24
የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (IA) Aዲስ Aበባ ነሀሴ 7 ቀን 2002 .

Aeup pr2 082310_amharic

Embed Size (px)

DESCRIPTION

 

Citation preview

Page 1: Aeup pr2 082310_amharic

የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) Aዲስ Aበባ ነሀሴ 7 ቀን 2002 ዓ.ም

Page 2: Aeup pr2 082310_amharic

2

የIትዮጵያ ምርጫ 2002 ዓ.ም ግድፈቶች Eና

የወደፊት Aቅጣጫ ማጠቃለያ

በIትዮጵያ ግንቦት 15 ቀን 2AA2 ዓ.ም የተከናወነው ሀገራዊ Eና ክልላዊ ምርጫ በፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር Aዋጅ ቁጥር 662/2AA2 ዓ.ም Eና በተሻሻለው የIትዮጵያ የምርጫ ሕግ ቁጥር 532/1999 ዓ.ም መሠረት ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ዲሞክራሲያዊ Eና ለሕዝብ ተቀባይነት ያልነበረና በሕዝብ የተመረጠ የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር ሊደረግ ያልቻለበት ነበር፡፡ ይህም የሆነው IህAዴግና የምርጫ ቦርድ በጋራ፣ በመረዳዳት፣ በፈፀሙት የሕግ ጥሰት ነው፡፡ IህAዴግ ባወጣቸው ሕጐች መሠረት ምርጫውን ነጻ፣ ፍትሐዊ Eና ዲሞክራሲያዊ Aለማድረጉን 5A ገጽ ማብራሪያና ማስረጃ ለምርጫ ቦርድ መIAድ Aቅርቦ ምርጫው Eንደገና Eንዲደገም ጠይቆ ተቀባይነትን ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ የምርጫ ቦርድ የሕግ ጥሰት ማድረጉንና የቦርድ ጸሐፊና የጽ/ቤት ኃላፊ የቦርዱን ውሳኔ ትክክለኛ ቅጅ ስላልሰጡን ይኸው ተሰጥቶን፣ Aስፈላጊ ሆኖ ካገኘነው በትክክለኛው የቦርዱ ውሳኔ ላይ ተመስርተን ይግባኛችንን Eንድናቀርብ የጠየቅን ቢሆንም፣ የጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ጥያቄያችንን ሳይቀበለው ቀርቷል፡፡ “የሕግ ጥሰትም ሆነ የፍሬ ሐሳብ ስሕተት” የለውም በማለት ምርጫው Aይደገምም የሚለውን የቦርዱን ውሳኔም Aጽንቷል፡፡ ይኸንን የጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት Eና የቦርዱን ውሳኔ በመቃወም የሕግ ጥሰት መኖሩን በሕግ Aስደግፈን በማሳየት ለጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረብነው Aቤቱታም ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ ይህ የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ የሕጉን ሂደት ከጥግ ማድረሳችንን ያረጋግጣል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ያለው ሂደት የመንግሥት ሥልጣን Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቆጣጣሪ የሆነው የIትዮጵያ ሕዝብ ውሳኔ ነው፡፡ ይህንን የህዝብ ሚና ከማስረዳታችን በፊት ግን የ80 ብሔረሰቦቻችንና የ80 ሚሊዮን ሕዝባችን Eኩልነት፣ ነፃነትና ሰብዓዊ መብት Eንዲከበር፣ ዲሞክራሲ በሀገራችን Eንዲጎለብትና የህግ የበላይነት Eንዲሰፍንና የሀገራችን ታላቅነት በምሥራቅ Aፍሪቃ ዳግመኛ Eንዲረጋገጥ፣ የገዢው ፓርቲና መንግሥት ሚና፣ የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) Eና የሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና Eንዲሁም የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ሚናን ባጭሩ መግለጽ Eንወዳለን፡፡ የገዢው ፓርቲና መንግሥት ሚና ገዢው ፓርቲና መንግሥት ለህዝብ በገባው ቃል መሠረት በቅንነትና በታማኝነት የሚጠበቅበትን ሕዝባዊ Aደራዎች በብቃት መወጣት Aለበት፡፡ Eነዚህም ባጭሩ፣ (i) ከምርጫው ማግስት ጀምሮ ገዢው ፓርቲና መንግሥት በAሸናፊነት ሰሜት ተሳክረው የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (የመIAድ) ን Eና የሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች Aባሎችና ደጋፊዎች “ካሁን በኋላ ምን ቀራችሁ የIህAዴግ Aባል ሆኑ፣ ካልሆናች ወዮውላችሁ” Eያሉ የሚያስፈራሩት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ከመሆኑም

Page 3: Aeup pr2 082310_amharic

3

በላይ መደብለ-ፓርቲ በIትዮጵያ ምድር Eንዲከስም ለማድረግ የታቀደ Eኩይ ተግባር በመሆኑ በAሰቸኳይ ማቆም Aለባቸው፡፡ Aርሶ Aደሮቻችንም መተዳደሪያቸው ከሆነው መሬታቸው Eና የመንግሥት ሠራተኞችን ከሥራቸው የማፈናቀሉ ተግባር ዛሬውኑ ማቆም Aለባቸው፡፡ (ii) ገዢው ፓርቲና መንግሥት ለፈጸሙት ስድስቱም የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሕግ Aንቀጽ ጥሰቶች (Aንቀጽ 27-32) የIትዮጵያን ሕዝብ፣ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችንና የግል Eጩ ተወዳዳሪዎችን ይቅርታ መጠየቅ Aለባቸው፤ ለተጎዱት ካሣ መክፈል Aለባቸው፣ Eንዲሁም ምርጫው Eንዲደገም ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በመመካከር ሁኔታዎችን ማመቻቸት Aለባቸው፡፡ (iii) ገዢው ፓርቲና መንግሥት ያወጡትን በIትዮጵያ ህገ-መንግሥት የተመለከተውን የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ማክበር Aለባቸው፣ በሰበብ Aስባቡ የሚያደርሱባቸውን ቅጣትና Eሥራት ማቆም Aለባቸው፣ የሕዝብ ነፃነት ማፈኛ፣ የተሳሳተና የተጋነነ መረጃ ማስተላለፈያ Eና ተቃዋሚ የፓለቲካ ድርጅቶች ማፈኛና ማጥላያ የሆኑት መንግሥታዊ የሬዲዮ Eና የቴሌቪዥን ድርጅቶች ወደ ግል ተዛውረው ሕዝባዊ Aገልግሎት Eንዲሰጡ ዛሬውኑ መደረግ Aለበት፤ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ የሬዲዮና የቴሌቪዥን የሥራ ፈቃድ ጠይቀው የተከለከሉት ሁሉ ባስቸኳይ ሊሰጣቸው ይገባል፤ የሥራ ፈቃዳቸውን የተነጠቁት የጋዜጣና ህትመት ድርጅቶችም Eንዲሁ የሥራ ፈቃዳቸው ቶሎ ሊመለስላቸው ይገባል፡፡ (iv) ህዝብ በነፃነት የመደራጀት፣ የመሰብሰብ፣ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ Eና በየትኛውም የሀገራችን ክፍል በፈለገው የሥራ መስክ የመሰማራትና ንብረት የማፍራት መብቱ በAስቸኳይ በተግባር ሊረጋገጥለት ይገባል፤ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርዎችም በሁሉም የሀገራችን Aካባቢዎች ከሕዝቡ ጋር ተገናኝተው መወያየት Eንዲችሉ ሲደረግባቸው የነበሩት ማናቸውም የገዢው ፓርቲ ተፅEኖ መቆም Aለበት፡፡ (v) የምርጫ ቦርድ፣ የፍትሕ Aካላትና Eና የመከላከያ ኃይል ከገዢው ፓርቲ ተፅEኖ ሙሉ በሙሉ ተላቅቀው ሕዝባቸውን በነፃነት ማገልገል Eንዲችሉ ሁኔታው ሊመቻችላቸው ይገባል፡፡ (vi) ገዢው ፓርቲ በሕዝባዊ ድርጅቶች ላይ የሚያደርሰውን ተጽEኖ ባስቸኳይ ማቆም Aለበት፤ በዚህ Aንፃር የመንግሥትን ሥልጣን ተግን Aድርጎ የሕዝብን ንብረት መጠቀም Aይፈቀድለትምና፣ ተጽEኖውን ለማስፋፋት Eድል ከሰጠው ከቀበሌ ጽ/ቤት ለቅቆ፣ Eንደማንኛውም ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ በኪራይ ቤት ውስጥ ወይም ራሱ በሰራው ቤት ውስጥ ጽ/ቤቱን ማደራጀት ይችላል፡፡ (vii) በመጨረሻ Eነዚህንና ሌሎች Eርምጃዎች ለመውሰድ Aስፈላጊ የሆኑት የህገ-መንግሥቱ Aካላትና Aዋጆች መሻሻል Aለባቸው፡፡ የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) Eና የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና የመላው Iትዮጵያ Aንደነት ድርጅት (መIAድ) Eና የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ዓላማ ከገዢው ፓርቲ ጋር ተወዳድረው መንግሥታዊ ሥልጣን መያዝና ህዝብ ማስተዳደር በመሆኑ የIትዮጵያን ህዝብ ነፃነት ለማስከበር፣ ዲሞክራሲ በሀገራችን

Page 4: Aeup pr2 082310_amharic

4

Eንዲጎለብትና የሕግ የበላይነት Eንዲስፍን ከፍተኛ ኃላፊነት Aለባቸው፡፡ ከEነዚህም ዋነኞቹ የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡ ሕዝብ በማናቸውም መስክ ያለውን መብትና ግዴታ ማስተማር፣ መብቱን

Eንዲያስከብር፣ ግዴታውንም Eንዲያከብር፣ ማበረታታትና Aመራር መስጠት Aንደኛው ነው፡፡

ሁለተኛው የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) Eና የተቃዋሚ ፖለቲካ

ፖርቲዎች ተግባር የመገናኛ ብዙኋን፣ የምርጫ ቦርድ፣ የፍትህ Aካላትና የመከላከያ ኃይል ከገዢው ፓርቲ ተጽEኖ ተላቅቀው በነፃነት ሕዝባቸውን የሚያገለግሉበትን ማስተማር፣ ማበረታታትና መርዳት ሲሆን ተፅEኖ ሲደርስባቸውም ማጋለጥ Eና የምስክርነት ቃላቸውን መስጠት ይሆናል፡፡

በመድበለ-ፓርቲ መንግሥታዊ ሥርዓት ሦስቱ የመንግሥት Aካላት ማለትም ሕግ

Aውጪው፣ ሕግ Aስፈፃውሚውና ህግ ተርጓሚው የተለያዩና Aንዱ ሌላውን የሚቆጣጠር በመሆኑ በሀገራችንም Iትዮጵያ ይህ ተፈጻሚ መሆኑን በጽናት መታገል ሦስተኛው የመIAድና የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኃላፊነት ነው፡፡

ከEነዚህም በተጨማሪ የመንግሥት ሠራተኞች የሕዝብ Aገልጋዮች Eንጂ የገዢው

ፓርቲ ሠራተኞችና ተቀጣሪዎች ባለመሆናቸው ከገዢው ፓርቲ የሚደርስባቸውን ተጽEኖ ከEነርሱ ጎን ተሰልፎ መታገልና ማስከበር ሌላው የመIAድና የሌሎች የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ተግባር ነው፡፡

ከሁሉ በላይ ግን የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) Eና የሌሎች

የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ዋና ኃላፊነት የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር ካለሕዝባዊ ኃይል መከናወን Eንደማይችል፣ ይህ ሕዝባዊ ኃይል የሚገኘው ደግሞ በAንድ ዓለማ ማለትም፤ በIትዮጵያዊነት ጥላ ሥር ተሰባስበው በAንድነት ተደራጅተው፣ በመካከላቸው የጠበቀ ግንኙነት ፈጥረው ሕዝቡን ማስተባበር ሲችሉ ብቻ መሆኑን መገንዘብና ለተግባራዎነቱ በጽናት መታገል ነው፡፡ የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) በዚህ ረገድ ማናቸውንም Eርምጃ ይወስዳል፣ ሌሎች የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶችም ተመሳሳይ Eርምጃ Eንዲወሰዱ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የIትጵያ ሕዝብ ሚና በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ የመድብለ-ፓርቲ ሥርዓተ-መንግሥት ለመጀመሪያ ጊዜ የAንድ ሀገር ሕዝብ የጾታ፣ የዘር፣ የሀይማኖትና የቀለም ልዩነት ሳይደረግበት የሀገሩ መንግሥት ሥልጣን Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቆጣጣሪ መሆኑን ያበሰረበትና ያረጋገጠበት ሥርዓት ነው፡፡ በመሆኑም በመላ Iትዮጵያ ካሉን ወኪሎቻችን በተገኘው መረጃ መሠረት የIትዮጵያ ሕዝብ የምርጫ ድምፁን ተዘርፎ፣ ነጻነቱ ተገፍፎ፣ ሕግን ለማስከበርና በሕዝብ መካከል ያለውን ግንኙነት በመልካም Aስተዳደር ያጠናክራል ተብሎ የተጠበቀው ገዢ ፓርቲና መንግሥት የፈፀሙበትን ክህደት ዳግመኛ Aልቀበልም Eያለ መሆኑን ነው፡፡

