22
1 ፖሇቲካም እንዯ ሳይንስና እንዯ ሂሳብ መታየት ያሇበት ወይስ ሳይንሰ-አሌባ ! ፈቃደ በቀሇ(ድ/ር) ሚያዙያ 24፣ 2017 መግቢያ ፖሇቲካን በሚመሇከት ከሂሳብ አንፃር ሳይሆን ከሳይንስ አንፃር ብቻ ሇመጻፍ ሳወርዴ ሳወጣ፣ አቶ ካሳሁን ነገዎ የኤስ ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ እ.አ በ03.04.2017 ዓ.ም በፖሇቲካና በሂሳብ መሀከሌ ስሊሇው ግኑኝነት የሂሳብ አስተማሪና ተመራማሪ ሇሆኑት ፕሮፌሰር ዯጀኔ አሇማየሁ ያቀረበሊቸውን ጥያቄዎችና መሌሶቹን ካዲመጥኩኝ በኋሊ በዙህ አርዕስት ሊይ ሇመጻፍ ተገፋፋሁ። በመሰረቱ ሇቀረቡት ጥያቄዎች የተሰጡትን መሌሶች ካዲመጥኩኝ በኋሊ በመሌሱ በጣም መርካቴ ብቻ ሳይሆን፣ አገራችን ኢትዮጵያ እንዯዙህ ዏይነት ምሁራንን ሇማፍራት ችሊሇች ወይ ? ብዬ ራሴን ትንሽ ሇማጽናናት ሞከርኩኝ። በመሰረቱ ፕሮፌሰር ዯጀኔ ፖሇቲካ እንዳት ከሂሳብ ጋር ሉያያዜ ይችሊሌ ተብሇው ሇተጠየቁት ጥያቄና ስሇፖሇቲካ ምንነት በዯንብ ስሊብራሩና አጥጋቢ መሌስም ስሇሰጡ ይህ ጽሁፌ የሳቸውን አተናተን የሚዯግፍ ነው። ትንሽ የማክሌበት ነገር ቢኖር ፖሇቲካ የሚባሇው ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት በአውሮፓ ምዴር ውስጥ እንዳት አዴርጎ ቀስ በቀስ ሉዲብር እንዯቻሇና ሇዕዴገትና ተቻችል ሇመኖር የሚያስችሌ መሳሪያ በመሆን የተሇያየ አመሇካከት ባሇቸው ፓርቲዎችና የህብረተሰብ ክፍልች ንዴ ተቀባይነትን እንዲገኘ ነው። ፕሮፌሰሩ በዯንብ እንዲብራሩት በአገራችንና በላልች የአፍሪካ አገሮች ስሌጣንን የሚጨብጡ የገዢ መዯቦች ፖሇቲካ የሚባሇውን ትሌቅ ቦታ የሚይውን ጽንሰ-ሃሳብ ምንነቱን ስሇማይረደ ተግባራዊ የሚያዯርጓቸው ፖሉሲዎች በሙለ ዕውነተኛ ሀብትን የሚፈጥሩና የህዜቡን ኑሮ በማሻሻሌ የተረጋጋ ኑሮ እንዱኖር የሚያዯርጉት አይዯለም። በሳቸው አባባሌ እንዯኛ ባሇው አገር ዯግሞ ሇስሌጣን እንታገሊሇን የሚለ የፖሇቲካ ዴርጅቶች ስሜትን ስሇሚያስቀዴሙ ይህ ትሌቅ ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት መንዯፊያና አገር ማስተዲዯሪያ መሳሪያ መሰረተ ሃሳቡ እንዱዚነፍ ይዯረጋሌ፤ እንዲየነው የብዘ ሚሉዮን ህዜብ ዕዴሌም ይበሊሻሌ። ስሇሆነም ይሊለ ፕሮፌሰሩ፣ ፖሇቲካ ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት መንዯፊያ እንዯመሆኑ መጠን የፖሇቲካ ሰዎች ወዯ አንዲች ውሳኔ ሊይ ከመዴረሳቸው በፊት በሰፊውና በጥሌቀት መመራመር አሇባቸው፤ አሉያም በሳይንቲስቶችና በነገሩ ጥሌቅ ዕውቀት ባሊቸው ምሁራን መመከርና መረዲት አሇባቸው ይሊለ። ይህ ሲሆን ብቻ አንዴ አገር ወዯ ተረጋጋና ወዯ ዕዴገት ሉያመራ ይችሊሌ። እንዯገና የአገራችን ሁኔታ ጠጋ ብሇን ስንመሇከት በአፄ ኃሇስሊሴ መንም ሆነ በአብዮቱ ወቅት የፖሇቲካ ትርጉም በዯንብ የተጠናና የተብራራ ባሇመሆኑ በወቅቱ መሰራት የነበረባቸው የአገርን ዕዴገት ሉያፋጥኑና የህዜባችንን ኑሮ ሉያሻሽለ የሚችለ ዕቅድች በስራ ሊይ ሊይውለ ቻለ። እንዯ ተከታተሌነው በአፄ ኃይሇስሊሴ የአገዚዜ መን አገራችንና ህዜባችን ሁሇ-ገብና ፈጣን ዕዴገትን የማየት ዕዴሌ ያገጣመቸው ሳይሆኑ ወዯ ኋሊ የሚጓዘ ነበሩ። ስሇሆነም የአፄው አገዚዜ ፈጣን ዕዴገትን ማምጣት ቀርቶ መሰረታዊ የህዜባችንን ችግር ሉፈታ የቻሇ አሌነበረም። የኋሊ ኋሊ እንዯታየው አገራችን በረሃብ የምትጠቃና በሌመና የምትታወቅ አገር ሇመሆን በቃች። በአብዮቱ ወቅትም በጊዛው ቢያንስ በአዋጅ ዯረጃ የታወጀውን የጥገና ሇውጥ ተባብሮና ተቻችል አመራር በመስጠት ወዯ ተግባር ከመመንር ይሌቅ ስሜት በማየለ የመጨረሻ መጨረሻ ሇብዘ ሺህ ወጣትና ምሁራን ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆነ። በዙህ ወቅት ፖሇቲካዊ አስተሳሰብ ዯበዚው የጠፋበትና ሁለም በስሜትና በዯመ-ፍሊት ግብ ግብ ውስጥ የገባበት ጊዛ ነበር። ወዯ ዚሬው ሁኔታ ስንመጣ ዯግሞ ከዚሬ 26 ዏመት በፊት ስሌጣንን የተቆናጠጠው ወያኔ የሚባሇው ኃይሌ ቀዯም ብሇው ከተዯረጉት ስህተቶች በመማር ሁለንም ሉያሰባስብ የሚችሌ መዴረክ በመፍጠር ስሊም እንዱሰፍንና አገርን በአንዴነት ሇመገንባት ከመጣር ይሌቅ የከፋፍሇህ ግዚ ፖሉሲን በመከተሌ ተቻችልና ተዯማምጦ የመስራት ባህሌ እንዲይዲብር አዯረገ። ዚሬ እንዯምናየው ይህ ዏይነቱ ኢ-ሳይንሳዊ ፖሇቲካ አገራችንና ህዜባችንን ትሌቅ የማህበራዊ፣ ፖሇቲካዊ፣ የኢኮኖሚና የሞራሌ ቀውስ ውስጥ በመክተት ህዜባችን ግራ እንዱገባው አዴርጓሌ። በዙህ መሌክ አንደ ከላሊው ስህተት ሇመማር ባሇመፈሇግ በስሜትና በአቦሰጡኝ፣ ወይም በማንአሇኝበት ተግባራዊ የሚያዯርጋቸው ፖሉሲዎች በሙለ ችግሩን ተዯራራቢና ውስብስብ አዴርገውታሌ። ይህ በእንዯዙህ እንዲሇ ዚሬ በግሌጽ የሚታየውን ህብረተስብአዊና ኢኮኖሚያው ቀውስ፣ እንዱሁም የእሴት መከስከስን ከባህሌ ኋሊ-ቀርነት አንፃር ሇመመርመር የማይፈሌጉ ኃይልች የወያኔ አገዚዜ ቢወዴቅ ችግሩ ከመቀጽበት የሚወገዴ የሚመስሊቸው ብዘ ኃይልች በመፈጠር የፖሇቲካውን መዴረክ አጣበውታሌ። ስርዓት ያሇው ጥናትና ጤናማ ውይይት እንዲይዯረግ መንገደን ሁለ ግተውታሌ። በእነዙህ የጊዛው የፖሇቲካ ተዋንያን ዕምነት በአገራችን ምዴር ጎሌቶ የሚታየው የተወሳሰበና በብዘ መሌክ የሚገሇጸው ችግር በቀሊሌ ፎርሙሊ ሉፈታ የሚችሌ ነው።

ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

  • Upload
    others

  • View
    15

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

1

ፖሇቲካም እንዯ ሳይንስና እንዯ ሂሳብ መታየት ያሇበት ወይስ ሳይንሰ-አሌባ !

ፈቃደ በቀሇ(ድ/ር)

ሚያዙያ 24፣ 2017

መግቢያ

ፖሇቲካን በሚመሇከት ከሂሳብ አንፃር ሳይሆን ከሳይንስ አንፃር ብቻ ሇመጻፍ ሳወርዴ ሳወጣ፣ አቶ ካሳሁን ነገዎ የኤስ

ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ እ.አ በ03.04.2017 ዓ.ም በፖሇቲካና በሂሳብ መሀከሌ ስሊሇው ግኑኝነት የሂሳብ

አስተማሪና ተመራማሪ ሇሆኑት ፕሮፌሰር ዯጀኔ አሇማየሁ ያቀረበሊቸውን ጥያቄዎችና መሌሶቹን ካዲመጥኩኝ በኋሊ በዙህ

አርዕስት ሊይ ሇመጻፍ ተገፋፋሁ። በመሰረቱ ሇቀረቡት ጥያቄዎች የተሰጡትን መሌሶች ካዲመጥኩኝ በኋሊ በመሌሱ

በጣም መርካቴ ብቻ ሳይሆን፣ አገራችን ኢትዮጵያ እንዯዙህ ዏይነት ምሁራንን ሇማፍራት ችሊሇች ወይ ? ብዬ ራሴን

ትንሽ ሇማጽናናት ሞከርኩኝ። በመሰረቱ ፕሮፌሰር ዯጀኔ ፖሇቲካ እንዳት ከሂሳብ ጋር ሉያያዜ ይችሊሌ ተብሇው

ሇተጠየቁት ጥያቄና ስሇፖሇቲካ ምንነት በዯንብ ስሊብራሩና አጥጋቢ መሌስም ስሇሰጡ ይህ ጽሁፌ የሳቸውን አተናተን

የሚዯግፍ ነው። ትንሽ የማክሌበት ነገር ቢኖር ፖሇቲካ የሚባሇው ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት በአውሮፓ ምዴር ውስጥ

እንዳት አዴርጎ ቀስ በቀስ ሉዲብር እንዯቻሇና ሇዕዴገትና ተቻችል ሇመኖር የሚያስችሌ መሳሪያ በመሆን የተሇያየ

አመሇካከት ባሇቸው ፓርቲዎችና የህብረተሰብ ክፍልች ንዴ ተቀባይነትን እንዲገኘ ነው።

ፕሮፌሰሩ በዯንብ እንዲብራሩት በአገራችንና በላልች የአፍሪካ አገሮች ስሌጣንን የሚጨብጡ የገዢ መዯቦች ፖሇቲካ

የሚባሇውን ትሌቅ ቦታ የሚይውን ጽንሰ-ሃሳብ ምንነቱን ስሇማይረደ ተግባራዊ የሚያዯርጓቸው ፖሉሲዎች በሙለ

ዕውነተኛ ሀብትን የሚፈጥሩና የህዜቡን ኑሮ በማሻሻሌ የተረጋጋ ኑሮ እንዱኖር የሚያዯርጉት አይዯለም። በሳቸው አባባሌ

እንዯኛ ባሇው አገር ዯግሞ ሇስሌጣን እንታገሊሇን የሚለ የፖሇቲካ ዴርጅቶች ስሜትን ስሇሚያስቀዴሙ ይህ ትሌቅ

ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት መንዯፊያና አገር ማስተዲዯሪያ መሳሪያ መሰረተ ሃሳቡ እንዱዚነፍ ይዯረጋሌ፤ እንዲየነው የብዘ

ሚሉዮን ህዜብ ዕዴሌም ይበሊሻሌ። ስሇሆነም ይሊለ ፕሮፌሰሩ፣ ፖሇቲካ ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት መንዯፊያ

እንዯመሆኑ መጠን የፖሇቲካ ሰዎች ወዯ አንዲች ውሳኔ ሊይ ከመዴረሳቸው በፊት በሰፊውና በጥሌቀት መመራመር

አሇባቸው፤ አሉያም በሳይንቲስቶችና በነገሩ ጥሌቅ ዕውቀት ባሊቸው ምሁራን መመከርና መረዲት አሇባቸው ይሊለ። ይህ

ሲሆን ብቻ አንዴ አገር ወዯ ተረጋጋና ወዯ ዕዴገት ሉያመራ ይችሊሌ። እንዯገና የአገራችን ሁኔታ ጠጋ ብሇን ስንመሇከት

በአፄ ኃሇስሊሴ መንም ሆነ በአብዮቱ ወቅት የፖሇቲካ ትርጉም በዯንብ የተጠናና የተብራራ ባሇመሆኑ በወቅቱ መሰራት

የነበረባቸው የአገርን ዕዴገት ሉያፋጥኑና የህዜባችንን ኑሮ ሉያሻሽለ የሚችለ ዕቅድች በስራ ሊይ ሊይውለ ቻለ። እንዯ

ተከታተሌነው በአፄ ኃይሇስሊሴ የአገዚዜ መን አገራችንና ህዜባችን ሁሇ-ገብና ፈጣን ዕዴገትን የማየት ዕዴሌ

ያገጣመቸው ሳይሆኑ ወዯ ኋሊ የሚጓዘ ነበሩ። ስሇሆነም የአፄው አገዚዜ ፈጣን ዕዴገትን ማምጣት ቀርቶ መሰረታዊ

የህዜባችንን ችግር ሉፈታ የቻሇ አሌነበረም። የኋሊ ኋሊ እንዯታየው አገራችን በረሃብ የምትጠቃና በሌመና የምትታወቅ

አገር ሇመሆን በቃች። በአብዮቱ ወቅትም በጊዛው ቢያንስ በአዋጅ ዯረጃ የታወጀውን የጥገና ሇውጥ ተባብሮና ተቻችል

አመራር በመስጠት ወዯ ተግባር ከመመንር ይሌቅ ስሜት በማየለ የመጨረሻ መጨረሻ ሇብዘ ሺህ ወጣትና ምሁራን

ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆነ። በዙህ ወቅት ፖሇቲካዊ አስተሳሰብ ዯበዚው የጠፋበትና ሁለም በስሜትና በዯመ-ፍሊት

ግብ ግብ ውስጥ የገባበት ጊዛ ነበር።

ወዯ ዚሬው ሁኔታ ስንመጣ ዯግሞ ከዚሬ 26 ዏመት በፊት ስሌጣንን የተቆናጠጠው ወያኔ የሚባሇው ኃይሌ ቀዯም ብሇው

ከተዯረጉት ስህተቶች በመማር ሁለንም ሉያሰባስብ የሚችሌ መዴረክ በመፍጠር ስሊም እንዱሰፍንና አገርን በአንዴነት

ሇመገንባት ከመጣር ይሌቅ የከፋፍሇህ ግዚ ፖሉሲን በመከተሌ ተቻችልና ተዯማምጦ የመስራት ባህሌ እንዲይዲብር

አዯረገ። ዚሬ እንዯምናየው ይህ ዏይነቱ ኢ-ሳይንሳዊ ፖሇቲካ አገራችንና ህዜባችንን ትሌቅ የማህበራዊ፣ ፖሇቲካዊ፣

የኢኮኖሚና የሞራሌ ቀውስ ውስጥ በመክተት ህዜባችን ግራ እንዱገባው አዴርጓሌ። በዙህ መሌክ አንደ ከላሊው ስህተት

ሇመማር ባሇመፈሇግ በስሜትና በአቦሰጡኝ፣ ወይም በማንአሇኝበት ተግባራዊ የሚያዯርጋቸው ፖሉሲዎች በሙለ

ችግሩን ተዯራራቢና ውስብስብ አዴርገውታሌ። ይህ በእንዯዙህ እንዲሇ ዚሬ በግሌጽ የሚታየውን ህብረተስብአዊና

ኢኮኖሚያው ቀውስ፣ እንዱሁም የእሴት መከስከስን ከባህሌ ኋሊ-ቀርነት አንፃር ሇመመርመር የማይፈሌጉ ኃይልች የወያኔ

አገዚዜ ቢወዴቅ ችግሩ ከመቀጽበት የሚወገዴ የሚመስሊቸው ብዘ ኃይልች በመፈጠር የፖሇቲካውን መዴረክ

አጣበውታሌ። ስርዓት ያሇው ጥናትና ጤናማ ውይይት እንዲይዯረግ መንገደን ሁለ ግተውታሌ። በእነዙህ የጊዛው

የፖሇቲካ ተዋንያን ዕምነት በአገራችን ምዴር ጎሌቶ የሚታየው የተወሳሰበና በብዘ መሌክ የሚገሇጸው ችግር በቀሊሌ

ፎርሙሊ ሉፈታ የሚችሌ ነው።

Page 2: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

2

ከዙህ ስንነሳ በአሇፈው አርባ ዏመት በአገራችን ምዴር በፖሇቲካ ስም የተካሄዯውን ትርምስ ስንመሇከት ፕሮፌሰሩ

በትክክሌ እንዲብራሩት አንዴን አገር የማስተዲዯሩ ጉዲይ በዯንብ እንዯ ሂሳብ ባሇመጠናቱና ሇአንዴ የተወሳሰበ የሂሳብ

ጥያቄ መሌስ ሇማግኘት ከፍተኛ ምርምርና ጭንቅት እንዯሚያስፈሌገው ሁለ፣ በፖሇቲካውም መስክ ይህ ዏይነቱ አካሄዴ

ግንዚቤ ውስጥ ባሇመግባቱ ፖሇቲካ የሚባሇው ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ጽንሰ-ሃሳብ የማንም መተራመሻ በመሆን

በእግዙአብሄር አምሳሌ የተፈጠሩ በሚሉዮኖች የሚቆጠሩ እህቶቻችንና ወንዴሞቻችን፣ እንዱሁም እናቶቻችንና

አባቶቻችን ፍዲቸውን እንዱያዩ ተዯርገዋሌ። ስሇሆነም ፕሮፌሰሩ አጥብቀው እንዲሳሰቡት፣ ፖሇቲካን የግዳታ ከሂሳብና

ክፍሌስፍና ጋር ማያያዘ ብቻ ሳይሆን፣ የፖሇቲካ ኃሊፊነትን የሚወስደ ሰዎች የአንዴን አገርና ህዜብ ዕዴሌ የግዳታ

ከተሇያየ አንፃር መመሌከት አሇባቸው። ይህንን መሰረት በማዴረግ ፖሇቲካ ሳይንሳዊ ባህርይ እንዳት ሇመያዜ እንዯቻሇ

አጠር ባሇመሌክ ሇመተንተን እሞክራሇሁ።

ፖሇቲካ ማሇት ምን ማሇት ነው? ከላልች ነገሮችስ ተነጥል ሉታይ ይችሊሌ ወይ ?

ፖሇቲካ ሲባሌ አንዴን አገር ጥበባዊ በሆነ መሌክ ማስተዲዯር ማሇት ነው። እንዯሚታወቀው ፖሇቲካ በአንዴ ህብረተሰብ

ውስጥ ከፍተኛውን ቦታ የሚይዜ እንዯመሆኑ መጠን፣ ከላልች ነገሮች ተነጥል የሚታይና በግምት ወይም በስሜት

ተግባራዊ የሚሆን ሳይሆን፣ ከፍተኛ የጭንቅሊት ምርምርንና ከላልች ጋር መመካከርንና መከራከርን የሚጠይቅ

ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት የሚታቀዴበት ሳይንስ ነው። ስሇዙህም ፖሇቲካ የአንዴን ህብረተሰብ ሁሇንታዊ ነገሮች፣

ማሇትም ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ባህሊዊ፣ ታሪካዊና ህሉናዊ ነገሮችን የሚመሇከትና የሚያጠቃሌሌም እንዯመሆኑ

መጠን ሳይንሳዊ ባህርይ አሇው። ይህም ማሇት፣ አንዴ የፖሇቲካ ፕሮጀክት ውሳኔ ከማግኘቱና ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት

በአጠቃሊይ ሲታይ በህብረተሰብና በአገር ሊይ፣ እንዱሁም በዚሬው ሁኔታና በወዯፊቱ ትውሌዴ ሊይ ሉያስከትሌ

የሚችሇውን ተጽዕኖና፣ እንዱሁም አዎንታዊና አለታዊ ውጤት በሚገባ ተተንትኖ መቅረብ አሇበት። በመሆኑም

ፖሇቲካን ሳይንስ የሚያሰኘው ከአንዴ አገር ነባራዊ ወይም የማቴሪያሌ ሁኔታዎች፣ የሰዎች የርስ በርስ ግኑኝነትና ህሉናዊ

ሁኔታዎች ተነስቶ የሚነዯፍ ፕሮጀክት በመሆኑ ሳይንሳዊ ያስብሇዋሌ። ፖሇቲካ የማይታይና የማይጨበጥ ቢሆንምና፣

እንዯ ላልች የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርቶች ኢምፔሪካሌ በሆነ ዳ በሊቦራቶሪ ውስጥ ሉረጋገጥ የሚችሌ ባይሆንም፣

