማት ጥበቃና አጠቃቀምአዋጅ ቁጥር 541/1999 እና የደቡብ፣ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት አስፈፃሚ አካላትንስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር133/2003 አንቀጽ 45(1) መሰረት የክልሉ መስተዳድር ምክርቤት የሚከተለውን ደንብ አውጥቷል፡፡
CONTENTS
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF MAGO NATIONAL PARK NO 81/2010
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF MAGO NATIONAL PARK NO 81/2010
A REGULATION MADE TO DEMARCATE THEBOUNDARIES OF OMO NATIONAL PARK NO 82/2010
Preamble
In order to be able to conserve, develop and sustainably utilizethe wildlife resources in the areas that have potential wildliferesources and ecologically importance to the benefits of thecommunity.
For it is found necessary to establish National Parks in the areasbordering Bench Maji and South Omo Zones which are verifiedto satisfying the necessary criteria to implement this objective.
Now therefore, in accordance with the federal proclamationNo.541/2007 issued to provide for the development, conservation andutilization of wildlife and proclamation No.133/2003 article 45(1)issued to predetermine the power and duty of the executive organ ofthe southern nations, nationalities and peoples regional state, theregional administration council hereby proclaimed as follows
17ኛ ›mT q$_R 2ሀêú መስከረም 27 qN 2003
17th Year No 2Hawassa October 7/2010
2
ክፍል አንድጠቅላላ ድንጋጌዎች
1/ አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ ‹‹በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልመንግስት የኦሞ ብሔራዊ ፓርክን ክልል ለመወሰን የወጣደንብ ቁጥር82./2003” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2/ T R Ù »
¾nK< አገባብ K?L ƒ`ÑÁcÖ¨< "MJ’ ue}k`u²=I Å”w ¨
3
2. ´ር´` SÓKÝ
2.2 ኦሞ ብሔራዊ ፓርክ
1. ጉልት ቁጥር 1 የሚጀምረው የሙዪ ወንዝ ከኦሞወንዝ ከሚቀላቀልበት ደቡብ አቅጣጫ 22 ኪሜርቀት ላይ ከኦሞ ወንዝ ዳር ሲሆን ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°41'33'' cT@”“ 35°58'58''Ue^p፣
2. ከዚያም በቀጥታ መስመር ወደ ምዕራብ አቅጣጫ25 ኪሜ ከተጓዘ በኋላ የዕልል ባይ ሜዳን ወደብሔራዊ ፓርኩ በመተው ከሚገኝው ኮረበታምስራቃዊ ጫፍ ላይ ጉልት ቁጥር 2 ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°41'33'' cT@”“ 35°46' 02''Ue^p፣
3. ከዚያም የመስኖ ቦዩን ግራ በመያዝ ወደ ደቡብአቅጣጫ 32ኪሜ በመጓዝ ከሚገኘው የኔሩዝ ወንዝሰሜናዊ ዳርቻ ላይ ጉልት ቁጥር 3 ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05°28'30'' cT@”“ 35°46'02''Ue^p፣
4. ከከዚዚያያምም የየኔኔሩሩዝዝ ጅጅረረትት ደደቡቡባባዊዊ ዳዳርርቻቻንን የየውውኃኃተተፋፋሰሰሱሱንን ወወደደላላይይ ተተከከትትሎሎ 2244 ኪኪ..ሜሜ ወወደደ ምምዕዕራራብብበበመመጓጓዝዝ የየኔኔሩሩዝዝ ጅጅረረትት መመነነሻሻ ከከሆሆነነውው የየዕዕልልልል ባባይይሰሰንንሰሰለለታታማማ ተተራራራራ ደደቡቡባባዊዊ አአናናትት ላላይይ እእስስከከሚሚገገኘኘውውቦቦታታ ቁቁጥጥርር 44 ጉጉልልትት ጂጂኦኦግግራራፊፊያያዊዊ አአቀቀማማመመጡጡምምበበ0055ዐዐ2288’’5555”” ሰሰሜሜንንናና በበ3355ዐዐ3388’’1155”” ምምስስራራቅቅ፣፣
55.. ከከዚዚያያምም በበቀቀጥጥታታ መመስስመመርር ወወደደ ምምዕዕራራብብ አአቅቅጣጣጫጫ 88..33ኪኪ..ሜሜ በበመመጓጓዝዝ በበኪኪቢቢሽሽ ወወንንዝዝ ዳዳርር እእስስከከሚሚገገኘኘውው ቦቦታታጉጉልልትት ቁቁጥጥርር 55 ጂጂኦኦግግራራፊፊያያዊዊ አአቀቀማማመመጡጡምም0055ዐዐ2288’’5555”” ሰሰሜሜንንናና 3355ዐዐ3333’’5555”” ምምስስራራቅቅ፣፣
66.. ከዚያም የኪቢሽ ወንዝን ምዕራባዊ ዳርቻ የውኃተፋሰሱን ወደላይ ተከትሎ 23 ኪ.ሜ ሰሜናዊአቅጣጫ በመጓዝ የኩቡ ሸጥ ከኪቡሽ ወንዝ ጋርእስከሚገናኝበት ቦታ ቁጥር 6 ጉልት ጂኦግራፊያዊአቀማመጡም 05ዐ38’55” ሰሜንና 35ዐ32’55“ምስራቅ፣
77.. ከዚያም ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫን በመያዝ አሊኛየተባሉትን ሁለት ኮረብቶች ወደ ብሔራዊ ፖርኩ ክልልበመተው 7.4 Ÿ=T@ }ÑÑ–¨< xታ lØ`7 Ñ
4
99.. Ÿ²=ÁU ukØ SeS` uUe^p ›p×Ý 1®.2Ÿ=.T@ }Ñ
5
1188.. ከዚያም የኦሞ ወንዝ ምስራቃዊ ዳርቻን የውሃተፋሰሱን ወደታች ተከትሎ 22 ኪ.ሜ ወደ ደቡብአቅጣጫ በመጓዝ ከመነሻው ቁጥር 1 ጉልት ጋርይገጥማል፡፡
1199.. ፓርኩን ከሰሜን ወደ ደቡብ አቅጣጫ የሚያቋርጠውየመስኖ ቦይና የዚሁ ቦይ ምስራቃዊ ዳርቻ የመቆጣጠሪያመንገድ በጥቅሉ 50 ሜትር ጎን 125 -ኪሜ ርዝመትያለው ሲሆን አጠቃላይ ስፋቱም 6.25 ካሬ ኪሜ ነው፡፡
ክፍል ሦስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
6. አስተዳደር
1.በዱር እንስሳት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅቁጥር 541/1999 መሠረት የኦሞ ብሔራዊ ፓርክበፌደራል የዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣንአማካይነት የሚተዳደር ነው፡፡
2.በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ባለስልጠሳን መስሪያ ቤቱ አስፈላጊሆኖ ሲያገኘቅ ስልጣንና ተግባሩን ለክልሉ መንግስትአካላት በውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡
3. ብሔራዊ ፓርኩን የሚያቋርጠው የመስኖ ቦይናየመቆጣጠሪያ መንገድ የብሔራዊ ፓርኩ አካል ባይሆንምበፓርኩ አስተዳደርና እርሻውን ለማስተዳደር ኃላፊነትበተሰጠው አካል የጋራ ጥበቃና ቁጥጥር ይካሄድበታል፡፡
7. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ
ይሀ ደንብ በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት ከጸደቀበትከመስከረም 27 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ሃዋሳ
ሽፈራው ሽጉጤ
¾ደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስትርዕሰ- መስተዳደር
18. Thence downstream along the eastern bank Omo River for adistance of 22 kms in a southerly direction to Beacon No 1 to thepoint of commencement.