Page 5: Aeup pr2 082310_amharic

5

ሰላማዊ ትግል ማለት የሕዝብ Eኩልነት፣ ነጻነት፣ ፍትህ Eና ዲሞክራሲ የሰፈነበት ነው፡፡ ህዝባችንም ከEነዚህ ውጭ የምቀበለው ሰላማዊ ትግል Aይኖርም Eያለ ነው፡፡ ዳግመኛ የገዢውን ፓርቲ Aምባገነንነት፣ ከሕግ የበላይ መሆን፣ ሕዝባዊ ጭቆና፣ ማስፈራራት፣ ከመሬት ማፈናቀል፣ ድብደባ፣ የግፍ Eስራትና ግድያ Aልቀበልም Eያለ ነው፡፡ ‘በEንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ’ Eንዲሉ በምርጫ ሂደትና ውጤት በመራጮች፣ በEጩ ተወዳዳሪዎች፣ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ታዛቢዎች Eና በመራጩ ህዝብ ተወካዮች Aመራረጥ ላይ ያደረሰው በደል Aንሶት ዛሬ ከምርጫ ማግሥት ጀምሮ ማስፈራራቱን፣ መተዳደሪያቸው የሆነውን የAርሶ Aደር መሬት ቅሚያውን Eና የመንግሥት ሠራተኞች ከሥራ የማባረር ድርጊታቸውን IህAዴግና የመንግሥት Aካላቱ ቀጥለውበታል፡፡ ሰለዚህ የIትዮጵያ ሕዝብ በምርጫ 2002 ዓ.ም የምርጫ ድምፄ ተዘርፏል ብሎ ሲል በሰላማዊ መንገድ በነቂስ ወጥቶ የምርጫን ህግ የጣሰውን IህAዴግ በህግ Eንዲሰራ፣ ህግ Eንዲያከብርና የዘረፈውን ድምፁን Eንዲመልስ ማድረግ መብቱ ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ መIAድና ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጽናት የመታገልና የማታገል ከፍተኛ ኃላፊነት Aለባቸው፡፡ የፍትህ Eና የፀጥታ Aካላትም ለIትዮጵያ ህዝብ በገቡት ቃለ-መሀላ መሠረት ህዝባችንን ከገዢው ፓርቲ በነፃነት፣ በገለልተኝነት Eና በዓላማ ፀናት የማገልገል ኃላፊነት Eንዳለባቸው ለAንድ Aፍታ Eንኳ ሳይዘነጉ ሊወጡ ይገባል፡፡ የመገናኛ ብዙሃንም ለህዝባዊ ዓላማ የመቆም ግዴታቸውን በፅናት Eና በመተባበር Eንዲወጡ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ በሌላው ዓለም ለሰብዓዊ መብት መከበር፣ ለዲሞክራሲ መጎልበትና ለሕግ የበላይነት መጠበቅ ከፍተኛ AስተዋጽO የሚያበረክቱት የሲቪል ማህበራትም ማለትም፤ የወጣቱ፣ የሴቱ Eና የሙያ ማህበራት (የተማሪውን ማህበር ጨምሮ)፣ የሠራተኛው ማህበራት፣ የመምህራን ማህበራት Eና መንግሥታዊ ያልሆነ የEርዳታ ድርጅቶች በዚህ ሂደት የበኩላቸውን ኃላፊነት Eንዲወጡ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ሚና ከላይ ለማሳየት Eንደሞከረነው የIትዮጵያ ፖለቲካ Eና የመንግሥት ሽግግር ዋነኛ ተዋናይ Eኛው Iትዮጵያውያን መሆናችን የማያነጋግረን መሆኑን ብናውቅም የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድንም የማይናቅ AስተዋጽO Aለው፡፡ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ገና ነሐሴ 2AA1 ዓ.ም ከIህAዴግ ጋር በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ሥነ-ምግባር ደንብ ላይ መIAድ Eንዲደራደር ያግባቡት ሀገሮች ናቸው፡፡ መIAድም በጽሑፍ ደረጃ ጥሩ የሚባል የስነ-ምግባር ስምምነት ከIህAዴግ ጋር፣ Eንደሚታወሰው በጠራራ ፀሐይ፣ የIትዮጵያ ሕዝብ Eና የዓለም ሕብረተሰብ በሬዲዮና በቴሌዥን ሲከታተሉ በነበሩበት ሁኔታ ና ራሱ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን በተገኘበት፣ ተፈራርሟል፡፡ ከዚያም ወደ ትግበራ ተገብቷል፡፡ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ከሥነ-ምግባሩ ትግበራ ምን ይጠብቅ ነበር? የተፈፀመውስ ምንድንነው? መIAድ በEርግጠኝነት መናገር የሚችለው ስለ ራሱ Aቋም ነው፡፡

መIAድ ከሥነ-ምግባሩ ስምምነት የጠበቀው የAጭርና የረጅም ጊዜ ውጤት Aለው፡፡ በAጭር ጊዜ ማለትም፣ በ2AA2 ዓ.ም ምርጫ ወቅት ባለፈው 19 የIህAዴግ የግዛት ዘመን ከነበሩት የሀገር Aቀፍ፣ የክልል፣ የማዘጋጃ ቤቶችና የAካባቢ ምርጫዎች በተሻለ ሁኔታ ምርጫው ግልጽ፣ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ለሕዝብ ተቀባይነት ኖሮት የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር ይደረጋል የሚል ግምት ነበረው፡፡ በዚህም ወቅት

Page 6: Aeup pr2 082310_amharic

6

Eውነተኛ ሰብAዊ መብት፣ ዲሞክራሲና የሕግ የበላይነት የሚሰፍንበት መሠረት ይጣላል የሚል Eምነትም ነበረው መIAድ፡፡ በረጅሙ ጊዜ Iትዮጵያ ለዓለም ሕብረተሰብ በሙሉ፣ የሰው ልጅ መገኛ Eና የረጅም ጊዜ የመንግሥታዊ ሥርዓት ባለቤት Eና ለመላው ዓለምና በተለይም በቅኝ ግዛት ሥር ይማቅቁ ለነበሩት የAፍሪካ፣ የIሲያና የላቲን Aሜሪካ ሕዝቦች የነጻነት Eና የሥልጣኔ Aርማ ሆና Eንደቆየች ሁሉ፣ Aሁንም በ21ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ ላይ የነጻነት፣ የEኩልነት፣ የሰብAዊ መብት፣ የዲሞክራሲና መንግሥታት በሰላማዊ መንገድ ሽግግር የሚደረግባት ጥሩ AርAያ ሀገር ሆና በልማት ወደ ኋላ ለቀሩት ሀገሮች ሁሉ Eንድታገለግል ሁኔታዎች ይመቻቻሉ የሚል Eምነት ነበረው፡፡ ሕዝባችንም፣ ገዢው ፓርቲ Eና የመንግሥት ባለሥልጣናት ጭምር፣ ከሚገኙበት Eስር ቤት ወጥተው የነጻነት Aየር Eንዲተነፍሱ፣ ባለፉት 19 ዓመታትና በተለይ በ1997 ዓ.ም ምርጫ ማግሥት በተፈጠረው ሕዝባዊ ሰልፍ ምክንያት ከሕግ ውጭ በEስር ቤት የሚማቅቁት Aባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን የሚፈቱበት፣ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች Aባላት በነጻነት ከሕዝብ ጋር ተገናኝተው ፕሮግራማቸውን የሚያስረዱበትና ይበልጥ የሚተዋወቁበት፣ በEርግጥም ለIህAዴግ Eውነተኛ Aማራጭ መሆናቸውን የሚያረጋግጡበት ሁኔታ ከሞላ ጐደል ይፈጠራል የሚል Eምነትም ነበረው መIAድ፣ ምክንያቱም ሰላማዊ የመንግሥት ሽግግር ለIህAዴግ ጠቃሚ ብቻ ሳይሆን ከማንም ይበልጥ ለEርሱ Aስፈላጊ ነውና! ይኸንን ደግሞ IህAዴግ ይስተዋል ብለን Aናምንም፡፡ ይሁን Eና በተፈለገው መለኪያ የ2AA2 ዓ.ም ሀገራዊ Eና ክልላዊ ምርጫ ከዚያ በፊት በሀገራችን ከተከናወኑት ማናቸውም ምርጫ Eስራት Eና ድብደባ የታዩበት፣ Aርሶ Aደሩ መተዳደሪያው ከሆነው መሬቱ የተፈናቀለበት፣ የመንግሥት ሠራተኞች በተለይ Aስተማሪዎች ከሥራቸው የተባረሩበትና ገዢው ፓርቲ በምርጫው ብቸኛ Aሸናፊ ሆኖ Eንዲወጣ የሚያስችሉት ተንኮልና ኃይል ገዢው ፓርቲና መንግሥት የተጠቀሙበት ነበር፡፡ ይህም በመሆኑ ገዢው ፓርቲ ምርጫ ተብዬው ተጠናቀቀ በተባለበት ማግሥት የሕዝብን ድምፅ 99.6 በመቶ Aገኘሁ ብሎ Aሀዳዊ ሥርዓት መፍጠሩን መለፈፉን ሁላችንም በታላቅ ሀዘን የምናስታውሰው ነው፡፡ ይህ የIህAዴግ የተሳሳተ ሰሌትና ከፍተኛ ጥፋት ነጮች Eንደሚሉት “a blessing in disguise” ወይም “የተደበቀ በረከት” ሳይሆን Aይቀርም ለIትዮጵያ ሕዝብ ብሎ መIAድ ያምናል፡፡ ከላይ Eንደጠቆምነው የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ከምርጫው ሂደትና ውጤት ምን Eንደጠበቁ Eርግጠኛ መሆን ባንችልም Aነሳሳቸውና በተለያዩ ጊዜያት ባደረግናቸው ግንኙነቶች Eንደ ተገነዘብነው የEነሱም Aስተውሎት Eና Eምነት ከመIAድ Aይርቅም፡፡ በመሆኑም ነፃነትን፣ ፍትሐዊነትን፣ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የመንግሥት ሸግግር ይፈፀማል ብለው ይጠብቁ ነበር ብንላችሁ የተሳሳትን Aይመስለንም፡፡ ግን ይህ Aልሆነም! ስለዚህ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድንን Eንደገና ልንጠይቃቸው Eንገደዳለን፡፡ ምን Aልማችሁ ምን Aያችሁ? ምንስ Aገኛችሁ? ካሁን በኋላስ? ተስፋ መቁረጥ ወይስ የAባቶቻችሁን የEነ ጆርጅ ዋሽንግተን፣ Aብረሃም ሊንከን፣ ቶማስ ጄፈርሰን፣ ፍራክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት፣ ዊኒሰተን ቸርችል፣ በርትላንድ ራስል፣ ቻርልስ ዴጎል Eና የሌሎችንም AርAያ ተከትላችሁ በጽናት ለሕዝብ ነፃነት ትቆማላችሁ? ብለን Eንጠይቃችኋለን፡፡ Eነኝህ Aባቶችና ሌሎችም ለነፃነት ማናቸውም ዋጋ Aይበዛም ብለው Aስተምረውናል፡፡ Eናንተስ ምን ትሉናላችሁ?

Page 7: Aeup pr2 082310_amharic

7

በመጨረሻ ለIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ሶቅራጢስ በወቅቱ የኤቴና ከተማ ሕዝብ Aማልክት Aያመልክም፣ ፀረ-ሐይማኖት ይሰብካል፣ ወጣቶችን Aበላሸ በመባል ተከስሶ የሞት ፍርድ ሲፈረድበት ለዳኞች የሰጠውን የመጨረሻ ቃሉን ሊያስታውሳቸው ይወዳል መIAድ፡፡ “ሳላሰብ ከምኖር Eያስብኩ መሞት ይሻላል” ነው ሶቅራጢስ ያለው፡፡ ሶቅራጢስ ለAፋኝ መንግሥታዊ ሥርዓት የሞት ውሳኔ የሰጠው መልስ የመIAድም መሆኑን መIAድ ለIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ማብሰር ይወዳል፡፡ መIAድ ለፓለቲካ ፓርቲዎች ሥነ-ምግባር ቅድመ ድርድር የሰጣቸውን ሁለት ጽሑፎች ማለትም፣ Code of Conduct for Political Parties and Code of Good Governance ዳግመኛ Eንዲያነቡም በAክብሮት ይጠይቃል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከሶቅራጢስ Aያሌ ጥቅሶች 12ቱን ከዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ውስጥ Aካተናል፡፡ Eንዲያጤኑቸውም Eንጋብዛቸዋለን፡፡ የIትዮጵያና የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ወዳጅነት በነፃነት፣ በEኩልነት፣ በሰብዓዊ መብት መጠበቅ፣ በዲሞክራሲ መጎልበትና በሕግ የበላይነት መስፈን ላይ Eንዲገነባ በቆራጥነት መIAድ ይታገላል፡፡ የመጀመሪያው ሃያ Aንደኛው ክፍለ-ዘመን የጦርነት ሳይሆን የሰላም፣ የሕዝቦች ግንኙነት በነፃነት፣ በEኩልነትና በፍትሕ ላይ Eንዲመሰረት የግድ ይላል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን የሰው ልጅ ተያይዞ ጠፊ Eንጂ Aንዱ ሌላውን ገድሎ፣ ቀምቶ፣ Aስገብሮ የሚኖርበት ጊዜ Aይደለም፣ ያ ጊዜ Aክትሟል፡፡ በመሆኑም የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ለሰብAዊ መብት መከበር፣ ለዲሞክራሲ መጎልበትና ለሕግ የበላይነት መስፈን ካላቸው ጽኑ ዓላማ ጎን ለጎን ለፖለቲካ ፓርቲዎች ሥነ-ምግባር ድርድርና ስምምነት ምክንያት በመሆናቸው ለተፈጻሚነቱ የበኩላቸውን Eንዲያበረክቱ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ በምርጫው ሂደትና ውጤት የተፈጸሙት የሕግ ጥሰቶች Eና የወደፊት Aቅጣጫ ቀርበዋል፡፡ 1. መIAድ ለሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበው ቅሬታ በመላው Iትዮጵያ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና ለክልል ም/ቤቶች የተደረገው ምርጫ

ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ዲሞክራሲያዊ Eና በሕዝብ ተቀባይነት Aግኝቶ የመንግሥት ሽግግር ሊደረግ Aልተቻለም፡፡ ለዚህም የምርጫ ሥነ-ምግባር Aዋጁን የጣሰው IህAዴግና ተባባሪው የምርጫ ቦርድ Eና የምርጫ ቦርድ Aስፈፃሚዎች በገለልተኛ Aካላት Eና ሰዎች ተተክተው ምርጫው ይደገም የሚል ቅሬታ መIAድ ለፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረበ ቢሆንም ጠ/ፍ/ቤቱ “የቦርዱ ውሳኔ በሕግም ሆነ በፍሬ ነገሩ ጉድለት የለበትም” በማለት በተመሳሳይ ይዘት Eና ቅርፅ የቦርዱን ውሳኔ Aፅንቷል፡፡ መIAድ የጠቀሰውን የሕግ Aንቀጽ የጠ/ፍ/ቤቱ ይግባኛ ሰሚ ችሎት በተሳሳተ መንገድ ተርጉሟል ብሎ ያምናል፡፡

