32
በጉለሌ ቴክኒክና ሙያ ትምህ ር ትና ስ ልጠና /ቤት የ ተቋማት ጥራት ዋና የስራ ሂደት ስር የ ጥራት ኦ ዲት ባለሙያ የቀረበ ተሃሳስ 20/2007 የበላይ ዘለቀ አ ዲስ በ ተገ ነ ባ ው ////ተቋም ስራ ለ ማስ ጀመር የ ተዘ ጋጀ ጥና ታዊ ፕሮፖዛ ል በ ተገ ነ ባ ው //ተቋም ሥራ ለማስ ጀመር የ ባለሙያዎች ጥና ትበ ታቀደውመሰ ረ ት የ አመቱ (2007/) የ ሚያስፈልግ በጀት ስ ለማሳ ወቅ አ ዘ ጋጅ፡ ብር ሃ ኑ ታደሰ /የ ተቋማት ጥራት ኦ ዲት ባለሙያ /

Amended for short term training only

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: Amended for short term training only

በጉለሌ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጽ/ቤት

የ ተቋማት ጥራት ዋና የ ስራ ሂደት ስር የ ጥራት ኦዲት

ባለሙያ የ ቀረበ

ተሃሳስ 20/2007

የ በላይ ዘለቀ አዲስ በተገ ነ ባው

ቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋም ስራ ለማስጀመር

የ ተዘጋጀ ጥናታዊ ፕሮፖዛል በተገ ነ ባው ቴ/ሙ/ተቋም ሥራ ለማስጀመር የ ባለሙያዎች ጥናትበታቀደውመሰረት የ አመቱ (2007ዓ/ም) የ ሚያስፈልግ በጀት ስለማሳወቅ

አዘጋጅ፡ ብርሃኑ ታደሰ /የ ተቋማት ጥራት ኦዲት

ባለሙያ/

Page 2: Amended for short term training only

1

ማውጫ

I. No table of figures entries found.ርእስ: በበላይ ዘለቀ አዲስ በተገ ነ ባው ቴ/ሙ/ተቋም ሥራ ለማስጀመር

የ ባለሙያዎች

አስተያየ ት----------------------------------------------------------------------

---------------------------------------------2

a.ይህንን ጥናት ያቀረቡት ግብረሃይል

ዝርዘር------------------------------------------------------------------------

-2

II. ይህ ጥናታዊ ፅሁፍ የ ሚቀርበው

----------------------------------------------------------------------------

-----------2

III. የ ጥናቱ

አስፈላጊነ ት---------------------------------------------------------------------

----------------------------------2

1. መግቢያ---------------------------------------------------------------------------

----------------------------------------------3

የ ተመረጡ የ ስልጠና መስኮችን

አስመልክቶ-------------------------------------------------------------------------

-----3

a.የ ችግሮች መለያ

-------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------5

1.2. የ ተነ ሱ

ጥያቄዎች--------------------------------------------------------------------------

-------------------------------------6

1.3. ዠርዠር የ ኘሮጀክት ቀጣይነ ት የ ሚነ ሱ

ጥያቄዎች----------------------------------------------------------------------6

1.4. አላማ፡ -

-------------------------------------------------------------------------------

---------------------------------------------7

Page 3: Amended for short term training only

2

1.5. ተልዕኮ፡ -

-------------------------------------------------------------------------------

------------------------------------------7

1.6. የ ቴ/ሙ/ት/ት ፕሮጀክት ለመቅረፅ ምን ቅድመ ሁኔታዎች ተከተልን

(methodology)------------------------------------------------------------------

------------------------------------------------7

2. በተቋሙ የ ታዩ

እጥረቶች--------------------------------------------------------------------------

----------------------------8

2.1. የ ተቋሙ ርክክብን አስመልክቶ የ ቀረቡት መረጃ እንደሚከተለው

ይቀርባል፡ ፡ ------------------------------------------------------------------------

------------------------------------------------8

3. ዝርዝር

ስራዎች-------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------10

3.1. ያልተጠናቀቁ

ስራዎች---------------------------------------------------------------------------

-------------------------------11

3.2. የ ኘሮጀክቱ በጀት ( Project

budget)------------------------------------------------------------------------

---------------12

3.3. የ ሰው ኃይል (Human Resource )፣ የ ገ ንዘብ (financial Resource)

--------------------------------------------------13

3.4. ሁለተኛ ዝርዝር

ስራዎች---------------------------------------------------------------------------

---------------------------13

4. በውይይት ና በጥናቱ መሰረት የ ተዘጋጁ ዲፓርትመንቶች

. 1.A. የ ቆዳ ዲፓርትመንት፡ - (መሟላት የ ሚገ ባቸው የ ማሰልጠኛ ዕቃዎች )-----------------------------------14

የ ሚያስፈልገ ው

ማቴሪያል--------------------------------------------------------------------------

---------------------------14

2B. ለሹራብ ዲፓርትመንት፡ -

-----------------------------------------------------------------------------------

--------------15

Page 4: Amended for short term training only

3

3C. ለልብስ ስፌት ዲፓርትመንት፡ -

--------------------------------------------------------------------------------------

---15

4Dለቢዩልዲንግ ኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን

ዲፓርትመንት----------------------------------------------------------------15

5E. ለኤሌክትሮኒክ ዲፓርትመንት፡ -

--------------------------------------------------------------------------------------

------16

ያልተቀየ ረው የ መምሕራን

ደሞወዝ---------------------------------------------------------------------------

----------------17

የ ተቀየ ረው የ መምሕራንና የ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች

ደመወዝየ ያዘሰንጠረጇ------------------------------------------17

የ ኘሮጀክቱ በጀት

ግመታ----------------------------------------------------------------------------

---------------------------18

የ ኘሮጀክት ክትትል ፡ - (Project Monitoring and

Evaluation)-------------------------------------------------------18

ማጠቃለያ፡ -

-------------------------------------------------------------------------------

----------------------------------------19

የ ተማሪና የ አሰልጣኝ ጥምርታን በተመለከተ

------------------------------------------------------------------------------

19

የ ሚገ ዙ ማሽነ ሪዎች እና ማተሪያሎች ብዛት እና አይነ ት የ ቆዳ

ዲፓርትመንት------------------------------------------------------------------------

----------------------------------------------20

የ ሹራብ ዲፓርትመንት፣ የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት እና የ ኤሌክትሪክ