19. Irrigation Canal crossing the park from north to south includingthe eastern bank of the canal having 50m width and125 km lengthand total area of 6.25km2.
PART THREE
SPECIAL PROVISIONS
6/ Management
1. The Omo National park is managed by the Ethiopia WildlifeConservation Authority in reference to wildlife conservation andutilization proclamation No 541/2007
2. Without prejudice to sub article 1 of this article the authority maydelegate its power and duty to the regional state organs when itfinds necessary.
3. Although the canal that crosses the park and its monitoring roadis not part of the Park, the area would be protected both by thepark management and the organization responsible for managingthe farm.
7. Effective date
This regulation shall come into effect from the date of its approval bythe Regional Executive Council October 7/2010..
Hawassa
Shiferaw Shigutie
President,Southern Nations, Nationalities and Peoples'
Regional Government
1
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLላዊ mNGሥTdb#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETAOF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND
PEOPLES REGIONAL STATE
bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïCKLላዊ መንግሥት ም/b@T -ÆqEnT
ማውጫ
አዋጅ ቁጥር ፻፵፩/፳፻፫
የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች፣፣ ብብሔሔረረሰሰቦቦችችናና ሕሕዝዝቦቦችች ክክልልልል
መመንንግግስስትት የየኮኮንንሶሶ ባባሕሕላላዊዊ መመልልክክአአ ምምድድርር ቅቅርርሶሶችችንን
ለለመመጠጠበበቅቅ የየወወጣጣ አአዋዋጅጅ
አዋጅ ቁጥር ፻፵፩/፳፻፫
የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች፣፣ ብብሔሔረረሰሰቦቦችችናና ሕሕዝዝቦቦችች ክክልልላላዊዊ
መመንንግግስስትት በበሰሰገገንን አአካካባባቢቢ ሕሕዝዝቦቦችች ዞዞንን የየኮኮንንሶሶ ወወረረዳዳ
ባባሕሕላላዊዊ መመልልክክአአ ምምድድርር ቅቅርርሶሶችችንን ለለመመጠጠበበቅቅ የየወወጣጣ አአዋዋጅጅ
መግቢያ
የኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች የረጅም ዘመናት
የአኗኗር፣ የልምዶች እንዲሁም የተፈጥሯዊ ሂደትና
የሰው ሥራ ውጤቶች ስለሆኑ፤ ይህንን የዓለም ቅርስ
ለመጪው ትውልድ ጠብቆና ተንከባክቦ ማቆየት አስፈላጊ
በመሆኑ፣
ከሰው ሰራሽና ከተፈጥሮ ጥፋቶች ቅርሶችንና
አካባቢዎችን ለመከላከል በህግ እንዲከለሉ ማድረግ
በማስፈለጉና የኮንሶ ባህላዊ ምልክአ ምድር ቅርሶች
Contents
Proclamation No. 141/2011
The Southern Nations, Nationalities and Peoples’ regional
State Konso Cultural Landscape Heritages Conservation
Proclamation
Proclamation No. 141/2011
Proclamation to Provide for the conservation of
Southern Nations, Nationalities and Peoples’ Regional
State Segen Area Peoples Zone Konso Woreda Cultural
Landscape Heritages
Preamble
Where As, it is necessary to conserve and protect the
Konso cultural landscape heritages to the coming
generation that are the result of a long century living
practice, natural process and human effort,
Where As, It is became necessary to demarcate the heritage
and the surrounding for the sake of protecting the heritages
from man made and natural disaster and it is appropriate to
፲፯ኛ ›mT q$_R ፲፩ሀዋሣ ሐምሌ ፭ qN ፳፻፫
13th Year No 2Hawassa 27 Nov.2006
2
ጥበቃንና ኀብረተሰቡ ከነሱ የሚያገኘውን ጥቅም
በማረጋገጥ የቅርሶቹን ጥበቃና ጠቀሜታ ማጣጣም ተገቢ
በመሆኑ፣
ቅርሶችን በሚመለከት በወጡ ክልላዊና ብሔራዊ ሕጎች
አማካይነት የኮንሶ ባህላዊ መልከአ ምድር ቅርሶችን
ማጥናት፣ መጠበቅ፣ ማልማትና ማስተዳደር
ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንዲውሉ ማድረግ
በማስፈለጉ፤
ተሻሽሎ በወጣው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና
ሕዝቦች ህገ መንግሥት አንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ ፫ (ሀ)
መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና
ሕዝቦች ክልል መንግሥት “የኮንሶ ባህላዊ
መልክአ ምድር ቅርሶችን ለመጠበቅ የወጣ አዋጅ
ቁጥር -፻፵፩/፳፻፫” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
በስተቀር
1. “የክልል መንግሥት” ማለት የደቡብ
ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
መንግሥት ነው፡፡
2. “ወረዳ” ማለት የኮንሶ ወረዳ ነው፡፡
3. “ቢሮ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት
የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ነው፡፡
4. “ባህላዊ መልከአ ምድር” ማለት የሰው ስራና
የተፈጥሮ ሂደት የጋራ ውጤት ነው፡፡
compromise the conservation and importance of the Konso
cultural landscape heritages through ensuring the
conservation and community benefit from the heritages;
Where As, it is became necessary to study, conserve,
develop, and administer the Konso cultural landscape
heritages and apply for the socio economic benefit, in
accordance with the regional and federal laws issued
regarding heritages;
Now therefore, in accordance with Article 51 sub article
3(a) of the revised constitution of the South Nations,
Nationalities and Peoples’ Regional State hereby
proclaimed as follows.