ክቡር የሰበር ሰሚ ችሎት ይህንን የተፈጸመብንን የሕግ ጥሰት በትክክል ተመልክቶ Eንዲበይንልን የሚል ጥያቄ ነበር መIAድ ለችሎቱ ያቀረበው፡፡

2. የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ የፌደራል ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መIAድ በተሻሻለው የIትዮጵያ የምርጫ ሕግ ቁጥር 532/99 Aንቀጽ 16/4/ Eና Aንቀጽ 7/10/ ያቀረበውን Aማራጭ Aካል ወደ ጎን በመተው ቅሬታ ያልተጠየቀባቸውን Aንቀጽ 92 Eስከ 96 በማተትና ከAንቀጽ 7/10/

Page 8: Aeup pr2 082310_amharic

8

ሁለት ሀሳቦች ውስጥ Eርሱ የፈለገውን ግን ያልተጠየቀበትን Aማራጭ በመውሰድ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት የወሰነውን በመደገፍ Eንደሚከተለው ወስኗል፡፡ “… ድጋሜ ምርጫ Eንዲካሄድ በየትኛውም ወገን ለቦርዱ Aቤቱታ ሲቀርብ፣ በዚህ ረገድ ቦርዱ ውሳኔ መሰጠት የሚችለው፣ የራሱን ማጣራት Aድርጎ፣ ያመነበት ሆኖ በሚገኘበት ጊዜ በራሱ Eምነት ላይ ተመስርቶ፣ ተገቢ መስሎ የታየውን ውሳኔ Eንዲሰጥ፣ ሕጉ ሰፋ ያለ ሥልጣን (discretion) የሰጠው ስለሆነ፣ በዚሁ Aግባብ፣ ቦርዱ Aቤቱታውን Aጣርቶ የሚደርስበት መደምደሚያ፣ ይህንኑ በሕግ የተሰጠውን ሥልጣን መሠረት Aድርጎ የሰጠው ውሳኔ ነው ከሚባል በስተቀር መሠረታዊ የሕግ ስህተት … ተፈጽሞበታል ለማለት የሚያበቃ Aይሆንም፡፡” በማለት የመIAድን ጥያቄ ሰበር ሰሚ ችሎትም ሳይቀበለው ቀርቷል፡፡ [ነጠላ ሰረዞች Eና ከስር የተሰመሩት የበለጠ ፁሁፉን ግልፅ Eንዲያደርጉ ተብሎ በመIAድ የተጨመሩ ናቸው፡፡] 3. የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ስህተቶች የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሦስት ስህተቶች ፈጽሟል ብለን Eናምናለን፡፡ 1ኛ/ በተሻሻለው የIትዮጵያ የምርጫ ህግ Aዋጅ ቁጥር 532/99 ዓ.ም Aንቀጽ 16/4/

መሠረት በቦርዱ ጸሐፊ Eና የጽህፈት ቤት ኃላፊ ለመIAድ የተጻፈው ደብዳቤ የቦርዱ ውሳኔ Aለመሆኑ ለተከበረው ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመIAድ Eየተገለጸለትና መIAድ ውሳኔው ተሰጥቶኝ በEርሱ ላይ ተመስርቼ ይግባኜን ላቀርብ ያለበትን ጥያቄ ወደ ጎን በመተው ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በደብዳቤው ላይ ተመርኩዞ የመIAድን ቅሬታ ማየትና መወሰን Aይችልም፣ ሕጋዊ Aይደለምና፡፡ ይህ የይግባኝ ሰሚ ችሎቱ የመጀመሪያ ስህተት ነው ብለን Eናምናለን፡፡

2ኛ/ የይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ሁለተኛ ስህተት ነው ብለን የምናምነው ከላይ የተጠቀሰው Aዋጅ Aንቀጽ 92/11/ መሠረት “ፍ/ቤቶች በቦርዱ ወይም በየደረጃው በሚገኙ የምርጫ Aስፈፃሚ Aካላት በቅድሚያ ያልታየና የመጨረሻ ውሳኔ ያላገኘን … ጉዳይ ማየት Aይችሉም” የሚለውን በተሳሳተ መልክ መተርጎሙ ነው፡፡ በተለይ በቦርዱ ወይም በምርጫ Aስፈጻሚ Aካላት የሚለው ይግባኙ ከሁለቱ መመሪያዎች በAንዱ መታየት የሚችል መሆኑን የሚያመለክት ቢሆንም መIAድ ባልጠየቀበት የAንቀጹ ክፍል የመIAድን ቅሬታ ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ “… በየደረጃው በተቋቋሙ የምርጫ Aቤቱታ ሰሚ Aካላት ያልታየ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም” ብሏል፡፡ ይሁን Eንጂ መIAድ ያቀረበው ክስ ከላይ Eንደተመለከተው በAዋጁ ቁጥር 532/99 ዓ.ም Aንቀጽ 92/11/ መሠረት በቦርዱ ብቻ መታየቱ በቂ ነው፡፡ የጠቅላይ ፍርድ ቤት የይግባኝ ሰሚ ችሎትም ቦርዱ ብቻ ያየውን የማየት ስልጣን Aለው፡፡ ቦርዱ ካየው በEየደረጃው ያሉት የምርጫ Aስፈጻሚዎች ማየት Aያስፈልጋቸውም፡፡ ቦርዱም Eነሱ ካላዩት የመIAድን ቅሬታ Aላይም Aላለም፡፡ በተቀራኒው ቦርዱ በEየደረጃው የመIAድ ቅሬታ መታየቱን ነው ያረጋገጠው፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ስነ-ምግባር Aዋጅ ቁጥር 662/2002 ዓ.ም Aቤቱታዎች ወይም Aለመግባባቶች ስለሚፈቱበት Aሰራር በደነገገው Aንቀጽ 24-26 መሰረት የመIAድ ጥያቄ በየደረጃው ተስተናግዷል፡፡

3ኛ/ የዚሁ Aዋጅ Aንቀጽ 7/10/ Eንደ Aንቀጽ 92/11/ ሁሉ በAማራጭ የተቀመጠ ነው፡፡ “በምርጫ ሂደት የተፈፀመ የህግ መጣስ፣ የማጭበርበር ወይም የሰላምና ፀጥታ ማደፍረስ ድርጊት በስፋቱና በዓይነቱ የምርጫውን ውጤት Eንደሚያዛንፍ ከተወዳዳሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ … ደርሶት ተጨባጭነቱን በራሱ ማጣራት

Page 9: Aeup pr2 082310_amharic

9

ሲያረጋግጥ ወይም ተፈጽሟል ብሎ በራሱ ሲያምን ሁኔታውን የመመርመር፣ ውጤቱን የመሰረዝና Aዲስ ምርጫ Eንዲካሄድ” ቦርዱ ያደርጋል ይላል፡፡

መIAድ ለምርጫ ቦርድ ያቀረበውን ጥያቄ በ50 ገጽ ማሰረጃ በማስደገፍ ቦርዱ የAዋጁን Aንቀፅ 7/10 የመጀመሪያ Aማራጭ ማለትም፤ “ተጨባጭነቱን በራሱ ማጣራት” በሚለው የመIAድን ጥያቄ ፍትሃዊነት ያረጋግጥልን የሚል ነው፡፡ ይግባኝ ሰሚው ጠ/ፍ/ቤት ይህንኑ Aግባብ ተከትሎ መርምሮ ውሳኔ መስጠት ሲገባው “Aመልካች ሕጉ ያስቀመጠውን የቅሬታና የክርክር Aካሄድ ተከትሎ ለሚመለከታቸውና በየደረጃው ለተቋቋሙ ውሳኔ ሰጭ Aካላት በወቅቱ ቅሬታውን Aቅርቦ ማስወሰን ሲገባው ይህንን ሥርዓት ሳይከተል ያቀረበው የይግባኝ ቅሬታ ተቀባይነት የለውም” ማለቱ መIAድ ባላቀረበው የAንቀጽ Aካል ላይ ተመስርቶ ውሳኔ መስጠቱ በመሆኑ Aግባብ Aይደለም፡፡ ይህ ሶስተኛው የይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ስህተት ነው ብለን Eናምናለን፡፡

4. የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሲሚ ችሎት ስህተት የሰብር ሰሚ ችሎቱ ስህተት ነው ብለን የምናምነው መIAድ ቦርዱ ቅሬታዬን ማጣራት ሳያደርግ ወሰነብኝ Eያለ ሰበር ሰሚ ችሎቱ በውሳኔው ላይ ቦርዱ “የራሱን ማጣራት Aድርጎ” ያለ ቢሆንም ቦርዱ የመIAድን ጥያቄ ማጣራቱን በውሳኔው Aላረጋገጠም፡፡ “በህግ የተሰጠውን ስልጣን መሠረት Aድርጎ የሰጠው ውሳኔ ነው ከሚባል በስተቀር መሠረታዊ የህግ ስህተት … ተፈጽሞበታል ለማለት የሚያበቃ Aይሆንም” ማለቱም መIAድ በጠየቀው የህግ Aንቀፅ ክፍለ መሰረት የተሰጠ ውሳኔ Aይደለም፡፡ ስለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎቱ ውሳኔ Eንደ ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ሁሉ በተጨባጭ ድርጊት ላይ ተመስርቶ የተሠጠ ባለመሆኑ ለመIAድ ጥያቄ ትክክለኛ ፍርድ ተሰጥቶታል ብለን Aናምንም፡፡ በመሆኑም የIትዮጵያ ሕዝብ በመIAድ Aቤቱታ ሂደት Eና ውጤት ሊያውቅና ሊረዳው የሚገባው ሦስት Aብይ ጉዳዮች Aሉ፡፡ Eነርሱም፤ Aንደኛ፤ የቦርዱ ጸሐፊና የጽ/ቤት ኃላፊ በተሻሻለው የAትዮጵያ የምርጫ ሕግ Aዋጅ ቁጥር 532/1999 ዓ.ም Aንቀጽ 16/4 ባልተሰጣቸው ሥልጣን የቦርዱን ውሳኔ በራሳቸው Eንደፈለጉት ጽፈው መላክ Aይችሉም፣ ህጉ Aይፈቅድላቸውምና! Eርሳቸው ማድረግ የሚችሉትና የሚገባቸው የቦርዱን ውሳኔ Eንዳለ ከደብዳቤያቸው ጋር Aባሪ Aድርገው ለሚመለከተው ክፍል መላክ ብቻ ነው፡፡ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም በደብዳቤAቸው ላይ በመመስረት ውሳኔ መስጠት Aይገባውም ብለን Eናምናለን፡፡ ሁለተኛ፤ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም ሆነ የሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበላቸውን ጥያቄና የሕግ Aንቀጽ Aማራጭ ትተው ባልተጠየቁበት ጉዳይ መወሰን Aይችሉም፡፡ ፍ/ቤቶች ማናቸውንም ክስ የሚያዩት Eንደ ክሱ Aቀራረብ Eንጂ ከዚያ ውጭ መሆን Aይችልም፣ Aይገባምም፡፡ በተለይም Aቤቱታው የመላው 80 ሚሊዮን ህዝባችን ፍትሃዊ Aስተዳደር Eና ጥቅም የሚመለከት በመሆኑ ቢያንስ የጠ/ፍ/ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎትም ሆነ ሰበር ሰሚ ችሎት ይህንን ታላቅ ሕዝባዊ Aደራ ግንዛቤ ውስጥ Aስገብተው ፍትሃዊ የሆነና Aድሎ የሌለበት ፍርድ በሰጡ ነበር፡፡

Page 10: Aeup pr2 082310_amharic

10

ሦስተኛ፤ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ሰሚ ችሎት Eንዳሉት ሳይሆን ቦርዱ መIAድ ጥያቄውን በEየደረጃው ላሉት የምርጫ Aስፈጻሚ Aካላት Aቅርቦ ስላላስወሰነ ቅሬታውን Aላይም Aላለም፡፡ በተቃራኒው ቦርዱ መIAድ “ያቀረበው Aቤቱታ በወቅቱ በEየደረጃው በሚገኙ የምርጫ ጽ/ቤቶችና በቦርዱ ጭምር … መልስ የተሰጠበት” ነው ያለው፡፡ ይህም የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት መIAድ ቅሬታውን በEየደረጃው Aላቀረበም፣ ስለዚህ Eዚህ ለይግባኝ ሰሚ ችሎት ማቅረብ Aይችልም ካለው ጋር የሚቃረን ነው፡፡ በEርግጥም ቦርዱ Eንዳለው Eና ከላይ Eንደጠቀሰነው በፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር Aዋጅ ቁጥር 662/2002 ዓ.ም Aንቀጽ 24-26 መሰረት Aቤቱታችን በየደረጃው ታይቷል፡፡ ቦርዱ የመIAድን ቅሬታ ያልተቀበለው “ድጋሚ ምርጫ ለማካሄድ ምንም ማስረጃና የሕግ መሠረት” መIAድ የለውም በማለት ነው፡፡ ስለዚህ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም ሆነ የሰበር ሰሚ ችሎቱ ተግባር መIAድ ለምርጫ ቦርዱ ያቀረበው የምርጫ ይደገም ጥያቄ በማስረጃ Eና በሕግ የተደገፈ መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ መሆን በተገባው ነበር ብለን Eናምናለን፡፡ ሆኖም ፍ/ቤቶቹ ይህንን ለማድረግ ፈቃደኛ Aልሆኑም፣ ይህም በIትዮጵያ ፍትሕ ምንኛ የተነፈገ መሆኑን Eና ህግ መጓደሉን ያመለክታል፡፡ በዚህ ውሳኔ የጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የIህAዴግ መንግሥት የAንድ ፓርቲ ፍጹማዊ Aገዛዝ መሆኑን Aረጋግጧል፡፡ IህAዴግም Eንደ ፊውዳል ሥርዓት ራሱን በኃይል በመንግሥት ሥልጣን ላይ መጫኑን፣ በሕዝብ ያልተመረጠ መሆኑን፣ ግንቦት 17 ቀን 2002 ዓ.ም ባወጀው የAሸናፊነት መግለጫው Aረጋግጧል፡፡ Aራት ወር ሙሉ በመራጮች ምዝገባ፣ በተመራጮች ምዝገባ፣ በሕዝብ ታዛቢዎች ምርጫ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች ታዛቢዎች ምዝገባና በምርጫው Eለት የተጠቀመባቸው ፍጹም ፊውዳላዊ Eርምጃዎች ሕዝብ Eና ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች የዘነጉት ይመስል “ሕዝባችን 99.6 በመቶ ድምጹን ሰጠን፣ በጣም Eናመስግናለን” በማለት ግንቦት 17 ቀን 2002 ዓ.ም በመስቀል Aደባባይ የተሰበሰበውን ሰልፈኛ ለጥ ብለው Eጅ የነሱት የIህAዴግ ሊቀመንበር በዚህ ብሥራታቸው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያረጋገጡልን IህAዴግ በሕዝብ Aለመመረጡን ነው፡፡ IህAዴግ 99.6 የሕዝብ ድምጽ Aገኘሁ ማለቱ ለሕዝብ ያለውን የተለመደ ንቀት ከማንፀባረቅ Aልፎ የተዋጋሁለት ነው የሚለውን “ነፃነት” ለስልጣን መሸጡን ያረጋገጠበት ነው፡፡ Eስቲ የIህAዴግን ምኞት፣ ግን ፖሮፓጋንዳ፣ ተከትለን ሕዝብ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨርሶ Aልመረጠም Eንበል፡፡ ይህንን ለመመለስ በIህAዴግና በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ የተሰባሰቡትን Aባላት ማንነት መመርመር ያስፈልጋል፡፡ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ የታቀፉት፣ ማንም ይሁን ማን፣ ፓርቲዎቹን የሚያንቀሳቅሱት፣ በAንፃራዊ ጎኑ ሰፊ የሥራ ልምድ Eና ትምህርት ያላቸው፣ ሀገር ወዳድ፣ በሰፈራቸው የታወቁ፣ የተከበሩ፣ የፖለቲካ ሰዎች ናቸው፡፡ ከEነሱም ውስጥ ለሀገር Aቀፍ ተወካዮዎች ምክር ቤት (547) Eና ለክልል ምክር ቤት Aባልነት (1897) የሚመጥኑ ቢያንስ Aንድ ሦስተኛ Eንዴት ይጠፋል ተብሎ ይገመታል? ደቡብ Aፍሪካንና ጋናን ጨምሮ የሁሉም የመድበለ-ፓርቲ ሥርዓት ተከታይ የምEራብ ሀገሮች ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ታሪክ የሚያሳየን ይኸንና ከዚያም በላይ ነው፡፡ ይህ ማለት