ዲፓርትመንት------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------20

ኤሌክትሮኒክስ አጠቃላይ (የ ሞባይል ጥገ ናና

የ ኮምፒውተር------------------------------------------------------------------------

-------------------------21

Page 5: Amended for short term training only

4

ቀጥሎ የ ሚቀርበው በመጀመሪያ ዙር የ ጥናትስራ የ ተሰራ ሲሆን ይህውም በቅደም ተከተል ባስቀመጥነ ው መሰረት ከ1-6 የ ዘረዘርናቸው

የ ተመረጡ ዲፓርትመንቶች በቅደም ተከተል የ ነ በረ ሲሆኑ

እነ ዚህም--------------------------------------------------------------------------

----------------------------22

የ ተመረጡ የ ስልጠና መስኮችን

አስመልክቶ-------------------------------------------------------------------------

---------------------------22

የ ኘሮጀክቱ ግብዓት (Project input) የ ሰው ኃይል (Human Resource) ፣ የ ገ ንዘብ (financial

Resource)----------------------------------------------------------------------

--------------------------------------------------------23

8.

አስተያየ ት--------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------24

ምስጋና ለተባበሩን የ ባዮሎጂ

ዲፓርትመንት------------------------------------------------------------------------

--------------------------25

ከፅ/ቤት--------------------------------------------------------------------------

-------------------------------------------------------2

Page 6: Amended for short term training only

5

ያዘሰንጠረጇ ማውጫ

ሰንጠረጇ 1 ዮዕቃው ዐይነ ት እነ ደሚከተለው ይቀርባል. .

ሰንጠረጇ 2 ያልተቀየ ረው የ መምሕራን ደሞወዝ

ሰንጠረጇ 3 የ ተቀየ ረው የ መምሕራንና የ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ደመወዝየ ያዘሰንጠረጇ -- እነ ደሚከተለው ይቀርባል.

ሰንጠረጇ 4 የ ኘሮጀክቱ በጀት ግመታ የ ኘሮጀክቱን ማስፈጸሚያ ገ ንዘብ ግምት ማስቀመጥ ይሆናል፡ ፡

ሰንጠረጇ5 በአሁኑወቅት የ ሚያስፈልግ በጀት በሰው ሀይል

ሰንጠረጇ 6 በአጠቃላይ በያዝነ ው አመት የ ሚያስፈልግ በጀት

ሰንጠረጇ 7 የ ተማሪና የ አሰልጣኝ ጥምርታን በተመለከተ

ሰንጠረጇ 8 የ ሚገ ዙ ማሽነ ሪዎች እና ማተሪያሎች ብዛት እና አይነ ት የ ቆዳ ዲፓርትመንት

ሰንጠረጇ 9 የ ሹራብ ዲፓርትመንት፣ የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት እና የ ኤሌክትሪክ

ዲፓርትመንት

ሰንጠረጇ 10 ኤሌክትሮኒክስ አጠቃላይ (የ ሞባይል ጥገ ናና የ ኮምፒውተር ጥገ ና) ሰ

Page 7: Amended for short term training only

6

a) በታቀደውመሰረት የ አመቱ (2007ዓ/ም) የ ሚያስፈልግ በጀት ስለማሳወቅይህንን ጥናት ያቀረቡት

ግብረሃይል ዝርዘር

1. ብርሃኑ ታደሰ------ሰብሳቢ(የ ጉለሌ ክ/ከ/ቴክኒክናሙያ/ጽ/ቤት የ ጥራት ኦዲት ባለሙያ

2. ደረጀ ገ ዛኸኝ ---------------------ብረታ ብረት አሰልጣኝ(ሽሮሜዳ ቴ/ሙ/ማ/ተቋም)

3. ብርሃኑ ተስፋዬ---------ኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን አሰልጣኝ(ሽሮሜዳ ቴ/ሙ/ማ/ተቋም)

4. አሸናፊ ተሾመ ---------------- ቆዳ አሰልጣኝ(ጉለሌ መሰረታዊ ቴ/ሙ/ማ/ተቋም)

5. ብርሃኑ ታደሰ ዘመድኩን---ሹራብ ና የ ልብስ ስፌት አሰልጣኝ(ጉለሌቴ/ሙ/ማ/ተቋም)

I. ይህ ጥናታዊ ፅሁፍ የ ሚቀርበው

ይህ ጥናታዊ ፅሁፍ የ ሚቀርበው ለጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴ/ሙ//ጽ/ቤት ቤት ነ ው፡ ፡ ለግንባታው በጀት

መድቦ ግንባታውን ያካሒደው ድርጅት የ ኢትዮጵያ ወንጊላውት ቢ/ክርስትያን መካነ እየ ሱስ የ ልማትና

ማህበራዊ አገ ልግሎት ኮሚሸን የ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ ቅርንጫፍ ፅ ህፈት ቤት ነ ው፡ ፡

II. የ ጥናቱ አስፈላጊነ ት

ለተቋሙ የ ሚሆን በጥናታዊ የ ተደገ ፈ አስራር ለማስፈን ለጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴ/ሙ//ጽ/ቤት ቤት

ሃላፊ በሰጡት ተልእኮ መሰረት ሲሆን አወቃቀሩም፤ ከክፍለ ከተማ ቴ/ሙ//ጽ/ቤት ቤት አንድ

ባለሞያ፣ ከሁለቱም መንግስታዊ ከሆኑት ቴ/ሙ/ማ/ሰ/ተቋማት ሁለት ሁለት አሰልጣኞች በድምሩ አምስት

አባላት ያለዉ ቡዱን እንዲዋቀር ሀሳብ በማመንጨት ስራዉን እንዲከናወን የ ወሰኑ ሲሆኑ ለፕሮጀክቱ

ተግባራዊነ ት ሙሉ ድጋፍ ሰጥተዋል፡ ፡

Page 8: Amended for short term training only

7

1. መግቢያ

የ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የ ኢኮኖሚ ዕድገ ት በማምጣትና ድህነ ትን በማሳወገ ድ ብሎም ሃ ገ ሪቱ