በአንዴ አገር ውስጥ በምዴር ሊይ የሚታዩትና በተሇያየ መሌክ የሚገሇጹ ነገሮች ሁለ የአንዴ የፖሇቲካ አካሄዴ

ነጸብራቆችና፣ የአንዴ አገዚዜ መሇኪያዎች እንዯመሆናቸው መጠን ይህን ዏይነቱን ሁኔታ በፖሇቲካ ሳይንስ መነጽር

መገምገም ይቻሊሌ። በላሊ አነጋገር፣ በአንዴ አገር ውስጥ ያሇው ተጨባጭ ሁኔታ የተበራረቀ ከሆነ፣ አንዴ ህዜብ

በዴህነት ዓሇም ውስጥ እንዱኖር ከተገዯዯና ጥቂቶች ዯግሞ ሀብትን የሚቆጣጠሩና የሚባሌጉ ከሆነ፣ ስሌጣናቸውንም

መከት አዴርገው ህዜብን የሚያሰቃዩ ከሆነ፣ በዙያው አገር ውስጥ ያሇ የሰውና የተፈጥሮ ሀብት በመጣመር ዕውነተኛ

ህብረተሰብአዊ ሀብት እንዲይፈጠር አገዚዘ እንቅፋት የሚሆን ከሆነ፣ ታታሪ ሰዎች አዲዱስ ቴክኖልጂዎችን ሇመፍጠር

ዕዴሌ የሚነፈጋቸው ከሆነና፣ አንዴ አገር ጥበባዊ በሆነ መሌክ እንዲይዯራጅና ህዜቡም በአገር ግንባታ ውስጥ

እንዲይሳተፍ የሚከሇከሌ ከሆነ፣ እንዯዙህ ዏይነቱ ፖሇቲካ ከሳይንስ ጋር የሚያገናኘው ምንም ነገር የሇም፤ በፍጹም

ፖሇቲካም ሉባሌ አይገባውም። በላሊ ወገን ዯግሞ አንዴ አገር ስርዓት ባሇው መሌክ የሚታቀዴና የሚዋቀር ከሆነ፣

በአገር ውስጥ ያሇን ሀብትና የሰውን ኃይሌ የሚያንቀሳቅሱ ሌዩ ሌዩ ኢንስቲቱሽኖች በየቦታው የሚቋቋሙ ከሆነና፣

የኢንስቲቱሽኖችም አስተዲዲሪዎች ኃሊፊነታቸውን የሚረደ ከሆነ፣ በአንዴ የስራ መስክ ሊይ ብቻ ሳይሆን ሌዩ ሌዩ የሙያ

ርፎች እዙህና እዙያ ተቋቁመው በመሀከሊቸው የንግዴ ሌውውጥ የሚካሄዴ ከሆነ ፣ በየቦታው ህዜብ ሉዜናናባቸው

የሚችሌባቸው ሌዩ ሌዩ መዜናኛዎች የሚቋቋሙ ከሆነ፣ መጽሀፍ ቤቶች፣ ሙዙየሞች፣ የቲአትር ቤት አዲራሾችና፣

ላልችም የወጣቱንና የህጻናትን ጭንቅሊት የሚገነቡ ሌዩ ሌዩ መጫወቻዎችና ማሰሌጠኛዎች በየቦታው ከተስፋፉ

የሰፊው ህዜብ የማሰብ ኃይሌ መዲበሩ ብቻ ሳይሆን፣ ውስጠ-ኃይለም ከፍ ያሇ አዱስ ትውሌዴ ብቅ ሉሌ ይችሊሌ። በዙህ

መሌክ የሚዯራጅ ህብረተሰብ የሚሰራውን ስሇሚያውቅ ፖሇቲካውም አነሰም በዚም ሳይንሳዊ ባህርይ አሇው ሇማሇት

ያሰኛሌ።

በመሰረቱ የፖሇቲካ ሳይንስ መሰረት ፍሌስፍና ነው። በፍሌስፍና ዓሇም ውስጥ የተሇያየ አመሇካከት እንዲሇ ቢታወቅም

ፈሊስፋዎች ሁለ የሚስማሙበት አንዴ ነገር ቢኖር የሞራሌ ወይም የግብረ-ገብን ጉዲይ ነው። የሞራሌ ጥያቄን

በሚመሇከት በተሇይም በፖቲብ ወይም በሶፊስታዊ ሳይንስ የሰሇጠኑ ምሁራን አመሇካከት ሞራሌ በኢምፔሪካሌ ዯረጃ

የሚረጋገጥ ባሇመሆኑ ሳይንሳዊ ሉሆን አይችሌም፤ ከዙህም በመነሳት ፖሇቲካ የሞራሌ ባህርይ ወይም ይት ሉኖረው

አይችሌም የሚሌ ነው። የፖቲቭ ሳይንስን መሰረት አዴርገው የፖሇቲካን ምንነት ሇማስረዲትና ሇመተንተን ሇሚሞክሩ

ምሁራን አንዴ ነገር ሳይንሳዊ ሉሆን የሚችሇው በሚታዩ ነገሮች(Facts) ሊይ ሲመሰረትና ሲረጋገጥ ብቻ ነው። በእነሱ

ዕምነትም የህብረተሰብ ታሪክ፣ ባህሊዊ ክንዋኔዎችና፣ በባህሌ አማካይነት የሚቀረጽ አስተሳሰብ ሳይንሳዊ ሉሆኑ በፍጹም

አይችለም። ይህ ግን ስህተት ነው። በመጀመሪያ ዯረጃ ማንኛውም አገር አነሰም በዚም የተሇያዩ የህብረተሰብ የዕዴገት

Page 3: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

3

ዯረጃዎችን አሌፏሌ። ስሇሆነም እንዯየሁኔታው ሌምዴን አካብቷሌ፤ ወይንም ዯግሞ የባህለ ሰሇባ በመሆን አዲዱስ

ነገሮችን ሇመፍጠርና የተሻሇ ዕዴገትን ሉያይ አይችሌም። በሁሇተኛ ዯረጃ፣ የሰው ሌጅ እዙያው በዙያው ሞራሊዊና ስነ-

ምግባራዊ የሚያሰኙት ነገሮች ራሱንና አካባቢውን ሇመሇወጥ የሚያስችሇው የማሰብ ኃይሌ ስሇአሇው ነው። ከዙህ ስንነሳ

አምሊክ ከፈጠራቸውና የሰው ሌጅ በተፈጥሮ ውስጥ ካገኛቸው ተፈጥሮአዊ ነገሮች በስተቀር ማንኛውም በምዴር ሊይ

የሚታዩ ነገሮች፣ ማሇትም ቤቶች፣ ጋርዯኖች፣ ዴሌዴዮች፣ የቴክኖልጂዎች ዕዴገት፣ ባቡርና አውሮፕሊን፣ እንዱሁም ሌዩ

ሌዩ ቁሳቁሳዊ ነገሮች በሙለ የሰው ሌጅ የጭንቅሊት ውጤቶች ወይም በከፍተኛ ምርምር የተፈጠሩና የሰውን ሌጅ

ህይወት የሚያቃሌለ በመሆናቸው እዙያው በዙያው ሞራሊዊ ናቸው። በላሊ ወገን ግን የሰው ሌጅ በሙለ ከሞራሌ ጋር

የተፈጠረ ቢሆንም ሉያዲብረውና ሉያሳዴገው የሚችሇው የባህሌ ሇውጥ ሲያዯርግና ጥያቄዎችን በማቅረብ ሇሚከስቱ

ችግሮች ፍቱን መሌስ ሇመስጠት የተጋጀ እንዯሆነ ነው። በአጠቃሊይ ሲታይ የሰው ሌጅም ሆነ በአንዴ አገር ውስጥ

የሚገኝ ህዜብ ከእንስሳ የተሇየ እንዯመሆኑ መጠን በአርቆ-የማሰብ ኃይለ መመራት አሇበት። ስሇሆነም አንዴ ህዜብ

ታሪክ አሇው የሚባሇው ከእንስሳ ባህርዩ ሲሊቀቅና በማሰብ ኃይለ አማካይነት በተፈጥሮ ውስጥ የሚገኙ ነገሮችን በሙለ

መሌክና ቅርጽ በመስጠት ሇራሱ መጠቀሚያ ሲያዯርጋቸውና ቀስ በቀስም ከዜቅተኛ የኑሮ ዯረጃ ወዯ ከፍተኛ የኑሮ ዯረጃ

ማዯግ ሲችሌና ስርዓት ያሇው ህብረተሰብ ሲገነባ ብቻ ነው። ስሇሆነም በአንዴ ህብረተሰብ ውስጥ በተሇያየ መሌክ

የሚገሇጽ ዕዴገትና ፀረ-ዕዴገት መኖር ወይም መታየት ሉወሰን የሚችሇው በየጊዛው በሚከሰተው የፖሇቲካ ኃይሌ

አሰሊሇፍ አማካይነትና፣ ባህሊዊና ሞራሊዊ ዕዴገት ነው ማሇት ይቻሊሌ። በዙህ መሌክ ብቻ ነው ወዯ ኢምፔሪካሌ ሳይንስ

መምጣት የምንችሇውና በቁጥር የምንሇካው። በላሊ ወገን ግን ሁለንም ነገር በቁጥር መሇካት አንችሌም። ላሊው

የፖቲቭ ሳይንስን የምርምር ዳ ትክክሌ ነው ብሇው የሚያምኑ ምሁራን ትሌቁ ስህተት ላልች ፈሊስፎችና ሇየት ያሇን

የሳይንስ ፈሇግ የሚከተለ ምሁራን ተመሳሳይ ሁኔታን በላሊ መሌክ ሉተረጉሙት እንዯሚችለ አይቀበለም። ሇምሳላ

እነሱ የካፒታሉስት ኢኮኖሚን የገበያ ኢኮኖሚና፣ በንጹህ መሌክ ውዴዴር የሚካሄዴበት ነው፣ ስሇዙህም ሁለም እንዯ

ፈሇገው ገብቶ መወዲዯር ይችሊሌ ብሇው ሲያስተምሩ፣ ላልች ሇየት ያሇ የአተናተን ዳና አመሇካከት ያሊቸው ምሁራን

ዯግሞ በካፒታሉስት ኢኮኖሚ ውስጥ ግሌጽ የሆነ የኃይሌ አሰሊሇፈና የምርት ግኑኝነት እንዲሇ ያመሇክታለ። ስሇሆነም

ካፒታሉዜም በጠያቂና በአቅራቢ መሀከሌ ባሇ ግኑኝነት ብቻ የሚገሇጽ ሳይሆን፣ ግሌጽ በሆነ የምርት ግኑኝነትና

የመግዚት ኃይሌ ችልታ የሚገሇጽ ስርዓት በመሆኑ የአንዴ ካፒታሉስት ዋና ዓሊማው ምርትን የሚያመርተው

የህብረተሰቡን ፍሊጎት ሇማሟሊት ሳይሆን ትርፍ ሇማግኘት ሲሌ ብቻ ነው ብሇው ያብራራለ። በተጨማሪም

ካፒታሉዜምን ካፒታሉዜም የሚያሰኘው የገበያ ኢኮኖሚ በመሆኑ ሳይሆን በሳይንስና በቴክኖልጂ በመዯገፍ ምርት

የሚመረትበትና በስራ-ክፍፍሌ መዲበር የሚገሇጽ ስርዓት በመሆኑ ነው። ወዯ እኛ አገር ስንመጣ ዯግሞ በፖቲቭ ሳይንስ

የሰሇጠኑ የዓሇም አቀፍ ኢንስቲቱሽኖችና ተከታዮቻቸው ያሇውን ተጨባጭ ሁኔታ በዯንብ ሳይመረምሩ ከቀረበሊቸው

ቁጥር ብቻ በመነሳት ኢኮኖሚው በዙህ መጠን አዴጓሌ ብሇው ከምዴር ሊይ ከሚታየው ሁኔታ ጋር ምንም የማይጣጣም

ማብራሪያ ይሰጣለ። በላሊ ወገን ዯግሞ የዴህነትን መስፋፋትና በከተማዎች ውስጥ የሚታየውን ምስቅሌቅሌ ሁኔታ

የኢኮኖሚ ፖሉሲው ክስተትና፣ የፖሇቲካና የኢኮኖሚው ግኑኝነት ነፀብራቅ መሆኑን በፍጹም አይቀበለም። ዴህነትን፣

ምስቅሌቅሌ ሁኔታንና የጥቂቶች በሀብት መባሇግንና ህብረተሰብአቸውን ማመስ ጉዲያቸው ሳሌሆነ እነዙህን ነገሮች

እንዯተፈጥሮአዊ እንጂ ሰው ሰራሽ አዴርገው አይቀበሎቸውም። በመሆኑም ላሊ አስተሳሰብ ያሇው አገዚዜና የምሁር

ኃይሌ ችግሩን ከሳይንሳዊ አንፃር በመተንተን ፍቱን መፍትሄ ሉሰጥ ሲነሳ በሚችለት መንገዴ ሁለ መሰናክሌ ይፈጥራለ።

ከዙህ አጭር ተነፃፃሪ አቀራረብ ስንነሳ የፖቲቭ ሳይንስ የምርምር ዳ አንዴን ነገር ሁሇንታዊ በሆነ መሌክ

እንዴንተነትነው የሚረዲን አይዯሇም። በተጨማሪም ሇአንዴ ነገር መከሰት ዋናው ምክንያት ምን እንዯሆነ ሉጠቁመን

ወይም ሉያስገነዜበን የሚችሌ ሳይንሳዊ መሳሪያ አይዯሇም። ስሇሆነም ይህ ዏይነቱ ሳይንስ መሰሌ ዕውቀት በዓሇም አቀፍ

ዯረጃ በብዘ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በመስፋፋቱና የምሁራንን ጭንቅሊት በመያዘ ሇመዜረክረክ፣ ሇዴህነትና ሇሀብት

መባከን፣ እንዱሁም ሇጭቆና ዋናው ምክንያት ሆኗሌ ማሇት ይቻሊሌ።

ከዙህ ስንነሳ በታሪክ ውስጥ የተሇያዩ ህብረተሰብአዊ አወቃቀሮችና ፖሇቲካዊ አዯረጃጀቶች ነበሩ ማሇት ይቻሊሌ።

የፖሇቲካን ምንነትና የህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት መንዯፊያ መሆኑን ሇመጀመሪያ ጊዛ ሳይንሳዊ ባህርይ የሰጡት የግሪክ

ፈሊስፋዎችና፣ ከክርስቶስ ሌዯት በፊት በአምስተኛው ክፍሇ-መን ብቅ ያሇውና ስሌጣንን የጨበጠው ሶልን የሚባሇው

ታሊቅ መሪ ነው። የግሪክ ፈሊስፋዎች በጊዛው ፖሇቲካን ከፍሌስፍና ጋር ሲያጣምሩና ሳይንሳዊ ባህርይ ሲሰጡት፣

በመጀመሪያ ዯረጃ በጊዛው ሰፍኖ ሇነበረው የህብረተሰብ ቀውስና ርስ በርስ መተሊሇቅ ዋናውን ምክንያት በመረዲታቸው

ሲሆን፣ በሁሇተኛ ዯረጃ ዯግሞ አንዴ ህብረተሰብ የግዳታ ኃሊፊነቱን በመረዲት ስርዓት ያሇው ማህበረሰብ ሉገነባ

የሚችሇው በአዋቂዎች ሲመራና ራሱም ሲማር ብቻ መሆኑን በማመናቸው ነው። በእነሱም ዕምነት፣ ማንኛውም

ህብረተሰብአዊ ቀውስና መበራረቅ ሉፈጠር የሚችሇው ጭንቅሊት በሚገባ ካሌዲበረ ወይም ከተበራረቀ ብቻ ነው።

በላሊ አነጋገር አዕምሮው የተበራረቀበት የገዢ መዯብም ሆነ ህብረተሰብ የሚሰሩትን ስሇማያውቁ አገርን ከመገንባት

ይሌቅ ጦርነትና ዜርፊያን እንዯባህሌ በመውሰዴ አሇመረጋጋትን ይፈጥራለ፤ አዕምሮአቸውም የተጋረዯ በመሆኑ ታሪክን

Page 4: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

4

የመስራት ኃይሊቸው እየመነመነ በመሄዴ የዴህነትና የተስቦ በሽታ ሰሇባ ይሆናለ። ስሇዙህም ይህንን ዏይነቱን የሰውን

ሌጅ ባህርይ የተረደት የግሪክ ፈሊስፋዎች ፖሇቲካን ከፍሌስፍና ጋር ብቻ ሳይሆን ከላልች የዕውቀት ርፎች ጋር

በማያያዜ የአስተዲዯር መመሪያ ያዯርጋለ። ስሇሆነም በሶልን መን ተግባራዊ በሆነው ፖሇቲካ አማካይነት የግሪክ

ህዜብ የማሰብ ኃይለ መዲበሩ ብቻ ሳይሆን፣ የፍሌስፍና ምርምሮች፣ የማቲማቲክስና የሳይንስ ግኝቶች፣ የከተማ ዕቅዴና

የአርክቴክቸር ስራዎች እንዯ አሸን በመፍሇቅና ተግባራዊ በመሆን እስከዙያን ጊዛ ዴረስ ህይወቱ ከጦርነትና ከመገበር ጋር

የተያያው፣ በተሇያዩ ዯሴቶች ይኖር የነበረው የግሪክ ህዜብ ህይወቱ ይሇወጣሌ፤ የማሰብ ኃይለ በመዲበር ታሪክን

በመስራት ከላልች ከፍሌስፋናና ከሳይንስ ጋር ካሌተዋወቁ አገሮች ወይም ጎሳዎች ጋር ራሱን በማወዲዯር የተሻሇና

የሰሇጠነ መሆኑን ያረጋግጣሌ። ይህ ዏይነቱ ስሌጣኔ በሮማውያን ወራሪዎች ከተዯመሰሰ በኋሊ የግሪክም ሆነ ገና የህብረ-

ብሄርን አወቃቀርና አስተዲዯርን የማያውቀው እዙህና እዙያ ተበታትኖ ይኖር የነበረው በጠቅሊሊው „የአውሮፓ ህዜብ“ እየተባሇ ይጠራ የነበረው ወዯ ፊት ሳይሆን የኋሉት ነበር የሚጓዚው። በአስረኛው ክፍሇ-መን የባሊባቱ ስርዓት

(Feudalism) በአውሮፓ ምዴር ውስጥ ብቅ ሲሌና ስር ሲሰዴ አስተዲዯሩ ግብታዊ እንጂ ሳይንሳዊ አሌነበረም።

ሬናሳንስ የሚባሇው የግሪክ ስሌጣኔ በአስራአምሰተኛው ክፍሇ-መን ብቅ እስከማሇቱ ዴረስ የአውሮፓ ህዜብ ራፊ

በሚባለና ስራቸው በሙለ ጦርነት በሆነ የፊዩዲሌ አገዚዝች የሚተዲዯርና ፍዲውን የሚያይ ነበር ማሇት ይቻሊሌ።

የአውሮፓ ህዜብ ቀስ በቀስ በሬናሳንስ አማካይነት፣ በሬፍሮሜሽንና በኢንሊይተንሜንት፣ (Enlightenment) እንዱሁም

ዯግሞ በተፈጥሮ ሳይንስ መዲበር ጭንቃሊቱ ክፍት ሲሆንና ምሁራዊ ኃይሌም እየዲበረ ሲመጣ እስከዙያን ጊዛ ዴረስ

ዱስፖታዊ በመባሌ የሚታወቁ አገዚዝች ሳይወደ በግዴ ሇሪፓብሉካን አስተሳሰብና ሇግሇሰብአዊ ነፃነት መንገደን ክፍት

ያዯርጋለ። ከዙህን ጊዛ ጀምሮ ፖሇቲካ የሚባሇው ጽንሰ-ሃሳብ ሳይንሳዊ በመሆንና የግዳታ ከሞራሌና ከፍሌስፍና ጋር

በመያያዜ እስከተወሰነ ዯረጃ ዴረስ በተሇይም በምሁር ዯረጃ ተቀባይነትን በማግኘትና ምሁራዊ የመታገያ መሳሪያ

በመሆን ቀሰ በቀስ ሇፓርሉሜንታሪ ዱሞክራሲ መንገደን ማጋጀት ቻሇ።

ይሁንና ግን በተሇያየ ጊዛ በአውሮፓ ምዴር ውስጥ ብቅ ያለት አገዚዝች እስኪሰሇጥኑና የሰውን ሌጅ ባህርይ እስክይዘ

ዴረስ የአውሮፓ ህዜብ ብዘ ውጣ ውረድችን አሳሌፏሌ። የመቶ ዓመት፣ የስሇሳ ዓመት፣ የሰባት ዓመት ጦርነቶችና

ላልች ቁጥራቸው የማይታወቅ ትናንሽ ጦርነቶች እስከ አስራጠነኛው ክፍሇ-መን ዴረስ በአውሮፓ ምዴር ውስጥ

የተካሄደና ሇህብረተሰብ መፋሇሶች መንገደን ያመቻቹ ናቸው። ያም ሆኖ ብዘ ጦርነቶች ተካሂዯውና በብዘ ሚሉዮን

የሚቆጠሩ ህዜቦች ህይወታቸውን አጥተው እዙያው በዙያው ከተማዎች ይገነቡ ነበር፤ የዕዯ-ጥበብ ስራዎችና ንግዴ

ይካሄደ ነበር። የዙህ ዏይነቱ የስራ-ክፍፍሌ መዲበር የፊዩዲለን ስርዓት ፈታ እንዱሌና እንዱሊሊ እንዲዯረገው ይታወቃሌ።

በዙህም አማካይነት የተሇያዩ የህብረተሰብ ኃይልች በመፈጠርና በመፎካከር ፣ እንዱሁም ዯግሞ ምሁራዊ ኃይልች

በመዲበር በፓሇቲካ መዴረኩ ሊይ ግፊት ያዯርጋለ። በዙህም መሰረት በተሇይም የኢኮኖሚ ቲዎሪዎች በመዲበር

በመጀመሪያ ዯረጃ በመንግስት የተዯገፈ ሇህብረ-ብሄር ግንባታ የሚያገሇግሌ የኢኮኖሚ ፖሉሲ ተግባራዊ መሆን

ይጀመራሌ። ይህ ዏይነቱ ሁሇ-ገብ የኢኮኖሚ ፖሉሲ በተሇይም ሇግሇሰብ ፈጠራ በሩን በመክፈት ከበርቴያዊ ኃይልች

እዙህና እዙያ ብቅ በማሇት የፖሇቲካ ማትሪክሱን ይሇውጡታሌ። ከዙህን ጊዛ ጀምሮ ኢኮኖሚያዊ ኃይሌ እያገኘ

የመጣው የከበርቴው መዯብ አገዚዝችን በዕዲ ወጥመዴ ውስጥ በመክተትና በማስገዯዴ የአገዚዜ የጥገና ሇውጦች

ተግባራዊ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ። በአጭሩ የአውሮፓን ህብረተሰብ የፖሇቲካ ዕዴገት ስንመሇከት ፖሇቲካ እንዯ

ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት መታየትና ግንዚቤ ውስጥ መግባት የተጀመረው ከምሁራዊ ዕዴገት ጋር በመያያዜ ነው።

በማንኛውም መሌክ የሚገሇጽ ዕውቀት ከአስራአምስተኛው ክፈሇ-መን ጀምሮ ሉፈጠርና ሉዲብር የቻሇው በላልች

አህጉሮች ሳይሆን በአውሮፓ ምዴር ውስጥ ብቻ ነው። ይህም ሉሆን የቻሇው ግሇሰቦች ቀሰ በቀስ ባቀጣጠለት እሳት

የተነሳና ላሊውም ይህንን ፈሇግ ይዝ በመጓዜ እንዱስፋፋና እንዱዲብር በመዯረጉ ነው። በላሊ አነጋገር፣ በተገሇጸሊቸውና

ተግተው በሚመራመሩና፣ አንዴ ህዜብም በምን መሌክ መዯራጀት እንዲሇበት በተገነቡ፣ የፍሌስፍና፣ የህግ፣

የሃይማኖት፣ የተፈጥሮ ሳይንስ፣ የስዕሌና የአርክቴክቸር ሰዎች፣ የኋሊ ኋሊ ዯግሞ የክሊሲካሌ ሙዙቃ ዯራሲዎችና

አቀነባባሪዎች አማካይነት ነው የአውሮፓ የገዢ መዯቦች ጭንቅሊት ሉቀረጽና ህዜቡም በማወቅ ወዯ ታሪካዊ ስራ

ማንበሌ የቻሇው። እስኪያዜን ጊዛ ዴረስ ሰፍኖና የሰውን ጭንቅሊት አፍኖ በመያዜ የሳይንስና የቴክኖልጂ ዕዴገት ፀር

የነበረው የካቶሉክ ጭፍን ሃይማኖትና የሌማዴ የአኗኗር ስራዎች ቀሰ በቀስ ሉወገደ የቻለት በፍሌስፍና፣ በተፈጥሮ

ሳይንስና የኋሊ ኋሊ ዯግሞ በኢኮኖሚክስ ቲዎሪ መዲበር የተነሳ ነው። የህዋንና የተፈጥሮን ምንነት መረዲትና የሰውንም

ሌጅ የማሰብ ኃይሌ ተገንዜቦ ከተሇያየ የፍሌስፍና አቅጣጫ መተርጎምና መከራከር፣ እንዱሁም ከዙህ ክርክርና ምርምር

ወዯ ተግባር ሉመነር የሚችሌ ዕውቀት ማዲበር፣ ይህ ዏይነቱ የአስተሳሰብ ሇውጥና ጭንቅሊትን ማስጨነቅና በግሌጽ

የሚታይ ችግርን መፍትሄ ሇመስጠት መሞከር የአውሮፓው ባህሌ ብቻ ነው ማሇት ይቻሊሌ። ይህንን መካዴ ማሇት

የታሪክ ወንጀሌ እንዯመስራት መቆጠሩ ብቻ ሳይሆን ዚሬ የምንኖርበትን የቴክኖልጂና የሳይንስ ዓሇምን ሇመረዲት

አሇመቻሌ ይሆናሌ። ከየትም መጣ ከየት፣ ሳይንስ፣ ፍሌስፍናና ማቲማቲክስ፣ እንዱሁም የቴክኖልጂ ፈጠራና ዕዴገት፣

በተጨማሪም ስርዓት ያሊቸውና የታቀደ ከተማዎችን መገንባትና ማስፋፋት የአውሮፓ ህዜብና የመንግስታቱ ባህሌ ነው

Page 5: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

5

ማሇት ይቻሊሌ። እንዯዙህ ዏይነቱ የተመቻቸና ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ የተሊሇፈ አሰራርና የዕዴገት ፈሇግ በየጊዛው

ሇሚነሱ አገዚዝች በዙያው ሊይ ተመርኩው ፖሉሲዎችን እንዱቀይሱና ፖሇቲካን እንዱያካሂደ ሉረዲቸው ቻሇ።

ወዯዴንም ጠሊንም፣ ተቀበሌንም አሌተቀበሌንም የኢንደስትሪ አብዮት መካሄዴና የገበያ ኢኮኖሚ እየተባሇ

የሚታወቀውና በካፒታሉዜም ስርዓት የሚገሇጸው በሳይንስና በቴክኖልጂ ሊይ የተመሰረተው የምርት ክንዋኔና የሀብት

ማዲበሪያና ማከማቺያ ዳ የግዳታ ሇፖሇቲካ አስተሳሰብ መዲበር ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክቷሌ ማሇት ይቻሊሌ። በላሊ