Page 11: Aeup pr2 082310_amharic

11

ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በፌዴራል ደረጃ ቢያንስ 133 መቀመጫ፣ በክልል ደረጃ ከ 633 ያላነሰ መቀመጫ ባገኙ ነበር፡፡ ይህ ሊሆን Aይችልም ከተባለ ወይ ሕዝብ ደንቆሮ ነው፣ የሚፈልገውንና የሚመርጠውን Aያውቅም፣ ማለት ነው፡፡ ካለበለዚያም IህAዴግ የሀገራችን ምርጥ ሰዎች ብቻ የተሰባሰቡበት ነው ማለት ነው፡፡ ሁለቱም መላምቶች የተሳሳቱ ናቸው፡፡ በተለያዩ Aጋጣሚዎች የIትዮጵያ ሕዝብ Aዋቂነትና Aስተዋይነት በዓለም ዙሪያ ጭምር የተመሰከረለት መሆኑን በማስታወስ Eንለፈውና የፖለቲካ ፓርቲዎች Aባላትንና የሕዝብን ግንኙነት Eንመልከት፡፡ የIህAዴግ Eና የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች Eጩ ተወዳዳሪዎች፣ ሁለቱም የወጡት፣ ከሕዝብ መካከል በመሆኑ Eጩ ተወዳዳሪዎቹ Aዋቂ ሆነው ሕዝብ ደንቆሮ መሆን Aይችልም፡፡ በመሆኑም ሕዝብ የሚፈልገውን Eና የሚመርጠውን ያውቃል ማለት ነው፡፡ IህAዴግ ሕዝብ 99.6 በመቶ ድምጽ ሰጠኝ ይበል Eንጂ ሕዝብ በድምፁ የመረጠውን Eጩ ተወዳዳሪ Eና ፓርቲ ያውቃል፡፡ ደምጼ ተዘርፏል Eያለም በEያካባቢው ድምጹን Eያሰማ ይገኛል፡፡ IህAዴግም የምርጦች ስብስብ Aለመሆኑን የIህAዴግ Aፈጣጠር ታሪክ ያስረዳናል፡፡ የIህAዴግ Aባላት፣ ምንም Eንኳ ዛሬ የሌላውን ነፃነት ገፋፊ ሆነው ቢገኙም፣ “የነፃነት ያለህ” ብለው ወደ ሽምቅ ውጊያ የገቡት ጥቂት ተማሪዎች ከሕብረተሰቡ ውስጥ ወጣቶችን በማማለል Eና በማስገደድ ተዋጊ ካደረጉት Eና ከIትዮጵያ መንግሥት የመከላከያ ኃይል ውስጥ በምርኮኝነት ከገቡት የተውጣጡ ናቸው፡፡ Eነዚህ ደግሞ ሕብረተሰቡን በናሙናነት ይወክሉ Eንደሆን Aንጂ ምርጦች ሊባሉ Aይችሉም፡፡ በተጨማሪም የ19 የግዛት ዘመናቸው ፖሊሲ Eና የሥራ ውጤት ይህን Aያመለክትም፡፡ በመሆኑም IህAዴግ ካልዘረፈ በስተቀር በነፃ Eና በሰላማዊ ምርጫ IህAዴግ በምንም መለኪያ 99.6 በመቶ የሕዝብን ድምጽ ማግኘት Aይችልም፡፡ ስለዚህ IህAዴግ የIትዮጵያ ሕዝብ 99.6 በመቶ ድምጹን ሰጠኝ ሲል ራሱን Eንደሆነ Eንጂ ሕዝብን ማሞኘት Eንዳልቻለ መገንዘብ Aለበት፡፡ ቶሎም ወደ ህሊናው ተመልሶ የሕዝባዊነት ጎዳና በመምረጥ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በግልጽ፣ በመከባበር፣ በመነጋገር፣ በመቻቻል፣ ምርጫው Eንዲደገም ሁኔታዎችን በጋራ ማመቻቸት Aለባቸው፡፡ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከIህAዴግ ሊቀመንበር “Aብረን Eንሰራ” ጥሪ የሚጠብቁት ይህንና ይህንን ብቻ ነው፡፡ ከራሳቸው በቀር የሕዝብን ጥቅም ማየት የተሳናቸው የIህAዴግ ባለሥልጣናት

የማይረካ የሥልጣን ጥም በሕዝባዊ ትግል ይገታል! ሕዝብ በጽናት መብቱን ያስከብራል!

ሕዝብን ወደ ጎን ትተው ራሳቸውን ብቻ የሚመለከቱት የAምባገነኖች የማይረካ የሥልጣን ጥም በዓለም Aቀፍ ትብብር ያከትማል!

ከዚህ ቀጥሎ ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ Aለመሆኑን Eና የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር Aዋጅ ቁጥር 662/2002 ዓ.ም ስድስቱም የጥሰት Aንቀጾች በገዢው ፓርቲ ካድሬዎች፣ Aስተዳዳሪዎችና ኃላፊዎች መጣሳቸውን ካሳየን በኋላ መIAድ የሚከተለውን የወደፊት Aቅጣጫ Aንጠቁማለን፡፡

Page 12: Aeup pr2 082310_amharic

12

4. ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ Aልነበረም የምርጫው ሂደት ነፃነት የጎደለው፣ ማስፈራራት Eና ሥጋት የሰፈነበት፣ ሥልጣን ያለAግባብ መጠቀም የነገሠበት፣ የመIAድን በጎ ስም ለማጉደፍ የተሞከረበት፣ በምርጫው Eለት የሕዝብ ድምፅ የተጭበረበረበት Eና የተዘረፈበት ከመሆኑም በላይ ፍትሕ Eና ዲሞክራሲ የተነፈገበት ነበር፡፡ የሚከተሉት ማስረጃዎች Eነዚህን ያረጋግጣሉ፡፡ 4.1. ምርጫው ነፃነት Eና ዲሞክራሲ የጎደለው ነበር በሕዝብ ምዝገባ በEጩ ተወዳዳሪ ምዝገባ በሕዝብ ታዛቢ ምርጫ በፓርቲ ታዛቢ ምዝገባ በድምፅ መስጫ Eና በድምፅ ቆጠራ ወቅቶች

መራጩ ሕዝብ ሆነ ተመራጩና ታዛቢው በነፃነት መመዝገብ፣ መምረጥ፣ መመረጥና መታዘብ Aልቻሉም፡፡ የገዢው ፓርቲ ካድሪዎች፣ የቦርዱ ምርጫ Aስፈፃሚዎች፣ ፖሊሶችና የAካባቢ ሚሊሻዎች በሕብረት ሕዝቡን፣ Eጩ ተመራጩንና ታዛቢውን በነፃነት Eንዳይንቀሳቀሱ፣ የዲሞክራሲ መብታቸውን Eንዳይጠቀሙ፣ Aድርገዋቸዋል፡፡ በወቅቱም በፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ Aዋጅ ቁጥር 662/2002 ዓ.ም Aንቀጽ 24-26 የቅሬታ Aቀራረብ ሥርዓት መሠረት በEየደረጃው ለፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤትና ለምርጫ ቦርድ የመIAድ ቅሬታዎች ቀርበው Eውነትነታቸው ተረጋግጧል፡፡ 4.2. ምርጫው ማስፈራራትና ሥጋት የሰፈነበት ነበር በሕዝብ ምዝገባ በEጩ ተወዳዳሪ ምዝገባ በሕዝብ ታዛቢ ምዝገባ በፓርቲ ታዛቢ ምዝገባ በድምፅ መስጫ Eና በድምፅ ቆጠራ ወቅቶች የገዢው ፓርቲ ካድሪዎች፣ ፖሊሶች፣ የAካባቢ ታጣቂ ኃይሎችና ሚሊሻዎች ያስፈራሩ ነበር፤ በመራጩ፣ በተመራጩና በታዛቢው ላይ የስጋት ድባብ ጥለው ነበር፡፡ Eነዚህም ከላይ የተመለከተውን የቅሬታ Aቀራረብ ሥርዓት መሠረት በማድረግ በወቅቱ ለፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤትና ለምርጫ ቦርድ ቀርበው ተረጋግጠዋል፡፡ 4.3. ምርጫው ሥልጣንን ያላግባብ መጠቀም የታየበት ነበር የቦርዱ የምርጫ Aስፈጻሚዎች መራጩ ሕዝብ፣ በተለይ ገዢውን ፓርቲ

Aይመርጥም ብለው የገመቱት Eንዳይመዘገብ፣ ወይ ካርድ Aልቋል በማለት ተመዝጋቢውን ይመልሱ ነበር፣ ካለበለዚያም ቢሮ ዘግተው ይጠፉ ነበር፡፡

የገዢው ፓርቲ ካድሬዎችና የቦርዱ የምርጫ Aስፈፃሚዎች በነዋሪው ቤት በመገኘት፣ በተለይ Aቅመ ደካማውን የሕብረተሰብ ክፍል በመለየት (ሦስት Aራተኛ ሕዝባችን ደግሞ Aቅመ ደካማ ነው፣ በቀን ከ17 ብር በታች ገቢ የሚያገኝ ነው) በEየ

Page 13: Aeup pr2 082310_amharic

13

ቤቱ Eየተዘዋወሩ ይመዘግቡ ነበር፡፡ ይህም በተጽEኖ IህAዴግ Eንዲመረጥ የተደረገ ጥረት ነበር፡፡

ገዢው ፓርቲ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች Eጩ ተወዳዳሪዎች Eንዳይመዘገቡ ወይም ከተመዘገቡ በኋላ በጉቦ፣ ሥራ Eናሲዛችኋለን ብለው በመደለል፣ ይህ ካልተሳካላቸውም በማስፈራራት ከምርጫው ራሳቸውን Eንዲያገልሉ Aድርገዋል፡፡

የቦርዱ የምርጫ Aስፈፃሚዎች ሥልጣናቸውን መከታ በማድረግ የህዝብ የምርጫ ታዛቢዎችን በህዝብ በማስመረጥ ፋንታ ከመመሪያው ውጭ የፈለጉትን የገዢው ፓርቲ Aባል ወይም ደጋፊ የሆነውን የሕዝብ ታዛቢ Aድርገው ሾመዋል፡፡

በምርጫው Eለት በምርጫ ቦታ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ታዛቢዎች ተገኝተው Eንዳይታዘቡ በዋዜማው Eለት ደብድበው AስሮAቸዋል፣ በማግሥቱም ከምርጫው ጣቢያ ገብተው Eንዳይታዘቡ ከልክሏቸዋል፡፡ Eንዲሁም ሊታዘቡ በቻሉበት ጣቢያ ላይ በEለቱ የተደረጉት ጥሰቶች ሳይመዘገቡ ምርጫው በትክክል ተካሂዷል ብለው Eንዲፈርሙ Aስገድደዋቸዋል፡፡

በቅስቀሳ ወቅት ገዢው ፓርቲ የመIAድን መልካም ሰም የሚያጎድፍ ቅስቀሳ Aድርጓል፡፡ በተለይም መIAድ የብሔረሰቦችን Eኩልነት Aይደግፍም፣ የገበሬውን መሬት ነጥቆ ለባለሀብት ሊሰጥ ነው፣ Eያለ ቀስቅሷል፡፡

የEጩ ተወዳዳሪዎች ፎቶግራፎች ተቀደዋል፣ የIህAዴግ Eጩ ተወዳዳሪዎች ፎቶግራፎች በተቃዋሚ ፓርቲዎች Eጩ ፎቶግራፎች ላይ ተደርበው ተለጥፈዋል፡፡ ይህ ሁሉ ስሞታ ለገዢው ፓርቲ Eና ለፖሊስ ቀርበው ተገቢው Eርምጃ ሳይወስድ ቀርቷል፡፡

በድምፅ መስጫ Eለት የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች በቡድን በቡድን ተደራጅተው ከምርጫ ጣቢያ Aካባቢ ከቅርብ ርቀት ላይ በመቆም መራጮችን ሲያዋክቡ ወይም የመዘገቧቸውን Eና ለምርጫ ሳይመጡ የቀረቱን መራጮች በመለየት ከነበሩበት በስልክ ሲጠሩ ተስተውለዋል፡፡ ይህም ተነቅቶባቸው ለጸጥታ Aስከባሪዎች ቢነገርም Aስተማማኝ Eርምጃ ሳይወስድ ቀርቷል፡፡