ከግብርና መር የ እድገ ት አቅጣጫ ወደ ኢንዱስትሪ መር የ እድገ ት አቅጣጫ ለመሸጋገ ር ለሚደረገ ው ሽግግር

ቁልፍ አካል መሆኑ ይታወቃል፡ ፡ አገ ራችን ያቀደችውን የ ዕድገ ትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ስኬታማ ለማድረግ

የ ትምህርትና ሥልጠና ድርሻ እጅግ ከፍተኛ ነ ው፡ ፡ የ ቴ/ሙ/ት/ሥልጠና ከያዛቸው ቁልፍ ተግባራት አንዱ

የ ከተማውን ተጨባጭ ሁኔታ በማገ ናዘብ ሥርነ ቀል ለውጥ ሊያመጣ የ ሚችል ጥራቱን የ ጠበቀ ሥልጠና መስጠት

ነ ው፡ ፡ እንደሚታወቀው በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሥራ ገ በያ ፍላጎ ት ላይ የ ተመሰረተ በቴ/ሙ/ት/ስልጠና

ስርዓት በማስፈን በ2006ዓ.ም. ያሉትን ችግሮች ለይቶ ወደ ሥራ ለመግባት አዲስ ቴ/ሙ/ማ በ2006

ዓ.ም.ግንባታው ማለቁ ይታወቃል፡ ፡

በመሆኑም በክ/ከተማዋ የ ሚገ ኙትን የ ጥቃቅንና አነ ስተኛ ኢንተርኘራይዞችን ገ በያን መሠረት ያደረገ በጥራት

፣ በጊዜ ፣ በዋጋና በመጠን ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በመደገ ፍና በማብቃት ሀብት እንዲፈጥሩ የ ማድረግ ሥራ

በመስራት ወደ ኢንዱስትሪ መሸጋገ ር የ ሚያሥችል ድጋፍ ካለፉት ዓመታት በተሻለ ሁሉም አሠልጣኝ

በኢንተርኘራይዞች ተመድቦ የ መደገ ፍ ስራ ካሣለፍናቸው ዓመታት በተሻለ ወደ ተግባር በመግባት ከዚህ መነ ሻ

በማድረግ ጽ/ቤቱ የ በጀት ዓመቱ የ ሴክተሩን ተልዕኮ ለማሳካት ባከናወናቸው ተግባራት የ ላቀስራተሰርቶል

በመሆኑም የ አጫጭር ስልጠና ለማስጀመር በስጦታመልክ የ ተሰጠንን የ በላይ ዘለቀ አዲስ በተገ ነ ባው

ቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋም ስራ ለማስጀመር ታስቦየ ተዘጋጀሲሆን፤ ፤

ስለሆነ ም በዚሁ ተቋም የ ተቋቋመው ግብረ ሃይል ያሉትን እና የ ሌሉትን ችግሮች በመለየ ት በዝርዝር

በሚቀጥለው ገ ፅ የ ምናቀርብ ሲሆን እነ ሱም፤

1. በተቋሙ ሊከፈቱ የ ሚችሉ የ ስልጠና አይነ ቶች ዝርዝር፡ ፡ ማሰልጠኛ ተቆሙ ሲከፈት በላይ ዘለቀ

ት/ቤቱን ሊረብሹ የ ማይችሉ ዘርፎች ተለይተው የ ቀረቡ ዲፓርትመንቶች ዝርዝር የ ያዘ

2. ከጉለሌ ወደ በላይ ዘለቀ መሸጋገ ር የ ሚገ ባቸው የ ሥልጠና ዘርፎች መለየ ት፡

3. በጉብኝት ወቅት በተቋሙ ያልተሟሉ መሟላት ያለባቸው የ ማሰልጠኛ መሣሪያዎች እና የ ሾፕ

አደረጃጀቶች፡ ፡ በተጨማሪ የ ሰውሃይል አደረጃጀት አስፈላጊ ባጀት፣

4. አስተያየ ት በአዘጋጅ ይቀርባል፡ ፡

የ ተላከው ግብረ ሃይል በደረሰበት መደምደሚያ መሰረት የ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋሙ በአንድ ግቢ ካለው

የ ቀለም ት/ቤት መለያ አጥር ስልጠናው ከመጀመሩ በፊት በአፋጣኝ እንዲሰራለት (እንዲታጠርልን)

Page 9: Amended for short term training only

8

infrastructure must be fulfill before starting the training፡ ፡ ከላይ

አንደዘረዘርነ ው ሁሉም የ ጎ ደሉት የ ስልጠና ማሽኖችም ሆኑ ቢሮዎች እስቶር፣ በአጠቃላይ እንዲሟሉ ግብረ

ሃይሉ አይቷል፡ ፡

1.1. የ ተመረጡ የ ስልጠና መስኮችን አስመልክቶ

በአስቸኮይ ስልጠናመስጠት ይቻላል ተብለው የ ቀረቡት እደሚከተለው ይቀርባሉ እነ ዚህም ወቅታዊ የ ሆነ ው

ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት ኮፒዩትር፣ የ ሞባይል፣ ቲቪ፣ ዲቪዲ፣ ቪሲዲ፣ ቴፕ ወዘተ. በአጠቃላይ ጥገ ናና

የ ኮምፒተር ጥገ ና (አዲስ የ ሚከፈት) በ tracer study መሰረት፡ ፡

ተከልሶ የ ቀረበው በቅደም ተከተል ባስቀመጥነ ው መሰረት ከ1-6 የ ዘረዘርናቸው ዲፓርትመንቶች ሲሆኑ፡ ፡

በመሆኑም በ አሁኑ ወቅት የ ተ መረጡት ዲፓርትመንቶች ሶስት ሲሆኑ እነ ሱም በቅደም ተከተል ከአንድ

እስከ ሁለት በቅደምተከተል የ ቀረቡትናቸው እነ ሱም እደሚከተለው ይቀርባል

1. ቢዩልዲንግ የ ኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው)

2. የ ቆዳ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው)

2.1. በተጨማሪ የ ጫማ ስራ የ ቆዳ ዲፓርትመንት (ከሽሮሚዳ ተቆም የ ሚወሰድ)

3. ኮንስትራክሽን ብሎኪት ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ የ ተደራጀ ነ ው)

4. የ ሹራብ ዲፓርትመንት(የ ጉለሌ ተቆምየ ተደራጀ ነ ው)

5. የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት (የ ጉለሌተቆም የ ተደራጀ ነ ው)