ወገን ዯግሞ ከዙህ ዏይነቱ የቴክኖልጂ ዕዴገት ጋር የተያያዘ የተሇያየ አስተሳሰብ ያሊቸው ኃይልች በመፈጠር ፖሇቲካ

የሚባሇውን ግዘፍ ጽንሰ-ሃሳብ የተሇያየ ትርጉም በመስጠትና በዱሞክራሲያዊ መብቶች መስፋትና መጥበብ ሊይ

የራሳቸውን ተጽዕኖ በማዴረግ ፖሇቲካ የሚባሇው ጽንሰ-ሃሳብ በጥንት መን እነፕሊቶንም ሆነ አርስቲቶሇስ፣ የኋሊ ኋሊ

ዯግሞ እነ ሊይብኒዜ፣ ሺሇር፣ ካንትና ሄገሌ ካዲበሩት የሞራሌና የፍሌስፍና ቲዎሪ እየተሊቀቀ እንዱመጣ እንዲዯረጉት

መገንብ እንችሊሇን። በተሇይም ካፒታሉዜም ሇአንዳም ሇመጨረሻም ጊዛ በአሸናፊነት ሲወጣ ቀዯም ብሇው የነበሩ

ሰብአዊ አስተሳሰቦችን ላሊ መሌክ በማሲያዜ የዱሞክራሲ መብት ጥያቄም በምርጫና በህግ የበሊይነት ብቻ የሚገሇጽ

ሆነ። ይህ ዏይነቱ የዱሞክራሲያዊ መብት አፈታት በየጊዛው እያዯገ የመጣውን የኃይሌ አሰሊሇፍ የሚያንፀባርቅና የራሱ

የሆነ ውስንነት ያሇው ነው። ስሇሆነም ከዙህን ጊዛ ጀምሮም ሇዱሞክራሲያዊ መብቶች የሚዯረገው ትግሌ ውስብስና

አስቸጋሪ ይሆናሌ። በተሇይም ከ19ኛው ክፍሇ-መን ጀምሮ በምዕራብ አውሮፓ ምዴር ውስጥ በስራ ቦታ ሊይ ይዯርስ

የነበረውን ጭቆናና መበዜበዜ፣ እንዱሁም ከሚፈሇገው ሰዓት በሊይ መስራት ወዜአዯሩ የመብትን ጥያቄ እንዱያነሳ

አስገዯዯው። የማርክስና የፍሪዴሪሽ ኤንግስሌ ስራዎች መባዜትና መሰራጨት በአጠቃሊይ ሲታይ በአውሮፓ ምዴር

ውስጥ አዱስ የፖሇቲካ አስተሳሰብን አመጣ። የወዜአዯሩ እንቅስቃሴ ባየሇበት እንዯ ጀርመን በመሳሰለ አገሮች ሁኔታው

ከቁጥጥር ውጭ እንዲይወጣ እንዯነ ቢስማርክ የመሳሰለት ባሇስሌጣናት የማህበራዊ ጥያቄን(The Social Question)

ሌዩ ግምት በመስጠት ሰራተኛው በዌሌፈር አማካይነት መብቱ የሚጠበቅበት ሁኔታ ተጋጀሇት። በተሇይም ከእንግሉዘ

ንጹህ የገበያ ኢኮኖሚ ፖሉሲ አለታዊ ውጤት ትምህርት የቀሰሙ የጀርመን ምሁራን የማህበራዊ ጥያቄን አጥብቀው

በማንሳት በመንግስት ፖሉሲና ፖሇቲካው ሊይ ጫና ማዴረግ ቻለ። ይሁንና በጀርመን ምዴር ውስጥ ሰፋ ያሇ

የፍሌስፍናና የማህበራዊ ጥናት ቢካሄዴም ይህ ዏይነቱ ጭንቅሊትን የሚያዲብር ዕውቀት እያዯገ በመጣው ከበርቴያዊ

መዯብ ጭንቅሊት ውስጥ ሙለ በሙለ ሰርጎ ባሇመግባቱና ዕውነተኛ የሪፓብሉካን አስተሳሰብ ባሇመስፋፋቱ ከፊዩዲለ

ርዜራዥ የተረፈው የፕረሺያ ወታዯርና ንጉሳዊ አገዚዜ የተቀዲጁትን ቴክኖልጂ መሰረት በማዴረግ ሇመጀመሪያው የዓሇም

ጦርነት ምክንያት ይሆናለ። በመጀመሪያው የዓሇም ጦርነት ሶቭየት ህብረትን ዴምጥማጧን ሇማጥፋት ስሊሌተቻሇ

አሜሪካና እንግሉዙ ሂትሇርን በመዯገፍ ሇሁሇተኛ ጊዛ ሶቭየት ህብረት ሊይ ጦርነትን እንዱያውጁ ያዯርጋለ። ይህ ማሇት

ምን ማሇት ነው ? በአውሮፓ ምዴር ውስጥ እንዯዙያ ዏይነት ሰፋ ያሇ ምሁራዊ እንቅስቃሴ ዲብሮና ቴክኖልጂያዊ

ምጥቀት ታይቶ በጊዛው ስሌጣንን የተቀዲጁ ኃይልች የሰሇጠነ ፖሇቲካ ከማካሄዴ ይሌቅ ላሊ የሚቀናቀናቸው ኃይሌ

እንዲይፈጠር ሇማዴረግ ጦርነትን በማወጅ ሇብዘ ሚሉዮን ህዜቦች ህይወት መጥፋት ምክንያት እንዯሚሆኑ ነው።

ስሇሆነም የፖሇቲካ ስሌጣንን የተቀዲጁት ኃይልች የጠቅሊሊውን ህዜብ ዯህንነት የሚጠብቁ ሳይሆኑ ከኢንደስትሪና

ከፊናንስ ካፒታሌ ጋር በመቆሊሇፍ ኢምፔሪያሉስታዊ ጦርነትን የሚያካሂደና፣ በዓሇም አቀፍ ዯረጃ ዯግሞ ሰሊም

እንዲይሰፍን የሚያዯርጉ ናቸው። በላሊ አነጋገር፣ እስከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት ማብቂያ ዴረስ የአውሮፓና የአሜሪካ

ፖሇቲካ ወዯ ተረጋጋ ሁኔታ ሇመምጣትና ወዯ ውስጥ ሰፋ ያሇ ፕሮጀክትን ሇመቀየስና ተግባራዊ ሇማዴረግ ብዘ ውጣ

ውረድችን ማሳሇፍ ነበረበት። ከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት በኋሊ ግን አዱስ ሁኔታ በመፈጠር መንግስታት ኃይሊቸውን

በመሰብሰብ በአገር ግንባታ ሉረባረቡ ችሇዋሌ።

ከዙህ ስንነሳ የምንገነበው ሀቅ በአንዴ ህብረተሰብ ውስጥ ዱሞክራሲያዊ ስርዓት መኖርና ፖሇቲካ እንዯህብረተሰብአዊ

ፕሮጀክት ግንዚቤ ውስጥ መግባት አስቸጋሪና የውጣ ውረዴ ትግሌን እንዯሚጠይቅ ነው። ዚሬ እንዯምናየው ራሱ

በካፒታሉስት አገሮች ውስጥ ያሇው ሁኔታ የተጠናቀቀ እንዲይዯሇና፣ በእነዙህ አገሮች ያለ ህዜቦች የሰሇጠነ፣ ሰብአዊና

ዱሞክራሲያዊ ፖሇቲካን ሇመቀዲጀት የግዳታ የማያቋርጥ ትግሌ ማካሄዴ እንዲሇባቸው መገንብ ይቻሊሌ። በምዴር ሊይ

የሚታየውና በፖሇቲካው ሊይ ያሇው ክስተት የሚጣጣሙ አይዯለም ማሇት ነው። በላሊ አነጋገር ከተማዎች በስርዓት

የተገነቡ ቢሆንም፣ ህዜቡም መሰረታዊ ፍሊጎቶቹ ቢሟለሇትና፣ የስራ ቦታም የማግኘት ዕዴለ ከፍ ያሇ ቢሆንም፣ በላሊ

ወገን ዯግሞ በአጠቃሊይ ሲታይ በዱሞክራሲያዊ ምርጫ ስሌጣንን የሚቀዲጁ ፓርቲዎች ፖሇቲካን በተሇየ መሌክ

ስሇሚተረጉሙት ውክሌና ተሰጥቶናሌ በማሇት ከየህገ-መንግስታቸው ጋር የማይጣጣም ፖሇቲካ እንዯሚያካሂደ

መገንብ ይቻሊሌ።

ያም ሆነ ይህ በአንዴ አገር ውስጥ ዕውነተኛ ዱሞክራሲያዊ መብት እንዱረጋገጥ ከተፈሇገና አገዚዝችም የሰሇጠነ ፖሇቲካ

ያካሄደ ንዴ የግዳታ ከህዜብ የፈሇቁ በተሇያዩ ዕውቀት የተካኑ ሺህ በሺህ የሚቆጠሩ ምሁራን መኖር አሇባቸው።

የእነዙህ ምሁራንም ተግባር አገዚዝች ፖሉሲ ሲያወጡና ፖሇቲካ ሲያካሂደ በጠቅሊሊው የህብረተሰብ አወቃቀርና ስነ-

Page 6: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

6

ሌቦና ሊይ ከአጭርም ሆነ ከረጅም ጊዛ አንፃር ሉያስከትሌ የሚችሇውን አለታዊም ሆነ አዎንታዊ ክስተቶች በሚገባ

የሚረደና ሇህዜብ የሚያስተምሩና የሚያስታዉቁ መሆን አሇባቸው። ከዙህ ስንነሳ በአንዴ አገር ውስጥ ፖሇቲካ

ሁሇንተናዊነት ያሇው ፅንሰ-ሃሳብ መሆኑን ግንዚቤ ማግኘት የሚቻሇው በጠብንጃ ትግሌ የሚገኝ ሳይሆን ከማያቋርጥ

የጭንቅሊት ስራ ጋር የተያያ እንዯሆን ብቻ ነው። ይህ ዏይነቱ የጭንቅሊት ስራ አንዴ ቦታ ሊይ ብሌጭ ብል ዴርግም

የሚሌ ሳይሆን የሚስፋፋና የሚዲብር፣ እንዱሁም ተከታታይነት ያሇው መሆን አሇበት። ስሇሆነም ፖሇቲካ የሚባሇው

ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት ሇጥቂቶች ተሇይቶ የሚሰጥ ወይም የሚተው ሳይሆን በየጊዛው መዲበር ያሇበትና፣ የተሇያየ

ዕውቀት ያሊቸውን ሁለ የሚያካትት መሆን አሇበት። ይህ ሲሆን ብቻ በአንዴ ህብረተሰብ ውስጥ ቀስ በቀስ ፖሇቲካ

የሚባሇው ጽንሰ-ሃሳብ ግንዚቤ ማግኘቱ ብቻ ሳይሆን፣ የመከራከር፣ በዕምነትና በፕሪንስፕሌ መስራትና፣ ከዙያም በሊይ

ሀቀኝነት በመዲበር፣ እዙያው በዙያው ዯግሞ እየተፎካከሩ የመቻቻሌና አብሮ የመስራት ባህርይ ማዲበር ይቻሊሌ። በላሊ

ወገን ዯግሞ ምሁራዊ ታታሪነትና ታግቶ የመስራት ባህሌ ባሌዲበረበት አገር ዱሞክራሲያዊ ባህሌንና የሰሇጠነ ፖሇቲካን

ማዲበር በፍጹም አይቻሌም፤ ፖሇቲካንንም እንዯ ህብረተሰብአዊና እንዯ ታሪካዊ ፕሮጀክት መረዲት አስቸጋሪ ይሆናሌ።

ስሇሆነም ፖሇቲካ የሚባሇው ትሌቅ ጽንሰ-ሃሳብ በጥቂት ኃይልች በመነጠቅና በቁጥጥር ስር በመዋሌ አንዴን ህዜብ

ማመሻና ሀብትን ማባከኛ በመሆን ታሪክ እንዲይሰራ ይዯረጋሌ። ራሳቸው የመንግስትን መኪና የሚቀጣጠሩ ኃይልች

የዴህነትና የጦርነት ዋናው ምክንያት ይሆናለ ማሇት ነው። መንግስትና ፖሇቲካ ህብረተሰብአዊና ሳይንሳዊ ባህርይ

ያሊቸው ሳይሆኑ ማንም እንዯፈሇገው የሚባነንባቸው በመሆን ህዜብን ማስፈራሪያ ይሆናለ። የማይነኩ፣ የማይከሰሱና

የማይጠየቁ በመሆን የራሳቸውን ፍሊጎት ያረኩበታሌ። ሰዎች መሆናቸውን በመንጋት አንዴን ህዜብ ያሰቃያለ። ታሪክ

እንዲይሰራ መንገደን ሁለ ይጉበታሌ።

በሶስተኛው ዓሇምና በካፒታሉስት አገሮች መሀከሌ ያሇው የፖሇቲካ ግንዚቤ ሌዩነት !

ዚሬ በአገራችንም ሆነ በብዘ የሶስተኛው ዓሇም ተብሇው በሚጠሩ አገሮች ውስጥ የሰፈኑትን የፖሇቲካ፣ የኢኮኖሚ፣

የማህበራዊና የባህሌ ሁኔታዎች ስንመሇከት የእነዙህ አገሮች ሁለ ችግር የማሰብ ኃይሌን ማዲበር በሚችሌ

መናዊ(Modernization) እየተባሇ በሚታወቀውና፣ የተሇያየ ዯረጃና ገጽታ ባሇው ምሁራዊ ክንዋኔና ሂዯት ውስጥ

ማሇፍ አሇመቻሊቸው ነው። ቀዯም ብሇው በተሇያዩ ጽሁፎቼ ውስጥ ሇማሳየት እንዯሞከርኩትና፣ በዙህም ጽህፍ ውስጥ

እንዲመሇከትኩት ከግሪኩ ስሌጣኔ ጋር ሲዯመር የአውሮፓ ህብረተሰብ ቢያንስ አራት የመናዊነት ክንዋኔ ጋር

ተሇማምዶሌ ወይም በዙያው ውስጥ ሇማሇፍ ችሎሌ ማሇት ችሎሌ። በአውሮፓ ምዴር ውስጥ የኢንደስትሪ አብዮት

ከመካሄደ በፊት በመጀመሪያ ዯረጃ የተካሄዯው የጭንቅሊት ተሃዴሶ ወይም የባህሌ ሇውጥ ነው። በዙህ አማካይነት ነው

ጭንቅሊት ሲዲብርና በሁለም አቅጣጫ ወዯ ውስጥ መመሌከት ሲጀምር የተወሰነው የአውሮፓው ህዜብ የሉትሬቸር

ስራዎችን፣ ዴራማን፣ ሌዩ ሌዩ ስም ያሊቸውን የአርኪቴክቸር ስራዎችን ማዲበርና፣ ከዙያ በኋሊ የዕዯ-ጥበብን ስራ

ያስፋፋሌ፤ በንግዴ ሌውውጥ አማካይነትም ይተሳሰራሌ። ይህ ዏይነቱ ከውጭና ከውስጥ የመጣ ህብረተሰብአዊ ሇውጥና

ከአንዲንዴ አገሮች የተወሰኑ ሰዎች ላሊ ቦታ ሄዯው በመጋባትና በመዋሇዴ ሇአውሮፓው ህብረተሰብ ዕዴገት እምርታን

ይሰጡታሌ። እንዯ አውሮፓ ህብረተሰብ በር የተቀሊቀሇና በመጋባት ሌዩ ዏይነት ውስጠ-ኃይሌ የማግኘት ዕዴሌ

ያጋጠመው ላሊ ህብረተሰብ በፍጹም የሇም። ወዯ አሜሪካን ስንመጣም ተመሳሳይ ሁኔታ ማየት እንችሊሇን። ይህም

የሚያረጋግጠው ማንኛውም አገር በራሱ ጥረት ብቻ ከላልች አገሮች ሃሳብን ሳይወስዴና የባህሌ ሌውውጥ ሳያዯርግ

በፍጹም አዲዱስ አስተሳሰቦችን ሉያፈሌቅና ተከታታይነት ያሇው ህብረተሰብ ወይም ማህብረሰብ ሉገነባ እንዯማይችሌ

ነው። ይህ ዏይነቱ የዕዴገት ሁኔታ በሲስተም(System) ቲዎሪ የተዯገፈና በተፈጥሮ ውስጥም የሚታይ ሁኔታ ነው።

ይህ ብቻ ሳይሆን፣ ዚሬ አብዚኛዎቹ የሶስተኛው ዓሇም ተብሇው የሚጠሩ አገሮች በሙለ ከተወሰኑት በስተቀር

ካፒታሉዜም ከአዯገና የበሊይነትን(Monopoly) ቦታ ከያ በኋሊ ነው ወዯ „ህብረ-ብሄርነት“ የተሸጋገሩት። ይህም

ማሇት የካፒታሉዜም ወዯ ተሇያዩ አገሮች ሇጥሬ-ሀብት ፍሇጋ መስፋፋት ማርክስ እንዯገመተው ካፒታሉዜም በእነዙህ

አገሮችም ሉያዴግና ሰፋ ያሇ መሰረት ሉጥሌ አሌቻሇም። በአንፃሩ ግን ሁሇንታዊ ዕዴገትን የሚቀናቀን ሆነ። በጥሬ-ሀብት

አምራች አገሮች ውስጥ በሳይንስና በቴክኖልጂ የተዯገፈ ሰፋ ያሇ የውስጥ ገበያ ሉስፋፋ አሌተቻሇም። በመሆኑም

ካፒታሉዜም በቁንጽሌ መሌክ በገባባቸው አገሮች ውስጥ ሁለ የመንግስት አውቃቀሮች እንዱዚቡ በማዴረጉ የዕዴገት

አጋዦች ሳይሆኑ አቆርቋዦች ሇመሆን በቁ። አብዚኛው ዕውቀት የሚባሇው ነገርም ከውጭ በቁንጽሌ መሌክ የገባ

በመሆኑና ከውስጥ በየአገሬው ምሁር እንዱፈተንና መከራከሪያ መዴረክ ሇመሆን ባሇመቻለ ይህ ዏይነቱ የተጣመመ

የመናዊነት አካሄዴ ጭንቅሊትን ከማዲበር ይሌቅ የበሇጠ አዴማስን በማጥበብ የዕዴገት ተቀናቃኝ ሇመሆን በቃ።

በተሇይም ከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት በኋሊ በአንዲንዴ አሜሪካን ኤሉቶች የተስፋፋው በኢምፔሪሲዜም ወይም

በፖቲቭ ሳይንስ ሊይ የተመሰረተው መናዊ የሚባሇው የዕዴገት ፈሇግና በጥቂት ነገሮች ሊይ ብቻ እንዱያተኩር

የተዯረገው፣ በተሇይም የመንግስት መኪናዎችን በማዯሇብና አዱስ ቢሮክራሲያዊ ኃይሌ ብቅ እንዱሌ አመቺ ሁኔታን

Page 7: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

7

ሲፈጥር፣ በዙያው መጠንም የሴንተር-ፔሪፌሪ(Center-Periphery) ግኑኝነት እንዱፈጠር በማዴረግ ወዯ ውስጥ

ህብረተሰበአዊ አውቃቀር እንዱዚባና እንዱበራረቅ አዯረገ። ስሇሆነም የመንግስትን መኪናና ፖሇቲካውን የሚቆጣጠሩት

የገዢ መዯቦች የህዜቦቻቸው ተወካዮች ሳይሆኑ በቀጥታ የምዕራብ ካፒታሉስት አገሮች፣ በተሇይም ዯግሞ የአሜሪካን

ኢምፔሪያሉዜም ተጠሪና ታዚዥ በመሆን ወዯ ውስጥ በሳይንስና በቴክኖልጂ ሊይ የታገና አጠቃሊይ ወይም ዯግሞ

ሁሇንታዊ የሆነ ዕዴገት እንዲይመጣ አገደ። ይህ ዏይነቱ የተዚባ የመንግስት አወቃቀርና ያሌተገሇጸሊቸው አገዚዝችና

የፖሇቲካና የኢኮኖሚ ኤሉቶች የፖሇቲካ መስኩን በመቆጣጠራቸው በየአገሮች ውስጥ የተገሇጸሇት የምሁር ኃይሌና

ሉወዲዯር የሚችሌ ከበርቴያዊ መዯብ ብቅ እንዲይሌ አዯረገ። ይህ ሁኔታ በየአገሮቹ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የፖሇቲካ

ክፍተት እንዱፈጠር ሇማዴረግ በቃ። ስሇሆነም እጅግ የተዚባውና ከሊይ የተወረወረው መናዊ በመባሌ የሚታወቀው

የኢኮኖሚ ፖሉሲና ከዙህ ጋር ተያይዝ የመጣው ባህሌ ዚሬ እንዯምናየው በብዘ የአፍሪካ አገሮች ውስጥ ሇአምባገነን

አገዚዝች መፈጠር ምክንያት ሆነ። በዙህም ምክንያት የተነሳ ፖሇቲካ የሚባሇው ህብረተሰብአዊና ህዜባዊ ፕሮጀክት

ያሇው ትሌቅ ጽንሰ-ሃሳብ ወዯ ግሌ-ሀብትነት በመሇወጥ፣ እንዱሁም ዯግሞ መንግስት የሚባሇው መኪና የምዕራቡ የስሇሊ

ዴርጅቶች መሰግሰጊያ በመሆኑ ሀብትን ራፊ፣ አውዲሚና ወዯ ውጭ በማውጣት የካፒታሉስት አገሮችን ዕዴገት

የሚያፋጥንና የሚያዲብር ሇመሆን በቃ። ስሇሆነም በአብዚኛዎቹ የሶስተኛው ዓሇም አገሮች ብቅ ያለትና የተዋቀሩት

መንግስታትና አገዚዝች ካፒታሉዜም በአፍሊው መን የተጓበትን የመርካንትሉዜምን ፖሉሲ ተግባራዊ ሉያዯርጉ

አሌቻለም። ከዙህም በሊይ ከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት በኋሊ አብዚኛዎቹ የምዕራብ ካፒታሉስት አገሮችና፣ እንዱሁም

ዯግሞ ጃፓንና ዯቡብ ኮሪያ በመንግስት የተዯገፈ ሁሇ-ገብ የዕዴገት ፈሇግና፣ የከተማዎችና የመንዯሮች ግንባታ፣

እንዱሁም ዯግሞ በሁለም መሌክ የሚገሇጽ ባህሊዊ ክንዋኔዎችን ተግባራዊ ሇማዴረግ ፋታ ሲያገኙና ዕዴሌ ሲሰጣቸው፣

በተሇይም አብዚኛዎቹ የአፍሪካ አገሮች ይህ ዏይነቱ ዕዴሌ ተነፈጋቸው። አንዲንዴ የአፍሪካ አገሮች ከቅኝ-አገዚዜ ነፃ

ከወጡ በኋሊ የራሳቸውን የዕዴገት ፈሇግ ሲቀይሱ የመንግስት ግሌበጣ ሙከራ ይዯረግባቸው ነበር። በዙህ መሌክ ባሇፉት

50 ዓመታት በውጭ ሰሊዮች የተቀነባበረና የተዯገፈ ከ60 በሊይ የሚቆጠር የመንግስት ግሌበጣ ሙከራ ተካሂዶሌ።

መንግስታትና ብዘ የአፍሪካ አገሮችም የመረጋጋት ዕዴሌ ሉያገኙና ያሊቸውንም ሀብትና የሰው ኃይሌ በማንቀሳቀስ በአገር

ግንባታ ሊይ እንዲይረባረቡ ታገደ።

በተሇይም „የዓሇም አቀፍ ኮሙኒቲ“ በሚባሇውና የዓሇምን ማህበረሰብ በሚያተራምሰው ብዘ የአፍርካ አገሮች የገበያ

ኢኮኖሚን ማካሄዴ አሇባችሁ እየተባለና እየተገዯደ ተግባራዊ የሚያዯርጓቸው የኢኮኖሚ ፖሉሲዎች በሙለ ወዯ

ውስጥ በሳይንስና በቴክልጂ ሊይ የተመሰረተና፣ እንዱሁም እርስ በርሱ የተሳሰረ ሰፋ ያሇ የገበያ ኢኮኖሚ እንዲያዲብሩና

እንዲያስፋፉ አገዲቸው። በዙህም ምክንያት የተነሳና፣ በየጊዛው በሚከሰተው የኢኮኖሚ ቀውስ በመወጠራቸው

ያሇባቸውን የገንብ እጥረት ሇመወጣት ሲለ የግዳታ ከዓሇም የካፒታሌ ገበያ ሊይ ወይም ዯግሞ ከዓሇም አቀፍ የገንብ

ዴርጅትና የዓሇም ባንክ፣ ወይም ከካፒታሉስት መንግስታት ገንብ በመበዯር የባሰውኑ ወጥመዴ ውስጥ እንዱገቡ

ይገዯዲለ። ሇመክፈሌ በማይችለበት ጊዛ ዯግሞ እንዯገና ብዴር ሇማግኝት ሲለ „ከዓሇም ኮሙኒቲው“ ተጋጅቶ

የሚመጣ የአንጀት አጥብቅ የኢኮኖሚ ፖሉሲ(Austerity Policy) ተግባራዊ በማዴረግ የባሰውኑ ኢኮኖሚውን

ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ በመክተት ባህሊዊና ማህበራዊ ቀውስ እንዱፈጠር ያዯርጋለ። ሰፋ ያሇ የኢኮኖሚ መሰረት