Part OneGeneral
1) Short Title
This proclamation may be cited as the south
Nations, Nationalities and Peoples Regional State
“Proclamation to provide for the conservation of
Konso Cultural Landscape Heritage No.141/2011”
2) Definitions
In this proclamation, unless the context otherwise
requires:-
1. “Regional State” means the south Nations,
Nationalities and peoples’ regional State.
2. “Woreda” means Konso Woreda.
3. “Bureau” means the south Nations,
Nationalities and Peoples’ Regional State
Culture and Tourism Bureau.
4. “Cultural Landscape” means the common product
of both the labor of man and natural process.
3
5. “ቅርስ” ማለት በቅድመ ታሪክና በታሪክ
ዘመናት የሰው ፈጠራና ሥራ ውጤት
የሆነ የተፈጥሯዊ ለውጦች ነፀብራቅና
ምስክር የሆነና ከፍተኛ ሳይንሳዊ እሴትነት
ያለው ማንኛውም ግዙፍነት ያለው ወይም
ግዙፍነት የሌለው ነገር ነው፡፡
6. “የተከለከሉ መካነ ቅርሶች” ማለት ቅርሶችና
መካኖቻቸው ደህንነታቸው ተጠብቆና
ለልማት ውለው ዘላቂ ጥቅም እንዲሰጡ
ለማስቻል ከሚኖሯቸው ባህላዊ፤ ታሪካዊና
ስነ ህይወታዊ ገጽታዎች ከፍተኛ ዋጋ
የተነሳ የሚከለሉና የሚጠበቁ መካነ ቅርሶች
ናቸው፡፡
7. “የቅርስ አስተዳደር ኘላን” ማለት ቅርሶችን
ለመመዝገብ፣ ለማጠናት፣ ለመጠበቅ፣
ለመንከባከብ፣ ለማስተዋወቅና ጥቅም ላይ
ለማዋል የወጣ የዕቅድ ሠነድ ነው፡፡
8. “የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴ” ማለት በኮንሶ
ወረዳና ቀበሌዎች የተቋቋመ የቅርስ
አስተዳደር ኮሚቴ ነው፡፡
9. “ፓሌታ ወይም ቀበሌ” ማለት በድንጋይ
ግንብ የታጠረ የኮንሶ ባህላዊ መንደር ወይም
የቀበሌ አስተዳደር ነው፡፡
፲ “ዋካ” ማለት የተለያዩ ቅርፆችን የያዘ በጀግና
መቃብር ላይ የሚቆም ከእንጨት የተሰራ
ሐውልት ነው፡፡
01. “ትክል ድንጋይ ወይም ዳካ ዲሩማ/ዳጋ
ሄላ” ማለት ለአንድ ትውልድ ወይም ግለሰብ
ጀግንነት ወይም ስኬታማነት መታሰቢያ
እንዲሆን በሞራ ውስጥ ወይም ከሞራ
ውጭ የሚተከል የድንጋይ ሐውልት ነው፡፡
5. “Heritage” means any tangible or intangible
item that is the product of the creativity and
labor of man during prehistoric and historical
periods, is the reflection of and testimony to
natural modification and is of high scientific,
historical, cultural, artistic and artisan values.
6. “Demarcated Heritage Sites” means heritage
sites that, for their cultural, historical and
biological features, are important enough to be
demarcated and protected in order to safeguard
and develop heritage and sites for sustainable
use.
7. “Heritage Administration Plan” means
strategic document in order to register, study
protect, conserve promote and use the heritages.
8. “Heritage Administration Committee” means
heritage Administration committee established
in Konso Woreda and its Kebeles.
9. “Paleta or Kebele” means Konso traditional
village, or Kebele administration encircled by
stone wall.
10. “Waka” means memorial wooden statue with
varied engravings that is placed on graves of
heroes.
11. “Stelae or Dhaka Diruma /Dhaga Hela”
means stone monument erected in “ Mora” or
outside “Mora” to commemorate the heroism
and success of a generation or an individual.
4
02. “ሞራ” ማለት ሕዝባዊ ስብሰባ ወይም
ባህላዊ ክንዋኔዎች የሚደረጉበት በውስጡ
ትልቅ ቤት ሊይዝ ወይም ላይዝ የሚችልና
ከባህላዊ መንደር ውስጥ ወይም ውጭ
የሚገኝ ቦታ ነው፡፡
03. “ኦላይታ” ማለት ለትውልድ መታሰቢያነት
ሞራ ላይ የሚተከል ረጅም የጥድ እንጨት
ነው፡፡
04. “ጥብቅ ባህላዊ ደን” ማለት ለባህላዊና
ማህበራዊ ጥቅም እንዲሁም ለብዝሀ
ህይወትና ለመሬት ጥበቃ ሲባል ለባህላዊ
መሪዎች በአደራነት የተሰጠ ባህላዊ ደን
ነው፡፡
05. “ጥብቅ ክልል” ማለት የቤት ሥራና ሌሎች
የግንባታና የልማት እንቅስቃሴዎች በድንጋይ
ግንብ ወደ ታጠሩ መንደሮች ዘልቆ
በመግባት እንዳይከናወኑ ለማድረግ በባህላዊ
መንደሮችና ለእርሻ ሆነ ለሌሎች ዓላማዎች
በሚውል መሬት መካከል የሚገኝ የተከለለ
ቦታ ነው፡፡
06. “ህርዳ ወይም ባህላዊ ኩሬ” ማለት ለረጅም
ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጥ በማሰብ የኮንሶ
ሕዝብ በአፈርና በድንጋይ ካብ የሚሰሩት
ባህላዊ ውሃ ኩሬ ነው፡፡
07. “ዲና” ማለት ለመቃብር፣ ለእሳት ቃጠሎ
መቆጣጠሪያ ፣ ለመከላከያና ለቆሻሻ መጣያ
እንዲሆን በባህል የሚጠበቅ በፖሌታዎች
ወይም በታጠሩ መንደሮች ዙሪያ የሚገኝ
የተፈጥሮ ወይም ሰው ሰራሽ ደን ነው፡፡
08. “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
12. “Mora” means venue for public meetings and
cultural events that may be with or without a
large house and may be inside or outside
traditional village /Paletas.
13. “Olayta” means a tall piece of conifer wood
erected in Moras as a memorial to a generation.