በድምፅ ቆጠራ የማይገባው Aብላጫ ድምፅ ለገዢው ፓርቲ ተወዳዳሪ ተሰጥቷል፡፡ ኮሮጆው የገዢው ፓርቲ ተወዳዳሪ በተመረጠበት የምርጫ ወረቀት Eንዲሞላ ተደርጓል፡፡ Eንዲሁም ጠቅላላ የምርጫ ድምፅ ከተመዘገበው ሕዝብ በላይ ሲሆን ምርጫው ተሰርዞ Eንደገና መደገም ሲገባው Aልተደረገም፡፡

Eነዚህ የተጠቀሱት ጥሰቶች ቀደም ሲል ከላይ በተገለጸው የቅሬታ Aቀራረብ ሥርዓት መሠረት ለፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፣ ለምርጫ ቦርድ Eና Eንደሁኔታው Aሰገዳጅነት በEየደረጃው ለሚገኙ የቦርዱ የምርጫ Aስፈጻሚ Aካላት በወቅቱ ቀርበው መፈጸማቸው የተረጋገጠ ቢሆንም Aግባብ ውሳኔ Aልተሰጠባቸውም፡፡ 4.4. የምርጫው Eለት ድምፅ የተዘረፈበትና የተጭበረበረበት ነበር ምርጫ የሚጀመረው ከጠዋቱ 11፡30 ሰዓት መሆኑ የታወቀ ቢሆንም ይህ ጊዜ

ከመድረሱ በፊት፣ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ታዛቢዎች ከመምጣታቸውና ኮሮጆው ባዶ መሆኑ ከመረጋገጡ በፊት፣ ምርጫው Eንዲጀመር ተደርጓል፡፡ ይህም የቦርዱ ምርጫ Aስፈፃሚዎችና ተባባሪዎቻቸው የህዝብን ድምጽ Eንደፈለጉት ለገዢው ፓርቲ ለመስጠት Eድል ሰጥቶAቸዋል፡፡

መራጮች፣ በቦርዱ የምርጫ Aስፈፃሚዎች ገዥውን ፓርቲ ብቻ Eንዲመርጡ፣ መግለጫ ተደርጎላቸዋል፣ ገዢው ፓርቲ የተመረጠበት የምርጫ ወረቀት ለመራጮች ተሰጥቶ Eሱን ኮሮጆው ውስጥ Eንዲከትቱ፣ በEለቱ በAስመራጮች የተሰጣቸው

Page 14: Aeup pr2 082310_amharic

14

የምርጫ ወረቀቶች ግን Eነርሱን ለመዘገቧቸው የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች Eንዲመልሱ ተደርጓል፡፡ ይህም መራጮች በEየቤታቸው በተፈፀመው ምዝገባ Eና በቡና ጠጡ ወቅት በተደረገው ተፅEኖ መሠረት IህAዴግን መምረጣቸውን ለማረጋገጥ የተጠቀሙበት ስልት ነው፡፡

ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ታዛቢዎች በሌሉበት የማይገባ የቆጠራው Aብላጫ ድምፅ ለገዢው ፓርቲ Eጩ ተወዳዳሪዎች Eንዲሰጥ ተደርጓል፡፡

የመራጩ ድምፅ ብዛት ከተመዘገበው ሕዝብ በላይ ሲሆን ምርጫው መሰረዝ ሲገባውና Eንደገና ምርጫ መደረግ ሲኖርበት ሳይደረግ ቀርቷል፡፡

ከላይ የተጠቀሱት ጉድለቶች በወቅቱ ለሚመለከተው የምርጫ ቦርድ Aስፈፃሚ Aካላት ተገልፀው ምንም Aስተማማኝ Eርምጃ ሳይወሰድባቸው ቀርቷል፡፡ 4.5. የምርጫው ሂደትም ሆነ ውጤቱ ፍትሃዊነት Eና ዲሞክራሲያዊነት

የተነፈገው ነበር በምዝገባ ወቅት ከAለAድልዎ፣ ሰበብ Aስባብ ሳይበዛበት፣ ለመመዝገብ የጠየቀው

ለመምረጥ ብቁ የሆነ መራጭ ሁሉ Aልተመዘገበም፡፡ Eጩ ተወዳዳሪዎች መስፈርቱን Aሟልተው መቅረባቸው Eየታወቀ በሆነ ባልሆነ

ምክንያት በማሳበብ Eንዳይመዘገቡ ተደርገዋል፡፡ የሕዝብ ታዛቢዎች በAካባቢው ነዋሪ ሕዝብ Aልተመረጡም፤ የገዢው ፓርቲ Eና

የቦርዱ የምርጫ Aስፈጻሚዎች የገዢውን ፓርቲ Aባል ወይም ደጋፊ መርጠው ታዛቢ Eንዲሆኑ Aድርገዋቸዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ታዛቢዎች Eንዳይታዘቡ ተደብድበው ተባርረዋል ወይም Eንዲታሰሩ ተደርገው ምርጫው በተጠናቀቀ ማግስት Eንዲፈቱ ተደርጓል፡፡

በድምፅ ምርጫ ወቅት መራጩ ህዝብ የገዢውን ፓርቲ ተወዳዳሪ ብቻ Eንዲመርጥ ተጽEኖ ተደርጎበታል፡፡

የድምፅ ቆጠራው ለማይገባው የIህAዴግ Eጩ ተወዳዳሪ Eንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ የመIAድ የምርጫ ይደገም ጥያቄ የምርጫ ቦርድ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት

ይግባኝ ሰሚ ችሎት Eና ሰበር ሰሚ ችሎት፣ ሁሉም በAንድ ቃል፣ በተመሳሳይ Aካሄድና በተመሳሳይ ቋንቋ Aቤቱታውን ሳይቀበሉ ቀርተዋል፡፡

Eነዚህ Eና ሌሎች ፍትህ መጓደሉን፣ ህግ መጣሱን፣ ምርጫው ነፃና ዲሞክራሲያዊ Eንዳልነበረ የሚያመላክቱ ከመሆናቸውም በላይ ከላይ በተመለከተው የቅሬታ Aቀራረብ ሥርዓት መሠረት መIAድ ቅሬታውን ለፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት Eና ለምርጫ ቦርድ Aቅርቦ Eንዲረጋገጡ Aድርጓል፡፡ ከላይ ለማሳየት Eንደተሞከረው IህAዴግና የምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር Aዋጅ የተመለከቱትን ሁሉንም ስድስት የጥሰት Aንቀጾች መጣሳቸው ተረጋግጧል፡፡ Eነዚህም Aንቀጾች ባጭሩ የሚከተሉት ናቸው፡፡ Aንቀጽ 27 - መደለያ ስለመስጠት፣ ኃይል ወይም ሥልጣን AለAግባብ ስለመጠቀም፣ Aንቀጽ 28 - በምርጫ ሂደት ውስጥ ፍርሃት ወይም ሁከት መፍጠር Eንዲሁም

ማንኛውንም የምርጫ Eንቅስቃሴ ማስተጓጎል፣ Aንቀጽ 29 - በምርጫ ሂደት ሰላምና ፀጥታ የሚያናጉ መልEክቶችን ስለማስተላለፍ፣

Page 15: Aeup pr2 082310_amharic

15

Aንቀጽ 30 - የሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም Eጩ ተወዳዳሪዎች የምርጫ

Eንቅስቃሴ ስለማደናቀፍ፣ Aንቀጽ 31 - ከጋዜጠኞች ወይም ከታዛቢዎች ጋር Aለመተባበር፣ Aንቀጽ 32 - የሥነ-ምግባሩን ደንብ Aለማስተዋዋቅ Eና ህገ ወጥ ድርጊቶች

Aለማውገዝ፤ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች፣ Aስተዳዳሪዎች፣ ሚሊሻዎችና ፖሊሶች Eንዲሁም የምርጫ ቦርድ Eና የቦርዱ የምርጫ Aስፈፃሚዎች ከላይ የተመለከቱትን የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ Aዋጅ ቁጥር 662/2002 ዓ.ም Aንቀጽ 27-30 ሙሉ በሙሉ ሲጥሱ ከAንቀጽ 31 Eና 32 ግን በሰረዝ የተመለከቱትን ጥሰቶች ፈጽመዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የገዢው ፓርቲ መሪዎች Eና Aስተዳዳሪዎች Eነዚህን ስድስት Aንቀጾች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ካድሬዎቻቸውና የቦርዱ የምርጫ Aስፈፃሚዎቻቸው ሲፈጽሟቸው Eና ሲያስፈጽሟቸው ተባብረዋል ወይም Aላወገዙም፡፡ ስለዚህም ጥሰቶቹ ሊፈጽሙ ችለዋል፤ ምርጨውም ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ዴሞክራሲያዊና በሕዝብ ተቀባይነት Eንዳይኖረው በመደረጉ የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር ሊደረግ Aልተቻለም፡፡ ካሁን በኋላስ? ወዴት? Eንዴት? Eነዚህን ጥያቄዎች ከዚህ በታች በተመለከተው የመIAድ የወደፊት Aቅጣጫ ውስጥ Eንመለከታቸዋለን፡፡ 5. የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) የወደፊት Aቅጣጫ በዚህ ርEስ ሥር የሕዝባችን Eኩልነት፣ ነፃነትና ሰብAዊ መብት Eንዲከበር፣ ዲሞክራሲ በሀገራችን Eንዲጎለብትና የህግ የበላይነት Eንዲሰፍን የገዢው ፓርቲና መንግሥት ሚና፣ የመIAድ Eና የሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና፣ የሕዝብ ሚና Eና የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ሚና በሚሉ Aራት Aብይ AርEሶቶች ሥር የወደፊት ስልት በAጭር ባጭሩ ቀርበዋል፡፡ 5.1. የገዢው ፓርቲና መንግሥት ሚና የመንግሥት Aፈጣጠር ታሪክ Eንደሚያስረዳን በህዝብ መካከል ያለው ግንኙነት በመከባበር Eና በህግ ላይ የተመሰረተ ሰላማዊ ግንኙነት Eንዲሆን፣ ህዝብ ራሱ መክሮ መንግሥትን የፈጠረ በመሆኑ፣ የIትዮጵያ ገዢ ፓርቲ Eና መንግስትም የሀገራችን ህግ Aስፈጻሚዎች ናቸው፡፡ ይህም በመሆኑ ከማንም በላይ ሕግን የማክበርና የማስፈፀም ግዴታ Aለባቸው፡፡ በሀገራችን “በህግ Aምላክ Aትሂድ፣ ቁም!” ተብሎ ጠበኞች ህግ ፊት ቀርበው በሚዳኙበት ሀገር መንግሥት ራሱ ህግን መጣሱ ህዝብ ሕግን ተከትሎ Eንዳይሰራ የሚያደርግ መጥፎ AርEያ ከመሆኑም በላይ የገዢውን ፓርቲ Eና መንግስት የማስተዳደር ችሎታ Eና ብቃት ጥያቄ ውስጥ ያስገባ ነው፡፡ በመሆኑም ከዚህ የሚከተሉትን ኃላፊነት ገዢው ፓርቲ Eና መንግሥት ለመወጣት ድፍረቱ፣ ቁርጠኝነቱ Eና ሕዝባዊነቱ ሊኖራቸው ይገባል፡፡

5.1.1 በ2AA2 ዓ.ም ብሔራዊ Eና ክልልላዊ ምርጫ ማግሥት የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች በመIAድና በሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች Aባሎች Eና ደጋፊዎች ላይ Eያደረሱ ያለው ማስፈራራት፣ ዛቻና ስጋት ባስቸኳይ መቆም Aለበት፡፡ በምርጫው ሂደትና ውጤት ወቅት ያደረሱብን ጉዳት ያነስ ይመስል ዛሬም Aባሎቻችን የIህAዴግ