ስሇላሊቸውና በቀረጥ አማካይነት ከሰራተኛውና ከአሰሪዎች ገንብ በማግኘት ህብረተሰቡን ሉጠቅምና የህዜቡን

አስተሳሰብ ሉሰበሰብ የሚችሌ ማህበራዊ፣ ባህሊዊና ኢኮኖሚያዊ፣ እንዱሁም የኢንፍራስትራክቸር ፕሮጀክት ተግባራዊ

ማዴረግ ስሇማይችለ ከአንዴ ቀውስ ወዯ ላሊ በመሸጋገር ሁኔታውን የባሰ ውስብስብ ያዯርጋለ። የብዘ አፍሪካ አገሮች

ኢኮኖሚዎችም በአንዴ ወይም በሁሇት ወዯ ውጭ በሚሊኩ የጥሬ-ሀብቶች ሊይ የተመሰረተ በመሆኑና፣ ገንብ ሇማግኘት

ሲለ(Rent Seeking) የጥሬ-ሀብት ማውጫዎችንና የእርሻ መሬቶችን ሇውጭ ራፊ ኩባንያዎች ስሇሚያከራዩ የባሰውኑ

ኢኮኖሚውን በማበራረቅ የህብረተሰቦቻቸውን የማሰብ ኃይሌ ይረብሻለ፤ ተግባራቸው ሁለ ወዲሌባላ ቦታ ሊይ

እንዱውሌ ያዯርጋለ። አብዚኛዎቹ መንግስታት ካሇማወቅ የተነሳ በሚያካሂደት በሳይንስ ያሌተዯገፈ የኢኮኖሚ ፖሉሲ

የተነሳ ባህሊዊ፣ ታሪካዊ፣ እሴታዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውዴመቶች በመከሰት የፓሇቲካ መስኩን ያበራርቁታሌ።

ፖሇቲካ የሚባሇውም ከፍተኛ ትርጉም ያሇው ጽንሰ-ሃሳብ በመጥፎ አስተሳሰብ በመመረዜ ህብረተሰብአዊ ውዜግብ

መፍጠሪያ እንጂ ያለትን ችግሮች መፍቺያ መሳሪያ ሉሆን አሌቻሇም። በተሇይም ግልባሊይዛሽን የሚባሇው ፈሉጥ

ከተስፋፋ በኋሊ አብዚኛዎቹ የአፍሪካ መንግስታት የባሰውኑ በካፒታሉስት አገሮች ሊይ ጥገኛ በመሆንና፣ የመንግስት

መኪናዎቻቸውን የበሇጠ ጨቋኝ በማዴረግና በስሇሊ ዴርጅቶች በመታጠቅ በመንግስታትና በህዜብ መሀከሌ ያሇው

ግኑኝነት በሁሇት ጠሊቶች መሀከሌ ያሇ ግኑኝነት አስመስልታሌ። በተሇይም መንግስታት ሽብርተኝነትን መዋጋት

አሇባቸው ተብሇው ስሇሚወተወቱ አትኩራቸው ሁለ አገርን መገንባት ሳይሆን ይህንን ዏይነቱን በአሜሪካን

ኢምፔሪያሉዜምና በተባባሪዎቹ የሚመረተውን የሽብርተኛ ኃይሌ ሇመዋጋት ሲለ ያሊቸውን ኃይሌ እዙያ ሊይ

እንዱያባክኑ ይገዯዲለ።

Page 8: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

8

ይህንን መሰረት በማዴረግ ነው በላልች የአፍሪካ አገሮችና በአገራችንም ያሇውንና ተግባራዊ እየሆነ የመጣውን ፖሇቲካ

የሚባሇውን ጽንሰ-ሃሳብ መረዲት የምንችሇው። አንዲንዴ የአገራችን ምሁራን፣ በተሇይም በውጭ ዓሇም የሚኖረውና፣

በዴህረ-ገጾችና በመጽሀፍም መሌክ የሚጽፈው ኢትዮጵያዊ ምሁር የአገራችንን የፖሇቲካ ሂዯትና አውቃቀር

ከኢምፔሪያሉስት ፕሮጀክት ውጭ ነጥል በማየት ነው ሇመተንተንና ብዘ ወጣት ኢትዮጵያውያኖችን የሚያሳስተው።

በመሆኑም በአገራችንም ሆነ በብዘ የአፍሪካ አገሮች ያለ ፖሇቲከኛ ነን ባዮች ጭራቆች ወይም አምባገነኖች፣

የካፒታሉስት አገሮች ፖሇቲከኞች ዯግሞ ቅደሳንና ከዯሙ ንጹሃን ናቸው እየተባሇ ነው ሀተታ የሚቀርበው። ይህ

ዏይነቱ አቀራረብ አዯገኛ ብቻ ሳይሆን በአገራችን ምዴር ውስጥ ሁሇንታዊ የሆነና ዕውነተኛ ሀብት ሉፈጠር የሚችሌና

ህዜባችንንም ከዴህነት ሉያወጣው የሚያስችሌ ሳይንሳዊ ፖሉሲ ተግባራዊ እንዲይሆን ያግዲሌ። የወጣቱን አስተሳሰብ

በማኮሊሸት ዕውነትን ከውሸት ሇመሇየት እንዲይችሌ ያዯርገዋሌ። ታሪክ ሰሪ ሳይሆን ተሊሊኪ በመሆን የአገራችንን ኋሊ-

ቀርነት የባሰውኑ ስር እንዱሰዴ ያዯርጋሌ። በዙህም ምክንያት ሰሊም እንዲይሰፍን፣ ህብረተሰብአዊ ፍቅር እንዲይኖርና

ህዜባችንም አስተሳሰቡን በመሰብሰብና ኃይለን በማጠናከር ወዯ አገር ግንባታ ሊይ እንዲያተኩር ይታገዲሌ። ከዙህ ስንነሳ

ፖሇቲካ ሳይንሳዊ ባህርይ ያሇው ጽንሰ-ሃሳብ መሆኑን የመረዲቱ ችግር ስሌጣን ሊይ ባለት ኃይልች ብቻ የሚሳበብ

ሳይሆን በእኛ ሇነፃነትና ሇዱሞክራሲ እንታገሊሇን በምንሌ ኃይልችም ንዴ ያሇ ችግር ነው።

የካፒታሉስት አገሮችን ፖሇቲካ እንመሌከት። መሰረተ-ሃሳቡን ከሁሇት አንፃር መመሌከት የሚያስፈሌግ ይመስሇኛሌ።

ወዯ ውስጥ ተግባራዊ የሚሆነውንና ወዯ ውጭ ዯግሞ የሚካሄዯውን ፖሇቲካ። በመሰረቱ ስሇ ካፒታሉስት አገሮች

ፖሇቲካ በምናወራበት ጊዛ ሰፋ ብል ከሚገኘው ምሁራዊ ኃይሌና የሚዱያ ነፃነት ውጭ ነጥል ማየት በፍጹም

አይቻሌም። በካፒታሉስት አገሮች ውስጥ በተሇይም የሲቪሌ ሶሳይቲ እየተባሇ በሚጠራው ሰፊ የህብረተሰብ ክፍሌ ንዴ

የተሇያየ የፖሇቲካ አመሇካከት ቢኖርም ሁለም የሚስማሙበት ነገር ከዙህ የተሻሇ ስርዓት እንዯላሇና ይህንን የግዳታ

መከሊከሌ ያስፈሌጋሌ በሚሇው ሊይ ነው። የተሇያየ ስም ይው የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎችንም ሁኔታና ፕሮግራምም

በምንመረምርበት ጊዛ የተሇያየ አስተሳሰብ ወይም አመሇካከት ያሊቸው ቢያስመስሊቸውም፣ የሚስማሙበት ህገ-

መንግስቱን መዯገፍና መከሊከሌ ያስፈሌጋሌ በሚሇው ሊይ ነው። ስሇሆነም ይህንን ወይም ያንን ስም ይዝ የሚንቀሳቀስ

ፓርቲ በምርጫ ጊዛ በአሸናፊነት ቢወጣም ስርዓቱን የሚቀናቀን የኢኮኖሚ ፖሉሲ ሉያወጣና ተግባራዊ ሉያዯርግ

አይችሌም። በተሇይም ኒዎ-ሉበራሉዜም በአሸናፊነት ከወጣ በኋሊ ሁለም ፓርቲዎች፣ ሶሻሌ ዱሞክራቶች፣ ሶሻሉስቶች፣

ሉበራልች፣ የክርሲቲያን ዱሞክራቲክ ወይም ኮንሰርቫቲቭ በመባሌ የሚታወቁ ፓርቲዎች በሙለ በፖሉሲ ዯረጃ

እየተጠጋጉ መጥተዋሌ ማሇት ይቻሊሌ። ሉሇያዩ የሚችለት በአንዲንዴ ጥቃቅን የማህበራዊ ነክ ጉዲዮች ሊይ የዴጎማ

ገንዜብ እንጨምር አንጨምር በሚሇው ሊይ ብቻ ነው። ስሇሆነም በመሰረቱ በተሇያዩ ፓርቲዎች መሀከሌ መሰረታዊ

የአስተሳሰብ ሌዩነት የሇም።

ከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት ማብቂያ በኋሊና እስከ 1970ዎቹ አጋማሽ ዴረስ በብዘ የካፒታሉስት አገሮች ተግባራዊ

ይዯረግ የነበረው በመንግስት የሚዯገፍ የኢኮኖሚክ ፖሉሲ ወይም ኬይኔሲያን ኢኮኖሚክ ፖሉሲ ነበር። በዙህ ፖሉሲ

አማካይነትና፣ በሌዩ ሌዩ መሌክ በሚገሇጽ ጣሌቃ-ገብነት በሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት ምክንያት የተነሳ ኢኮኖሚያቸው፣

እንፍራስትራክቸራቸውና ከተማዎቻቸው የወዯሙባቸው እንዯ ጀርመንና ፈረንሳይ የመሳሰለት አገሮችና ላልችም

በአጭር ጊዛ ውስጥ ኢኮኖሚያቸውን በአዱስ መሌክ ያዋቅራለ፤ ከተማዎቻቸውንና እንፍራስትራክቸራቸውን በመገንባት

ሰፋ ሊሇ የምርትና የአገሌግልት ሌውውጥ ሁኔታውን ያመቻቻለ። በተሇይም ሇሳይንስና ሇቴክኖልጂ ምርምር ሌዩ

ትኩረትንና ዴጎማን በመስጠት ዚሬ እንዯምናየው ኢኮኖሚያቸው በከፍተኛ የቴክኖልጂ ምጥቀት እየተዯገፈ እንዱመረት

ያዯርጋለ። ይህ ዏይነቱ የተወሳሰበ መንግስታዊ ዴጋፍ ዯግሞ የበሇጠ ሇኦሉጎፖሉስቶች ወይም ኢኮኖሚውን

ሇሚቆጣጠሩ ጥቂት ባሇሀብቶች በሩን በመክፈት የካፒታሉዜም ኢኮኖሚ ራሱን ችል(Autonomously)እንዱንቀሳቀስ

አመቺ ሁኔታ ይፈጠርሇታሌ። በተሇይም ከ1970ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ የመንግስት ሚና እየቀቀ ከመጣ ወዱህ የኒዎ-

ሉበራሌ ኢኮኖሚ የየመንግስታቱ መመሪያ ፖሉሲ በመሆን የካፒታሉስቶችን የበሊይነትና በፖሇቲካውም ሊይ ያሊቸውን

ተጽዕኖ ከፍ እንዱሌ ያዯርገዋሌ። በላሊ አነጋገር፣ መንግስታት እስኪዙያን ጊዛ ዴረስ ሇማህበራዊ መስክና የስራ ዕዴሌ

ሇመክፈት ያወጡ የነበረውን ገንብ በመቀነስና ሇሀብታሞችም የቀረጥ ቅነሳ በማዴረግ በዯሃና በሀብታሙ የህብረተሰብ

ክፍሌ መሀከሌ ያሇው ሌዩነት እንዱሰፋ ያዯርጋለ። ከ1970ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ የፊናንስ መስኩ ሚናው ከፍ እያሇ

በመምጣቱ ባንኮችና እንዱሁም ትሊሌቅ ኢንደስትሪዎች ከተጨባጭ ኢኮኖሚው ሊይ ይሌቅ የበሇጠ ትርፍ ሇማግኘት

ሲለ የአየር በአየር ንግደን ያጧጡፉታሌ። የኢንደስትሪዎች ምርት ክንዋኔ መቀዜቀዜና አዲዱስ መዋዕሇ-ነዋዮች

አሇመካሄዴ የስራ አጡን ቁጥር ከፍ ያዯርገዋሌ። ይህ ዏይነቱ የኢኮኖሚ ኃይሌ ሽግሽግና የፊናንስ ካፒታሌ ሚና ከፍ እያሇ

መምጣት የሰራተኛውን መዯብ የመከራክር ኃይሌ እንዱዲከም ያዯርገዋሌ። በመሆኑም ፖሇቲካ የሚባሇው ሳይንሳዊ

የአገር ማስተዲዯሪያ መሳሪያ ከኃይሌ አሰሊሇፍ ሇውጥ ጋር ባህርዩንና መሌኩን እየቀየረ ይመጣሌ። ይህ ዏይነቱ ሁኔታ

በተሇይም የሃይ ቴክ ኩባንያዎች፣ የሚሉታሪ-ኢንደስትሪ ውስብስብነትና፣(Military Industrial Complex) በዓሇም

Page 9: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

9

አቀፍ ዯረጃ ዯግሞ ጦርነትን የሚያስፋፉ ቲንክ ታንክ የሚባለ የኒዎ-ኮም ዴርጅቶች በአለበት እንዯ አሜሪካ በመሰሇው

አገር በመንግስትና በፓርቲዎች ሊይ ያሊቸው ተጽዕኖ ከፍ እያሇ ይመጣሌ። በዙህም መሰረት የመንግስት ሚና የስራ

መስክ የሚከፈትበትን ሁኔታ ከማመቻቸትና የማህበራዊ መስኩን ከመዯጎም ይሌቅ ሚናውን በማቀዜቀዜ በጦር መሳሪያ

ምርት ሊይ የበሇጠ ያዯሊሌ። እንዯዙህ ዏይነቱ የኃይሌ መሸጋሸግና፣ ትሊሌቅ ኩባንያዎችም ርካሽ የስራ ጉሌበት ባሇበት

እንዯ ሜክሲኮና ቻይና በመሳሰለ አገሮች ኢንደስትሪዎቻቸውን እየነቀለ በመውሰዲቸው ሰራተኛውና መሇስተኛ የከበርቴ

መዯብ (Middle Class)የሚባሇው የህብረተሰብ ክፍሌ ይጠቃለ። በዙህ መሌክ በአንዴ በኩሌ ሀብታሙ የበሇጠ

ሀብታም ሲሆን በላሊ ወገን ዯግሞ የዯሃው ቁጥር እየጨመረና ከዙህ ቀዯም አነስተኛ ገቢ የነበረው የባሰ ዯሃ እየሆነ

ይመጣሌ። ስሇሆነም እንዯዙህ ዏይነቱ ኢኮኖሚያዊ የኃይሌ ሽግሽግ በፖሇቲካውም ሊይ ከፍተኛ ተፅዕኖ በማዴረግ

በየአራት ወይም በየስምንት ዏመቱ እንዯየሁኔታው እየተፈራረቁ ስሌጣንን የሚጨብጡት የሪፓብሉካንና የዱሞክራቲክ

ፓርቲዎች በልቢይስቶች ቁጥጥር ስር ይወዴቃለ። በዙህ መሌክ በኮንሰርቫቲቮችና በዱሞክራቶች መሀከሌ የሚካሄዯው

ትግሌና የሚስተጋባው ፖሇቲካ መሰረታዊ ሌዩነት ባይኖረውም፣ የሪፓብሉካን ፓርቲው ኮንሰርቫቲቭ የሚሇውን ጽንሰ-

ሃሳብ በማጣመም የሚታገሇው የበሇጠ የትሊሌቅ ኩባንያዎችን ጥቅም ሇማስጠበቅ ነው። ይህ ዏይነቱ አካሄዴ በመሰረቱ

የገበያን-ኢኮኖሚ መሰረተ-ሃሳብ የሚፃረር ነው።

በተሇይም የጤና መስኩን ጠጋ ብሇን ስንመሇከት የሪፓብሉካን ፖርቲ ጥብቅናው ሇኢንደስትሪ ባሇቤቶች፣ ሇኢንሹራንስ

ኩባንያዎችና ሇፊናንስ ኢንደስትሪው ነው ማሇት ይቻሊሌ። በተሇይም ከኪሱ አውጥቶ ሇመታከም የማይችሇውን ሰፊ

የአሜሪካ ህዜብ በመንግስት የተዯገፈ የህክምና ዴጎማ እንዲያገኝ መታገሌ የክርስትና ሃይማኖትን መሰረተ ሃሳብ የሚፃረር

ነው። የዙህ ዏይነቱ የወገናዊነት ፖሇቲካ ዯግሞ ከአጭር ጊዛ አኳያ የተተሇመ በመሆኑ ባሇሀብታሞችን የባሰ ሲያዯሌብ

ህክምና ማግኘት የሚገባውን ሰፊውን የአሜሪካን ህዜብ ዯግሞ የባሰውኑ ይጎዲሌ። ይህ ሁኔታ የግዳታ ሉሰራ

የሚችሇውን ሰፊ ህዜብ ሲጎዲ በጠቅሊሊው ኢኮኖሚ ሊይም አለታዊ ተጽዕኖ ይኖረዋሌ። ምክንያቱም አንዴ ህዜብ

ምርታማ ሉሆን የሚችሇው የጤንነቱም ሁኔታ እንክብካቤ ካገኘ ብቻ ነው። በላሊ ወገን ዯግሞ እዙያው በዙያው

የሪፓብሉካን ፓርቲውና ቲንክ ታንክ ዴርጅቶች በአሜሪካን ምዴር በንጹህ መሌክ የሚካሄዯው የገበያ ኢኮኖሚ ነው፤

ስሇዙህም ሁለም መወዲዯር አሇበት፤ የመንግስት ጣሌቃ-ገብነት የኢኮኖሚውን ሁኔታ ያዚባዋሌ በማሇት ከተጨባጩ

ሁኔታ የራቀ ቅስቀሳ ያስፋፋለ። ሁለም የህብረተሰብ ክፍሌ በእኩሌ ዯረጃ የመወዲዯር ዕዴሌ ያሇው በማስመሰሌ ሰፊውን

ህዜብ ያሳስታለ። ይህ ብቻ ሳይሆን፣ ራሱ መንግስት የሚያካሄዯው ፖሉሲና ሰፊው የአሜሪካ ህዜብ በሀብት ክፍፍሌ

ውስጥ ያሇውን ቦታ ስንመሇከት የፖሇቲካውንም ሆነ የኢኮኖሚውን ሁኔታ ጥቂት ባሇሀብቶች እንዯሚወስኑ ማረጋገጥ

ይቻሊሌ። በተሇይም ባሇፈው ሰሊሳ ዓመታት የካፒታሉስቶች ሚና እያየሇ በመምጣቱና ሇትምህርትና ላልች የሰፊውን

ህዜብ ጭንቅሊት ሉያዲብሩ በሚችለ መስኮች ሊይ የሚመዯበው በጀት እየቀነሰ በመምጣቱ የአሜሪካን ካፒታሉዜም

የበሇጠ በቅራኔ እንዱዋጥና ሰፊው ህዜብም መብቱንና ግዳታውን ሇማወቅ የማይችሌበት ሆኔታ እንዱፈጠር ተዯርጓሌ።

በአንፃሩ የአሜሪካ መንግስት ሇመከሊከያ ኃይለና ሇጦር መሳሪያ መግዣ በየዓመቱ 625 ብሉዮን ድሊር ያወጣሌ። ይህ

የመከሊከያ ባጀት ከራሺያው የመከሊከያ ባጀት ጋር ሲወዲዯር በ10 እጥፍ ይበሌጣሌ። በዙህ ዏይነት የተዋቀረው

መንግስትና የአገዚዘ ፖሉሲ በአጠቃሊይ ሲታይ በህብረተሰቡ የህሉና አወቃቀር ሊይ ተጽዕኖ ማሳዯሩ የማይቀር ነው።

የአመጽ መስፋፋት፣ የሚገዯለ ሰዎች ቁጥር መብዚት፣ አናሳ የሚባለ የህብረተሰብ ክፍልች መብታቸው እየተረገጠ

መምጣቱ፣ ይህ ሁለ የሚያረጋግጠው የአሜሪካን ፖሇቲካ በብዘ ሺህ ማይልች ከሳይንስና ከዱሞክራሲ ባህርይ

እየተራራቀ እንዯመጣ ነው። የድናሌዴ ትረምፕ ፕሬዙዯንት ሆኖ መመረጥ የሚያረጋግጠው ከ60% በሊይ የሚሆነው

የአሜሪካን ህዜብ ሀቁን ከውሸት ሉሇይ የማይችሌበት ሁኔታ ውስጥ እንዲሇ ነው የሚያመሇክተው። ሰሞኑን

በአሜሪካዊው ፕሮፌሰር ጃሶን ብሬናን(Jason Brennan) ታትሞ በወጣው „ዱሞክራሲ አያስፈሌግም“(Against

Democracy) በሚሇው መጽሃፋቸው ውስጥ መረዲት የሚቻሇው የአሜሪካን ህዜብ ማንንና ሇምን እንዯሚመርጥ

የተገነበ አሇመሆኑን ነው። በሳቸውም አተናተን „ዯንቆር ዯንቆሮን ይመርጣሌ“ ፤ በመቀጠሌም ይሊለ፣ እንዯዙህ ዏይነቱ

ያሌተገሇጸሇት ህዜብ „የራሱን ጥቅም የሚፃረር ፓሇቲከኛና ፓርቲ ይመርጣሌ“ በማሇት የአሜሪካ ህብረተሰብና የህዜቡ

አስተሳሰብ ያሇበትን ሁኔታ ቁሌጭ አዴርገው ያስቀምጣለ። ስሇሆነም ይሊለ ፕሮፌሰሩ፣ አንዴ ሰው ሇምርጫ ከመቅረቡ

በፊት ሇዱሞክራሲ ብቃት ይኑረው አይኑረው ሇማወቅ የግዳታ አንዴ ጊዛ ብቻ ሳይሆን ዯጋግሞ መፈተንና ፈተናውን

ማሇፍ እንዲሇበት ያመሇክታለ። ይህ ዏይነቱ የፕሮፌሰር ብሬናን ጥናት በአውሮፓ ምዴር ውስጥም በግሌጽ ይታያሌ።

በተሇይም አብዚኛው ህዜብ ወዯ ቀኝ እያዯሊና የፖሇቲካ ማትሪክሱን እንዱሇወጥ በማዴረግ ሊይ ነው። በአሁኑ ጊዛ የቀኝ

አዜማሚያ እያየሇ እንዯመጣ እንገነባሇን። ሇዙህ ዏይነቱ አዯገኛ አዜማሚያ ዋናው ምክንያት ሰፊው ህዜብ ራሱን

በየጊዛው በአዲዱስ ዕውቀት ሇማነጽ የሚያስችሇው በቂ ጊዛ ስሇማይኖረው ነው። በተጨማሪም የግሌ „ዛና“

ማሰራጫዎች እንዯ አሸን መፍሇቅና የሚሆነውን የማይሆነውን ማውራት የሰፊውን ህዜብ እየተፈታተኑና ንቃተ-

ህሉናውን እያዲከሙት ነው። ስሇሆነም ማስ ሚዱያዎች ማስተማሪያ ከመሆን ይሌቅ ሇመወዲዯርና በማስታወቂያ

አማካይነት ብዘ ገንብ ሇማግኘትና የተመሌካቹንም ቁጥር ሇማሳዯግ ሲለ የህዜብን አዕምሮ በሚያሳስት ዛናዎችና ሌዩ

Page 10: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

10

ሌዩ ነገሮች ሊይ ያዯሊለ። በዙህም ምክንያት የሰፊው ህዜብ የማሰብ ኃይሌ እየቀነሰ መምጣቱን ጥናቶች ብቻ ሳይሆኑ

ሁኔታዎችም ያረጋግጣለ። አብዚኛው ህዜብም የየመንግስታቱን የውስጥም ሆነ የውጭ ፖሇቲካ በዯንብ ሉረዲ

የማይችሌበት ሁኔታ እንዲሇ መገንብ ይቻሊሌ። አንዲንዴ ፖሇቲከኞችም ሚዚናዊ የሆነ ትንተና ከመስጠት ይሌቅ

የመንግስታቸውን ፖሇቲካ ትክክሇኝነት ሇማሳመን ሲለ የተሳሳተ ኢንፎርሜሽን ወዯ ውጭና በቴላቪዢን ክርክሮች ሊይ

ያስተሊሌፋለ፤ አጥብቀውም ይከራከራለ። በተሇይም የሶሪያንና የሉቢያን ጦርነቶች ዋና ምክንያት ሇራሳቸው በሚስማማ

መሌክና በአንዴ ወገን ብቻ በማቅረብ ህዜብን ያሳስታለ።

ከዙህ ስንነሳ የካፒታሉስት መንግስታትና አገዚዝች በእርግጥ ሳይንስን ተከትሇው ፖሇቲካ የሚያካሂደና ፖሉሲም

የሚያወጡ ቢያስመስሊቸውም፣ በላሊው ወገን ዯግሞ በኃይሌ አሰሊሇፍ የተነሳና መንግስታትም የኢኮኖሚው ተጎታቾች

በመሆናቸው ኢኮኖሚውን ከሚቆጣጠረው ውጭ ላሊ ፖሉሲና ፖሇቲካ ሉከተለ በፍጹም አይችለም። በተሇይም

ከኢንደስትሪዎችና ከባንኮች በሚመጣ ግፊት የተነሳ ሳይንሳዊና ህዜባዊ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ከማዴረግ ይሌቅ