6. ብረታብረትዲፓርትመንት ስለሆኑ(የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው)

በመሆኑም በመጀመሪያ የ ቀረበዉ በጊዚያዊንት የ ሚያዝሲሆን ይህዉም የ ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት ነ ው፡ ፡ ሊሰራቸው ታቅዶየ ነ በረው ኮፒዩትር፣ የ ሞባይል፣ ቲቪ፣ ዲቪዲ፣ ቪሲዲ፣ ቴፕ ወዘተ. በአጠቃላይ ጥገ ና በአዲስ የ ሚከፈት በ tracer study መሰረት የ ተደገ ፈና የ ተሰራቢሆንም ነ ገ ርግን ተቋሞቻችን ውስጥ ባሉት መዘዋወርየሚችሉ ዲፓርትመንት ባአፋጣኝ ስልጠናመጀመር የ ሚችሉና ወጪ የ ማይጠይቁ ስለሆኑ ከላይ በተዘረዘሩት ቅደምተከተልመሰረት ነ ው ስራለማስጀመር የ ታሰበው፡ ፡ ቢዩልዲንግ የ ኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው) ፣ የ ቆዳ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው) ፣ በተጨማሪ የ ጫማ ስራ የ ቆዳ ዲፓርትመንት (ከሽሮሚዳ ተቆም የ ሚወሰድ) ነ ው፤ ፤

Page 10: Amended for short term training only

9

በመጨረሻ የ ተጠቀሰው ብረታብረት ዲፓርትመንት ገ በያው የ ማይፈልገ ው ነ ዉ ማለት ሲሆን አካባቢው የ ት/ት (የ መማሪያ) ተቋም በመሆኑ የ ግራይንደር ጩህት እንዳይረብሽ በማሰብነ ው፡ ፡

3.2. የ ኘሮጀክቱ ግብዓት (Project input) የ ሰው ኃይል (Human Resource) ፣

የ ገ ንዘብ (financial Resource) ፍሰት፡

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) ሁኔታ በሥራ መደብ፣ በብዛት፣ በትምህርት ደረጃ፣ በሚፈለግበት

ጊዜ ወዘተ . . . ፣ ጠቅላላ ድምር 1,348,620 ብር ሲሆን

አዲስበመሆኑና መሰረተልማት ስላልተሞላልት ታሳቢተደርጐየ ተሰራሲሆን የ ገ ንዘብ (financial

Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ለ ኘሮጀክቱ አስራ ለማስጀመር የ ሚያስፈልግ ጠቅላላ ድምር

4,500,000 ብር ሲሆን (አራትሚሊዮን አምስትመቶ ሺህ ብር ጠቅላላ በድምሩ መያዝ አለበት)

በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር

የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816

ከጉለሌ መሰረታዊ በባጀት መልክ የ ተቀመጠው የ ሚመጣ ሲሆን በ ተራ ቁጥር 6.2. ላይ እንዲሁም በተራቁጥር 3 ላይ የ ተጠቀሠው በድምሩ 674,160 ብር የ ሚዛወር ሲሆን (ስድስትመቶ ሰባራትሺ አንድመቶ ስልሳ ብር) ተቀናሺ የ ሚሆን

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) በአዲስመልክ ለቅጥር የ ሚያስፈልግ የ ብር መጠን በተጨማሪ የ ጫማ አሰልጣኝ ብር የ 583,932 ብር ሲሆን +90,522 ብር ከፋብሪካ የ ሚመጡ

አሰልጣኝ ሲሆን በድምሩ 674,454 ብር ሲሆን

በታቀደውመሰረት የ አመቱ (2007ዓ/ም) የ ሚያስፈልግበጀት አዲስበመሆኑና መሰረተልማት

ስላልተሞላልት ታሳቢተደርጐየ ተሰራሲሆን የ ገ ንዘብ (financial Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ወዘተ፣ ጠቅላላ ድምር 4,500,000ብር በአጠቃላይ በባጀት መልክ መያዝ ያለበት ሲሆን

የ ገ ንዘብ መጠን (financial Resource) ጠቅላላ ድምር 4,006,590 ብር በአዲስ መልክ በበጀት መያዝያለበት ሲሆን የ ሚዛወረው ከጉለሌ ቴ/ማ/ተ/ም መሆኑን እንዲታወቅ፡ ፡

በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816

በስታንዳርዱ፣ መሰረት የ ተላከው ግብረ ሃይል በቅደም ተከተል ባስቀመጠው መሰረት የ ቀለም ት/ቤቱንም

በድምፅ ሊያውኩ በማይችሉ ዲፓርትመንቶች የ ተሰራ በመሆኑ በፊርማችን እናረጋግጣለን፡ ፡

Page 11: Amended for short term training only

10

በመሆኑም የ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ይዘት በበላይ ዘልቀ ቴ/ሙ/ት/ም/ስ ተቋም ስራ ለማስጀመር የ ተዘጋጀ

ሰነ ድ ሲሆን ርዕስ የ ሚያተኩረው በ (Ethiopian evangelical church Mekaneyesuse

Central Ethiopia synod-(EECMY_CES) development and social

service commission integrated urban community development

project) በበላይ ዘለቀ ጁኒ የ ር ሰከንደሪ ት/ቤት ለሚከፈተወ ቴ/ሙ/ ማሰልጠኛ ተቋም የ ክርሰትያን

በጎ አድራጎ ት ድርጅት ባጀት በመመደብ በ 2004 ዓ.ም የ ብር መጠን 1,348,265 በሚሆን በጅት

ሊሰራ አቅዶ 3 አነ ስተኛ ይሕውም ሁለት ለቢሮ ና አንድ እስቶር በተጨማሪ አንድ መለስተኛ ክፍል የ ልብስ

ስፌት ማሰልጠኛ ክፍል ሲሆን እሱም በጥናቱ ከተያዙት ማሰልጠኛነ ት አንዱ ክፍል ተያያዞ የ ተሰራ

ሲሆን፡ ፡ በተጨማሪም ሁለት ሰፋፊ ክፍሎች ይሀውም ለማሰልጠኛነ ት የ ሚውሉ ሆኖ ነ ው የ ተሰራው፡ ፡ The

project entire activity was assessed by chartered certified

accountants (UK) auditor the financial of activity in every

phase the building project documentation exploration stated.