Page 16: Aeup pr2 082310_amharic

16

Aባል ካልሆኑ በቀር ለሚደርስባቸው Aደጋ ተጠያቂው ራሳቸው ናቸው Eየተባለ የሚደርስባቸው ማስፈራሪያ Eና የሥራ ዋስትና ማጣት ሥጋት ሊቆም ይገባል፡፡ ማንም በፖለቲካ Aቋሙ ምክንያት ተጽEኖ ሊደርስበት Aይገባም፡፡ Aድራጐቱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጨርሰው Eንዳይኖሩና Eንዲጠፉ፣ መድበለ-ፓርቲ በሀገራችን Eንዲከስም፣ ለማድረግ የተወጠነ Eኩይ ዓላማ በመሆኑ በAስቸኳይ ገዢው ፓርቲ Eና መንግሥት ከዚህ Aድራጎታቸው ሊታቀቡ ይገባል፡፡ 5.1.2 ከዚህ ጐን ለጐን ገዢው ፓርቲ Eና መንግሥት ለፈፀሙት ስድስቱም የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር የህግ ጥሰቶች ተጠያቂ መሆናቸውን ማረጋገጥ Aለባቸው፡፡ Eነዚህም ጥሰቶች ገዢው ፓርቲና መንግሥት ለሕግ ተገዢ ያለመሆናቸውን በግልጽ ለሕዝብ ከማሳየታቸውም በላይ Aብሮ ለመሥራት Aስፈላጊ የሆነውን የመተማመን ባህል Eንዳይኖር Aድርገዋል፡፡ መተማመንን መልሶ ለመገንባት ይቅርታ የመጀመሪያ Eርምጃ ነው፡፡ በAካል ጉዳት ለደረሰባቸው ካሳ መክፈል Eርቅ Eንዲሰፍን፣ ቂም በቀል Eንዲወገድ፣ ጥላቻ Eንዳይኖር Eና ጠላትነት Eንዲወገድ ያደርጋል፡፡ ድጋሜ ምርጫ መደረጉም የገዢ ፓርቲ ጥፋት መፋቁን ያበስራል፡፡ ስለዚህ የገዢው ፓርቲ Eና መንግሥት በመIAድ Eና በተቋዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ በማድረስ ላይ ያሉትን ማስፈራራት፣ ሠራተኛው በምርጫው ምክንያት ከሥራ Eንዲባረር Eና ገበሬውንም ከመሬቱ ማፈናቀል የያዙትን ድርጊቶች ባስቸኳይ ከማቆም ጎን ለጎን በምርጫው ወቅት ለፈፀሙት የህግ ጥሰት የIትዮጵያን ህዝብ፣ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን Eና የግል Eጩ ተወዳዳሪዎችን ይቅርታ መጠየቅ፣ ለተጎዱትም ካሳ መክፈል Eና ምርጫውም Eንዲደገም ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በመመካከር ሁኔታዎችን ማመቻቸት Aለባቸው፡፡ 5.1.3 ገዢው ፓርቲ የሚዲያን ነጻነት ማክበር Aለበት፡፡ IህAዴግ ካወጣው የIትዮጵያ ህገ-መንግሥት Eና ከተቀበለው የዓለም Aቀፍ የሚዲያ ህግ ውጪ ጋዜጠኞች Eና Aሳታሚዎች በሰበብ Aስባቡ የሚከሰሱበትና የሚቀጡበት Aንቀጽ ከሚዲያ ሕግ መሰረዝ Aለበት፡፡ መንግሥታዊ ሬዲዮ Eና ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ወደ ግል ንብረት መዞር Aለባቸው፡፡ የግል ሬዲዮ Eና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ማቋቋም ለሚፈልጉ የግል ድርጅቶች Eና ማመልከቻ Aስገብተው ለረጅም ጊዜ ፈቃድ የተከለከላቸው ሁሉ በAስቸኳይ ፈቃድ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡ የሥራ ፈቃዳቸው በማይገባ ምክንያት የተሰረዘባቸው የግል ጋዜጦች ፈቃዳቸው Eንደገና ሊሰጣቸው ይገባል፡፡ የግል ሚዲያዎች ከመንግሥታዊም ሆነ ከግል ድርጅቶች መረጃ የማግኘት መብታቸው ሊረጋገጥላቸው ይገባል፡፡ ሚዲያ ሙስናንና ሌሎች መንግሥታዊ የህግ ጥሰቶች Eንዲሁም በመንግሥት ፖሊሲ ፕሮግራም Eና የሥራ ውጤት ላይ፣ የግሉን የሥራ ሂደት Eና ውጤት ጨምሮ፣ ለህዝብ መረጃ መስጠት Aለበት፡፡ በዚህ Aንጻር Aግባብ ያለው ሕግ ሊሻሻል ይገባል፡፡ 5.1.4 ገዢው ፓርቲ የሕዝብን የመደራጀት፣ የመሰብሰብ፣ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ፣ የመናገር Eና የመጻፍ መብት ካለAንዳች ገደብ መልቀቅ Eና ማክበር Aለበት፡፡ ሕዝብ ካለ ፍራቻ ማሰብና መንቀሳቀስ Aለበት፡፡ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በነፃነት በየትኛውም የሀገራችን ክፍል ጽህፈት ቤት ከፍተው መንቀሳቀስ መቻል Aለባቸው፡፡ ከህዝቡም ጋር በነፃነት መነጋገርና መወያየት መቻል Aለባቸው፡፡ በዚህ Aንፃር ማናቸውም የገዢው ፓርቲ Eና መንግስት ተፅEኖ መነሳት Eና መወገድ Aለበት፡፡ ሕዝብ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል የሥራ መስክ የመስራትና ንብረት የማፍራት መብቱ በተግባር ሊረጋገጥለት ይገባል፡፡ በዚህ Aንጻር Aግባብ ያላቸው ህጎች መሻሻል Aለባቸው፡፡

Page 17: Aeup pr2 082310_amharic

17

5.1.5 የምርጫ ቦርድ ከገዢው ፓርቲ ተጽEኖ ሊላቀቅ ይገባል፡፡ ከዚህ Aንጻር የቦርድ Aባላት ከሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የተውጣጡ ሆነው ገለልተኛ በሆነ ባለሞያ ሊመሩ ይገባል፡፡ የቦርዱ የምርጫ Aስፈጻሚዎችም ፍጹም ከፖለቲካ ፓርቲዎች ነፃ ሆነው ገለልተኛ ሆነው የሚሰሩበት ሁኔታ መመቻቸት Aለበት፡፡ 5.1.6 ዳኞችም በገቡት ቃለ-መሐላ መሠረት ከገዢው ፓርቲ ነጻ ሆነው ኃላፊነታቸውን በገለልተኝነት መወጣት Aለባቸው፡፡ የማናቸውም የፖለቲካ ፓርቲ Aባል መሆን የለባቸውም፡፡ በጥቅም Eንዳይደለሉም የሚያገኙት ደሞዝና ጥቅም በጥናት ላይ ተደግፎ ሊወሰንላቸው ይገባል፡፡ 5.1.7 የIትዮጵያ የመከላከያ ኃይል ከገዢው ፓርቲ በነጻነትና በገለልተኝነት ኃላፊነቱን መወጣት መቻል Aለበት፡፡ የመከላከያ ኃይል ዋና ተግባር የሀገርን ድንበርና ሉዓላዊነት Eንዲሁም ሕዝብን ከወራሪ ኃይል መጠበቅ Eንጂ የገዢውን ፓርቲ Eና መንግሥት ሉዓላዊነት ማስጠበቅ Aይደለም፡፡ ስለዚህ ሕገ-መንግሥቱ ከዚህ Aንጻር ሊሻሻል ይገባል፡፡ 5.1.8 የመንግሥት መ/ቤቶች የበላይ ኃላፊዎች ካልሆኑ በቀር ከገዢው ፓርቲ ተጽEኖ ውጭ መሆናቸው በግልጽ መታወቅ Aለበት፡፡ ሰራተኞቹም በፖለቲካ Aቋማቸው ነጻ መሆናቸው ሊረጋገጥላቸው ይገባል፡፡ በዚህ Aንጻር የሰራተኛ መተዳደሪያ ኮሚሽን Aዋጅ Eንዳስፈላጊነቱ ሊሻሻል Eና ሊከበር ይገባል፡፡ 5.1.9 የገዢው ፓርቲ ጽ/ቤቶች ከማናቸውም የመንግሥት መ/ቤቶች፣ የቀበሌ ጽ/ቤቶች ጨምሮ፣ መውጣትና Eንደማንኛውም ታቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ በኪራይ ወይም በራሱ ህንፃ ውስጥ መደራጀት Aለባቸው፡፡ ገዢው ፓርቲ በቀበሌም ሆነ በማናቸውም የመንግሥት መ/ቤት Aማካኝነት በነዋሪው ሕዝብ ላይ የፖለቲካ ተጽEኖ ማድረሰ የለበትም፡፡ በተመሳሳይ መልኩ ሕዝባዊ ድርጅቶች፤ የወጣት፣ የሴት Eና የሙያ ማህበራት፣ የሠራተኛ ማህበራት፣ የመምህራን ማህበራት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ የEርዳታ ድርጅቶች፣ ፈጽሞ ከገዢው ፓርቲ ተጽEኖ መላቀቅ Aለባቸው፡፡ የሚተዳደሩበትም Aዋጅ ከዚህ Aንፃር ተሻሽሎ Eንደገና መቀረጽ Aለበት፡፡ 5.2 የመIAድ Eና የሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና መIAድና የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና የመንግሥት ሥልጣን በውድድር Aሸንፎ መያዝ ሲሆን ይህንንም የሚያደርጉት ፕሮግራማቸውን ለሕዝብ በማስረዳትና ከገዢው ፓርቲ ተመራጭ መሆናቸውን በተለያዩ ስልቶች ለህዝብ በመግለፅ Eና በማሳመን ነው፡፡ ይህንን Eውን ለማድረግ መIAድ ለተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ለሦስቱ የመንግሥት Aካላት፣ ለፍትህና ለፀጥታ Aካላት የሚከተሉትን ጥሪ ያቀርባል፡፡ 5.2.1 የመንግሥት Aመሰራረት ታሪክ Eንደሚያስረዳን ሰዎች በሕይወታቸው ውስጥ በመካከላቸው ያለው ግንኙነት በመከባበር፣ በመነጋገር፣ በመተሳሰብ Eና በመተማመን ላይ የተመሰረተ ሆኖ በሰላም Aብሮ መኖር Eንዲችሉ ሕግ Aስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ፣ ይህም ሕግ መከበሩን የሚቆጣጠር Aካል ከመካከላቸው መርጠው በAስተዳዳሪነት ማስቀመጥ Aስፈላጊነት በመረዳት፣ መንግሥት የሚበላውን ኃይል Aቋቁመዋል፡፡ መንግሥት ይህን ኃላፊነት በAግባቡ ካልተወጣ መራጩ ሕዝብ Eንደሚያወርደውም ስምምነት ላይ ደረሱ፡፡

Page 18: Aeup pr2 082310_amharic

18

IህAዴግ በምርጫ 2AA2 ዓ.ም ከምዝገባ ጀምሮ በቅስቀሳ ወቅት Eና በድምጽ Aሰጣጥና ቆጠራ Eለት የፈፀማቸው ስድስቱም የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሥነ-ምግባር ጥሰቶች ሕግ የማያከብር፣ በሕግ Eና ለህግ የማይገዛ፣ በኃይል የሚተማመን ፓርቲና መንግሥት መሆኑ በተጨባጭ በማያወላዳ መልኩ ተረጋግጧል፡፡ በመድብለ ፓርቲ መንግሥታዊ ሥርዓት የመንግሥት ስልጣን Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቀጣጣሪ ሕዝብ በመሆኑ ሕዝብ የተዘረፈውን የምርጫ ድምፁን ማስመለስ መብቱና ግዴታው ነው፡፡ በዚህ ሂደት የመIAድና የሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተግባር “ፈረስ ያደርሳል Eንጂ Aይዋጋም” Eንዲሉ ለሕዝቡ መብቱንና ግዴታውን በማስተማር፣ መብቱን Eንዲያስከብርና ግዴታውን Eንዲወጣ ማበረታታት Eና Aመራር መስጠት ነው፡፡ መIAድ በዚህ ረገድ ግዴታውን ይወጣል፡፡ ሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ይህን ኃላፊነት Eንዲወጡ መIAድ ይጠይቃል፡፡ 5.2.2 መIAድና ሌሎች የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች ነጻነት፣ በተለይም የሰብዓዊ መብት Eንዲከበር፣ የዲሞክራሲ መብቶች Eንዲጎለብቱ Eና የሕግ የበላይነት Eንዲከበር፣ ማናቸውንም Eርምጃ መውሰድ ይገባቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሚዲያው፣ የምርጫ ቦርድ፣ የፍትህ Aካላትና የመከላከያ ኃይል ከማናቸውም የፖለቲካ ተጽEኖ Aና AድልO በነጻነት ሕዝባችንን Eንዲያገለግሉ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኃላፊነታቸውን በAግባቡ Eንዲወጡ ሊረዷቸው ይገባል፡፡ ለምን Eንደተቋቋሙ፣ ለማን Eንደተቋቋሙ፣ ሳይታክቱ ማሳወቅ ያስፈልጋል፡፡ መIAድ በዚህ ረገድ ተገቢውን Eርምጃ ሁሉ ይወስዳል፣ ሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎችም ተመሳሳይ Eርምጃ Eንዲወስዱ ይጠይቃል፡፡ 5.2.3 በሶስቱ የመንግሥት Aካላት ማለትም በሕግ Aውጪው፣ በሕግ Aስፈጻሚውና በሕግ ተርጓሚው መካከል ልዩነት መኖሩን Eና Aንዱ ሌላውን የሚቆጣጠር መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና ገዢው ፓርቲ የተለያዩና በገዢው ፓርቲ ተጽEኖ ሥር መውደቅ Eንደሌለባቸውም ሁኔታውን ማረጋገጥ Eና ሲጣሱም በፅናት ማጋለጥ ያስፈልጋል፡፡ መIAድ በዚህ ረገድ Aስፈላጊውን Eርምጃ ይወስዳል፣ ሌሎች የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች Eና የመገናኛ ብዙሃን ተመሳሳይ Eርምጃ Eንዲወስዱ ያሳስባል፡፡ 5.2.4 የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች በመካከላቸው ያለውን መለስተኛ ቅራኔ በማስወገድ፣ ካለፈው ልምዳቸው ትምህርት በመውሰድ፣ Aንድን መንግሥት ካለ ህዝባዊ ኃይል በሌላው መተካት Eንደማይቻል በመረዳት Eና ሕብረት ኃይል መሆኑን በመገንዘብ፣ ወደፊት Aብረው መሥራት Eንዳለባቸው ተጨባጭ የIትዮጵያ ሁኔታ ያስገድዳቸዋል፡፡ ስለዚህ በምርጫ 2AA2 ዓ.ም ማግሥት የተማረው ክፍልና ድርጅቶቹ በIትዮጵያዊነት ጥላ ሥር ተሰባስበው ተጨማሪ ኃይል የሚያገኙበትን Eስትራቴጂና የተግባር Eንቅስቃሴ መቀየስ ዋና ተግባራቸው ሊያደርጉት ይገባል፡፡ ይህ Aንድነት በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዳያስፖራ Iትዮጵያውያንም መካከል መፈጠር Aለበት፡፡ ለዚህም ውይይቶች መደረግ፣ Aውደ ጥናቶች መዘጋጀት፣ Aለባቸው፡፡ መIAድ በዚህ ረገድ በራሱ ተነሳሽነት ሁኔታዎችን ያመቻቻል፡፡ የሌሎችንም የፖለቲካ ፓርቲዎች Aስተዋጾ Eና ተሳትፎ ይጠይቃል፡፡ በEነዚህና በማናቸውም ፖለቲካዊ፣ ማሕበራዊና ኤኮኖሚያዊ ተግባሮች የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች በሕብረትና በAንድነት ቢሰሩ ራሳቸው ጠንክረው ሕዝባዊ ዓላማቸውን ከግብ ያደርሳሉ፡፡ Eስካሁን ካሳለፉት ድርጅት Eመራለሁ ሕይወት ወደ