የግዳታ የኢንደስትሪ ባሇሀብታሞችን የሚጠቅም ፖሉሲ ተግባራዊ በማዴረግ ህብረተሰብአዊ ውዜግብ የሚፈጠርበትን

ሁኔታ እያመቻቹ ነው። ይህ ዏይነቱ ፖሉሲ ዯግሞ የምርት ዋጋን ሇመቀነስና በዓሇም አቀፍ ዯረጃ ተወዲዲሪ ሇመሆን ነው

ስሇሚባሌ፣ በተሇይም በአካባቢና በማህበራዊ ሁኔታዎች ሊይ ከፍተኛ ቀውስ ያስከትሊሌ። ስሇሆነም ሳይንስና የኢኮኖሚ

ፖሉሲዎች በሙለ ካፒታሉስቶችን ከመጥቀም ውጭ የሚካሄደ አይዯለም። ይሁንና ስርዓቱ ውስጠ-ኃይለ ከፍተኛ

በመሆኑና በአንዴ አገር ውስጥም በሁለም ቦታዎች ተመሳሳይ ዕዴገት ስሊሇ ቀውስ ቢፈጠርም እንዯገና ኢኮኖሚው

የማንሰራራት ኃይለ ከፍ ያሇ ነው። በተጨማሪም ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ እንዲይወጣ በሲቪሌ ማህበረሰቡና በነቃው

የህብረተሰብ ክፍሌ የሚዯረገው ትግሌ ሇፖሉሲ አውጭዎችና ሇካፒታሉስቶችም በቀሊለ መፈናፈኛ አይሰጥም።

ምሁሩም ራሱ በግራና በቀኝ፣ እንዱሁም በሰብአዊና በወግ አጥባቂዎች መሀከሌ የተከፋፈሇ በመሆኑ የሚካሄዯው ትግሌና

የሚቀርበው ጥናት በፖሉሲ አዎጭዎች ሊይ የማይናቅ ተፅዕኖ አሇው። በተሇይም በጀርመን አገር የሀብት ክፍፍሌንና

ዴህነትን አስመሌክቶ በየሶስት ዓመቱ ጥናት ይቀርባሌ።

ከዙህ ወጣ ብሇን የብዘ ካፒታሉስት አገሮችን፣ በተሇይም የአሜሪካንን የውጭ ፖሇቲካ በምንመሇከበትና

በምንመረምርበት ጊዛ ከሳይንስ ጋር የሚጣጣም አይዯሇም። ከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት በኋሊ አሜሪካን ኃያሌ መንግስት

ሆኖ ሲወጣ የውጭ ፖሉሲው የበሇጠ አግሬሲብና በተሇይም የዯካማ አገሮችን ብሄራዊ ነፃነት የሚቀናቀንና ቀጭጨው

እንዱቀሩ የሚያዯርጋቸው ሉሆን በቃ። በአሜሪካን ኤሉት ንዴ ያሇው ስምምነት ከአሜሪካን ፈቃዴ ውጭ አንዴ

የሶስተኛው ዓሇም አገር የራሱን ህብረተሰብ በፈሇገውና ሳይንሳዊ በሆነ መሌክ ማዯራጀት የሇበትም የሚሌ ነው። ይህ

ብቻ ሳይሆን፣ አሜሪካንን የሚቀናቀኑ ላልች ወዯ ኃያሌነት የሚያመሩ አገሮች ሁለ መከበብና ከውስጥ ዯግሞ በመረበሽ

መበታተን አሇባቸው የሚሌ ነው። ይህ ዏይነቱ ፖሉሲ በተሇይም ባሇፉት ሃያ አምስት ዓመታት ሲካሄዴ የቆየና ሇብዘ

አገሮች መፈረካከስና ሇብዘ መቶ ሺህ ህዜቦች መሞትና መሰዯዴ ምክንያት የሆነ በህይወታችን ያየነውና የምናየው ሀቅ

ነው። ዩጎዜሊቪያ፣ ኢራቅ፣ ሉቢያና ሶሪያ የዙህ ዏይነቱ ኢ-ሳይንሳዊና ኢ-ሰብአዊ ፓሇቲካ ሰሇባዎች ናቸው። አሜሪካ ይህ

ዏይነቱን አዯገኛና በዓሇም አቀፍ ዯረጃ ሰሊም እንዱናጋ ሇአገዚዘ የተሳሳተ ኢንፎርሚሼን የሚያቀብለ እንዯ ሲ አይ ኤ

የመሳሰለ የስሇሊ ዴርጅቶች አለ። ከዙህም ላሊ በአሜሪካ ምዴር ውስጥ በተጨማሪ 17 የስሇሊና የሰሊም ጠንቅ

ዴርጅቶች አለ። አገሮችን ሇመሰሇሌና በተሇይም በሶስተኛው ዓሇም አገሮች ውስጥ አሇመረጋጋት እንዲይኖር የሲ አይ

ኤና(CIA) የተቀሩት የስሇሊ ዴርጅቶች ሚና የየአገሩን መንግስታት ቢሮክራቶች መመሌመሌና ኢንፎርሜሽን

እንዱያቀብለ ማዴረግ ነው። ከዙህ አጭር ትንተና ስንነሳ የምዕራቡ ዓሇም፣ በተሇይም ዯግሞ የአሜሪካን

ኢምፔሪያሉዜም ወዯ ውስጥ የሰሇጠነና በሳይንስ የተዯገፈ ፖሇቲካ ተግባራዊ የሚያዯርግ ቢያስመስሇውም፣ ወዯ ውጭ

የሚያካሂዯው ፖሉሲና ፖሇቲካው ስሌጣኔ የጎዯሇው፣ የተቀረውን የዓሇም ህዜብ በነፃነት ዓሇም እንዲይኖር

የሚያዯርገው፣ የሳይንስና የቴክኖልጂ ባሇቤት እንዲይሆን የሚያግዯው፣ ባህሌን በማዲበር ወዯ ውስጥ ህብረተሰብአዊ

ስምምነት እንዲይፈጠር የሚያዯርግና፣ የአንዴ አገር ህዜብም በሇዓሇም የዜቅተኝነት ስሜት እንዱኖር የሚያዯርግ እጅግ

አዯገኛ ፖሉሲ ነው ማሇት ይቻሊሌ። እንዯምናየው የዙህ ዏይነቱ ፖሉሲ ውጤት በየአገሩ ጦርነት በማካሄዴ ህዜቦችን

ሲያፈናቅሌ፣ እነዙህ የሚፈናቀለ ህዜቦች ዯግሞ ወዯ ካፒታሉስት አገሮች እየተሰዯደ በመምጣት ሇተነሳው የቀኝ

አዜማሚያ እንዯ ዋና ምክንያት እየቀረቡ ነው። ሇዙህ ዋናው ምክንያት የካፒታሉስት አገሮች ፖሉሲ መሆኑን አብዚኛው

ህዜብ የሚረዲው አይዯሇም።

በአጠቃሊይ ሲታይ ይህ ዏይነቱ አግሬሲቭ ፖሉሲ የግሪክ ፈሊስፎች፣ የሬናሳንስ ምሁሮችና፣ በተሇይም የጀርመን

ክሊሲኮች በ18ኛው ክፍሇ-መን ያዲበሩትንና ያስተማሩትን የሰብአዊነትና በአገሮች መሀከሌ ሉኖር የሚገባውን መከባበር

የሚቀናቀን አዯገኛ አካሄዴ ነው። ስሇሆነም ነው ከሁሇተኛው ዓሇም ጦርነት በኋሊ በብዘ የካፒታሉስት አገሮች ውስጥ

ሰሊም ሲሰፍን በአፍሪካና በተቀሩት የሶስተኛው ዓሇም አገሮች ውስጥ በጎሳና በሃይማኖት ተሳበው ጦርነት እንዱካሄዴ

የተዯረገውና የሚዯረገው። በላሊ አነጋገር፣ የጦር መሳሪያዎች ሙከራ በመሆንና መሬታችንና ህዜባችንን የጦር

Page 11: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

11

መሳሪያዎች መሞከሪያ እንዱሁኑ በማዴረግ ፍዲችንን እንዴናይ የተዯረገው በዙህ ዏይነቱ አግሬሲብ ፖሇቲካና በእኛ

ዴንቁርና የተነሳ ነው። ከዙህ ዏይነቱ ሁኔታ በመነሳት ነው የካፒታሉስት አገሮችን ፖሇቲካ መረዲትና መተንተን

የምንችሇው። ስሇሆነም በሁለም የካፒታሉስት አገሮች ያሇው የፖሇቲካ ስምምነት(Political Consensus) የምዕራቡ

„የፖሇቲካ እሴት“ ነው ትክክሇኛው፣ ሁለም አገሮች ይህንን በምዕራቡ የተዯነገገውን ፖሉሲ መቀበሌና ተግባራዊ

ማዴረግ አሇባቸው በማሇት እያንዲንደ አገር ከራሱ ታሪክ፣ ባህሌ፣ የህብረተሰብ አወቃቀር፣ የስነ-ሌቦናና የህዜብ ፍሊጏት

ሁኔታ በመነሳት የየራሱን ብሄራዊ ፖሉሲ መንዯፍና ተግባራዊ ማዴረግ የሚገባው ሳይሆን የግዳታ “የዓሇም አቀፍ ኮሙኒቲውን“ ዴንጋጌ መቀበሌና በመጀመሪያ ዯረጃ ሽብርተኞችን መዋጋት ነው የሚሌ ነው። ይህንን የሚቃውምና

የራሱን ፖሉሲና ፖሇቲካ የሚከተሌ በሙለ አፈንጋጭ ነው እየተባሇ ጦርነት ይታወጅበታሌ። በላሊ ወገን ዯግሞ አንዴ

የሶስተኛው ዓሇም አገዚዜ የፈሇገውን ያህሌ ጨፍጫፊና ሀብት ራፊ ቢሆንም የካፒታሉት አገሮችን ጥቅም እስካሌተጋፋ

ዴረስ ዜም ብል ነው የሚታሇፈው። በአገራችን የምናየው ይህንን ሀቅ ነው።

የአገራችን ዋናው የፖሇቲካ ችግር-በፍሌስፍና ሊይ የተመሰረተ ባህሌ አሇመኖር ነው !

በእኛ በኢትዮጵያውያን ንዴ አንዴ የተሇመዯና ከሳይንስና ከህብረተሰብ ዕዴገት ታሪክና የባህሌ ምርምር ዳ ጋር

ሉጣጣም የማይችሌ አነጋገር አሇ። በመጀመሪያ ዯረጃ በሁሊችንም ዕምነት ዚሬ በአገራችን ያሇው ዴህነት፣ ረሃብ፣

የከተማዎች መዜረክረክ፣ ከጠና በመቶ በሊይ የሚሆነው ህዜባችን ከማዕከሇኛው ክፍሇ-መን የአኗኗር በታች መኖር

ከአስተሳሰብ ዴህነት ጋር ሉያያዜ የሚችሌ አይዯሇም የሚሌ ነው። ስሇሆነም ዚሬ በአገራችን ምዴር አፍጦ አግጦ

የሚታየው ሁኔታ ዚሬ የተፈጠረ ነው። ሁሇተኛውና ትሌቁ ስህተት፣ ታሪካችንን ከሚገባው በሊይ አጉሌቶ ማስቀመጥ

ነው። በተሇይም ይህ ዏይነቱ ታሪክን አጉሌቶና ከላልች አብሌጦ ማየት ዚሬ ያሇንበትን ሁኔታ ብቻ ሳይሆን፣

ህብረተሰብአችን ያሳሇፈውን „የዕዴገት ጎዲናና“ አስቸጋሪ ሁኔታ በቅጡ እንዲናይ አግድናሌ። በላሊ ወገን ዯግሞ እኔ

እስከማውቀው ዴረስ አነሰም በዚም ታሪክ የላሇው ህዜብ የሇም። ይሁንና ግን ታሪክን ታሪክ የሚያስብሇው አንዴ ህዜብ

ራሱን መሇወጥ ሲችሌና፣ ከእንስሳ የተሇየ መሆኑን ሲያረጋግጥ ብቻ ነው። ይህንን ከቁጥር ሳናገባና ታሪክ የሚባሇውን

ነገር ከላልች የጭንቅሊትና የህብረተሰብ ክንውኖች፣ ማሇትም ባህሊዊ ሇውጥ፣ ሳይንሳዊ ግኝትና የቴክኖልጂ ፈጠራ፣

እንዱሁም የከተማዎች በዕቅዴ መስራት ጋር ነጥሇን አውጥተን ታሪክ ነበረን፣ መሪዎቻችንም ታሪክን ሰርተዋሌ ብሇን

ዜም ብሇን የምንናገርና የምንጽፍ ከሆነ በተሇይም ታዲጊውን ትውሌዴ እንዲይጠይቅና እንዲያስብ ነው የምናዯርገው።

የሚወጡት ሙዙቃዎች፣ የታሪክ አጻጻፎችና ግጥሞች በሙለ ከነበረውና ካሇው ሁኔታ፣ እንዱሁም ካሇፈውና ከአሁኑ

የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት የማይዯረሱ፣ የማይቃኙና የማይጻፉ በመሆናቸው ህዜባችንና አገራችን ሇአለበት

የተወሳሰቡ ፖሇቲካዊና ማህበራዊ ችግሮች እንዯመፍትሄ ሉሆኑ በፍጹም አይችለም። በተሇይም አንዴ አገር እጅግ

አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ በምትገኝበት ጊዛ ሁኔታውን በማገናብ የማይዯረስ ጽሁፍ፣ የማይሳሌ ስዕሌና የማይቃኝ

ሙዙቃ ህዜባችንና የገዢው መዯብ፣ እንዱሁም ላሊው ኤሉት ያለበትን ቦታ እንዲያውቁ ይዯረጋቸዋሌ። እንዯዙህ ስሌ

ዴርጊቶችን በሙለ መናቄ ወይም እንዲሌነበሩ መቁጠሬ አይዯሇም። የበሇጠ በተነፃፃሪ የምርምር ዳ(Comparative

Studies) እያወዲዯርን ሇመመራመርና ሇመጻፍ ከቻሌን ዚሬ ሊሇንበት ችግር ዋናውን ምክንያት ማግኘታችን ብቻ

ሳይሆን፣ መፍትሄም ማግኘቱ ይቀሇናሌ ከሚሇው አስተሳሰብ በመነሳት ነው። ይህንን ማዴረግ የምንችሇው ዯግሞ

የምንፈሌገውን ካወቅን ብቻ ነው። በዙህ መሌክ ሙከራ ካዯረግን ከሚያወዚግቡና ከሚያጣለን ነገሮች ተሊቀን የበሇጠ

ወዯ ሳይንሳዊ ምርምር ሊይ ማዴሊት እንችሊሇን።

ይህንን መሰረት አዴርገን ስንነሳ በአጠቃሊይ ሲታይ የአገራችንን ዕዴገት የሚያፋጥኑ፣ የህዜባችንን የኑሮ ዯረጃ

የሚያሻሽለ፣ በተፈጥሮ ውስጥ የሚገኙ ሌዩ ሌዩ ጥሬ-ሀብቶችን አውጥቶ መሇወጥና መጠቀም፣ የዕዯ-ጥበብ ስራንና

ንግዴን ማስፋፋት፣ ከዙህም በሊይ ከተማዎችንና መንዯሮችን በዕቅዴ መቆርቆርና መገንባት፣ እነዙህን ሁለ በሳይንሳዊ

ግኝት ማሻሻለ ባህሊችን አሌነበሩም ብዬ ብናገር ተራ ውንጀሊ ወይም ዯግሞ ታሪክን እንዯ ማንኳሰስ እንዯማይቆጠርብኝ

ተስፋ አዯርጋሇሁ። በህብረተሰብ የዕዴገት ታሪክ ውስጥ እንዯ ተረጋገጠው በመጀመሪያ ዯረጃ እነዙህ ሁኔታዎች

ተሻሽሇው ሲገኙ ብቻ ነው ፈሊስፋዎች፣ የተፈጥሮ ሳይንስ ተመራማሪዎችና የቴክኖልጂ ሰዎች ብቅ በማሇት ሇነበረው

ዕዴገት ሌዩ እምርታንና መሻሻሌን የሚሰጡት። ከዙህች አጠር ያሇ ሀተታ ስንነሳና አሁን በቅርቡ የአርኪዎልጂና

የአንትሮፖልጂ ተመራማሪ በሆኑት በድ/ር ዮሏንስ ሇቀ ሇኢሳት ጋዛጠኛ ሇቀረበሊቸው ጥያቄ በሰጡት ሰፋ ያሇና

የሚያመረቃ ማብራሪያ መሰረት አገራችን በማዕከሇኛው ክፍሇ-መን የህዜቧን የኑሮ ዯረጃ ሉያሻሽሌ የሚችሌ ዕውቀት፣

ቢያንስ በቤተክርስቲያን ዯረጃ ሉስፋፋ አሇመቻለ ብቻ ሳይሆን የሚሳለትም ስዕልች የህዜቡን የአኗኗር ሁኔታ

የሚያንጸባርቁ ሳይሆኑ በቀጥታ ከሃይማኖት ጋር በመያያቸው ሇኋሊ-ቀርነታችን ምክንያት እንዯሆኑ ነው። በላሊ ወገን

ዯግሞ ምሁሩ በዯንብ እንዲስገነቡት በአውሮፓ ምዴር ቤተክርስቲያንና ሃይማኖት ሰፋ ያሇ የዕውቀት መመራመሪያ

መዴረኮች እንዯነበሩ ነው። በእርግጥም አብዚኛዎቹ የተፈጥሮ ሳይንስ ተመራማሪዎች የካቶሉክ፣ በኋሊ ዯግሞ

Page 12: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

12

የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታዮች ነበሩ። በተጨማሪም ሃይማኖትንና ፍሌስፍናን ሇማገናኘት ወይም ሇማዚመዴ

ከፍተኛ ጥረት ያዯርጉ እንዯነበር የሚታወቅ ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን፣ ብዘ አብዮታዊ የሚባለ የአስተሳሰብ ሇውጦች

ሉመጡ የቻለት ከራሱ ከሃማኖት ተከታዮች ወይም ከቄሶች ነው። ሇምሳላ ማርቲን ለተርና ተከታዮችን መመሌከቱና

በእነሱ ትምህርት መሰረት የአውሮፓ ህዜብ ከተኛበት እንዯነቃ መገንብ እንችሊሇን። በቃሇ-ምሌሌሱ ያሌተብራራ ነገር፣

ሇምሳላ የአውሮፓን የህብረተሰብ ታሪክ ስንመሇከት ዕውቀት የሚባሇው አጠቃሊይ ነገር ከውጭ የመጣ ሲሆን ከውስጥ

ውስጣዊ-ኃይሌ(Dynamism)በማግኘትና በመዲበር እንዱሁም በመፈተሽ ሇህብረተሰብአዊ ሇውጥ አመቺ ሁኔታን

እንዯፈጠረ ነው። ወዯ አገራችን ስንመጣ በንግዴና በምሁራን እንቅስቃሴ አማካይነት ከውጭ ዕውቀት ባሇመምጣቱና፣

አገራችንም ከአንዴ ሺህ ዏመት በሊይ ከግሪኩ ስሌጣኔ፣ በኋሊ ዯግሞ ከአውሮፓው የሬናሳንስና የተገሇጸሇት እንቅስቃሴ

ጋር የመተዋወቅ ዕዴሌ ባሇማግኘቷ የህዜባችን አኗኗርና የአመራረት ሁኔታ ሉሇወጥ አሌቻሇም። ስሇሆነም ህዜባችን

አዲዱስ ቴክኖልጂዎችን የማፍሇቅና የማዲበር ችልታ አሌነበረውም። በተጨማሪም በተሇያዩ መሌኮች ሉገሇጽ የሚችሌ

ምሁራዊ ኃይሌ ብቅ ሇማሇት ባሇመቻለ ስርዓቱን ሉጋፈጠው አሌቻሇም። አገዚዘም አዲዱስ ነገሮችን ማየት ስሊሌቻሇ

ራሱንና የገበሬውን ኑሮ ሇማሻሻሌ የሚያስችለ እርምጃዎች መውሰዴ አሌቻሇም። በዙህም ምክንያት የተነሳ

ህብረተሰብአችን ተመራማሪዎችንና በትችታዊ መሌክ ጥያቄ እያቀረቡ የህዜቡን አኗኗር መተቸት የሚችለ ምሁሮች

ባሇመፈጠራቸው አገራችንና ህዜባችን ካለበት የኑሮ ዯረጃ ወዯ ተሻሇ መሸጋገርና አዲዱስ ቴክኖልጂዎችን መፍጠር

አሌቻለም። ይህ በራሱ ዯግሞ የፖሇቲካው ስርዓት በዙያው ፈርጥሞ እንዱቀር በማዴረጉ ከሊይም ሆነ ከታች መሻሻሌ

አሌነበረም። የመንግስትና የፖሇቲካ ቲዎሪም ሉፈሌቅና ሉዲብር ባሇመቻለ በተሇያየ ጊዛ ብቅ ያለና ህዜቡን ይገዘ የነበሩ

መሪዎች በአቦ ሰጡኝ የሚራመደ ነበሩ ማሇት ይቻሊሌ።

ስሇሆነም የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ያሌተበራረቀ፣ በተሇያየ የስራ-ክፍፍሌ ያሌተዯራጀና ያሌተሰማራ፣ በገጠርና በከተማ

መሀከሌ ግሌጽ የሆነ የስራ ክፍፍሌ የላሇበት፣ የዕዯ-ጥበብ ሙያና የንግዴ እንቅስቃሴ የማይታወቅበት ስርዓት ነበር ብል

አፍን ሞሌቶ መናገር ይቻሊሌ። ይህ ሁኔታ በተሇይም ኢትዮጵያ ወዯ አጠቃሊይ አገዚዜ በ19ኛውና በ20ኛው ክፍሇ-

መን ስትሸጋገር መሰረታዊ ሇውጥ ያየ አሌነበረም። በአንፃሩ የካፒታሉዜም ወዯ አገራችን መግባት ሁኔታውን የባሰ

አበራረቀው እንጂ። ውሰጣዊ-ኃይለም ከፍ ያሇና የማሰብ ኃይለም የዲበረ የህብረተሰብ ክፍሌ ብቅ ሉሌ ባሇመቻለ

ኢትዮጵያ ወዯ ተሟሊ፣ በሁለም መሌክ በሚገሇጽ ወዯ ህብረ-ብሄር መሸጋገር አሌቻሇችም። በላሊ አነጋገር፣ በኢትዮጵያ

ምዴር የማዕከሊዊ ግዚት አወቃቀር ወይም ወዯ ህብረ-ብሄር መሸጋገር ከሊይ በተረረው ምክንያት የተነሳ የአውሮፓውን

መንገዴ የያ አሌነበረም ማሇት ይቻሊሌ። ይህም ማሇት፣ በተሇያዩ ክፍሇ-ሀገሮች ውስጥ ከተማዎችና መንዯሮች በዯንብ

መገንባት አሇባቸው፤ ኢንስቲቱሽኖች መቋቋም አሇባቸው። በዙህም አማካይነት የስራ-ክፍፍሌና ንግዴ መዲበር

አሇባቸው። ከዙህም በሊይ በክፍሇ-ሀገሮች መሀከሌ ህዜቡ ከአንደ ክፍሇ-ሀገር ወዯ ላሊው በመንቀሳቀስ ንግዴና ላልች

ነገሮችን ሇማካሄዴ ቢያንስ የባቡር ሃዱዴ ግኑኝነት መኖር አሇበት። በዙህ መሌክ ብቻ የሃሳብና የሌምዴ ሌውውጥ

መፈጠሩ ብቻ ሳይሆን አንደ የብሄረ-ሰብ ክፍሌ ሰው ከላሊው ጋር በመጋባትና በመዋሇዴ ሌዩ ዏይነት ህብረተሰብአዊ

ኃይሌ ይፈጠራሌ። የፈጠራ ችልታ ይዲብራሌ። እንዯዙህ ዏይነቱ መተሳሰርና በንግዴ አማካይነት መገናኘት የህብረ-

ብሄርን ግንባታ ያቃሌሊሌ፣ የህዜቡም ብሄራዊ ስሜት ይዲብራሌ። ይህ በራሱ ሄገሌ እንዯሚያስተምረን ሇሲቪሌ

ማህበረሰብ መፈጠር ያመቻሌ። ከዙህ ስንነሳ ነው የኢትዮጵያን የፖሇቲካ ሂዯትና የአገራችንን ወዯ ኋሊ-መቅረት መረዲት

የምንችሇው። በላሊ አነጋገር፣ በአንዴ አገር ውስጥ ሳይንሳዊ የፖሇቲካ አስተዲዯርና ትችታዊ አመሇካከት ሉዲብር

የሚችሇው ይህንን ጉዲይ ከላልች ነገሮች ጋር በማያያዜ መመርመር የቻሌን እንዯሆን ብቻ ነው። ከዙህ ስንነሳ እስከ

1974 ዓ.ም ዴረስና እስከዚሬም ዴረሰ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ፣ መንግስታዊ አወቃቀርና የፖሇቲካ አስተዲዯር ኢ-

ሳይንሳዊ ነው። የህብረተሰብንና የተፈጥሮን ህግ የተከተሇ አይዯሇም። የተፈጥሮን ህግ የሚቀናቀን የፖሇቲካ አውቃቀር

ነው በአገራችን ምዴር የተሇመዯውና እስከዚሬም ዴረስ ትርምስ ውስጥ ከቶን ወዯፊት አሊራምዯን ያሇው። አፄ ኃሇስሊሴና

አገዚዚቸው የሳይንስና የፍሌስፍና ሰዎች ስሊሌነበሩ ነው አገራችንን ጥበባዊና ስነ-ስርዓት ባሇው መሌክ መገንባት

ያሌቻለት። ስሇሆነም በእሳቸው አገዚዜ መንም ውስጠ-ሃይለ የዲበረና የፖሇቲካ ስሌጣንን ሉረከብና አገራችንን

በሁለም መሌክ መናዊና ጥበባዊ ሉያዯርጋት የሚችሌ የተማረና የነቃ የህብረተሰብ ክፍሌ ብቅ ሉሌ አሌቻሇም።

በእሳቸው መን ተግባራዊ የሆነው የኢኮኖሚ ፖሉሲ ብሄራዊ ስሜት የላሇውና በዱሲፕሉን ሉሰራ የማይችሌ ኃይሌ

እንዱፈጠር ከማዴረጉ በስተቀር ህዜባችንን ሉሰበስብና የፈጠራ ችልታውን ሉያዲብር የቻሇ የህብረተሰብ ኃይሌ ብቅ

ሉሌ አሌቻሇም። ሁኔታዎችና ጥናቶች እንዯሚያረጋግጡት፣ የኢኮኖሚ ፖሉሲው በሳይንስና በቴክኖልጂ ሊይ የተመሰረተ

ብሄራዊ ኢኮኖሚ ሇመፍጠር አሇማስቻለ ብቻ ሳይሆን፣ እዙያው በዙያው የፖሉሲው ክስተት የሆኑ፣ እዙህና እዙያ

ተሰበጣጥረው የሚገኙ ሇብሄራዊ ሀብትና ብሄራዊ ባህሌ መዲበር የማይጠቅሙ የኢኮኖሚ መሰሌ እንቅስቃሴዎች

በመስፋፋት የህዜባችንን አስተሳሰብ ሇማበራረቅ ችሇዋሌ። እነዙህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በኢንፎርማሌ መስክ

የሚገሇጹና እርስበርሳቸው ያሌተያያዘ፣ ከእጅ ወዯ አፍ(Subistence Economy) የሚካሄዴ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች

Page 13: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

13

ናቸው። በእነዙህ መስኮች ውስጥ በቂ ትርፍ ምርት(Surplus prodcut) ማምረት ስሇማይቻሌ በገበያ ሊይ የሚቀርበው

ምርት እያዯገ የመጣውን ህዜብ ቁጥርና ፍሊጎቱን የሚያሟለ አሌነበሩም፤ አይዯለምም።

የተማሪው እንቅስቃሴና የፖሇቲካ ግንዚቤው !