14. “Protected cultural Forest” means cultural
forest entrusted to and protected by tribal chiefs
for communal and cultural use and preservation
of biodiversity and land.
15. “Protective Demarcation” means a
demarcated area that lies as a buffer between
cultural villages and land used for agricultural
or other purposes in order to stop housing and
other construction and development activities
from trespassing on the villages encircled by
stone
16. “Harda or Cultural Water Pond” means
traditional water pond made by the Konso
People by using soil and stone piles with the
aim of collecting and using water for long
period of time.
17. “Dina” means naturally grown forest or planted
groove found around palettes or walled villages
and that is traditionally protected for purposes
of cemetery, fire control, defense and waste
disposal.
18. “Person” means a natural or an entity bestowed
with juridical personality.
5
09. “ጉልት” ማለት ከድንጋይ ወይም ከብረት
ወይም ከሌላ ቋሚ ከሆነ ነገር ተሰርቶ
የተቀመጠ የወሰን መለያ ምልክት ነው፡፡
3. የተፈፃሚነት ወሰን
ይህ አዋጅ በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና
ሕዝቦች ክልል መንግሥት በኮንሶ ወረዳ ውስጥ
በሚገኙ የተከለሉ መካነ ቅርሶች ላይ ተፈፃሚ
ይሆናል፡፡
ክፍል ሁለት
4. ክለላና ወሰኖች
1. አጠቃላይ መግለጫ
በኮንሶ ወረዳ የሚገኘው የኮንሶ ባዓለዊ
መልክአ ምድር መካነ ቅርስ ስፋቱ ፩፻፵
ኪሎ ሜትር ካሬ ወይም ፲፬ሺ ሄክታር ሆኖ
በ፭ዐ፲፮’፲፭’’ እና በ፭ዐ፳፩’፳’’ ኬክሮስና
በ፴፯ዐ፳’፲፭’’ እና በ፴፯ዐ፳፮’፵፱’’ ኬንትሮስ
መስመሮች መካከል ያሉትን ቅርሶችና መካነ
ቅርሶች ይይዛል፡፡
፬.፪. በህግ የተከለሉ ሀብቶች
ከላይ በተገለፁት መልክአ ምድራዊ
ጠቅሚ መስመሮች ውስጥ ሚገኙና
ከዚህ ቀጥሎ ተለየተው የሚዘረዘሩት
ባህላዊ ሀብቶች በሕግ የተከለሉ
ይሆናል፡፡
ሀ. ባህላዊ የእርሻ እርከኖች
ለ. የታችኛ ዶካቱ ፓሌታ ባህላዊ
መንደር
ሐ. የሁልሜ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
መ. የቡርቁዳ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
ሠ. የደራ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
19. “Post” means a boundary post made from stone
or metal or other stationary object to mark a
boundary.
3) Scope of application
This proclamation shall be implemented in the
southern Nations, Nationalities and Peoples’
Regional State demarcated heritage sites of Konso
Woreda.
Part Two
4) Demarcations and Boundaries
1. General Description
Konso Cultural Landscape Heritage site which
is located in Konso Woreda and covering and
area of 140 square Kilometers or 14000 hectares
consists of heritage and heritage sites
demarcated between 5016’15” and 5021’20”
Latitude and 37020’15” and 37026’49”
Longitude.
4.2. Legally demarcated Resources
All Cultural Resources properties located
with in the above demarcated geographical
coordinates and listed below are all
protected by law.
a. Traditional agricultural terraces.
b. Traditional village of Lower Dokatu
Paleta.
c. Traditional village of Hulme Paleta.
d. Traditional village of Burquda Paleta.
e. Traditional village of Dara Paleta.
6
ረ. የኦላንታ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
ሰ. የጋሞሌ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
ሸ. የጎጫ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
ቀ. የመጨቄ ፓሌታ ባህላዊመንደር
በ. የመጨሎ ፓሌታ ባህላዊ
መንደር
ተ. ቡሶ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
ቸ. የቡርጆ ፓሌታ ባህላዊ መንደር
ነ. የካላ ጥብቅ ደን
ኘ. የቁፋ ጥብቅ ደን
አ. የባማሌ ጥብቅ ደን
ከ. የዶካቶ ባህላዊ ኩሬ (ሀርዳ)
ወ. የመጨቄ ባህላዊ ኩሬ (ሀርዳ)
፬.፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ የተዘረዘሩት
ባህላዊ ከተሞችና በዙሪያቸው ሞራ
የተባሉ ባህላዊ ክፍት ቦታዎች፣ ኦላይታ
ዛፎች፣ ለጀግናና ለትውልድ መታሰቢነት
የቆሙ ሐውልቶች (ዳጋ ዲሩማ፣ ዳጋ
ሄላ፣ ዋካ) ጥንታዊ መቃብሮችና
ዲና(ደን) የሚገኙባቸው ናቸው፡፡
፬.፬. ከዚህ በታች የተዘረዘሩት
በአስተዳደራዊው ከተማ ካራትና በዱካቱ
ገበያ አቅራቢያ የሚገኙ ባህላዊ
መንደሮች የተለየ ሕጋዊ ጠበቃ
ይደረግላቸዋል፡፡
፬.፬.፩ የደራ ባህላዊ መንደር እንደሚከተለው
ይዋሰናል፤ በስተሰሜን፡- ከሰሜን ወደ
ምስራቅ በሚፈሰው የኮሮኮ ወንዝ
(ጉልት ቁጥር አንድ) በስተምስራቅ፡-
በደራሃ በጃርሶ ፓሌተዎች መካከል
የሚገኘውና ባህላዊ ወሰን የሆነው
f. Traditional village of Olanta Paleta.
g. Traditional village of Gamole Paleta.
h. Traditional village of /Gocha Paleta.
i. Traditional village of Mecheke Paleta.
j. Traditional village of Mechello Paleta.
k. Traditional village of Buso Paleta.
l. Traditional village of Burjo Paleta.
m. Protected forest of Kala.
n. Protected forest of Qufa.
o. Protected forest of Bamale.
p. Traditional Pond of Dokatu /Harda/.
4.3.The traditional towns mentioned under sub-
article 2 above include cultural spaces called
Moras, and Olayta trees, hero and generation
memorial stelae (daga – Diruma and Daga-
Hela), waka, ancient cemeteries and dina
(forests) around them.
4.4.Traditional villages mentioned below and
located near the administrative town of Karat
and Dokatu Market shall have special legal
protection.
4.4.1- The Dara traditional village - is bounded
as follows: To the North- The Koroko River
running from north towards east (“Post” No.