ስድስት ክፍል ያለው በአንድ ቤትየ ተገ ነ ባ ሶስት ሽንት ቤትና ሶስት ሻወር(በከፊል የ ተጠናቀቁ) መጋቢት

26/2006 ዓ.ም. ርክክቡ ተፈጽሟል፡ ፡ የ በጎ አድራጎ ት ድርጅቱ ርክክቡን አስመልክቶ ጥሪ ለተደረገ ላቸው

እንግዶች በጽዮን ሆቴል የ ምሳ ግብዣ በማድረግ ነ ው፡ ፡ ስለሆነ ም ለዚህ ስራ የ ጉለሌ ቴ/ሙ/ጽ/ቤት ስራውን

በሃላፊነ ት ይዞ ስልጠና ለማስጀመር የ ጥናታዊ ሰነ ድ አዘጋጅቶ ያቀረበ ሲሆን የ ሚያስፈልጉ ቅድመ-

ሁኔታዎችን የ ሰው ሃይልና የ ሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን ዝርዝር እንደሚከተለው ያቀርባል፡ ፡ እደሚታወቀው

ት/ርትና ለግለሰብም ይሁን ለመሀበረሰቡ ብልጱግና ወሳኝ ሚና አደሚጫወት የ ሚታወቅ ነ ው፡ ፡

የ ቴ/ሙ/ያ/ት/ስ/ተቆም እነ ደኘላሉ ታዳጊ አገ ሮች ወሳኚ ሚና አደሚጫወት እውን ነ ወ፡ ፡

a. የ ችግሮች መለያ

በበላይ ዘለቀ አዲስ የ ተከፈተ ተቋም በመሆኑ የ ውስጥ አደረጃጀቱ ሙሉ በሙሉ ያልተሟላ በመሆነ በተጨማሪም

የ ሚከፈቱት ዲፓርትመንቶች ተለይተው አለመታወቃቸው በዋናነ ት የ ጉለሌ መሰረታዊ የ ቦታ ጥበት ስላለበት እና

ያሉትን ዲፓርትመንቶች ከቦታ ጥበት የ ሚሰጠውን አገ ልግሎት ለማስፋት ባለመቻሉ በ ስታንዳርዱ ና በህጉ

የ ቀረበው የ ማሰልጠኛ መአከል መስፈረት ማሞላት ሰለማይቸል ና ይህውም፡

1. የ ሰልጣኞችን የ ቅበላ አቅም ማስፋት አለመቻሉ

Page 12: Amended for short term training only

11

2. የ ስልጠና ቁሳቁሶችን ማስቀመጫ ቦታ ባለመኖሩ

3. የ ሥልጠና ሼዶችን ያሉትን ቁሳቁሶች በብቃት ይዞ ሰልጣኙም ሆነ አሰልጣኙ አመቺ ባለሆነ

መልኩ የ ማይሰራ መሆኑ ነ ው፡ ፡

2.2. የ ተነ ሱ ጥያቄዎች

1. የ ሼዱን ልኬት ለማወቅ ሜትር አላችሁ ወይ? የ ሚል ጥያቄ በመጀመሪው ዙር ያቀረብንሲሆን

ልኬቱን አስመልክቶ የ ተመደበው የ ጥናት ቡድን ሜትር በማምጣት የ ራሱን ልኬት አካሂዶል፡ ፡

2. የ ቴ.ሙ.ማ ተቋሙን እና የ ቀለም ትምህርት መስጫውን ከፍሎ ማጠር ይቻላል ወይ?

3. የ ሚከፈቱ ዲፓርትመንቶች ምን ምን ናቸው?

4. የ በላይ ዘለቀ ቴ.ሙ/ማ ተቋሙ ቁልፍ አላችሁ ወይ?(የ ሚለው ጥያቄ በስራ ሂደቱ አስተባባሪ

የ ተመለሰ ሲሆን፡ ፡

2.3. ዠርዠር የ ኘሮጀክት ቀጣይነ ት የ ሚነ ሱ ጥያቄዎች

ኘሮጀክቱን ማን ይረከበዋል? እንዴትስ ይንቀሳቀሳል? ሥራዉ እንዴት ይደራጃል? እንዴትስ ይመራል? ሥራዉን

ለመቀጠል የ ገ ንዘብ ድጋፍ ከየ ት ይገ ኛል ? የ ፕሮጀክቱን ስኬት እንዴት ማራዘም ይቻላል ? ፕሮጀክቱ አሳማኝነ ቱ ከታመነ እንዴት ማሳደግና ማባዛት ይቻላል?

2.4. አላማ፡ -

አንደማንኛውም ቴ.ሙ.ተቋም በሃገ ርም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ሥራ ፈጣሪ የ ሆኑ ዜጎ ችን

በብዛት እና በጥራት ማፍራት

2.5. ተልዕኮ፡ -

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ ህብረተሰቡንና እንዱስትሪውን በማሳተፍ ውጤትን መሰረት ያደረገ ስልጠና እና

የ ቴክኖሎጂ ሽግግር ማዕከላት የ ሚሆኑ ተቋማትን በየ ደረጃው በማስፋፋት እና በማጠናከር የ ጥቃቅንና

አነ ስተኛ አንቀሳቃሽ ተቋማትና የ ህብረተሰቡን ተጠቃሚነ ት ማረጋገ ጥ፡ ፡

2.6. የ ቴ/ሙ/ት/ት ፕሮጀክት ለመቅረፅ ምን ቅድመ ሁኔታዎች ተከተልን

(methodology)