Page 19: Aeup pr2 082310_amharic

19

Aለሙለት የመንግሥት Eመራለሁ፣ ህዝብ Aስተዳድራለሁ፣ ይሸጋገራሉ ማለት ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ የተበታተነው የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ኃይል Eንዲሰባሰብ፣ ማናቸውንም ልዩነት በመከባበር፣ በመነጋገርና በመደማመጥ ተወያይተው በመቻቻል ለማስወገድ፣ በIትዮጵያዊነት ጥላ ሥር ተዋህዶ ከመስራት በቀር Aማራጭ የሌለው መሆኑን መገንዘብ Aለባቸው፡፡ ለዚህም Eያንዳንዳቸው የበኩላቸውን AስተዋጽO ማበርከት ይኖርባቸዋል፡፡ መIAድ ለዚህ ተግባራዊነት Aስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡ ሌሎች የተቃዋሚ ፖሊቲካ ፓርቲዎች ድርጅቶችም ለተፈጻሚነቱ የበኩላቸውን Eንዲያደርጉ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ 5.3. የIትዮጵያ ሕዝብ ሚና የመድብለ-ፓርቲ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሟላ ዲሞክራሲ ለሕዝብ የሰጠ ሥርዓተ-መንግሥት ነው፡፡ የመድብለ-ፓርቲ መንግሥታዊ ሥርዓት Aንድ ሕዝብ የጾታ፣ የዘር፣ የቀለም Eና የሃይማኖት ልዩነት ሳይደረግበት የሀገሩ መንግሥት ሥልጣን Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቆጣጣሪ መሆኑን ያበሰረበትና ያረጋገጠበት ሥርዓት ነው፡፡ የIትዮጵያም ሕዝብ፣ መላው 80 የሚሆኑ ብሐረሰቦቻችን Eና 80 ሚሊዮን ህዝባችን ይህንን ሁኔታ በሚገባ ተረድተው መብታቸው ሳይሸራረፍ ሊያረጋግጡ ይገባል፡፡ የIትዮጵያ ሕዝብ የሥልጣን Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቆጣጣሪ ነው ሲባል ምን ማለት ነው? ሕዝብ በEየ ቀበሌው ተሰብስቦ የሚተዳደርበትን ሕግ በAንድነት ይመክራል፣ ያጸድቃል፣ የሚያስተዳድሩትንም የሥራ ኃላፊዎች ይመርጣል፡፡ ቀበሌዎች ህዝብ በቀጥታ ህግ የሚያወጣበት Eና የሚያስተዳድሯቸውን ኃላፊዎች በቀጥታ የሚመርጡበት Aካላት ናቸው፡፡ በተጨማሪም ቀበሌዎች ለበላይ Aካላት ማለትም ለወረዳ፣ ለAውራጃ (ለዞን)፣ ለማዘጋጃ ቤት፣ ለክልልና ለሀገር Aቀፍ ተወካዮች የሚመነጩበትም Aካላት ናቸው፡፡ በEነዚህ ተወካዮቹ Aማካኝነትም በወረዳ፣ በAውራጃ (በዞን)፣ በማዘጋጃ ቤት፣ በክልልና በሀገር Aቀፍ ሕግ ያወጣል፣ ያፀድቃል፡፡ Eነዚህም ሕጎች ሕዝቡ የሚተዳደሩባቸው፣ ደስታው፣ ሀዘኑ፣ ህልውናው፣ የሚገዙባቸው፣ ሰዎች ለሰዎች በመከባበር፣ በመነጋገር፣ በመተሳሰብ Eና በመቻቻል Aብረው Eንዲኖሩ፣ በሰላማዊ መንገድ ልዩነቶችንና ግጭቶችን የሚፈቱባቸው መሳሪያዎቹ ናቸው፡፡ በAጭር Aነጋገር የመንግሥት ሥልጣን ማለት Eነዚህ የሰዎች ለሰዎች ግንኙነት የሚገዙበትን ሕጎች ማውጣት፣ ማስተዳደር Eና መቆጣጠር ማለት ነው፡፡ የEነዚህ ሕጎች Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቆጣጣሪ ሕዝብ ሲሆን የሕጎቹ Aስፈጻሚዎች ግን በህዝብ የተመረጡ የመንግሥት ባለሥልጣኖች ናቸው፡፡ ሕዝብ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ Eነዚህን ሕጎች በማውጣትና ባለሥልጣኖቹን በመምረጡ የመንግሥት ሥልጣን Aመንጭና ባለቤት ነው፡፡ የሕጎቹ ባለቤት በመሆኑም በፈለገው ጊዜና ቦታ ለራሱ በሚጠቅመው መንገድ ሊለውጣቸው ይችላል፡፡ Eንደዚሁም ሁሉ የመረጣቸው ሹማምንቶች Aልጠቀሙኝም፣ ወደፊትም Aይጠቅሙኝም፣ ባለ ጊዜ ያወርዳቸውና በምትካቸው ሌሎች ይመርጣል፣ ይሾማል፡፡ ሕጎቹን በማውጣቱ፣ በማሻሻሉ፣ በመቀየሩ፣ የሕጎቹ Aመንጭ፣ ባለቤትና ተቆጣጣሪ Eንደሆነ ሁሉ ባለሥልጣኖቹን በመምረጡ፣ በመሾሙ፣ በማውረዱና በሌላ በመቀየሩ የባለሥልጣኖቹም ተቆጣጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ ሕዝብ የመንግሥት ባለሥልጣናት የበላይ Aዛዥ ሲሆን የመንግሥት ባለሥልጣናት ግን የሕዝብ ታዛዥና Aጋልጋይ ናቸው፡፡ በመሆኑም የመንግሥት ባለሥልጣናት ከሕዝብ ፈቃድ ውጭ በወጡ ጊዜ ሁሉ ቢፈልግ በተወሰነ

Page 20: Aeup pr2 082310_amharic

20

ጊዜ በሚደረግ ምርጫ የማውረድና በሌሎች የመተካት፣ ካልሆነም Eምቢተኛውን ገዢ ፓርቲ Eና መንግሥት በማያቋራጥ ተከታታይ ሰላማዊ ሰልፍ መንግሥትን በሰላማዊ መንገድ መለወጥ የማይገሰሰ መብቱ ነው፡፡ የዓለም የመድብለ-ፓርቲ ሥርዓተ-መንግሥት ታሪክ የሚያስረዳን Eና ዛሬም በየሀገሩ በዓለም ዙሪያ Eየተፈጸመ ያለው ይኸው ነው፡፡ Iትዮጵያ የመድበለ-ፓርቲ ሥርዓተ-መንግሥት ከሚከተሉት ሌሎች ሀገሮች በዚህ Aጠቃላይ ዓለም Aቀፋዊ ባህሪ የተለየች መሆን Aትችልም፣ Aይገባትምም፤ ያውም ዓለም Aቀፍ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ድንጋጌን ተቀብላ በሕገ መንግሥቷ ከቀረጸች Eና የመድበለ-ፓርቲን መንግሥታዊ ቅርጽ መቀበሏን በተለያዩ ሕጎቿ ካረጋገጠች በኋላ! ሰለዚህ የIትዮጵያ ሕዝብ በብሔራዊና ክልላዊ ምርጫ 2002 ዓ.ም የምርጫ ድምፄ ተዘርፏል ብሎ ሲል በሰላማዊ መንገድ በነቂስ ወጥቶ የምርጫን ህግ የጣሰውን IህAዴግ በህግ Eንዲሰራ፣ ህግ Eንዲያከብርና የተዘረፈውን ድምፁን ማስመለስ መብቱ ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ የመIAድና የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች በጽናት የመታገልና የማታገል ከፍተኛ ኃላፊነት Aለባቸው፡፡ መIAድ ሰላማዊ ትግል ሲል የህዝብ ነፃነት፣ ፍትህና ዲሞክራሲ የነገሰበትን ነው፡፡ ከዚያ ውጪ የሚቀበለው ሰላማዊ ትግል የለውም፡፡ ዳግም የገዢውን ፓርቲ Eና መንግሥት ጭቆና፣ ማስፈራራት፣ ድብደባ፣ የግፍ Eስራት Eና ግድያ፣ በAጠቃላይ የህግ ጥሰቶች ‘Eሺ ይሁና! ቆይ Eስቲ ነገ!’ ብሎ Eንደ ካሁን በፊቱ የሚቀበለው Aይኖርም፡፡ ማናቸውንም የገዢውን ፓርቲ Eና መንግሥት የሰብAዊ መብት ጥሰት Aይቀበልም፡፡ ስለዚህ መIAድ ከህዝብ ጎን በመሰለፍ ማናቸውንም ለሀገራችን ተስማሚ የሆነ የሰላማዊ ትግል ቅርፅ Eና ስልት በመጠቀም የህዝብን Eኩልነት፣ ነፃነት፣ ፍትህና ዲሞክራሲ Eንዲከበር ያደርጋል፡፡ ለተመሳሳይ ዓላማ Eና ለጋራ ጥረት ለሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ በሌላው ዓለም ለሰብዓዊ መብት መከበር፣ ለዲሞክራሲ መጎልበትና ለሕግ የበላይነት መጠበቅ ከፍተኛ AስተዋጽO የሚያበረክቱት የሲቪል ማህበራትም ማለትም፤ የወጣቱ፣ የሴቱ Eና የሙያ ማህበራት (የተማሪውን ማህበር ጨምሮ)፣ የሠራተኛው ማህበራት፣ የመምህራን ማህበራት Eና መንግሥታዊ ያልሆነ የEርዳታ ድርጅቶች በዚህ ሂደት የበኩላቸውን ኃላፊነት Eንዲወጡ መIAድ ያቀርባል፡፡ የፍትሕና የፀጥታ Aካላትም ሕዝባችንን በቅንነት ለማገልገል በገቡት ቃለ-መሐላ መሠረት ተገቢውን ፍትሐዊና ተጽEኖ-Aልባ Aገልግሎት Eንዲሰጡን መIAድ ያሳስባል፡፡ የመገናኛ ብዙሃንም ለህዝባዊ ዓላማ የመቆም ግዴታቸውን በፅናት Eና በመተባበር Eንዲወጡ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ 5.4. የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ሚና ከላይ ለማሳየት Eንደሞከረነው የIትዮጵያ ፖለቲካ Eና የመንግሥት ሽግግር ዋነኛ ተዋናይ Eኛው Iትዮጵያውያን መሆናችን የማያነጋግረን መሆኑን ብናውቅም የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድንም የማይናቅ AስተዋጽO Aለው፡፡ መጀመሪያ የIትዮጵያን Aጋሮች ቡድን በደንብ ለማታውቁ ማንነቱን ልንገልጽላችሁ Eንወዳለን፡፡ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ከመላው ዓለም የተውጣጡ በAዲስ Aበባ ኤምባሲ ካላቸው ለIትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት በጐ ምኞች ካላቸው ሀገሮች የተሰባሰቡበት Aካል ነው፡፡ በEንዱስትሪ የበለፀጉ የሰሜን ሀገሮች በመባል የሚታወቁ ሀገሮች Eና በመልማት ላይ

Page 21: Aeup pr2 082310_amharic

21

ያሉትም ሀገሮች የሚገኙበት ቡድን ነው፡፡ ገና ነሐሴ 2AA1 ዓ.ም ከIህAዴግ ጋር በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ሥነ-ምግባር ደንብ ላይ መIAድ Eንዲደራደር ያግባቡት ሀገሮች ናቸው፡፡ መIAድ ከIህAዴግ ጋር ሊደራደር የሚችልበትን ሁለት ጥናታዊ ጽሑፎች በማዘጋጀት ለቡድኑ ሰጥቶ፡፡ ከሞላ ጐደል በጽሁፎቹ ላይ ስምምነት በመደረሱም ድርድሩ ተጀምሮ ለፍጻሜ ሊበቃ ችሏል፡፡ መIAድም በጽሑፍ ደረጃ ጥሩ የሚባል የስነ-ምግባር ስምምነት ከIህAዴግ ጋር፣ Eንደሚታወሰው በጠራራ ፀሐይ፣ የIትዮጵያ ሕዝብ Eና የዓለም ሕብረተሰብ በሬዲዮና በቴሌዥን ሊከታተሉ በቻሉበት ሁኔታ፣ ሥነ-ምግባሩን ያደራደሩን የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን በተገኙበት፣ ስምምነቱ ተፈረመ፡፡ ከዚያም ወደ ትግበራ ተገባ፡፡ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ከሥነ-ምግባሩ ትግበራ ምን ጠብቀው ነበር? የተፈፀመውስ ምንድን ነው? መIAድ በEርግጠኝነት መናገር የሚችለው ስለ ራሱ Aቋም ነው፡፡