1).-To the East- The traditional boundary
defined by the foot trail between Dara and
Jarso communities (“Post” No. 2). To the
7
የእግር መንገድ (ጉልት ቁጥር ሁለት)
በስተደቡብ አሁን ያለው የካራት ጃርሶ
የደረቅ ወቅት መንገድ (ጉልት ቁጥር
ሦስት) በስተምዕራብ የፖርፑራይቴ
የተከበረ የእምነት »ጫካና ዲና (ጉልት
ቁጥር አራት)
፬.፬.፪ የኦላንታ ባህላዊ መንደር እንደሚከተለው
ይዋሰናል፤ በስተሰሜን- የኪልኪሎ ወንዝ
(ጉልት ቁጥር አንድ) በስተምስራቅ-
የኦላንታና የበቃውሌ ከተሞችን
የሚያገናኘው መንገድ (ጉልት ቁጥር
ሁለት) በስተደቡብ-ከባማሌ የተከበረ
የእምነት ጫካ ወደ ምስራቅ የሚፈሰው
የካውሼ ወንዝ (ጉልት ቁጥር ሦስት)
በስተምዕራብ-እስከ ባማሌ የተከበረ
የእምነት ጫካ ድረስ በሚዘልቁ የእርሻ
እርከኖችና ዲና የሚዋሰን (ጉልት ቁጥር
አራት) በመሆኑ አማካይ
ስለማያስፈልገው በአሁን አጠቃቀሙ
ይቀጥላል፡፡
፬.፬.፫ የታችኛው ዶካቱ ባህላዊ መንደር
እንደሚከተለው ይዋሰናል፤ በስተሰሜን
በባህላዊ የእርሻ እርከኖች (ጉልት ቁጥር
አንድ) ስለሚዋሰን አማካይ ወሰን
አያስፈልገውምና በአሁን አጠቃቀሙ
ይቀጥላል፡፡ በስተምስራቅ-የሞይቴ ወንዝ
(ጉልት ቁጥር ሁለት) በስተደቡብ- የሄስ
የጉዞ «ኤኮ ሎጂ» የካራት-ጂንካ መንገድ
(ጉልት ቁጥር ሦስት) በስተምዕራብ
ከደቡብ ወደ ሰሜን የሚፈሰው የኩቲት
ወንዝ (ጉልት ቁጥር አራት)
South- The current Karat- Jarso dry weather
road (“Post No. 3) To the West- The
Porpuraite sacred groove and Dina (“Post
No. 4).
4.4.2- The Olanta traditional village - is bounded
as follows to the North- The Kilkilo River
(“Poslt” No.1) To the East- The road
between Olanta and Bekawle towns (“Post
No. 2).- To the South- The kawushe river
running from the Bamale sacred forest and
running towards East (“Post No. 3) – To the
West- There is no need for buffer as it is
bounded by the terraces and Dina (“Post
No. 4) all the way towards the Bamale
sacred forest; and to continue the current
use.
4.4.3- The Lower Dokatu traditional village – is
bounded as follows: To the North – There is
no need for buffer as it is bounded by
traditional terrace farms (“Post” No.1) to
continue the current use; to the East- The
Moyite River (“Post No. 2). To the south-
the current boundary of the Hess Travel
“Eco Lodge” and the Karat- Jinka Road
(“Post No. 3). To the West- The Kutit River
running from south to north (“Post No. 4).
8
፬.፬.፬ የላይኛው ዶካቱ ባህላዊ መንደር
እንደሚከተለው ይዋሰናል፤ በስተሰሜን-
የአሁኑ የካራት-ጂንካ መንገድ (ጉልት
ቁጥር አንድ) በስተምስራቅ-የእርሻ
እርከኖች (ጉልት ቁጥር ሁለት) ሲሆኑ
በአሁኑ ጥቅማቸው ይቀጥላሉ፡፡
በስተደቡብ - የባማሌ የተከበረ የእምነት
ጫካና የእርሻ እርከኖች (ጉልት ቁጥር
ሦስት) ሲሆኑ በአሁኑ አጠቃቀማቸው
የሚቀጥል ይሆናል፡፡ በስተምዕራብ -
የዶካቱ ገበያንና የቡሶ ከተማ
የሚያገናኘው የደረቅ ወቅት መንገድና
የአሁኑ የዶካቱ ገበያ ወሰን (ጉልት
ቁጥር አራት)
፬.፬.፭ የካራ ባህላዊ ስርዓትና በውስጡ የያዛቸው
ባህላዊ ቅርሶች ጥበቃ ይደረግላቸዋል፡፡
ክፍል ሦስት
5. አስተዳደርና አደረጃጀት
፭.፩ የኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች
አስተዳደር የሚከተለው አደረጃጀት
ይኖረዋል፤
፭.፩.፩ የኮንሶ ወረዳ ደረጃ፣ የኮንሶ ባህላዊ
መልከዓ ምድር ቅርሶች አስተዳደር ጽ/ቤት፤
፭.፩.፪ በማኀበረሰቡ ደረጃ የ፲፪ ፓሌተዎች
/ቀበሌዎች/ የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴ፡፡
6. መቋቋም
ተጠሪነቱ ለደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና
ሕዝቦች ክልል መንግሥት የባሕልና ቱሪዝም
ቢሮ የሆነና ከመንግሥታዊና መንግሥታዊ
ካልሀኑ አካላት የተውጣጡ አባላት የሚኖሩት
4.4.4. The Upper Dokatu traditional Village is
bounded as follows: To the North- The
current Karat-Jinka road (“Post” No1.). To
the East – The terraces- whose current use
will be maintained “Post” No. 2.). To the
South- The Balame sacred forest whose
current use will be maintained “Post” No
3.). To the west- The current dry whether
road between Dokatmarker and the Busso
town; and the current boundary of the
dokatu market “Post” No 4.).
4.4.5. The kara traditional ceremony and the cultural
elements shall be protected.
Part Three
5. Administration and Organization
5.1. Konso cultural Landscape heritage Administration
shall have the following organization
5.1..1. Konso Cultural Landscape Heritage
Administration Office at Konso woreda
level;
5.1..2. Communal Heritage Administrationcommittees of the 12 paleta/ kebeles atcommunity level.