Page 13: Amended for short term training only

12

የ መረጃ ቋት የ ቋቋመ ሲሆን (Established Database) የ ቴ/ሙ/ት/ት ኘሮጀክት ሀሳብ ለመለየ ት

በቂና አስተማማኝ የ ሆኑ አህዛዊና አህዛዊ ያልሆኑ መረጃዎች ( Quantitative and

qualitative data) የ ቴ/ሙ/ት/ት ዓበይት ችግሮችን ለመለየ ትተጠቅመናል፣ መተንተንና ቅድሚያ

ትኩረት መስጠት በወረዳ የ ሚታዩ የ ቴ/ሙ/ት/ት ችግሮች በርካታና ዘርፈ ብዙ ስለሆኑ፡ ፡ ከእነ ዚህም

መካካል ኢፍትሃዊ (የ አካባቢ፣ የ አካልጉዳተኞችን፣ የ ጾታ ፣ ወዘተ . . ) የ ቴ/ሙ/ት/ት ሥርጭትን፣

የ ታዩ ሲሆን ወደፊት መታት ያለባቸው እደሚከተለው ይቀረባሉ፤ ከፍተኛ የ ትምህርት ውስጣዊ ብክነ ት፣

የ ትምህርት ጥራት መጓደል፣ ደካማ የ ትምህርት ዕቅድና አስተዳደር ወዘተ . . . ችግሮች ሊሆኑ ይችላሉ

፡ ፡ ችግሮች ተለይተዋል በመሆኑም እያንዳንቸው ያልተተገ በሩት በጥሞና መተንተን አለባቸው፡ ፡

3. በተቋሙ የ ታዩ እጥረቶች

በተቋሙ ግንባታው ያልተጠናቀቁትን ለምሳሌ የ ሽንት ቤት በሮችና ቁልፍ ያልተገ ጠመለት በመሆኑም

ከውጭበአጥር እየ ዘለሉ ሽንት ቤት ይፀዳዳሉ ስለሆነ ም አጥር በደንብመሰራትአለበት፡ ፡ ለእስቶር የ ተገ ነ ባ

እና ሊሎችም በዚህደረጃላይ ንው የ ሚገ ኙት ነ ገ ርግን የ በርቁልፊ ተሰርቶለታል፡ ፡ የ ተቆሙ ክፍሎቸ ውስን

መሆን ለሚከፈቱት ዲፓርትምንቶች አስፈላጊዎቺን ሁሉንም ዲፓርትምንቶች ለማቅረብ የ ራሱ ተፅ እኖ መፍጠር

ችሏል፡ ፡ የ ግቢውን አቀማመጥ ወጣገ ባያለ በመሆኑ ለወደፊት ስልጠናዉን ለማስፋት ተዽእኖ የ ሚፈጥር ነ ው፡ ፡

3.1. የ ተቋሙ ርክክብን አስመልክቶ የ ቀረቡት መረጃ እንደሚከተለው

ይቀርባል፡ ፡

በጎ አድራጎ ትድርጅቱ በቀን መጋቢት 26/2006 ዓ.ም የ ርክክብ ሰነ ድ አማካኝነ ት በጻፈው ደብዳቤ

በጉለሊ ክ/ከ/ተ/ማ ወ/8 ውስጥ በሁለገ ብ የ ከተማ ሕብረተሰብ ልማት ፕሮጀክት አማካነ ኚንተ የ ገ ነ ባውን

የሙያማሰልጠኛ ተቆም በተመለከተው መሰረት የ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴ/ሙ/ት/ስ/ጽ/ቤት በዛሬው ዕለት

ተረክቧል፡ ፡

ርክክቡ የ ሚከተሉትን ያካትታል፤

1.የ ብረታ ብረት፣ የ ኤሌክትሪክ ፣ የ ቧንቧና የ እንጨት ስራ ማሰልጠኛ ህንጻ- ብዛት 1(ስፋቱ ደግሞ

32.25 × 10.75 ሜትር የ ሆነ )

Page 14: Amended for short term training only

13

2.ሁለት ቢሮ-አንድ ዕቃ ማስቀመጫ ክፍል (STORE) እና አንድ የ ስፌትና ጥልፍ ስራ ማሰልጠኛ ክፍሎች

ያለው ህንጻ ብዛት አንድ -ስፋቱ18.02 × በ 4.00 ሜትር የ ሆነ ፡ ፡ ለስቶር ተብሎ የ ተሰራው ክፍል

ቁልፍ የ ሌለው ሲሆን ለሁለቱ ክፍሎች ማብሪያና ማጥፊያ አልተሰራላቸውም፡ ፡

3. አራት አራት ክፍል ያላቸው መጸዳጃ ቤትና መታጠቢያ ቤቶች በአንድነ ት የ ሚገ ኙ ሲሆን ከእነ ዚህ ውስጥ

የ ሁለት ክፍሎች በርና የ ማብሪ ማጥፊያ ኢንስታሌሽን አልተሟላም፡ ፡

በተጨማሪም፤

ያገ ለገ ሉ የ ቢሮ ጠረጴዛዎች ብዛት 7(ሰባት)

ያገ ለገ ሉ የ ቢሮ ተሸከርካሪ ወንበሮች ብዛት 3(ሶስት)

ያገ ለገ ሉ የ ቢሮ ወንበሮችብዛት 8 (ስምንት) ዝርዝር ከዚህ ሰነ ድ ጋር ተያይዟል፡ ፡

ደብዳቤው የ ተጻፈው በ መጋቢት 26/2006 ዓ.ም. ሲሆን መጋቢት 27/2006 ዓ.ም ርክክቡ

ተፈጽሟል፡ ፡ ርክክብን አስመልክቶ የ ቀረቡት፤

ሰንጠረጇ 1 ዕቃው ዐይነ ትእነ ደሚከተለው ይቀርባል. . . ፣

ተ.ቁ ዮዕቃው ዐይነ ት መለኪያ ብዛት ዕቃው ያለበት ቁጥር ምርመራ

1 የ ቢሮ ጠረንጰዛ ቁጥር 2 1 ያገ ለገ ሉ

2 ተሰከርካሪ ወንበር 2 1 ------

3 የ ቢሮ ጠረንጰዛ 4 2 -------

4 የ ቢሮ ወንበሮች 8 2 --------

5 የ ቆሳሳ ወረቀት ማጠራቀሚያ 5 2 -------

6 የ ወረቀት ማስቀመጫ ትሪ 6 2 -------

4. ዝርዝር ስራዎች

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ቶታል አካባቢ በተባለው ቦታ የ ተቋቋመው የ በላይ ዘለቀ