መIAድ ከሥነ-ምግባሩ ስምምነት የጠበቀው የAጭርና የረጅም ጊዜ ውጤት Aለ፡፡ በAጭር ጊዜ ማለትም በ2AA2 ዓ.ም ምርጫ ወቅት ባላፉት 19 የIህAዴግ የግዛት ዘመን ከነበሩት የሀገር Aቀፍ፣ የክልል፣ የማዘጋጃ ቤቶችና የAካባቢ ምርጫዎች በተሻለ ሁኔታ ምርጫው ግልጽ፣ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ለሕዝብ ተቀባይነት ኖሮት የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር ይደረጋል የሚል ግምት ነበረው፡፡ ሕዝባችንም፣ ገዢው ፓርቲ Eና የመንግሥት ባለሥልጣናት ጭምር፣ ከሚገኙበት Eስር ቤት ወጥተው የነጻነት Aየር Eንዲተነፍሱ፣ ባለፉት 19 ዓመታትና በተለይ በ1997 ዓ.ም ምርጫ ማግሥት በተፈጠረው ሕዝባዊ ሰልፍ ምክንያት ከሕግ ውጭ በEስር ቤት የሚማቅቁት Aባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን የሚፈቱበት፣ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች Aባላት በነጻነት ከሕዝብ ጋር ተገናኝተው ፕሮግራማቸውን የሚያስረዱበትና ይበልጥ የሚተዋወቁበት፣ በEርግጥም ለIህAዴግ Eውነተኛ Aማራጭ መሆናቸውን የሚያረጋግጡበት ሁኔታ ከሞላ ጐደል ይፈጠራል የሚል Eምነትም ነበረው መIAድ፣ ምክንያቱም ሰላማዊ የመንግሥት ሽግግር ለIህAዴግ ጠቃሚ ብቻ ሳይሆን ከማንም ይበልጥ ለEርሱ Aስፈላጊ ነውና! ይኸንን ደግሞ IህAዴግ ይስተዋል ብለን Aናምንም፡፡ ግን በተፈለገው መስፈርት ወይም መለኪያ የ2AA2 ዓ.ም ሀገራዊ Eና ክልላዊ ምርጫ ከዚያ በፊት በሀገራችን ከተከናወኑት ማናቸውም ምርጫ Eስራት Eና ድብደባ የታዩበት፣ Aርሶ Aደሩ መተዳደሪያው ከሆነው መሬቱ የተፈናቀለበት፣ የመንግሥት ሠራተኞች በተለይ Aስተማሪዎች ከሥራቸው የተባረሩበትና ገዢው ፓርቲ በምርጫው ብቸኛ Aሸናፊ ሆኖ Eንዲወጣ የሚያስችሉት ተንኮልና ኃይል ገዢው ፓርቲና መንግሥት የተጠቀሙበት ነበር፡፡ ይህም በመሆኑ ገዢው ፓርቲ ምርጫ ተብዬው ተጠናቀቀ በተባለበት ማግሥት የሕዝብን ድምፅ 99.6 በመቶ Aገኘሁ ብሎ Aሀዳዊ ሥርዓት መፈጠሩን መለፈፉን ሁላችንም በታላቅ ሀዘን የምናስታውሰው ነው፡፡ ይሁን Eንጂ ይህ የIህAዴግ የተሳሳተ ሰሌትና ከፍተኛ ጥፋት ነጮች Eንደሚሉት “a blessing in disguise” ወይም “የተደበቀ በረከት” ሳይሆን Aይቀርም ለIትዮጵያ ሕዝብ ብሎ ያምናል መIAድ፡፡ በዚህም ወቅት Eውነተኛ ሰብAዊ መብት፣ ዲሞክራሲና የሕግ የበላይነት የሚሰፍንበት መሠረት ይጣላል የሚል Eምነትም መIAድ ነበረው፡፡ በረጅሙ ጊዜ፣ Iትዮጵያ ለዓለም ሕብረተሰብ በሙሉ የሰው ልጅ መገኛ Eና የረጅም ጊዜ የመንግሥታዊ ሥርዓት ባለቤት Eና ለመላው ዓለምና በተለይም በቅኝ ግዛት ሥር

Page 22: Aeup pr2 082310_amharic

22

ይሰቃዩ ለነበሩት የAፍሪካ፣ የIሲያና የላቲን Aሜሪካ ሕዝቦች የነጻነት Eና የሥልጣኔ Aርማ ሆና Eንደቆየች ሁሉ፣ Aሁንም በ21ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ ላይ የነጻነት፣ የEኩልነት፣ የሰብAዊ መብት፣ የዲሞክራሲና መንግሥታት በሰላማዊ መንገድ ሽግግር የሚደረግባት ሀገር ጥሩ AርAያ ሆና በልማት ወደ ኋላ ለቀሩት ሀገሮች ሁሉ Eንድታገለግል፣ ሁኔታዎች ይመቻቻሉ የሚል Eምነት ነበረው፡፡ ከላይ Eንደጠቆምነው የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ከምርጫው ሂደትና ውጤት ምን Eንደጠበቁ Eርግጠኛ መሆን ባንችልም Aነሳሳቸውና በተለያዩ ጊዜያት ባደረግናቸው ግንኙነቶች Eንደ ተገነዘብነው የEነሱም Aስተውሎት Eና Eምነት ከመIAድ የተለየ Aይደለም፡፡ በመሆኑም ነፃነትን፣ ፍትሐዊነትን፣ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የመንግሥት ሸግግር ይፈፀማል ብለው ይጠብቁ ነበር ብንላችሁ የተሳሳትን Aይመስለንም፡፡ ግን ይህ Aልሆነም! ስለዚህ የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድንን Eንደገና ልንጠይቃቸው Eንገደዳለን፡፡ ምን Aልማችሁ ምን Aያችሁ? ምንስ Aገኛችሁ? ካሁን በኋላስ? ተስፋ መቁረጥ ወይስ የAባቶቻችሁን የEነ ጆርጅ ዋሽንግተን፣ Aብረሃም ሊንከን፣ ቶማስ ጄፈርሰን፣ ፍራክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት፣ ዊኒሰተን ቸርችል፣ በርትላንድ ራስል፣ ቻርልስ ዴጎል Eና የሌሎችንም AርAያ ተከትላችሁ በጽናት ለሕዝብ ነፃነት ትቆማላችሁን? ብለን ልንጠይቃቸው Eንወዳለን፡፡ Eነኝህ Aባቶችና ሌሎችም ለነፃነት ማናቸውም ዋጋ Aይበዛም ብለው Aስተምረውናል፡፡ Eናንተስ ምን ትሉናላችሁ? በመጨረሻ ለIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ሶቅራጢስ በወቅቱ የAቴና ከተማ ሕዝብ Aማልክት ባለማምለክ፣ ሌላ Aምልኮ በማስተማሩና የወጣቶችን ሥነ-ምግባር በትምህርቱ Aጉድፈሀል በመባል ተከስሶ የሞት ፍርድ ሲፈረድበት ለዳኞች ሰጠ የተባለውን የመጨረሻ ቃሉን ልናስታውሳችሁ Eንወዳለን፡፡ ሶቅራጢስ “ሳላሰብ ከምኖር Eያስብኩ መሞት ይሻላል” ነው ያለው፡፡ ሶቅራጢስ ለAፋኝ መንግሥታዊ ሥርዓት የሞት ውሳኔ የሰጠው መልስ የመIAድም መሆኑን ለIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን Eና ለመላው ሕዝባችን ማብሰር ይወዳል፡፡ መIAድ ለፓለቲካ ፓርቲዎች ሥነ-ምግባር ቅድመ ድርድር የሰጣችሁን ሁለት ጽሑፎች ማለትም፣ Code of Conduct for Political Parties and Code of Good Governance ዳግመኛ Eንዲያነቡም በAክብሮት ይጠይቃል፡፡ ከEነዚህ በተጨማሪ ከሶቅራጢስ Aያሌ ጥቅሶች ውስጥ የተመለከቱትን 12ቱን Eንዲያጤኗቸው Eንጋብዛቸዋለን፡፡ የIትዮጵያና የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ወዳጅነት በነፃነት፣ በEኩልነት፣ በሰብዓዊ መብት መጠበቅ፣ በዲሞክራሲ መጎልበትና በሕግ የበላይነት መስፈን ላይ Eንዲገነባ በቆራጥነት መIAድ ይታገላል፡፡ የመጀመሪያው ሃያ Aንደኛው ክፍለ-ዘመን የጦርነት ሳይሆን የሰላም፣ የሕዝቦች ግንኙነት በነፃነት፣ በEኩልነትና በፍትሕ ላይ Eንዲመሰረት የግድ ይላል፡፡ ይህ ካልሆነ የሰው ልጅ ተያይዞ ጠፊ Eንጂ Aንዱ ሌላውን ገድሎ፣ ቀምቶ፣ Aስገብሮ የሚኖርበት ጊዜ Aይደለም፣ ያ ጊዜ Aክትሟል፡፡ በመሆኑም የIትዮጵያ Aጋሮች ቡድን ለሰብዓዊ መብት መከበር፣ ለዲሞክራሲ መጎልበትና ለህግ የበለይነት መስፈን ካላቸው ጽኑ ዓላማ ጎን ለጎን ለፖለቲካ ፓርቲዎች ሥነ-ምግባር ድርድርና ስምምነት ምክንያት Eንደሆኑ ሁሉ ለተፈፃሚነቱም የበኩላቸውን Eንዲያበረክቱ መIAድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

Page 23: Aeup pr2 082310_amharic

23

በመጨረሻ IህAዴግ፣ Aጋሮቹ Eና ባለድርሻ የሆን ሁሉ የግሪክ ፈላስፋ የነበረው ሶቅራጢስ ከ 2400 ዓመት በፊት ከተናገራቸው Aያሌ ጥቅሶች ከዚህ በታች የተመለከቱትን 12ቱን Eንድናስተውላቸው መIAድ በAክብሮት ይጠይቃል፡፡ ወደ Aማሪኛ የተመለሰው ትርጉም ፍሬ ሀሳብ Eንጂ ቀጥታ ትርጉም Eንዳልሆነ Eንድትገነዙ ከወዲሁ Eናሳስባለን፡፡ የEንግሊዘኛውንም ጥቅስ Eንድትመለከቷቸው Aብረን Aቅርበናል፡፡

1. “ውሽት መናገር በራሱ Eኩይ ብቻ ሳይሆን AEምሮንም በክፋት ይበክላል፡፡” 2. “Aንቱን የመሰለ Aዋቂ ሀገር ከEናት፣ ከAባት ወይም ከቀደምት Aባቶቸ በላይ

ክቡርና የተቀደሰ መሆኑን Eንዴት ማስተዋል ይሳነዋል?” 3. “ያልተፈተሸ ኑሮ መኖር Aይገባም!” 4. “Eኩይ ሰዎች ለመብላትና ለመጠጣት ይኖራሉ፣ ጥሩ ሰዎች ግን ለመኖር

ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፡፡” 5. “በዙሪያዬ ብዙ ነገሮች መኖራቸውን ስመለከት ምንኛ ብዙው Aስፈላጊዬ

Eንዳልሆኑ Eገነዘባለሁ!” 6. “በዓለም ላይ ጥሩ ነገር Aንድ ብቻ ነው፣ Eሱም Eውቀት! Eንዲሁም መጥፎ

ነገር Aንድ ብቻ ነው፣ Eሱም Aለማወቅ!” 7. “ትምህርት የብርሃን ጮራ Eንጂ ሆድ መሙያ Aይደለም!” 8. “የተደሰተ Aሳማ ከመሆን የተከፋ ሰው መሆን ይሻላል! የተከፋ ሶቅራጢስ ይሻላል

ደስተኛ ቂል ከመሆን፡፡ ጁሉ ወይም Aሳማው ከዚህ የተለየ ሀሳብ ካላቸው ግን ስለራሳቸው ብቻ ስለሚያወቁ ነው፡፡ ሌላው ሰው ግን የሌላውንም ያውቃል፡፡”

9. “Aንተን ሌሎች ሲያደርጉብህ የሚያናድድህን ነገር በሌሎች ላይ Aትፈጽም!” 10. “ወዳጆችን በጉቦ ለማፍራት Aትሞክር፣ የፍቅርህ መገለጫ በሆነ ስጦታ Eንጂ!” 11. “የማታደርገውን ልትናገር Eንደማይገባህ Aስታውስ!” 12. “ስተትህን በጽሞና የሚነግሩህ Eንጂ የተናገርካቸውንና የፈጸምካቸውን

የሚያወድሱት ሁሉ ታማኝ Eንዳልሆኑ Eወቅ!”

ከላይ የተመለከትናቸውን Aራት Aካላት ኃላፊነት በማጠቃለል ይህንን የፖሊሲ መግለጫ ብናበቃስ? IህAዴግ ህሊና ገዝቶ የፈጸማቸው ጥፋቶች ዲሞክራቲክ ነኝ ከሚል ፓርቲና መንግሥት ጨርሶ የማይታሰብ መሆኑን፣ ቢፈጽምም የሕዝብ ንቀት ከመሆን Eንደማያልፍ ተገንዝቦ፣ ለጥፋቱ ይቅርታ በመጠየቅና በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ከላይ የተመለከቱትን ሌሎች Aብይ ጉዳዮች፣ ከግብዝነት ባሻገር፣ በሟሟላት ድጋሜ ምርጫ የሚደርግበትን ሁኔታ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በመነጋገር ማመቻቸት ለIትዮጵያ የወደፊት ብሩህ ጊዜ Aመራጭ የለውም፡፡ ይህ ባይሆን ማንኛችንም ልንተነብየው የማንችል ጨለማ ጊዜ በሀገራችን ሊሰፍን Eንደሚችል የሥልጣን ሰካሩን በረድ Aድርጎ ሊያስተውለው ይገባል፡፡ የIህAዴግ Aቋም ሲስተካከል የመላው የመንግሥት Aካላት Eንዲሁ ዲሞክራሲያዊ መስመር የሚከተሉበት ሁኔታ ስለሚፈጠርላቸው ለIትዮጵያ የተመኘነው ዳግማዊ ገናናነት ሩቅ Eንደማይሆን በEርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ የሀገራችን ከፍተኛ የተፈጥሮ Eና ሰው ሰራሽ ሀብቷዋ Eንዲሁም የሕዝባችን ጠንካራ የግብርና ባህል Eና መላው ዓለም ለIትዮጵያ ያለው በጎ Aመለካከት ለዚህ Aስተማማኝ ማስረጃ ናቸው፡፡ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርዎች የገዢውን ፓርቲና መንግሥት ብልሹ ሥርዓት ለሕዝብ የማሳወቅ Eና Aመራር የመስጠት ግዴታ Aለባቸው፡፡ Eንዲሁም ሌሎች ሕዝባዊ

Page 24: Aeup pr2 082310_amharic

24

ድርጅቶች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ሕዝባዊ ድርጅቶችን ጨምሮ፣ ህዝቡን የማስተማር Eና የመምራት ግዴታ Aለባቸው፡፡ የፍትሕ Aካላት የገዢው ፓርቲን Eና መንግሥት ጨምሮ የማናቸውንም ብልሹ Aሠራር የሚታረምበትን ህግን ተከትለው ትክክለኛ ፍርድ Eና ተመጣጣኝ ቅጣት የመስጠት ግዴታ Aለባቸው፡፡ የፀጥታ ኃይሎች ሕዝባዊ Aገልግሎት Eንጂ IህAዴጋዊ Aገልግሎት የመስጠት ኃለፊነት Eንደሌለባቸው ሊያውቁትና ለAንድ Aፍታ Eንኳ ሳይዘነጉ መተግበር Aለባቸው፡፡ የመገናኛ ብዙኋን ሰለማንኛውም የሕብረተሰብ ክፍል ሚዛናዊ የሆነ መረጃ ለሕዝብ የመስጠት ግዴታ Aለባቸው፡፡

ዲሞራሲያዊ ሥርዓት በIትዮጵያ በትግላችን ይገነባል! ሰላማዊ የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር በትግላችን ይፈፀማል! Iትዮጵያ ለዘለዓለም በትግላችን ትኖራለች!

የመላው Iትዮጵያ Aንድነት ድርጅት (መIAድ) Aዲስ Aበባ ነሀሴ 7 ቀን 2002 ዓ.ም