6. Establishment
Konso Cultural Landscape heritages Administration
Office that shall be accountable to the Culture and
Tourism Bureau of the South Nations, Nationalities and
9
የኮንሶ ባሕላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች
አስተዳደር ጽ/ቤት በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
7. የፅህፈት ቤቱ አደረጃጀት
የጽ/ቤቱ ዋና መስሪያ ቤት በደቡብ ብሔሮች፣
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት በኮንሶ
ወረዳ ዋና ከተማ ካራት ውስጥ ይሆናል፡፡
ጽህፈት ቤቱ በ፲፪ቱ ፓሌተዎች ማህበረሰብ
አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች
ይኖሩታል፡፡
8. የጽሕፈት ቤቱ አወቃቀር
ጽሕፈት ቤቱ፡-
1. ተቆጣጣሪ ቢሮ፣
2. ዋና ጽሕፈት ቤት፣
3. የወረዳ ሥራ አስፈፃሚ
4. የፓሌታዎች ኮሚቴ አስተዳደር ኮሚቴ
አስተዳደር ጽሕፈት ቤት፣
5. የፓሌታዎች /ማኀበረሰቦች የቅርስ አስተዳደር
ኮሚቴ፣
6. ዋና ሥራ አስኪያጅ፣
7. ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሠራተኞች
ይኖሩታል፡፡
9. ተቆጣጣሪ ቢሮ
የተቆጣጣሪው ቢሮ ስልጣንና ተግባር
1. የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ክልል መንግሥት የባህልና ቱሪዝም ቢሮ
የጽ/ቤቱ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ይሆናል፡፡
2. የኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶችጥበቃንና አስተዳደርን የሚመለከት መመሪያያወጣል፡፡
3. የኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች
አስተዳደር ጽሕፈት ቤትን የሥራ ዕቅድና
እንቅስቃሴ ይቆጣጠራል፤ ለጽሕፈት ቤቱ
Peoples’ Regional State and consisting of the
governmental and non-governmental bodies is hereby
established.
7. Organization of the Office
The Office Shall be based in Karat town, the
administrative capital of Konso wored of Southern
Nation Nationalities and Peoples Regional State. It
shall have branch offices in the 12 Paleta community
administrations.
8. Structure of the Office
The office shall be composed of:-
1. Inspector’s Office
2. Head Office
3. Woreda Executive
4. Administration office of paletas committee
5. Plaetas communities heritage administration
committee.
6. General Manager , and
7. Other personnel necessary for the work.
9. The Inspector’ OfficePower and duty of the Inspector’s Bureau.
1. The southern Nations, Nationalities and PeoplesRegional State Culture and Tourism Bureau Shallbe the Inspector Authority of the Konso CulturalLandscape Administration Office.
2. Shall issue directive pursuant to the protection and
Administration of the Konso Cultural Landscape.
3. Supervise the work plan and activity of the Konso
cultural landscape heritages administration office
and gives technical support.
10
ቴክኒካዊ እርዳታም ያደርጋል፡፡
4. ለጽሕፈት ቤቱ የሚሆን የአቅም ግንባታስትራቴጂ ይቀይሳል፤ በሥራ ላይእንዲውልም ያደርጋል፡፡
5. ለኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች
ጥበቃና ዘላቂ ልማት የሚያስፈልገው በጀት
እንዲመደብ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፤
ፕሮጀክት በማዘጋጀት ሌሎች የገቢ ምንጮች
እንዲኖሩ ያደርጋል፡፡
6. በኮንሶ ጥብቅ ባህላዊ መልክአ ምድር መካነ
ቅርሶች ውስጥ የሚደረግ ጥናትን
ይከታተላል፡፡
7. የኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶችን
ያስተዋውቃል፡፡
8. ሌሎች ለሥራው የሚያስፈልጉ ተግባራትን
ያከናውናል፡፡
፲ ዋና ጽሕፈት ቤት
የዋና ጽሕፈት ቤቱ ስልጣንና ተግባር
1. ጽሕፈት ቤቱ በኮንሶ ወረዳ የሥራ አስፈፃሚ
ኮሚቴ የበላይ ጠባቂነት የተዳደራል፡፡
2. የኮንሶ ባህላዊ መልክዓ ምድር ቅርስ
አስተዳደር የሥራ ቅልጥፍና እንዲኖረው
ያደርጋል፤ ይቆጣጠራል፤
3. በኮንሶ የባህላዊ መልክዓ ምድር ቅርሶች ላይ
አዎንታዊ ሆነ አሉታዊ ተጽእኖ
በሚኖራቸው የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች
ቀረፃ ላይ ይሳተፋል፤ ሥራ ላይ ሲውሉም
ከቅርሶቹ ጥበቃና እንክብካቤ ጋር
መጣጣማቸውን ይቆጣጠራል፡፡
4. በኮንሶ የባህላዊ መልክዓ ምድር ቅርሶችና
መካነ ቅርሶች ላይ አደጋ ሊያስከትሉ
የሚችሉ ሁኔታዎችን ይቆጣጠራል፤
መፍትሔ ይሰጣል፡፡
4. Device capacity building strategy for the Office and
enforce its implementation.
5. Create favorable ground for the allocation of the
necessary budget, and prepare project proposals to
raise funds, for the conservation and sustainable use
of the Konso cultural Landscape heritages.
6. Follows up the research conducted on Konso
protected cultural landscape heritages.
7. Promotes the Konso Cultural Landscape heritages.
8. Performs additional duties relevant to the purpose.
10. Head Office
Powers and Duties of the head office
1. The Office shall have the full protection /HautPatronage/ of the Executive committee of KonsoWoreda.
2. Shall implement and supervise the efficient
execution of the Konso cultural landscape heritages
administration.
3. Shall take part in the design of development and
infrastructural project that may have positive or
negative bearing on Konso Cultural Landscape
Heritage, and shall check the protection and
conservation of the heritage.