በጊዛው የተነሳው የተማሪው እንቅስቃሴ ከሰማይ ደብ ያሇ ሳይሆን ከህብረተሰብአችን የፈሇቀ ነው። እንዱሁም በኋሊ

የማርክሲዜምን ላኒንዜምን መመሪያ ይው ብቅ ያለት ዴርጅቶች እንዱሁ ከሊይ የተወረወሩ ሳይሆኑ ከፊዩዲለ

ህብረተሰብ ብቅ ያለና መናዊ ከሚባሇው ትምህርት ጋር የተዋወቁ ናቸው። እንዱያው ገርዯፍ ገርዯፍ አዴርጎ

የህብረተሰባችንን አወቃቀር፣ የስነ-ሌቦና ወይም የህሉና ሁኔታ ሇተመሇከተ የአብዚኛው ህዜብ ግኑኝነትና አስተሳሰብ

ፊዩዲሌ በሚባሇው አስተሳሰብ የሚገሇጽና፣ በአጠቃሊይም ሲታይ ህዜባችን ፖሇቲካ የሚባሌ ባህሌ አሌነበረውም።

በአገራችንም የፊዩዲሌ ታሪክ ውስጥ ፊዩዲሊዊ ስርዓቱን የሚቀናቀን አስተሳሰብ ብቅ ያሇው በ20ኛው ክፍሇ-መን

በ60ዎቹ ዓመታት መጀመሪያ ሊይ ነው ማሇት ይቻሊሌ። በአንፃሩ ግን በአውሮፓ ምዴር ውስጥ የፊዩዲለን ስርዓት

መቃወምና ብዜበዚም እንዱቀነስ መጨቅጨቅ የተጀመረው በ15ኛው ክፍሇ-መን ሲሆን፣ በግሪክ ዯግሞ በአምስተኛው

ክፍሇ-መን ከክርስቶስ ሌዯት በፊት ነበር። ይህም ማሇት በአውሮፖ ውስጥ ህዜቡ ሇመብቱ ጥያቄ ሲያቀርብና በጊዛው

የነበረውን ስርዓት ሲጋፈጥ እኛ እስከ 20ኛው ክፍሇ-መን ዴረስ በእንቅሌፍ ሊይ ነበርን ማሇት ነው። ወዯ ህብረተሰብና

ወዯ ቤተሰብም ግንኙነት ስንመጣ የርስ በርሱ ግኑኝነት በፊዩዲለ ባህሌ የሚገሇጽ እንጂ ፖሇቲካን አስመሌክቶ

የመወያየት፣ የመከራከርና ጥያቄ የመጠየቅ ባህሌ አሌነበረም፤ ወይም የተሇመዯ አሌነበረም። እንዯዙሁም በሌጆችና

በወሊጆች መሀከሌ የነበረው ግኑኝነት ሌማዲዊ የነበረና፣ በጊዛው ሰፍኖ የነበረውን ህብረተሰብአዊ ግኑኝነት

የሚያንጸባርቅ ነበር። በባሌና በሚስት መሀከሌ የነበረውን ግኑኝነት ስንመሇከትም፣ በተሇይም የፊዩዲሌ ቤተሰብ ውስጥ

ሚስቶች ባልቻቸውን አንቱ የሚለበት ሁኔታ ነበር። በመሀከሊቸውም ሃሳብ ሇሃሳብ የመሇዋወጥ፣ የመመካከርና

አይሆንም የሚባሌ ነገር አሌነበረም። ባሌ አምሽቶ ሲመጣ የት ዋለ ሳይባሌ ምግብ ቀርቦሇት ተበሌቶ ይተኛሌ። ይህ

ዏይነቱ ሁኔታ ሇብዘዎች አስር ዏመታት በተዯጋጋሚ የተሇመዯና ስር የሰዯዯ በመሆኑ እንዯ ተፈጥሮአዊ የተወሰዯ የአኗኗር

ስሌት ነው። ይህ ማሇት ግን ባሌ የፈሇገውን ያዯርጋሌ ማሇት አሌነበረም። ሇማሇት የምፈሌገው እንዯዙህ የተጋና የሃሳብ

መሇዋወጥ ያሌተሇመዯበትና ጥያቄ ሇማቅረብ የማይችሌ ህብረተሰብ በጊዛ ብዚት ምክንያት የተነሳ የማሰብ ኃይለ

ከመዲበር ይሌቅ እዙያው ባሇበት ይረግጣሌ። የራሱንም ሁኔታ ሇማሻሻሌ ያሇው ኃይሌ በጣም ዜቅ ያሇ ከመሆኑ የተነሳ

በተፈጥሮ ውስጥ በሚከሰቱ አዯጋዎች የመጎዲት ኃይለ ከፍ ያሇ ነው። መንዯሮችና ትናንሽ ከተማዎች በስነ-ስርዓት

ባሇመሰራታቸውና፣ የህዜቡንም የማሰብ ኃይሌ የሚያዲብሩ ባህሊዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በየቦታው ስሊሌነበሩ፣

የነበሩትም የማሰብ ኃይሌን ሇማዲበር የሚጠቅሙ ባሇመሆናቸው ይህ ሁኔታ ያሇውን ፊዩዲሊዊ የርስ በርስ ግኑኝነት የባሰ

አጠነከረው። እንዯዙህ ያሇው የአኗኗር ስሌትና ህሉናዊ አወቃቀር እስከ 1974 ዓ.ም ዴረሰ የቆየና ሇጠቅሊሊው ህዜባችን

የኋሊ-መቅረት ዋናው ምክንያት የሆነ ነው። ተማሪው እንቅስቃሴውን ሲጀምር ይህንን የመሰሇውን ፊዩዲሊዊ የርስ በርስ

ግኑኝነት በህብረተሰቡ የማሰብ ኃይሌ ሊይ ያሇውን አለታዊ ተፅዕኖ በዯንብ ያጥና አያጥና የሚታወቅ ነገር የሇም። ማሇት

የሚቻሇው ግን የተማሪው እንቅስቃሴ የማርክስን የማቴሪያሉስት ቲዎሪ ብቻ በመረዲቱ፣ በጊዛው ሰፍኖ የነበረው

የፊዩዲሌ ስርዓት ከተገረሰሰ የአስተሳሰብ ሇውጥም ሉመጣ ይችሊሌ ብል በመገመቱ የአስተሳሰብና ወይም የህሉና-

አወቃቀርን ጉዲይ በሚመሇከት ጥናት ያዯረገ አይመስሇኝም። ይህ ዏይነቱ አካሄዴ እንዲየነው የራሱን የሆነ አለታዊ ሁኔታ

ሉፈጥር ቻሇ። በቂና የጠሇቀ ምሁራዊ እንቅስቃሴና ምርምር እንዲይካሄዴ አገዯ።

በአንፃሩ የማርክሲዜምን አስተሳሰብ ዕዴገትና የማርክስን የህይወት ታሪክ ሊነበበ ማርክስና አስተሳሰቡ የአውሮፓው

የምሁር እንቅስቃሴና የካፒታሉዜም ዕዴገት ውጤቶች ናቸው ማሇት ይቻሊሌ። ማርክስ በንጹህ መሌክ በሚገሇጽ

በፊዩዲሌ ስርዓት ውስጥ ቢወሇዴ ኖሮ እንዯዙያ ዏይነቱን በተሇይም ዲስ ካፒታሌንና መሰረታዊ ጽሁፎችን(Ground

Work) ሉጽፍ አይችሌም ነበር። ማርክስ በካፒታሉስት ስርዓት ውስጥ ተወሌድ ያዯገ ብቻ ሳይሆን በጥሌቀት ከግሪኩ

ፍሌስፍና ጋር የተዋወቀ ነበር። የድክትሬት ስራውንም የጻፈው የዳሞክሪቲክንና የኢፒኩሪያን ፍሌስፍና በተፈጥሮ ሊይ

ያሊቸውን አመሇካከት(The Difference between the Democritean and Epicurean Philosophy of

Nature) በማነፃፀር ነው። በተጨማሪም የተፈጥሮ ሳይንስን መጽሀፎች ያነበበና የተመራመረ ነበር። የሼክስፒዬርንም

የዴራማ ስራዎች የሚያዯንቅ ነበር። ስሇዙህም ዜም ብለ ዲስ ካፒታሌን የጻፈና የማይሆን ነገር ያስፋፋ ሳይሆን በጊዛው

ከነበረው እያዯገና እየተወሳሰበ፣ ይሁንና ዯግሞ የሰፊውን ህዜብ በተሇይም የወዜአዯሩን ኑሮ ሇማሻሻሌ ያሌቻሇውንና

በከፍተኛ ዯረጃም ይበብዜ የነበረውን ስርዓት ስሇተመሇከተና ቢያንስ ከሰሊሳ ዏመት በሊይ ካጠናና ከተመራመረ በኋሊ

ነው። ፍሪዴሪሽ ኤንግሌስም እንዯዙሁ በጥሌቅ የተመራመረና ራሱ የፋብሪካ ባሇቤት ሌጅ በመሆኑ በጊዛው ካፒታሉዜም

ማሇት ምን ማሇት እንዯሆነ ያውቅ ነበር። ሇማሇት የምፈሌገው፣ ሰውን ሇማሳሳት ወይም በመጥፎ አስተሳሰብ በመገፋት

የጻፉት ሳይሆን በጊዛው የነበረውን ሁኔታ በዯንብ ካጠኑ በኋሊ ነው እንዯዙያ ያሇውን ሀተታ መጻፍ የቻለት። የማርክስ

Page 14: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

14

ዲስ ካፒታሌም እስካሁን ዴረስ ጊዛያዊነቱን ያሊጣና ስሇ ኢኮኖሚክስ ከተጸፉት ስራዎች በሙለ የሊቀና፣ በራሳቸው

በከበርቴው ክሪቲካሌ ኢኮኖሚስቶችና የህብረተሰብ ተመራማሪዎች በእነ ሹምፔተር ሁለ የተረጋገጠና ተቀባይነትን ያገኘ

ስራ ነው። ስሇዙህም በአብዮቱ ወቅት በአገራችን ምዴር ስሇተከሰተው የማያስፈሌግ መጋጨትና ርስ በርስ መገዲዯሌ

ማርክስና ስራዎቹን ተጠያቂ ሌናዯርጋቸው በፍጹም አንችሌም። ከሊይ በሰፊው ሇመግሇጽ እንዯሞከርኩት ሰፋ ያሇ

በሁለም መሌክ ሉገሇጽ የሚችሌ ምሁራዊ እንቅስቃሴና የፖሇቲካ ክርክርና ውይይት ባሇመኖሩ የተወሰነው የተማሪው

እንቅስቃሴ ኃሊፊነት በጎዯሇው መንገዴ በጊዛው የተነሳውን ትክክሇኛ ጥያቄ ወዯማይሆን አቅጣጫ እንዱሄዴ በማዴረግ

ራሱ በበኩለ ረጋ ያሇ ጥናትና ምርምር እንዲይኖር አገዯ። በጊዛውና በኋሊም ሇተፈጠሩት ምስቅሌቅሌ ሁኔታዎች

መፍትሄ ሇማፍሇቅ አሌተቻሇም። ሁለም ዯሙ የፈሊና ሌቡ ያበጠ በመሆኑ በጊዛው የተነሳውን እንቅስቃሴና በምዴር

ሊይ ይታይ የነበረውን ችግር በጉሌበት የሚፈታ ነበር የመሰሇው። እስካሁንም ዴረስ ያሇው ችግር ይህ ነው። ስሇሆነም

በአብዮቱ ወቅት በተፈጠረው ውዜግብና የፖሇቲካ ውዥንብር የተነሳ አያላ አለታዊ ኃይልች(Negative Forces)

በመፈጠር እስከዚሬም ዴረስ የፖሇቲካውን መዴረክ ያዋክቡታሌ። ሁሊችንም ፖሇቲካ የሚሇውን ትሌቅና ሳይንሳዊ ጽንሰ-

ሃሳብ ሇመረዲት ስሊሌቻሌን ግራ ተጋብተን እንገኛሇን። የሚያስተምረንም ባሇመኖሩ ሁለም በየፊናው ፖሇቲከኛ ነኝ እያሇ

መቀመጫና መቆሚያ አሳጥቶናሌ።

ላሊው የኛ አገር ችግር በተሇይም ከ1950ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በአገራችን ምዴር የተስፋፋው ትምህርት በአስተሳሰብ

አሊበሇጸገንም። በረቀቀ መሌክና አርቀን እንዴናስብም አሊዯረገንም። ሇምሳላ ግየት ባሇው የማዕከሇኛው ክፍሇ-

መን(Late Middle Ages)በአውሮፓ ምዴር ውስጥ የሚሰጠውን ትምህርት አሇፍ አሇፍ ብሇን ስንመሇከት

ካሇምክንያት አይዯሇም በአንዴና በሁሇት ትውሌዴ በማይሞሊ ጊዛ ውስጥ ያህንን ያህሌ ሳይንቲስቶች፣ ፈሊስፋዎች፣

የማቲማቲክስ ተመራማሪዎች፣ የዴራማና የስነ-ጽሁፍ ሰዎች፣ ከዙያም በሊይ የአርክቴከቸር ምሁሮችና ሰዓሉዎች እንዯ

አሸን ሉፈሌቁ የቻለት። ሇምሳላ የጆን ስትዋርት ሚሌን የህይወት ታሪክ ስንመሇከት አስገራሚ ነገር እንማራሇን። አባቱ

ጄምስ ሚሌ የእነ ጆን ልክንና የጄሬ ቤንትሃምን የፍሌስፍና አመሇካከት የሚከተሌ ነበር። በሁሇቱ ፈሊስፋዎች ዕምነት

የአንዴ ሌጅ አዕምሮ በህፃንነቱ ምንም እንዲሌተጸፋበት ነጭ ወረቀት ዓይነት ነው። ስሇሆነም የስትዋርት አባት ይህንን

አመሇካከት መሰረት በማዴረግ ራሱ ቤት ውስጥ ያስተምረዋሌ። የሚሆን የማይሆን ነገር እንዲይማር ከላልች ሌጆች ጋር

እንዲይገናኝ ያዯርገዋሌ። በመሆኑም ጄምስ ሚሌ ሌጁን ስትዋርት ሚሌን ሶክራቲያዊ በሆነ መንገዴ ያስተምረዋሌ። ይህም

ማሇት ዜም ብል ሽምዯዲ ሳይሆን በመጠየቅና፣ ካሌገባው ዯግሞ መሊሌሶ በመሰቀሌኛ መንገዴ በመጠየቅ ሌጁ የዓሇምን

ሁኔታ እንዱረዲ ያዯርገዋሌ። በዙህ መሌክ ትምህርት የቀሰመው ስትዋርት ሚሌ በተወሇዯ በሶስት ዓመቱ ከግሪኩ

ፍሌስፍና ጋር በዯንብ ይተዋወቃሌ። ስዴስት ዏመት ሲሞሊው የሮማውያንን ታሪክ ይጽፋሌ። በሰባት ዏመቱ የፕሊቶንን

ውይይት እንዲሇ በኦሪጂናሌ መሌኩ ይረዲሌ። በስምንት ዏመቱ የሊቲን ቋንቋን ይማራሌ። በ12 ዏመቱ ከኢኮኖሚክስ፣

ከታሪክና ከፖሇቲካ ዕውቀት ጋር ይተዋወቃሌ። በዙህ ዕዴሜው የተወሳሰቡ የሂሳብ ጥያቄዎችን መፍታት መቻለ ብቻ

ሳይሆን በሳይንስ ሊይ የጠሇቀ ምርምር ያዯርጋሌ። በ20 ዏመቱ እንግሉዜ አገር አለ ከሚባለት ታዋቂ ምሁራንና

ተመራማሪዎች ውስጥ አንደ ነበር። ይሁንናም ከጄሪ ቤንትሃም ፍሌስፍና ጋር ቢተዋወቅምና አባቱም የቤንትሃም ጓዯኛ

ቢሆንም፣ ስትዋርት ሚሌ ግን ሙለ በሙለ በቤንትሃም የዩሉታሪያን አስተሳሰብ የሚስማማ አሌነበረም። ሚሌ ወዯ

አንዴ የሚያስዯስት ነገር ወይም ርካታ የሚሰጥ ዓሊማ ሇመዴረስ ትክክሇኛ አካሄዴን መከተሌ ያስፈሌጋሌ በሚሇው

በቤንትሃም አባባሌ ቢስማማም፣ በላሊ ወገን ግን በአጠቃሊይ አነጋገር ቤንትሃም ከፍተኛ ዯስታ በሚሇው አስተሳሰቡ ሊይ

የሚስማማ አሌነበረም። ስሇሆነም ስትዋርት ሚሌ የራሱን የዯስተኝነት ቲዎሪ አዲበረ። በዙህም መሰረት ከፍ ያሇና ዜቅ

ያሇ ዯስተኝነት እንዲሇ አመነ። ይህም ማሇት አንዴ ሰው ሇመዯሰት ሙለ በሙለ ከፍተኛውን ዯስታ ወይም በከፍተኛ

ቁጥር የሚሇካን ነገር ማግኘት የሇበትም በማሇት ተከራከረው። በስቴዋርትም ዕምነት በቀሊለ ከሚረካ ሞኝ ሰው ይሌቅ

በማይዯሰተው ሶክራተስ መስማማቱ የተሻሇ ዯስተኝነትን ማግኘት እንዯሚቻሌ አረጋገጠ። በዙህ መሌክ የሰሇጠነውና

ጭንቅሊቱ የተቀረጸ የወጣሇት ሉበራሌና አጥብቆ አምባገነን ወይም ዱስፖቲያዊ አገዚዜን የሚቃወም ነበር። እሱ ብቻ

ሳይሆን ቀዯም ብሇውም ሆነ በሱ ጊዛ፣ በኋሊም የተወሇደት የአውሮፓ ታሊሊቅ ፈሊስፋዎችና ሳይንቲስቶች፣ እንዱሁም

የሰብአዊነት ተሟጋቾችና የዕዴገት ፈሇግ ቀያሶች በዙህ ዏይነት የዕውቀት አካሄዴ የሰሇጠኑ ነበሩ። በአባቶቻቸው የተማሩ፣

ወይም አስተማሪዎች ተቀጥሮሊቸው እንዱማሩ የተዯረጉ ነበሩ። ቤተሰቦቻቸውም ሀብታም ነበሩ። ከሀብታም ቤተሰብ

በመወሇዲቸው ግን አስተሳሰባቸው አሌቀጨጨም። ሇሰብአዊነት የቆሙና ዱስፖቲያዊ አገዚዜን የሚቃወሙና የሚታገለ

ነበሩ። አካሄዲቸው ግን ፍሌስፍናዊና ሳይንሳዊ ነበር። በእነሱ ዕምነትም ትክክሇኛና ሁሇገብ ሇውጥ ሉመጣ የሚችሇው

በአመጽ ሳይሆን ሰፋና ጠሇቅ ባሇ ምርምርና ዕውቀት ብቻ ነው። በዙህም ምክንያት ነው አገዚዝችና ፊዩዲሊዊ አስተሳስብ

የነበራቸውንና የሰውን ሌጅ ኑሮ መሻሻሌ የማይፈሌጉትን እንዯ ካቶሉክ ሃይማኖት መሪዎችና ዕምነታቸውን መዋጋት

የቻለትና ህዜቦቻቸውም ከሌማዲዊ የአኗኗር ሁኔታ እንዱሊቀቁ መንገደን ያመቻቹት። ወዯኛ አገር ስንመጣ ግን ይህንን

ዏይነቱን የዕውቀት ፍሇግ ባሇመከተሊችንና፣ ሁኔታውም የሚያመችና የሚታወቅም ስሊሌነበር እስክንጎሇምስ ዴረስ

ከሚሆነው ከማይሆነው ነገር ጋር በመተዋወቅ ሳናውቀው ጭንቅሊታችን ውስጥ ብዘ ነገሮች ተሰግስገው በመግባት

Page 15: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

15

ራሳችንን ተገንብ የህብረተሰብአችንን የማቴሪያሌና የስነ-ሌቦና ሁኔታ በዯንብ ሌንረዲ አሌቻሌንም። ሇመሇወጥም

የሚያስችሌ ፍቱን መሳሪያ ማዲበር አሌተቻሇም። ስሇሆነም አብዮት ሲፈነዲ የኋሊ ኋሊ አሇመዯማመጥና እንዯዙያ ዏይነት

አሰቃቂ ሁኔታ መፈጠሩ የሚያስገርም ጉዲይ አይዯሇም።

ስሇሆነም በአገራችን ምዴር በአብዮቱ መን የነበረው የፖሇቲካ ግንዚቤ ሇህብረተሰብአዊ ሇውጥ የሚዯረገው ትግሌ ሰፋና

ጠሇቅ ያሇ ውይይት(Political Discource) የሚያስፈሌገውና ዱሞክራሲያዊ ግንዚቤን የሚጠይቅ መሆኑን ሇተማሪው

እንቅስቃሴ መሪዎች ግሌጽ ይሁን አይሁን የሚታወቅ ጉዲይ የሇም። ማሇት የሚቻሇውና ሁኔታውም እንዯሚያረጋግጠው

በጊዛው የነበሩ የፖሇቲካ ተዋናዮች ከግሌጽ ውይይትና ጤናማ መተቻቸት ይሌቅ አመጻዊ ትግሌን የመረጡ ይመስለ

ነበሩ። አስተሳሰባቸውና ዴርጊታቸው በሙለ ቀስና ሰፋ ያሇ በሳይንስና በቴክኖልጂ ሊይ የተመሰረተ ሁሇ-ገብ ሇውጥ

ሇማምጣት የሚታገለ የሚያስመስሊቸው ሳይሆን ስሌጣን ሇመያዜ ነበር። የአንዴ ዴርጅትም ሆነ ግሇሰብ ማንነት

የሚታወቀው በሚጽፈውና በዴርጊቱ ስሇሆነ የተማሪው እንቅስቃሴ መሪዎችም ሉሇኩ የሚችለት በጊዛው በነበራቸው

ሚና ብቻ ነው።

ከዙህ ስንነሳ የምንገነበው፣ ከፕሊቶ ጀምሮ እስከካንትና እስከ ሄገሌ ያለትን የፍሌስፍና ምርምሮች አሇፍ አሇፍ ብሇን

ስናነብ አንዴ ሰው ወይም የፖሇቲካ እንቅስቃሴ ጭንቅሊትን ሇማዲበርና አንዴን ነገር ሁሇንታዊ በሆነ መሌክ ሇመገንብ

የግዳታ ብዘ የዕዴገትንና የግንዚቤ ዯረጃዎችን ማሇፍ እንዲሇበት ነው። ሄገሌ ክስተታዊ የመንፈስ

ሁኔታ(Phenomenology of the Spirit) በሚሇው ስራው ውስጥ ይህንን የማሰብ ወይንም የጭንቅሊትን ዕዴገት

ሁኔታ ጉዲይና ፖሇቲካዊ አስተሳሰብና በተግባር የሚመነሩ ዴርጊቶች ከዙህ አንፃር መታየት እንዲሇባቸው ነው

የሚያሳስበው። በአገራችን ምዴር ይህንን የመሰሇው በፍሌስፍና ሊይ የተመሰረተ ምህራዊ እንቅስቃሴና የጭንቅሊት

መዲበር ሉታይ ባሇመቻለ የግዳታ እንዯዙያ ያሇ በቀሊለ ከታሪክ ሉፋቅ የማይችሌ ወንጀሌ ተሰራ። ያም ተባሇ ይህ

ያሇፈው አሌፏሌ፤ ባሇፈው ሊይ ብንመሊሇስበት በሃን ከመሰቃየት በስተቀር ላሊ የምናተርፈው ነገር የሇም። ማንኛውም

አዱስ ትውሌዴ የትሊንቱ ሁኔታ በአስተሳሰቡ ሊይ የተወሰነ ተጽዕኖ ቢያሳዴርበትም መነሳት ያሇበት ከዚሬው ሁኔታና

ሇመጭው ትውሌዴ ምን ዏይነት ታሪካዊ ስራዎች ሌሰራ እችሊሇሁ? በማሇት ነው። በተሇይም ሊይብኒዜ የሚባሇው ታሊቅ

ሳይንቲስትና ሁሇ-ገብ ምሁር ይህንን ነው የሚያሳስበን። የዚሬውንና የወዯፊቱን ሁኔታ በመመሌከት አፍጠው አግጠው

በሚታዩ ችግሮች ሊይ በመረባረብ የተረጋጋና የአማረ ህብረተሰብ ሇመገንባት መጣር ነው ዋናው መመሪያ መሆን

የአሇበት።

ምን መዯረግ አሇበት !!