ቴ/ሙ/ማ/ተቋም የ ያዝናቸውን አጀንዳ“ች የ ተመለሱበት አግባብ እንደሚከተለው ሲሆን ይኸውም፡ -

Page 15: Amended for short term training only

14

1. የ በላይ ዘለቀ ቴ.ሙ/ማ ተቋሙ የ ቁልፍ ጥያቄ በስራ ሂደቱ አስተባባሪ የ ተመለሰ ሲሆን፡ ፡

በመጀሪያው የ ጉብኝት ወቅት በተቆሙ የ ቁልፍ ጥያቁ አቅርበን የ ለም የ ሚል ምላሽ ብናገ ኝም ውስጥ

ሳንገ ባ በውጪ ተመልክተናል፡ ፡ ይኸውም የ ቢሮ አቀማመጡን በመስኮት የ ተመለከትን ሲሆን የ ርዕ ሰ

መምህር ቢሮ ስፋት በሜትር ካሬ 28M2 የ ወንበር ብዛት 8 የ ጠረጼዛ ብዛት 3 እና አንድ ሼልፍ

ለእስታፍ ጭማሪም 4 ካዝናና ለዲፓርትመንት ሁለት ክፍል ያለ ሲሆን የ ክፍሉ ስፋት በሜትር ካሬ

44M2 የ ጠረጼዛ ብዛት 4 የ ወንበር ብዛት 3 በመሆኑ ያለው ቢሮና የ ቁሳቁስ ብዛት በቂ አለመሆኑ

እና እንዲሁም የ ፅ ህፈት መሳሪያዎችና ሌሎችም አለመኖራቸው እነ ሱም፡ -

2. ቁልፍ ከተገ ኘበሆላ በሚትር ልኪት የ ተካሂደ ሲሆን

2.1 .የ ብረታ ብረት፣ የ ኤሌክትሪክ ፣ የ ቧንቧና የ እንጨት ስራ ማሰልጠኛ ህንጻ- ብዛት

1(የ ውስጥ ለውስጥ ልኪት ስፋቱ ደግሞ 31.96 × 10.44 ሜትር የ ሆነ ) በድምሩ

333.66 ካ/ሚ የ ውጭለውጭ ልኪት ስፋቱ 32.36 × 10.84 ሜትር የ ሆነ በድምሩ

350.78 ካ/ሚ ነ ው፡ ፡

2.2. ሁለት ቢሮ-አንድ ዕቃ ማስቀመጫ ክፍል (STORE) እና አንድ የ ስፌትና ጥልፍ ስራ

ማሰልጠኛ ክፍሎች ያለው ህንጻ ብዛት አንድ -ስፋቱ18.12 × በ 4.70 ሜትር በድምሩ

85.10ካ/ሚ የ ውጭለውጭ የ ሆነ ሲሆን፡ ፡ የ ውስጥ ለውስጥ ስፋቱ 18.2 × 3.55 ሜትር በድምሩ

64.26ካ/ሚ ነ ው፡ ፡ ለስቶር ተብሎ የ ተሰራው ክፍል ቁልፍ የ ሌለው ሲሆን ለሁለቱ ክፍሎች

ማብሪያና ማጥፊያ አልተሰራላቸውም፡ ፡

መሞላት ያለባቸው የ ቢሮእቃዎች ኮምፒውተርና ሊሎተቹም አስፈላጊ ነ ገ ሮች

1. ፕሪንተር 6 ዲስክ ቶፐ እና ላፐቶፐ 3

1.1 ኦቨርሂድ ፐሮጀክሽን 2

1.2 ፋክስ ማሽን ና ሲልክ ቀፎ

2. ፎቶ ኮፒ ማሽን 1 ትልቁ

2.1. ስካነ ር ማሽን

3. ከግንባታ አንፃ ር የ ሰው ሃይል አስተዳደር ቢሮ፣ የ ፋይናንስ ቢሮ፣ የ ዕቃ ግዢ ቢሮና የ ሜን

እሰቶር(የ ዋናው) እስቶር፣ ላይ በራሪ እና የ ሚወገ ዱ እቃዎች ማስቀመጫ ቅርጫት (storage bin)