4. Shall check on conditions which bear risk to Konso
cultural landscape heritages and sites and provide
solutions where necessary
11
5. በቅርሶች አካባቢ የሚኖረው ህብረተሰብ
ጥቅም፣ ፍላጐትና ልማት ከኮንሶ ባህላዊ
መልከዓ ምድር ቅርሶች ጥበቃና ልማት ጋር
መጣጣማቸውን ከግንዛቤ ያስገቡ
ፕሮጀክቶችን ይቀርፃል፣ ለሚመለከተው
አካል ያቀርባ፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፡፡
6. የባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሚያወጣውን
መመሪያ በሥራ ላይ ያውላል፡፡
7. ከአካባቢያዊ የአስተዳደር አካላትና
ከመንግሥት መስሪያ ቤቶች ጋር በመተባበር
የአካባቢው ልማዳዊ አስተዳደርና የመሬት፣
የባህልና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ደንቦችና
ሥርዓቶች ከመንግሥት ሕጎች ጋር
እንዲጣጣሙና ለሕብረተሰቡ አጠቃላይ
ልማት እንዲውሉ ያደርጋል፡፡
8. የአካባቢው ህብረተሰብ በባህሉና መንግሥት
በሚያወጣቸው ሕጎች መሠረት ቅርሶች
በሥርዓት ጥበቃና እንክብካቤ እንዲያገኙ
ያደርጋል፡፡
9. በቀበሌ ለሚገኙ ቅርሶች ጥበቃ
የሚያስፈልጉትን የበጀት ጥያቄና ፕላን
በማዘጋጀት ለክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
ያቀርባል፣ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል፡፡
0. ከአካባቢው ሕዝብ ጋር በመተባበር ባህላዊ
ቅርሶች እንዲጠበቁና እንክብካቤ እንዲያገኙ
ያደርጋል፤ ከአቅም በላይ የሆኑ ሁኔታዎች
ሲከሰቱ ለወረዳ አስተዳደር ያሳውቃል፣
ውሣኔዎቹንም ይተገብራል፡፡
፲፩ ከቢሮ የሚሰጡ ተጨማሪ ተግባራትን
ያከናውናል፡፡
5. Shall devise, submit to concerned governmental
bodies and, when approved, execute projects that
consider the benefit, needs and development of the
society around the heritage to be compatible with
Konso Cultural Landscape heritage protection and
development;
6. Implement the directive which is issued by the
culture and tourism Bureau;
7. Shall cooperate with concerned local administrative
bodies and government organs in order that the
local traditional administration and traditional land,
culture and nature resource protection rule and
customs be compatible with governmental laws and
put into practice to contribute to the general
development of the society;
8. Shall execute the protection and conservation of the
heritage and apply the rules thereof according to
tradition and governmental laws;
9. Shall prepare and submit budgetary request and
plan for the conservation of heritage in Kebeles to
the Regional Bureau of culture and Tourism, and
implement same when approved;
10. Shall work in collaboration with the local people,for the traditional execution of the cultural heritageprotection and conservation works, and whereconditions lie beyond local capacity, bring same tothe notice of the Woreda administration and applydecision there-from;
11.Perform additional duties assigned by the Bureau
12
01. የፓሌታዎች አስተዳደር ኮሚቴዎች
ጽ/ቤት ስልጣንና ተግባር
1. ተጠሪነታቸው ለኮንሶ ወረዳ ባህላዊ መልክዓ
ምድር የቅርስ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት
የሆኑ ፲፪ቱ ፓሌታዎች /ቀበሌዎች
የየራሳቸው የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴዎች
ይኖራቸዋል፡፡
2. በፓሌታዎች ውስጥ የሚገኙትን ባህላዊ
ሀብቶች የዕለተ ተዕለት ሁኔታ ይከታተላሉ፣
3. በየፓሌታቸው የሚገኙ ባህላዊ ሀብቶች ላይ
ብልሽት ወይም አጠራጣሪ የአደጋ ሁኔታ
ሲያጋጥም ይህንኑ ለወረዳው የኮንሶ ባህላዊ
መልክአ ምድር ቅርሶች አስተዳደር ጽሕፈት
ቤት ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡
4. የቅርሶቹን ጥበቃ ሁኔታ በየጊዜው
ይቆጣጠራሉ፣ ስለወቅታዊ ጉዳይም
የአካባቢውን ሕዝብ ያወያያሉ፡፡
5. በባህላዊ መልክዓ ምድር የሚፈፀሙትን
ባህላዊ አጠቃቀምና የጥበቃ እንቅስቃሴዎች
ይከታተላሉ፡፡
6. ከወረዳው የባህለዊ መልክአ ምድር ቅርሶች
አስተዳደር ጽሕፈት ቤት ጋር ተባብረው
ይሠራሉ፡፡
02. ዋና ሥራ አስኪያጅ
የዋና ሥራ አስኪያጅ ስልጣንና ተግባር
1. የጽሕፈት ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ተጠሪነቱ ለደቡብ
ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
መንግሥት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሆኖ የጽሕፈት
ቤቱን ሥራና አስተዳደር በበላይነት ይመራል፡፡
2. በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲ የተመለከቱትን የጽሕፈት
ቤቱን ሥልጣንና ተግበር በሥራ ላይ እንዲውሉ
ያደርጋል፡፡
11. Powers and duties of the Office of Paleta
Administration Committees:
1. The Twelve Paletas/Kebeles shall have their
respective heritage administration committees and
shall be accountable to the Konso Woreda cultural
Heritage administration Office.
2. Follow up the day to day conditions of the cultural
heritage which is found within their Paleta;
3. Report to the Konso Special Woreda cultural
landscape Heritage administration Office, In case of
any damage or suspected danger to the cultural
heritage within their respective Palets,s
4. Periodically supervise the conservation condition of
the heritages and discuss the local people on current
issue.
5. Follows up the cultural utilization, and conservation
activities within the cultural landscape;
6. Work closely with the Konso Special woreda
cultural landscape Heritages administration office.
12.General Manager
Power and function of the General Manager
1. The General Manager of the Office shall beaccountable to the Southern Nations, Nationalitiesand Peoples Regional State Culture and TourismBureau and shall lead the works and administrationof the office.
2. Shall implement the power and functions of the
Office stipulated in article 10 of this Proclamation.