ከሃያ ስዴስት ዓመት ጀምሮ በአገራችን ምዴር ውስጥ አዱስ የፖሇቲካ ክስተት ተፈጥሯሌ። ወያኔ በመባሌ የሚታወቀው

አገዚዜ ሌክ ቀዯም ብሇው እንዯተፈጠሩት ብሄራዊ አጀንዲ አሇን እንዯሚለት ዴርጅቶች ሁለ ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ

የፈሇቀ ነው። ከላልች ዴርጅቶች የሚሇየው የዴርጅቱ አባልች ኢትዮጵያውያንም ቢሆኑ ከተጋ ማህብረሰብ(Closed

Society) የተፈጠሩና ጭንቅሊትን በሚያዴስ የመንፈስ ተሃዴሶ ክንዋኔ ውስጥ ያሇፉና የታነጹ ባሇመሆናቸው

በአስተሳሰባቸው የጠበቡና የራሳቸውንም ሁኔታ ከጠቅሊሊው የአገራችን ሁኔታ ጋር ማገናብ ያሌቻለና የማይችለ

ናቸው። በተጨማሪም ከላሊው የህብረተሰብ ክፍሌ ጋር በጋብቻ ያሌተቀሊቀለ በመሆናቸው ሁለንም የሚጠረጥሩና

የሚጠለም(ጠበቅ ብል ይነበብ) ነው የሚመስሊቸው። ስሇዙህም ፖሇቲካ የሚባሇውን ግዘፍ ነገር ከዙህ ዏይነቱ

ሁኔታዎች በመተርጎምና የራሳቸው የግሌ ሀብት አዴርገው በመቁጠር ነው የህዜባችንን የመኖርና ያሇመኖር ሁኔታ

የሚዯነግጉት። ሇመኖርና ስሌጣናቸውን ሇማጠናከር ሲለ በቀሊለ ሉገነቡ የማይችለትን፣ ሇጊዛውም ቢሆን ሀብት

ሇማካበት የጠቀማቸውን የኒዎ-ሉበራሌ ወይም የተቅዋም ማስተካከያ የኢኮኖሚ ዕቅዴ ፖሉሲ(Structural

Adjustment Program) ተግባራዊ በማዴረግ የህብረተሰብአችንን አወቃቀርና የህሉና ሁኔታ ሇማበራረቅ ችሇዋሌ።

ይህ ዏይነቱ ከሳይንስ ጋር ምንም ግኑኝነት የላሇውና ሇጠቅሊሊው ህዜብ ሀብት ሉፈጥር የማይችሌ የኢኮኖሚ ፖሉሲ

ከላሊው ኢ-ሳይንሳዊ ፖሇቲካቸው ጋር ተዯምሮ በአሇፈው ወር እንዲየነውና ከመቶ ሰዎች በሊይ የሰው ህይወት መጥፋት

ምክንያት የሆነው ቆሻሻ አምራች በመሆን ጠቅሊሊው ፖሇቲካቸው ኢ-ሳይንሳዊና ፍሌስፍና-አሌባ መሆኑን አረጋግጧሌ።

ይህ ዏይነቱ ፖሇቲካዊ አመሇካከትና ተግባራዊ የሆነውና የሚሆነው ፖሉሲ የተከታታይነትን መሰረተ-ሃሳብ የሚጥስ

በመሆኑ ህዜባችን ሇዓሇሙን እየተተራመሰ እንዱኖር የሚያዯርግና፣ በህብረተሰቡ ውስጥም በተሇያየ መሌክ የሚገሇጹ

ውዜግቦችና ብሌግና ፈጣሪዎች እንዱፈጠሩ በማዴረግ ህዜቡ በፍርሃት እንዱኖር ተገዶሌ። አንደ ላሊውን እንዲያምንና

ትንሽ ጎሌመስ ያሇው ዯካማውን ሉረዲ የማይፈሌግበትና፣ በተሇይም የወጣት ሴቶች መብት በከፍተኛ ዯረጃ የሚጣስበት

አገርና ማህበረሰብ ናት የዚሬይቱ ኢትዮጵያችን። በተጨማሪም በመንግስት የሚዯገፉ ወይም መንግስት በስተጀርባቸው

ያለ የተዯራጁ ቡዴኖች ዯካማውን እያስፈራሩ፣ ቤቱን እያፈራረሱበትና መሬቱን እየቀሙት ሜዲ ሊይ እንዯሚወረውሩት

Page 16: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

16

የሚሰሙትና የሚወጡት ዛናዎች ያረጋግጣለ። ከዙህ ስንነሳ ዚሬ በአገራችን ምዴር የሰፈነው አገዚዜ ራፊና አሸባሪ

እንዱሁም ፋሺሽታዊ ነው ማሇት ይቻሊሌ።

ዯጋግሜ ሇማሳየት እንዯሞከርኩት የዚሬው አገዚዜ ስሌጣንን ሇመጨበጥና ህዜባችንን ፍዲ ሇማሳየት የቻሇው ቀዯም

ብሇው በነበሩ አገዚዝች በተሰራ ከሳይንስ ጋር በማይያያዜ ፓሇቲካዊ ስህተት ነው። በተሇይም ዯግሞ በአብዮቱ ወቅት

የተፈጠረው ትርምስና አያላ አለታዊ ኃይልች በመወሇዲቸው ሇእንዯዙህ ዏይነቱ አገርን የሚያተራምስ ኃይሌ የፖሇቲካ

ክፍተት ሉፈጥሩ ችሇዋሌ። ከዙህም በሊይ ወያኔ የሚባሇው ፍጡር ስሌጣን ከጨበጠ በኋሊ የአገራችንን ሁኔታ

ፍሌስፍናዊና ሳይንሳዊ በሆነ መሌክ ከመመርመርና ምሁራዊ የመታገያ መሳሪያ ከማዲበር ይሌቅ ተቃዋሚ ነኝ የሚሇው

ኃይሌ የራሱን ጨዋታ ነው መጫወት የጀመረው። ወዯ ውስጥ ረጋ ባሇና በሰፊ የምሁር መሰረት ሊይ ተመርኩዝ አገዚዘን

በሳይንስ ከመፈተንና ከመታገሌ ይሌቅ እንዳት አዴርጌ በአቋራጭ ስሌጣን እይዚሇሁ ወይንም እጋራሇሁ በሚሇው ሊይ

ነበር ሁለም ተቃዋሚ ነኝ የሚሇው ኃይሌ ያተኮረው። ስሇሆነም አገዚዘ ከውጭ ኃይልች ጋር ሆኖ በተሇይም የእነሱን

ኢ-ሳይንሳዊ የኢኮኖሚ ፖሉሲ ተግባራዊ ሲያዯርግ አንዴም ተቃዋሚ ኃይሌ የፖሉሲውን ምንነት በመረዲትና ትንተና

በመስጠት ህዜባችንን ማስተማርና ማስረዲት አሌቻሇም። በዙህ መሌክና ከመርጫ 1997 ዓ.ም ጀምሮ ያሇውን ሁኔታ

ስንመሇከት ተቃዋሚ ነኝ የሚሇው ኃይሌ የሚያዯርገው እንቅስቃሴ በሙለ ከሳይንስና ከፍሌስፍና ውጭ የሆነ ፖሇቲካ

ነው ማሇት ይቻሊሌ። በመሆኑም በአሇፉት 26 ዓመታት በፍሌስፍና፣ በሳይንስ፣ በቴክኖልጂ፣ በሶስይልጂ፣ በህብረተሰብ

ግንባታ፣ በከተማዎች ግንባታ፣ በአርክቴክቸርና በላልች ሇህብረተሰብ ግንባታ በሚጠቅሙ መሰረታዊና አስፈሊጊ ነገሮች

ሊይ ዲብሮ ሉወጣ የቻሇ ፖሇቲካዊ ኃይሌ የሇም። ክርክርም ሲዯረግ አይታይም። እንዯቀዯሙትና የዚሬው አገዚዜ፣

ተቃዋሚ ነኝ የሚሇውም ኃይሌ ፖሇቲካ የሚባሇውን መሰረታዊ ሃሳብ ሊይ ከረርኳቸው ነገሮች ነጥል ነው የሚያየው።

በዙህ መሌክ የሚዯረግ የፖሇቲካ እንቅስቃሴ እንዳት አዴርጎ የህብረተሰብአችንን ችግር ሉፈታ ይችሊሌ? እንዳትስ

አዴርጎ አገራችንን የሳይንስና የቴክኖልጂ ባሇቤት ሉያዯርጋት ይችሊሌ? እንዳትስ የተከበረችና የጠነከረች ኢትዮጵያን

ሉያስገነባ ይችሊሌ ?

ይህ ዏይነቱ ፍሌፍናና ሳይንሰ-አሌባ ፖሇቲካ እንዯምናየው ብዘ የአፍሪካ አገሮችን እያተራመሰ ነው። አብዚኛዎቹ የአፍሪካ

ህዜቦች የሀብታቸው ባሇቤት መሆን ያሌቻለበትን ሁኔታ እንመሇከታሇን። በመዋዕሇ-ነዋይ(Direct Foreign

Investment) ስም የውጭ ኩባንያዎች እየመጡና ከመንግስታቱ ጋር እየተመሰጣጠሩ የየአገሩ ህዜቦች መሬታቸውን

እየተነጠቁና እንዱሰዯደ ሲገዯደ፣ በዙያውም መጠንም ከፍተኛ የሆነ የአካባቢ ውዴመት እየዯረሰና ማህበራዊ ቀውስም

እየተፈጠረ ነው። አንዲንዴ አገሮችና አካባቢዎች ዯግሞ ወዯ ጦር አውዴማነት በመቀየር አንዲንዴ መንግስታት

የህዜቦቻቸውን ችግር ከመፍታትና አገራቸውን ከመገንባት ይሌቅ ሽብርተኞችን መዋጋት አሇባችሁ በሚሌ የየአገሮች

የሰውና የተፈጥሮ-ሀብት እየባከነ ነው። ይህ ዏይነቱ አካሄዴ በሚቀጥሇው ሁሇትና ሶስት ትውሌዴ ሊይ የራሱን ጥቁር

ነጥብ ጥል ያሌፋሌ።

ከዙህ ስንነሳ የአገራችንም የፖሇቲካ ትርምስ ይህንን የሚመስሌ ነው። ይሁንና ግን አብዚኛው ወይም ዯግሞ ሁለም

የፖሇቲካ ተቃዋሚ ነኝ የሚሇው ኃይሌ በሙለ ፖሇቲካ ካሌነው የዓሇም ፖሇቲካ አካሄዴ ያሌገባው ብቻ ሳይሆን የቱን

ያህሌ ይህች ዓሇም የሰይጣንነት ባህርይ በተናወጣቸው ጥቂትና ጊዛው በመጣሊቸው ኃይልች እንዯምትሽከረከር ነው

ሉረዲ የማይፈሌገው። ይህንን እስካሌተገነብንና ጠቅሊሊውን የኢትዮጵያ ፖሇቲካ በአዱስ ፍሌስፍናዊ አስተሳሰብ ሊይ

መስርተን እስካሊዋቀርነው ዴረስ ህዜባችን የሚመኘውን ሰሊምና ብሌጽግና ሌናመጣሇትና የተከበረች ኢትዮጵያን

መገንባት በፍጹም አንችሌም።

ስሇሆነም የወዯፊቱ የፖሇቲካ ሂዯት በአዱስ ፍሌስፍናና ሳይንስ ሊይ መመስረቱ ብቻ ሳይሆን አዲዱስ ወጣት ኃይልች ብቅ

በማሇት የፖሇቲካ መዴረኩን ከጎታች ኃይልች መንጠቅ አሇባቸው። በፖሇቲካ እንቅስቃሴና በአገር ግንባታ ታሪክ ውስጥ

ማንኛውም አገር ሉያዴግና ውስጣዊ ጥንካሬ ሉያገኝ የሚችሇው የአንዴ አገር ምሁር በራሱ ኃይሌና ዕውቀት

ሲተማመንና በአንዲች ዏይነት ፍሌስፍና ሲመራና ሲዯራጅ ብቻ ነው። ሇዙህ መሰረቱ ዯግሞ የመንፈስ ተሃዴሶና የባህሌ

ሇውጥ ያስፈሌጋሌ። አብዚኛውን ዕውቀት የሚባለ ነገሮች ሌንፈጥራቸው የምንችሊቸው አይዯለም። ተጋጅተው ያለ

ናቸው። ችግራችን ግን አብዚኛዎቻችን ምንጮችንና የአጠቃቀም ዳዎችን የምናውቅና እንዱገባንም የምንፈሌግ

አይዯሇንም። አብዚኛዎቻችን በተወሰነ „የአስተሳሰብ ክሌሌ“(School of Thought) የሰሇጠን ስሇሆን ከዙህ በፍጹም

ሇመሊቀቅ አንፈሌግም። ይህንን እንዯ ዕምነት ወይም እንዯ ርዕዮተ-ዓሇም የሙጥኝ ብሇን በመያዜ ራሳቸን ተሰቃይተን

ህዜባችንን እናሰቃያሇን። በመሰረቱ ነገሩ ቀሊሌ ነው። ጥይቄዎችን መጠየቅ ነው። ሇምን አውስትሪያ፣ ስዊርሊንዴ፣

ስዊዴን፣ ጀርመን፣ ወይም ላልች አዯጉ የሚባለና የምንኖርባቸው አገሮች እዙህ ዯረጃ ሊይ ሲዯርሱ እኛንስ ምን ተሳነን ?

ስህተቱስ ከምን ሊይ ነው? ብል መጠየቅ ብቻ ነው። እንዯዙህ ዏይነቱን ጥያቄ የምናቀርበው ዋናው ህሌማችንና አሊማችን

ከታወቁ ብቻ ነው። የሇም ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ህዜብ የሚያስፈሌጋቸው የዴሮው ዏይነት አገዚዜ ነው፤ ስሇዙህም