13
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ የተመለከተው
እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባራት
ይፈጽማል፡-
1. የጽሕፈት ቤቱን ሥራዎች ያደራጃል፣
ይመራል፣ ያስተዳድራል፤
2. ጽሕፈት ቤቱ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር
በሚያደርገው ግንኙነትና ጽሕፈት ቤቱ
በሚያቀርባቸውም ሆነ በሚቀርቡበት ክሶች
ጽሕፈት ቤቱን ወክሎ ይሠራል፤
3. ከጽሕፈት ቤቱ የሂሣብ ክፍል ኃላፊ ጋር
በመሆን በጽሕፈት ቤቱ ስም የባንክ ሂሣብ
ይከፍታል፣ ያንቀሳቅሳል፤
4. የጽሕፈት ቤቱን የሥራ ፕሮግራምና በጀት
እንዲሁም ውስጠ ደንቦች አዘጋጅቶ ለቢሮ
ያቀርባል፣ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል፤
5. ለጽሕፈት ቤቱ በተፈቀደው የሥራ
ፕሮግራምና በጀት መሠረት የገንዘብ
ወጪዎችን ይፈፅማል፣ ሂሣቡን በአግባቡ
ይይዛል፣ በጽ/ቤቱ ሲጠየቅም ሂሣቡን
ያስመረምራል፤
6. የጽሕፈት ቤቱን የሥራ እንቅስቃሴና
የፋይናንስ አጠቃቀም በተመለከተ ወቅታዊ
ሪፖርት ያዘጋጃል፤
7. ከቢሮው የሚሠጡትን ተግባራት
ያከናውናል፤
8. ሌሎች የጽሕፈት ቤቱን ተግባራት
ያከናውናል፤
03. የኮንሶ ወረዳ የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴ
የኮንሶ ወረዳ የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴ
የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡፡
1. የኮንሶ ወረዳ አስተዳዳሪ -ሊቀመንበር
3. In addition to Article 12 Sun article 2, shall perform
the following functions:
1. Organize , direct and administer the works of
the office;
2. Represent the office in its dealings with third
parties and legal matters;
3. Open band accounts and circulate together with
the Head of finance section of the office;
4. Prepare the work program, budget and internal
guidelines of the office and present it to the
Bureau and implement upon approval.
5. Execute financial expenditure in accordance
with the work Program, and budget permitted to
it, properly keeps the accounts and audited
when requested by the office;
6. Prepare periodic report on the overall activities
and financial utilization of the office.
7. Perform functions given by the Bureau.
8. Perform other activities of the office
13. Heritage Administration Committee of
Konso Woreda
The Konso woreda Heritage Administration Committeeshall have of the following embers;1. Administrator of Konso woreda – Chair Person
14
2. የኮንሶ ወረዳ ባህል፣ ቱሪዝምና መንግሥት
ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ
ም/ሊቀመንበርና ፀሐፊ
3. የኮንሶ ወረዳ የግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ-
አባል
4. የኮንሶ ወረዳ ሴቶች፣ ወጣቶችና ሕፃናት
ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊ - አባል
5. የኮንሶ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊ - አባል
6. የኮንሶ ወረዳ ፀጥታና አስተዳደር ጽ/ቤት -
አባል
7. የኮንሶ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ - አባል
8. የኮንሶ ልማት ማኀበር ሥራ አስኪያጅ -
አባል
9. የኮንሶ ወረዳ ም/ቤት አፈ ጉባዔ - አባል
፲ የኮንሶ ወረዳ ሴቶች፣ ወጣቶችና ሕፃናት
ጽ/ቤት ኃላፊ - አባል
04. የፓሌታዎች ወይም ቀበሌዎች
ማህበረሰቦች የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴ
የፓሌታዎች ወይም ቀበሌዎች ማህበረሰቦች
የቅርስ አስተዳደር ኮሚቴ የሚከተሉት አባላት
ይኖሩታል፡-
1. የቀበሌ አስተዳዳሪ - ሊቀመንበር
2. የቀበሌ የተፈጠሮ ሀብት ልማት ሥራተኛ -
ም/ሊቀመንበር እና ፀሐፊ
3. የቀበሌ የእርሻና ገጠር ልማት ሥራተኛ
- አባል
4. የቀበሌ ፍትህና ፀጥታ ኮሚቴ ሰብሣቢ
- አባል
5. የጐሣ አለቆችን፣ ሽማግሌዎችንናሄሌታዎችን የማወክሉ ብዛታቸው ከ፫ እስከ፭ የሚደርሱ ሰዎች - አባላት
2. Head of Konso woreda Culture. Tourism and
Government Affairs Office- Vice Chair Person and
Secretary;
3. Head of Konso Woreda Agriculture and Office
member;
4. Head of Konso Woreda Women. Youth and
Children affairs office- Member;
5. Head of Konso woreda Justice Office- Member;
6. Head of Konso woreda Security and administrationOffice- Membe;r
7. Head of Konso woreda Police Office- Member;
8. Manager of Konso Woreda Development
Association –Member
9. Spokesperson of Konso woreda council – Member;
10. Head of Konso woreda Women, Youta and
Children Office –Member;
14. Paleta or Kebele Communities Heritage
administration committee,.
The Paletas or kebeles communities heritage
administration committee shall have the following
members:
1. Kebele Administrator- Chairperson
2. Kebele Natural resource Development worker-Vice
Chairperson and Secretary:
3. Head of kebele Agriculture and Rural Development
worker- Member;
4. Head of Kebele Justice and Security committee
member;
5. Three to five people representing tribal chiefs,
elders and Heletas –Members:
15
6. የቀበሌ ሴቶች ተወካይ - አባል
7. የቀበሌ ወጣቶች ተወካይ - አባል
ክፍል አራት
ባህላዊና መልክአ ምድራዊ
ቅርሶችን ስለ መመዝገብ፣
ማጠናትና ጥቅም ላይ ማዋል
05. ስለቅርሶች መዝገባ፣ ጥናት፣
ምርምርና የማስተዋወቅ ሥራ
1. ለኮንሶ ባህላዊና መልክአ ምድራዊ ቅርሶች
መለያ ለመስጠት፣ ለቁጥጥር፣ ለጥናት፣
ለምርምርና ለቱሪዝም እንዲያመች መረጃ
ይሰበስባል፣ በሠነድ ይያዛል፡፡
2. በኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች ላይ
ምርምር ለሚያደርጉ ኢትዮጵያዊያንና የውል
ምርምር ቡድኖች ከሚመለከታቸው
መ/ቤቶች ፈቃድ በማግኘት እንዲያጠኑ
ያደረጋሉ፡፡
3. የኮንሶ ባህላዊ መልክአ ምድር ቅርሶች
እንዲታወቁ፣ እንዲጐበኙና የሀገሪቱን ገጽታ
እንዲገነቡ ይደረጋል፣ ዝርዝሩ የባህልና
ቱሪዝም ቢሮ በሚያወጣው መመሪያ
ይወሰናል፡፡
06. ቅርሶችን ለጥቅም ስለማዋል
1. በኮንሶ ጥብቅ ባህላዊ መልክአ ምድር ውስጥ
የሚኖረው ሕዝብ ከጥብቅ ቅርሶች ወይም
መካነ ቅርሶች ጥቅም የማግኘት መብት
ይኖረዋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
2. በኮንሶ ጥብቅ ባህላዊ መልክአ ምድር መካነ
ቅርሶች ውስጥ የሚኖረው ሕዝብ የባህላዊ
6. Representative of Kebele Women -Member
7. Representative of the Kebele Youths-Member
Part Four
Registration, Study and Revital
Recommended