Page 17: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

17

በውጭ ኃይልች እየታሸን መኖር ነው የምንፈሌገው የምንሌ ከሆነ ብዘም የሚያከራክረን ነገር የሇም። በላሊ ወገን ግን

ወዯ ኋሊ ተመሌሰን የዴሮውን ስርዓት ነው መመስረት የምንፈሌገው ብንሌ የሚቻሌ አይዯሇም። የኛ ችግር ወዯ ኋሊ

ሇመመሇስ የማንችሇውን ያህሌ ወዯፊት እንዳት እንዯምንሄዴና አዱስ ውስጠ-ኃይለ ከፍ ያሇ በሳይንስና በቴክኖልጂ ሊይ

የተመሰረተ ህብረተሰብ መመስረት ያሇመቻለ ሊይ ነው። በዙህ መሌክ ግራ በመጋባታችን የተነሳ ያሇን አማራጭ ሁለም

በየፊናው ተዯራጀሁ እያሇና የብሄረሰብ ፈሉጥ የሚባሇውን ነገር እያራገበ በሚሉዮን የሚቆጠርን ህዜብ ግራ እያጋባ

ነው።

ከዙህ አስቸጋሪ ሁኔታ ሇመውጣት የፖሇቲካ ዴርጅቶችና የአክቲቪስቶች ቁጥር መቀነስ አሇበት። በሁሇተኛ ዯረጃ

ሇፖሇቲካ ነፃነት የሚታገሌ ግሇሰብም ሆነ ዴርጅት የተወሰኑ ቅዴመ-ሁኔታዎችን ማሟሊት አሇበት። በሶስተኛ ዯረጃ፣

የግዳታ የፓራዲይም ሇውጥ ማዴረግ ያስፈሌጋሌ። በአራተኛ ዯረጃ፣ ሇስሌጣን የሚዯረገውን እሽቅዴምዴሞሽ መተውና

ሁለም በተማረው ትምህርት ዘሪያ ሰፊ ምርምር በማዴረግ ጥናታዊና ወዯ ተግባር ሉመነሩ የሚችለ ጽሁፎችን

ማውጣት መቻሌ አሇበት። ሇምሳላ ባዮልጂ፣ ፊዙክስ፣ ኬሚስትሪና ወይንም ኢንጂነሪንግ የተማረ ሰው የተማረውን

ትምህርት እርግፍ አዴርጎ ባሊዯገበትና ባሌሰሇጠነበት ሙያ ውስጥ በመግባት ሇምንዴን ነው ፖሇቲከኛ ነኝ እያሇ ሰውን

ግራ የሚያጋባው? አንዴ ሰው በፊሌደ ቢመራመርና ሇህብረተሰብአችን የሚጠቅሙ ነገሮችን ቢያበረክት ይህ በራሱ

በተዋዋሪ ከፍተኛ የፖሇቲካ አስተዋፅዖ ነው። ሇምሳላ በባዮልጂ ወይም በፊዙክስ የሰሇጠኑ ምሁራን ብዘ ነገሮችን

መስራት ይችሊለ። ባዮልጂስቱ እንዯሰሇጠነበት የሙያ ርፍ፣ ሇምሳላ በፕሊንት ሳይንስ የሰሇጠነ ኢትዮጵያን እንዯገና

ወዯገነትነት ሉሇውጣት ይችሊሌ። ወዯ በረሃማነት የተሇወጡ አካባቢዎችን ሉያሇማቸው ይችሊሌ። የጥንትና የወዯሙ

ዚፎችን እየፈሊሇገ እንዯገና ሉያረባቸውና ሇብዘ አካባቢዎች አዱስ ህይወት ሉፈጥር ይችሊሌ። እንዯዙሁም በፊዙክስ ሙያ

የሰሇጠነ ምሁር አዲዱስ መሳሪያዎችን ሉፈጥር ይችሊሌ። እንዯሚታወቀው ዚሬ የምንጠቅምባቸው ቴክኖልጂዎች በሙለ

የፊዙክስ ምርምር ውጤቶች ናቸው። አንዴ አገርም ዕውነተኛ ህብረተሰብአዊ ሀብት ሌታፈራና ተከታታይነት ያሇው

ቴክኖልጂ ሌታዲብር የምትችሇው በፊዙክስ አማካይነት ብቻ ነው። ከፊዙክስ ውጭ ኢኮኖሚያዊ ዕዴገት ሉኖር በፍጹም

አይችሌም። ቴክኖልጂ፣ እንዱሁም ኃይሌና ፋይን ሜካኒክስ የሚባለ ነገሮች በሙለ የኢኮኖሚ ዕዴገት መሰረቶች

ሲሆኑ፣ መሰረታችውም ፊዙክስ ነው። ስሇሆነም በፊዙክስ ሊይ ርብርቦሽ ካሌተዯረገ ወዯፊት መራመዴ አንችሌም። ዚሬ

በአገራችን ምዴር የሚታየው መዜረክረክነትና ቆሻሻዎችን በየቦታው መጣሌ፣ ውሃን ከመሬት አውጥቶ በየቤቱ ማዲረስ

አሇመቻሌ፣ ፍሳሽን በስነ-ስርዓት እንዱጸዲና እንዯገና ሇመታጠቢያና ሇምግብ መቀቀያ ሇማዴረግ ያሇመቻሌ፣ ይህ ሁለ

የሚያረጋግጠው የቱን ያህሌ ሳይንስ፣ በተሇይም ፊዙክስ በአገራችን ምዴር ያሌተስፋፋ መሆኑን ነው። ከዙህ ስንነሳ

ሁለም በሰሇጠነበት ሙያ አስተዋጽዖ ሇማዴረግ ቢጥር ፖሇቲካ ሊይ ከተቀመጡ ሰዎች የተሻሇ ህዜባዊ ተቀባይነት

ይኖረዋሌ፤ በታሪክም ሲታወስ ይኖራሌ።

በአንዯኛና በሁሇት ዯረጃ የጠቀስኳቸውን መሰረተ-ሃሳቦች መቋጠሪያ ሇማሲያዜ፣ በፖሇቲካ ስም እዙህና እዙያ

እንቀሳቀሳሇን የሚለ ዴርጅቶች እንዯ ዕውነቱ ከሆነ በዯንብ የተዋቀሩና በስራ-ክፍፍሌ ተዯራጅተው የሚንቀሳቀሱ

አይዯለም። አብዚኛዎቹ ዴርጅቶች ነን ባዮች መሪዎቻቸው ከሰሊሳና ከአርባ ዓመታት በሊይ በመሪነት የተቀመጡባቸው

ሲሆኑ አዱስ አስተሳሰብ ሲያፈሌቁ አይታዩም። አብዚኛዎቹ ዴርጅቶች ወይም ፓርቲዎች ወዯ ግሌሀብትነት የተሇወጡና

በውስጣቸውም ዱሞክራሲያዊ የሃሳብ መንሸራሸር የሚታይባቸው አይዯለም። ከበተቻ ያለ አባልች ዯግሞ መሪዎቻችን

ናቸው የሚሎቸውን ስህተት ቢሰሩ እንኳ የሚጋፈጧቸውና የራሳቸውን አስተሳሰብ ሇማስፋፋትና አማራጭ ሉሰጡ

የሚችለ አይዯለም። በተጨማሪም አንዴም የፖሇቲካ ዴርጅት የጥናት መጽሄትም ሆነ ጋዛጣ አያወጣም። አንዴ ፓርቲ

የፖሇቲካ ፓርቲ ነኝ የሚያሰኘው ርዕዩን የሚያስፋፋበት በየወሩ የሚታተም ጋዛጣና፣ በየሶስት ወሩ የሚወጣ መጽሄት

ሲኖረው ብቻ ነው። ፕሮፌሰር ዯጀኔ በቃሇ-ምሌሌሳቸው በሚገባ እንዲብራሩት ፓርቲዎች ሃሳብ የሚንሸራሸርባቸውና

አማራጭ ሃሳብም ሇውዴዴር የሚቅርቡባቸው መዴረኮች መሆን አሇባቸው። ይህ በላሇበት ቦታ አንዴ ዴርጅት ፓርቲ

ነኝ ብል ራሱን መጥራት አይችሌም። ስሇሆነም ከዙህ ዏይነቱ ፊዩዲሊዊ አሰራር መሊቀቅና፣ መናዊና የተሻሇ አሰራር ጋር

መሇማመዴና መማር ያስፈሌጋሌ። በተሇይም መሪዎች አመራርን ሇመስጠትና ሃሳብን ሇማፍሇቅ የሚችለ እንጂ እንዯጌታ

መታየት የሚፈሌጉ መሆን የሇባቸውም። በአብዚኛዎቹ ፓርቲ ነን በሚለ ዴርጅቶች ውስጥ ያሇው ያሰራር ሁኔታ ከሊይ

ሇማሳየት እንዯሞከርኩት በፊዩዲሎ ኢትዮጵያ መን በአባቶቻችንና በእናቶቻችን፣ በባሌና በሚስት መሀከሌ የነበረውን

ዏይነት ግኑኝነት ነው የሚመስሇው። መሪ ነኝ የሚሌ ሌዩ መስተናግድ የሚፈሌግና ማንም አፉን አውጥቶ ሉጠይቀው

አይችሌም። ሲመጣ የፈሇገውን ተናግሮና ተጨብጭቦሇት ማንም ሳይጠይቀውና ሳያፋጥጠው ተጋብዝ ወዯ መጣበት

ተመሌሶ ይሄዲሌ። ጋባዢዎች ራሳቸውም በቂ የፖሇቲካ ዕውቀት ስሇላሊቸው የሚጋብዘትን ሰው እንዯ ሌዩ ፍጡር ነው

የሚመሇከቱት። ይህ ዏይነቱ የአሰራርና የአመሊካከት ሁኔታ በ21ኛው ክፍሇ-መን በሃይ-ቴክ ዯረጃ በምንገኝበት ወቅት

መታየት የላሇበት ነገር ነው። እንዯኛ ሇመሳሰሇው በአውሮፓ የምሁር እንቅስቃሴና በካፒታሉዜም ውስጥ ሊዯግነውና

ሶሻሊይዜዴ ሇሆንነው እንዯዙህ ዏይነቱ ፊዩዲሊዊ አሰራርና አካሄዴ የሚዋጥሌን አይዯሇም። ሇምርምር፣ ሇጥያቄና ሇፈጠራ

የሚያመች አይዯሇም። በአንዴ ፓርቲ ውስጥ የአሰራር ሂራርኪ ቢኖርም፣ በአባልቹ መሀከሌ የመፈራራት መንፈስ ማዯር

Page 18: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

18

የሇበትም፤ በጓዯኛምነትና በመከባበር ዯረጃ ብቻ ነው መተያየት ያሇባቸው። በተጨማሪም እያንዲንደ ሇህሉናውና

ሇዕምነቱ መገዚት አሇበት። ስሇሆነም መሪዎች እንዯአዋቂ በመቅረብ ከበታች ያለትን ማስፈራራት የሇባቸውም።

በተጨማሪም ሇመሪዎች የጊዛ ገዯብ መሰጠት አሇበት። ይህ ብቻ ሳይሆን አንዴ መሪ ነኝ የሚሌ ከውጭ ኃይልች ጋር

ግኑኝነት ከመፍጠሩና ሇማነጋገር ቀጠሮ ከመውሰደ በፊት፣ ወይም የአቤቱታ ዯብዲቤ ከመጻፉ በፊት የግዳታ በውስጥ

ሰፋ ያሇ ውይይት ማዯረግ ያስፈሌጋሌ። አንዴ መሪና የአመራር አካሌ የፓርቲው ዯንብ ውስጥ ከሰፈረው መሰረተ-ሃሳብ

ውጭ እንዯፈሇገው የመንቀሳቀስ ዕዴሌ ማግኘት የሇበትም። ማንኛውም ፓርቲ አንዴ ቀን አገሩን ስሇሚወክሌና የብዘ

ሚሉዮንን ህዜብ ዕዴሌ የሚወስን በመሆኑ፣ ማንኛውም ፓርቲ ከመጀመሪያውኑ በጥራት ከታች ወዯ ሊይ በሃሳብ ዘሪያ

መዯራጀት አሇበት። ዱሞክራሲያዊ ባህሌን ማዲበርና የፓርቲ አውቃቀርን ባህሌ መማር አሇበት። ፓርቲዎች የስሌጣን

መወጣጫ መዴረኮች ሳይሆኑ የዕውቀት መዴረኮች መሆናቸውን ማንኛውም እንዱገነበው ያስፈሌጋሌ። ስሇሆነም

በየጊዛው ሁለም በሚችሇው መስክ በመሰማራትና በማጥናት ጥናቱን ሇውይይት ማቅረብ አሇበት።

ላሊውና አስቸጋሪው ነገር አብዚኛዎቹ የፖሇቲካ ዴርጅት ነን ባዮች በውስጣቸው የስራ-ክፍፍሌና በተሇያየ የሙያ መስክ

የሰሇጠኑ ምሁራን የሎቸውም። ማንኛውም የፖሇቲካ ዴርጅት በፖሇቲካ፣ በህግ፣ በሳይንስና በቴክኖልጂ፣ በከተማ

ዕቅዴና በቤት አሰራር፣ በኢኮኖሚና በፋይናንስ፣ በፍሌስፍናና በሶስዮልጂ፣ በሳይኮልጂ፣ በጤና ጥበቃ፣ እንዱሁም

በሴቶችና በወጣቶች ጥያቄ ሊይ የሰሇጠኑ ሙያተኞች ያስፈሌጉታሌ። ይህ ዏይነቱ አዯረጃጀት ወዯፊት አንዴ ነገር

በሚከሰት ጊዛ ስሌጣንን ሇመረከብ ያመቻሌ። ስሌጣንን የሚረከበውም ሆነ የሚነጥቀው ዴርጅት ቀዴሞውኑ የተጋጁ

ሙያተኞች ስሊለት የአገርን ጉዲይ በሚመሇከት ቶል ቶል ብል መስመር ሇማስያዜ ያመቸዋሌ። ይህ ብቻ ሳይሆን

እያንዲንደ የፖሇቲካ ዴርጅት ርዕይ ወይም ርዕዮተ-ዓሇም እንዱኖረው ያስፈሌገዋሌ። ሇዱሞክራሲና ሇነፃነት ነው

የምንታገሇው የሚሇው አጠቃሊይ አነጋገር ብዘም የሚያስኬዴና ችግርንም ሇመፍታት የሚያመች አይዯሇም። ከዙህ

ስንነሳ እያንዲንደ የፖሇቲካ ዴርጅት ሇምን ዏይነት ህብረተሰብ እንዯሚታገሌና የሚፈሌገውንም እንዳት እንዯሚያዋቅር

በዯንብ ማስረዲት አሇበት። የገበያ ኢኮኖሚ መገንባትና ሉበራሌ የሆነ ህብረተሰብ ነው የምንፈሌገው የሚሇው በራሳቸው

ሊሇንበት የተወሳሰቡ ችግሮች እንዯመፍትሄ ሉሆኑ አይችለም። በራሳቸውም ህብረተሰብአዊ ፕሮጀክት ሉሆኑ

አይችለም። ስሇሆነም እያንዲንደ የፖሇቲካ ዴርጅት ሇሶሻሉዜም፣ ሇካፒታሉዜም ወይም ሇፊዩዲሉዜም የሚታገሌ

መሆኑን ቢነግረን ካሇንበት ውዥንብር ሌንሊቀቅ እንችሊሇን። ይህ ግሌጽ እስካሌሆነ ዴረስ እዙህና እዙያ የሚዯረገው

ሩጫ የትም የሚያዯርሰን አይዯሇም። የሃሳብና የአመሇካከት ጥራትም እንዱኖረን አያዯርገንም።

ከዙህ ስነሳ የምገነበው ነገር አብዚኛዎቹ የፖሇቲካ ዴርጅቶች ሇምን ዏይነት ህብረተሰብ እንዯሚታገለ የሚያውቁ

አይመስሇኝም። በተሇይም እንዯ ኢትዮጵያ የመሰሇ የሶስት ሺህ ዏመታት ታሪክ አሇው የሚባሌ አገር በዙህ መሰረታዊ

ጥያቄ ሊይ ግሌጽ አመሇካከትን ይጠይቃሌ። እንዯሚታወቀው አገራችን ሊሇችበት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበረሰብአዊ፣ የስነ-

ሌቦናና የባህሌ ችግር፣ እንዱሁም የፖሇቲካና የርዕይ ችግር የብሄረሰብ መብትን በማወቅ የሚፈታ ነገር አይዯሇም።

የአገራችን ችግሮች ፖሇቲካዊ፣ መንግስታዊ፣ ስነ-ሌቦናዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ የአካባቢ መውዯም ወይም መቆሸሽ

ጉዲይና፣ እንዱሁም የሳይንስና የቴክኖልጂ ጥያቄዎች እንዯመሆናቸው መጠን ጠቅሊሊውን፣ በዚች ምዴር የሚኖረውን

ህዜብ የሚመሇከቱ ናቸው። ይህም ማሇት ያለት ችግሮች ሉፈቱ የሚችለት፣ በፍሌስፍና፣ በሶስዮልጂ፣ በሳይንስና

በቴክኖልጂ፣ እንዱሁም በሁሇ-ገብ የኢኮኖሚ ፖሉሲ አማካይነት ብቻ ነው። በላሊ አነጋገር፣ በአገራችን ምዴር አፍጠው

አግጠው የሚታዩት ችግሮች፣ ማሇትም የከተማዎች በስነ-ስርዓት አሇመገንባትና ህዜባችንም ባሌባላ ቦታዎች እየተሰቃየ

መኖር፣ የሚጠጣው፣ የሚቀቅሌበትና የሚታጠብበት ንጹህ ውሃ አሇማግኘት፣ አስፈሊጊው ሇሰውነት ገንቢ የሆኑ የተሇያዩ

የምግብ ዏይነቶችን በብዚትም ሆነ በጥራት አሇማግኘት፣ ሇማሞቂያ፣ ሇመቀቀያና ሇመብራት የሚያገሇግሌ የኃይሌ ጉዲይ፣

የህክምናና የትምህርት ጉዲይ፣ ሇወጣቱ የሙያ ማሰሌጠኛ ቦታ አሇማግኘት፣ በየቦታው የስራ መስክ የሚከፍቱ ትናንሽና

ማዕከሇኛ እንደስትሪዎች አሇመኖር... ወተ. እነዙህ ጥያቄዎች በሙለ ህብረተሰብአዊ እንዯመሆናቸው መጠን

የብሄረሰብን መብት በማወቅ የሚፈቱ ሳይሆኑ፣ በጠሇቀና ተከታታይነት ባሇው የሳይንስ ምርምር ብቻ ነው። ስሇሆነም

ማንኛውም የፖሇቲካ ዴርጅት በዙህ መሰረታዊ ጥያቄና በአፈታቱ ሊይ ግሌጽ አመሇካከት እንዱኖረው ያስፈሌጋሌ። ይህ

ከሆነ ሇምን ዏይነት ህብረተሰብ ነው የምንታገሇው? የሚሇውን ሇመመሇስ የሚከብዴ አይመስሇኝም። ወዯዴንም ጠሊንም

ማንኛውም ህብረተሰብ አጠቃሊይና ሁለንም ሉያሰባስብ የሚችሌ ርዕይ ያስፈሌገዋሌ። ሉያሰራ የሚችሌ፣ ኃይሌን

የሚሰበስብና በአገር ውስጥ ያሇን የተፈጥሮ ሀብት በስነስርዓት አውጥተን በቴክኖልጂ አማካይነት ሇመሇወጥና

የህዜባችንን ፍሊጎቶች ሇመመሇስ የምንችሇው አንዲች ዏይነት ርዕይ ሲኖረን ብቻ ነው። ይህ ማሇት ግን ሁሊችንም አንዴ

ዏይነት አመሇካከት ይኑረን ማሇቴ አይዯሇም፤ ሉኖርም አይችሌም። ሇማሇት የምፈሌገው በዙህ ሊይ ግሌጽ አመሇካከት

ካሇን ያለንን ችግሮች መረዲትና መሌስም ሇመፈሇግ ይቀሇናሌ።

በአጭሩ በፖሇቲካው መስክ የሚሳተፉና እንሳተፋሇን የሚለ ግሇሰቦችና ዴርጅትም ሇመመስረት የሚፈሌጉ ሁለ

በመጀመሪያ ዯረጃ ከሊይ እንዲሌኩት የረጅም ጊዛ የቲዎሪ፣ የሳይንስና የፍሌስፋና ዜግጅት ማዴረግ አሇባቸው።

Page 19: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

19

በተጨማሪም በየጊዛው በተከታታይ ህብረተሰብአችንን የሚመሇከቱ ሳይንሳዊ ጥናቶችን ማቅረብ አሇባቸው። ይህ ሲሆን

ብቻና፣ ፖሇቲካ የሚባሇውን ነገር በዯንብ የተገነቡ ከሆነና ሇማስተማርም የሚችለ ከሆነ በእርግጥም ኃሊፊነትን

ሉሸከሙ ይችሊለ። ስሇሆነም የመጀመሪያው እርምጃ ሰፋ ባሇና ሁሇ-ገብ በሆነ የምሁራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ መሳተፍ

ሲሆን፣ በዙህ መሰረት ብዘ ነገሮችን ማቃሇሌ ብቻ ሳይሆን ዱሞክራሲያዊ ክርክርና መቻቻሌን በመማር ሇሰፊው ህዜብ

አዱስ ህይወት መሇገስ ይቻሊሌ። አንዴ አትክሌት ሇማዯግና ፍሬ ሇመስጠት ውሃና ሚኒራልች እንዯሚያስፈሌጉት ሁለ

ሇአንዴ ፓርቲ ማበብና ውስጣዊ ጥንካሬ ማግኘት ዱሞክራሲያዊ ክርክርና ውይይት እጅግ አስፈሊጊ ናቸው ።

የዚሬውን የወያኔን አገዚዜ በሚመሇከት አገዚዘ ምንም ዏይነት የፖሇቲካ ሉጂቲሚሲ የላሇው በመሆኑ ከሱ ጋር

የሚዯረገው „ዴርዴር“ ሁለ ጊዛ ማባከኛና የእሱን ዕዴሜ ማራሚያ ብቻ ሳይሆን፣ አዲዱስ ሁኔታዎችን እየፈጠረ

የአገራችንን ሁኔታና ትግለን ውስብስብ እንዱያዯርግ የሚያመቻች ነው። በአገር ቤት ውስጥ ያለ „ተቃዋሚ“ ነን የሚለ፣

በመሰረቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያሌሆኑና በዯንብ ያሌተዯራጁ ዴርጅቶች ከአገዚዘ ጋር „ዴርዴር“ ሲያዯርጉ በአገር ቤት

ውስጥ ያሇው ሁኔታ የሚታያቸው አይመስሌም። አገዚዘ እንዯዙያ ሰው እየጨፈጨፈ፣ እያቃጠሇና በመርዜ እየገዯሇ፣

ላልችም ሇጭንቅሊት የሚገንኑ ነገሮችን እየሰራ ምን ሇማምጣት ነው ከእንዯዙህ ዏይነቱ መንፈሱ እንዲሇ ከተሟጠጠ

አገዚዜ ጋር „መዯራዯር“ የሚቻሇው? ከእንግዱህስ ወዱያ የገዢው አባሊት ሰዎችን አስተሳሰብ በመቀየር ሰብአዊ

እንዱሆኑና ሁሇ-ገብ በሆነ የአገር ግንባታ ውስጥ እንዱሳተፉ ማዴረግ ይቻሊሌ ወይ? በእኔ ዕምነት ይህ ዏይነቱ አካሄዴ

በመቶ ሚሉዮን ሰዎች ብቻ ሳይሆን በመጭው ተከታታ ትውሌዴና ታሪክ ሊይ መቀሇዴ ይመስሇኛሌ። ይህ ብቻ ሳይሆን፣

ተቃዋሚ ነኝ የሚሇው የውስጥ ኃይሌ „ዴርዴር“ ሲያዯርግ በእርግጥስ በአገራችን ምዴር በዙህ አማካይነት መሰረታዊ

የፖሇቲካ፣ የማህበራዊና የኢኮኖሚ ሇውጥ ሇማምጣት ይቻሊሌ ብል ያምናሌ ወይ? እንዯሚገባኝ ከሆነ እነዙህ የውስጥ

ኃይልች በኢትዮጵያ ምዴርና በዓሇም አቀፍ ዯረጃ ያሇው የፖሇቲካ ሁኔታ የገባቸውና የሚታያቸውም አይመስሇኝም።

አካሄዲቸው በሙለ በዙህም በዙያም ብሇው የስሌጣን ተካፋይ ሇመሆን ከመፈሇግ በስተቀር በተሻሇ ርዕይ ሇመታገሌና

በአገር ግንባታ ውስጥ ሇመሳተፍ የሚችለ አይዯለም። የእኔም መሌዕክት እነዙህ በዯንብ ያሌተዯራጁ ዴርጅት ነን ባዮች

„መዯራዯራቸውን“ ማቆም ብቻ ሳይሆን ከፖሇቲካ ዓሇምም መገሇሌ ያሇባቸው ናቸው ብዬ አምናሇሁ። መሌካም

ግንዚቤ!!

ፈቃደ በቀሇ

[email protected]

ሇማነፃፀርና ሇማገናብ እንዱያመች ከታች የተረሩትን መጽሃፎች ተመሌከቱ። ሇአገር ዕዴገት ሉጠቅሙ የሚችለ

መጽሀፎች ናቸው !!

Philosophical and Political Books

1. Albrecht Dihle, The Theory of Will in Classical Antiquity, Los Angeles & London,

1982

2. Alexander S. Kohanski, The Greek Mode of Thought in Western Pilosophy, London &

Toronto, 1984

3. Allen W. Wood(ed.), Hegel, Elements of the Philosophy of Right, Cambridge, UK,

2003

4. Amit Goswami, How Quantum Activisim Can Save Civilization: A Few People Can

Change Human Evolution, US, 2011

5. Bob Jessop, The Capitalist State, Oxford, 1982

6. Eric Voegelin, The New Science of Politics: An Introduction, London & Chicago,

1987

7. Francis Hutcheson, An Inquiry into the Original of Our Ideas of Beauty and Virtue,

New York, 1971

8. Georg di Giovanni(translated), George Wilhelm Friedrich Hegel, The Science of

Logic, Cambridge, UK, 2010

Page 20: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

20

9. Georgi Stankow, The Universal Law through the Mirror of Philosophy, Stankow’s

Universal Law Press, 1999

10. Georg Wilhelm Friedrich Hegel, The Phenomenology of Spirit, Oxford Uiniversity

Press, 1977

11. John E. Atwell, Schoppenhauer on the Character of the World: The Metaphysics of

Will, Los Angeles, 1995

12. John Stuart Mill, On Liberity, Batoche Books, Ontario, 2001

13. Nicholas Rescher, Process Metaphysics: An Introduction to Process Philosophy, New

York, 1996

14. Nicos Poulantzas, The Theory of State: Political Superstructure, Ideology and

Democratic Socialism, Hamburg, 1978

15. Paul Wilpert(ed.), Nicholas Of Cusa: On Learned Ignorance, US, 1985

16. Raphael Demos(ed.), Plato Selections, New York, 1955

17. Robert C. Trundle,Jr, Ancient Greek Philosophy: It’s Development and Relevance to

OurTime, USA, 1994

18. Stjepan G. Meštrovic, The barbarian temperament: Toward a postmodern critical

theory, London & New York, 1993

19. T.K.Seung, Plato Rediscovered: Human Value and Social Order, London, 1996

20. T.K.Seung, Kant’s Platonic Revolution in Moral and Political Philosophy, Baltimore &

London, 1994

Scientific Books

1. Diogenes Allen, Mechanical Explanations and the Ultimate Origin of the Universe

according to Leibniz, Wiesbaden, 1983

2. Donald M.Davis, The Nature and Power of Mathematics, UK, 1993

3. James Barry Jr., Measures of Science: Theological and Technological Impulses in

Early Modern Thought, Illinois, 1996

4. Karl Popper, The Logic of Scientific Discovery, London& New York, 1992

5. Karl Popper, The Open Society and its Enemies, London & New York, 2002

6. Ludwig Edelstein, The Idea of Progress in Classical Antiquity, Baltimore & Maryland,

1967

7. Margaret Jacob, Scientific Culture and the Making of the Industrial West, New York,

1997

8. Morris Kline, Mathematics and the Search of Knowledge, New York & London, 1985

9. Rupert Sheldrake, The Science Delusion, London, 2013

Economics Books

1. Adolph Lowe, Essays in Political Economics, New York & Frankfurt am Main, 1987

2. Birger P. Priddat, The Other Economy, Marburg, 1995

3. Catherine Cowley, The Value of Money, London & New York, 2006

4. Clive Trebilcock, The Industrialization of the Continental Powers: 1780-1914, New

York, 1981

Page 21: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

21

5. Cristiano Antonelli, The Economics of Innovation, New Technologies & Structural

Change, London & New York, 2003

6. David Orrell, Econo Myths: Ten Ways That Economics Gets it Wrong, London, 2010

7. David S. Landes, The Wealth and Poverty of Nations, New York & London, 1999

8. David Landes, The Unbounded Prometheus: Technolgical Change and Industrial

Development in Western Europe from 1750 to the present, Cambridge, UK, 2003

9. Doug Bandow & Ian Vásquez(eds.) Perpetuating Poverty. The World Bank, the IMF,

and the Developing World, US, 1994

10. Eric Dorn Brose, The Politics of Technological Change in Prussia: Out of the Shadow

of Antiquity, 1809-1848, New Jersey 1993

11. Erik S.Reinert, How Rich Countries Got Rich… and Why Poor Countries Stay Poor,

London, 2007

12. E.A. Brett, International Money and Capitalist Crisis: The Anatomy of Global

Disintegration, Colorado, 1983

13. Esben Sloth Anderson, Evolutionary Economics, London & New York, 1994

14. Friedrich Engels(ed), Karl Marx, Capital(Vol I, II & III): A Critical Analysis of

Capitalist Production, New York, 1975

15. Fredrick G. Lawrence(ed.), Collected Works of Bernard Lonergan, Macroeconomic

Dynamics: An Essay in Circulation Analysis, London, 1999

16. Fredrick Soddy, Wealth, Virtual Wealth & Debt: The Solution of the Economic

Paradox, London, 1983

17. Gary Herrigel, Industrial Constructions: The sources of German industrial power, New

York, 1996

18. Geoffrey M. Hodgson, Economics and Evolution, Cambridge, UK, 1993

19. Geoffrey M. Hodgson, The Evolution of Institutional Economics, Routledge, London,

2004

20. Heinrich Pesch, Teaching Guide to National Economics, Freiburg, 1923

21. James Angresano, The Political Economy of Gunnar Myrdal, Cheltenham, UK, 1997

22. Joseph A. Schumpeter, The Theory of Economic Development, Cambridge &

Massachusetts, 1951

23. Lyn Marcus, Dialectical Economics. An Introduction to Marxist Political Economy,

Massachusetts, Toronoto & London, 1975

24. Makato Itoh, The Basic Theory of Capitalism: The Forms and Substance of the

Capitalist Economy, Hong Kong, 1988

25. Maxine, Berg, The Machinery Question and the Making of Political Economy,

London & New York, 1980

26. Michel Aglietta, A Theory of Capitalist Regulation. The US Experience, London,

1979

27. Neil de marchi(ed.), Non-Natural Science: Reflection on the Enterprise of More Heat

than Light, Drham & London, 1993

28. Nicholas Georgescu-Roegen, Analytical Economics, Cambridge & Massachusetts,

1966

29. Orio Giarini, Dialogue on Wealth and Welfare. An Alternative View of World Capital

Formation, New York & Toronto, 1980

Page 22: ፈቃደ በቀሇ ድር ሚያዙያ 24 20quatero.net/amharic1/wp-content/uploads/2017/04/... · ሚያዙያ 24፣ 2017 ... ቢኤስ ጋዛጠኛና ቃሇ-መጠይቅ ጠያቂ

22

30. Paul Mason, Postcapitalism: A Guide to our Future, UK, 2016

31. Paul Mattic, Marx and Keynes,Wien, 1969

32. Richard Arena & Cécile Dangel-Hagnauer(eds.), The Contribution of Joseph

Schumpeter to Economis. Economic Development and Institutional Change, London

& New York, 2002

33. Richard A. Goldthwaite, The Economy of Renaissance Florence, Balitmore &

Maryland, 2009

34. Rod Hill & Tony Myatt, The Economics Anti-Textbook: A Critical Thinker's Guide to

Micro-Economics, London & New York, 2010

35. Steve Keen, Debunking Economics, London & New York, 20111

36. Stuart Corbridge, Capitalist World Development. A Critic of Radical Development

Geography, US, 1986

37. Tom Burgis, The Looting Machine, War Lords, Tycoons, Smugglers and the

Systematic Theft of Africa’s Wealth, London, 2016

38. Vivian Walsh & Harvey Gram, Classical and Neoclassical Theories of General

Equilibrium, New York 1980

39. Wangari Maathai, The Challenge for Africa, UK, 2009