Page 16: Amended for short term training only

15

የ መምህራንና ሽንት ቤት አና አጥር የ ለውምበሚል ቀርቦል፡ ፡ በመሆኑምያልተጠናቀቁ ስራዎች

አስመልክቶ አደሚከተለው ይቀርባል፡ ፡

3.1. ያልተጠናቀቁ ስራዎች

1.ማሰልጠኛ ተቋም ተብሎ የ ተሰራበት ቦታ ቁልቁለታማ ቢታ ላይ ስለሆነ ለማንኛውም ሰው በተጨማሪ ለአካል

ጉዳተኞች አመቺ ቦታ አይደልም፡ ፡ በመሆኑም አመቺ መንገ ድ የ ለውም በ መሆኑም መንገ ዶች ሊሰሩልት ይገ ባል፣

III. መንገ ዶች ከቢሮ ሽንት ቤት ከውጪ ወደ ውስጥ የ ሚያስገ ነ ባ መንገ ድ የ ምሰራቢሆን

IV. ለስቶር ተብሎ የ ተሰራው ክፍል ቁልፍ የ ለውም

V. አንድ የ ውሃ ታንከርና የ ውሃ መስመር ዝርጋታ አለመከናወኑ

VI. አምስት ማብሪያ ማጥፊያና ክፍፖሎች የ ኢንስታሌሽን ዝርጋታ አልተከናወነ ም ቢካሂድ፣

VII. ተቋሙን ቆርሶ የ ሰጠው ት/ቤት ጋር የ ሚለይ አጥር እና የ ጥበቃክፍል'የ ጽዳት ክፍልና የ ሴፍቲ

ቱልኪቶች በየ አንዳንዱ ክፍል ቢዘረጋ

VIII. ተጨማሪ የ ሚያስፈልጉ ክፍሎች ተራ ቁጥር 5 ላያ የ ተጠቀሰው የ ጥበቃ ክፍልን'የ ጽዳት

ክፍል'ዋና ስቶር'የ ሰራተኞችና የ መምህራን ክበብ'የ ልብስ መቀየ ሪያ ለመምህራን ማረፊያና

መሰብሰቢያ መለስተኛ አዳራሽ ባለው ይዘት ተቋሙ ሊሰጥ የ ሚችለው ስልጠና የ ሁለት የ ት/ት

አይነ ቶች ብቻ ሲሆን ተጨማሪ ለመክፈት ግን ከላይ የ ተጠቀሱትን ክፍሎች ማሞላት ያስፈልጋል፡ ፡

IX. በተጨማሪም በተቋሙ ስር የ ሚገ ኙ የ ጠበቃ ሰራተኞች ከዚህ በፊት ሲያገ ኙት የ ነ በረ ጥቅማጥቅም

በመቅረቱ ስራዉን በትኩረትና በሃላፊነ ት እንዳይሰሩ ምክንያት ሊሆን እንዳይችል ክፍይው

ቢሰጣቸው፡ ፡

X. የ ማጠናከሪያ አጥርና ሙሉበሙሉ ከት/ቤቱ የ ሚለይ አጥር መሰራትአለበት፡ ፡

XI. ሺድቹ ፓርቴሽንን አስመልክቶ የ ተሰራ ነ ገ ርአለመሆኑ በመሆኑም የ ሺድ ግነ ባታ ፓርቲሽን

አስመልክቶ መሰራት አለበት፡ ፡

ምንም እንኳን የ ስራዉ አስፈላጊነ ት ታይቶ ለረጅም ግዜ የ ዳሰሳ ጥናት መካሄድ ሲገ ባዉ በአጭር

ወራቶች ውስጥ እንዲከናወን ሲደረግ የ ጥናትቡድኑ ካለውነ ባራዊ ሁኒታ ጋር በማገ ናዘብ ነ ው፡ ፡

3.3. የ ኘሮጀክቱ በጀት ( Project budget)

እደሚታወቀው ቴ/ሙ/ማ/ተ ለማቋቋም በጣምከፍተኝ በጀት እንደሚጠይቅ የ ታወቀ ነ ው በመሆኑ የ በጀትድልድል አብሮየ ተሰራሲሆን ታሳቢ ያደረገ ውአዲስበመሆኑና መሰረተልማት ስላልተሞላለት ሲሆን የ ትምህርት ጥራትን ለማረጋገ ጥ ትክክለኝውን በጀት መመደቡ አስፈላጊ ነ ው፡ ፡ በትምህርት ዘርፍ ወይም በሌሎች የ ልማት ዘርፎች የ ሚካሄዱ የ ልማት እንቅስቃሴዎች ሁልጊዜ በመደበኛው የ ሥራ አፈፃ ፀም ሥርዓትና ደንብ፣ የ ሰው ኃይል አደረጃጀትና አወቃቀር እንዲሁም በጀትና ቁሳቁስ ላይከናወኑ ይችላሉ ፡ ፡ ከፍተኛ የ ሆነ ሀብት(Resource) አንዳንድ ጊዜም የ ውጭ ምንዛሬን ጭምር ሊጠይቁ ስለሚችሉ፣ ከተለያዩ ቦታዎች

Page 17: Amended for short term training only

16

የ ተወሳሰበና ከፍተኛ የ ሆነ ልምድ ና ግብዓት ስለሚጠይቁ፣ አንገ ብጋቢና በአስቸኳይ መፈጸም የ ሚገ ባቸው ሊሆኑ ስለሚችል፣ የ ተለያዩ ድርጅቶች ተሳትፎን ሊጠይቁ ስለሚችሉ ኢደስትሪ፤ ኢንተርፐራይዞች እና እደመያድ ያሉትን፣ የ ቴ/ሙ/ት/ት ዘርፍ የ ሚካሄዱ ኘሮጀክቶች ልዩ የ ሚያደርጋቸው ተጨማሪ የ ራሳቸው አሳማኝ ምክንያቶች አሉ ፡ ፡ እነ ዚህም፣ ትምህርት ከሌሎች የ ልማት ዘርፎች ጋር ተያያዥነ ት ያለው መሆኑ፣ የ ቴ/ሙ/ት/ት ሥራ ለመንግሥት ብቻ የ ተጣለ ስላልሆነ ፣ የ ትምህርት ሥራ ለማስፋፋትና ለማንቀሳቀስ ከፍተኛ ሀብት ስለሚጠይቅ፣ የ ቴ/ሙ/ ትምህርትን በጥራት ለመስጠት በአካባቢ፣ በብሔራዊና በዓለምአቀፍ ደረጃ ከሚካሄዱ የ ቴክኖሎጂ ፣ የ መረጃ፣ የ ዕውቅት ልምዶች ዕድገ ትና ለውጥ ጋር አብሮ መራመድ ስለሚያስፈልግ ነ ው ፡ ፡

የ ባጀት ምንጭ የ ሚሆንው የ ክፍለከተማው የ ቴ/ሙ/ማ/ተ ጽ/ቤት ሲሆን የ አ/አ ቴ/ሙ/ማ/ተ ኤጀንሲ ለ ክፍለከተማ ቴ/ሙ/ማ/ተ ጽ/ቤቶች ለመለስተኛ ተቋሞች እንዲመደብ በሚለቀው የ ፋይናንስ በጀት አደረጃጀት አማካኝነ ት ተፈጻሚ የ ሚሆን ሲሆን በተጨማሪም ተቋሞች ገ ቢያቸውን በውስጥ አሰራር ያሳድጋሉ በሚለው ህግ መሰረት ይህውም በቁጥር 391/96 ማንኛውም ተቋም ወይም ኮሌጅ ገ ቢያቸውን በውስጥ የ ላቀ አሰራር ማሳደግ ይችላሉ፡ ፡ the proclamation for TVET granted financial autonomy for training institution. The proclamation under part seven

article 48, sub article 2 stated that “every public training

institution shall have internal financial autonomy”. በመሆኑም የ ሚያስፈልጉ በጥናቱ መሰረት የ ተሰራውባጀት እደሚከተለው ይቀርባል ፣ በመጀመሪያው መየ ተሰራው የ ባጀት

ቀመር በዚህ መልክ ሲሆን በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816 ለወደፊት የ ሚያስፈልግ እደሚከተይቀርባል

3.4. የ ሰው ኃይል (Human Resource )፣ የ ገ ንዘብ (financial Resource)

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) ሁኔታ በሥራ መደብ፣ በብዛት፣ በትምህርት ደረጃ፣ በሚፈለግበት ጊዜ

ወዘተ . . . ፣ ጠቅላላ ድምር 1,258,092ብር ሲሆን

አዲስበመሆኑና መሰረተልማት ስላልተሞላልት ታሳቢተደርጐየ ተሰራሲሆን የ ገ ንዘብ (financial Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ለ ኘሮጀክቱ አስራ ለማስጀመር የ ሚያስፈልግ ጠቅላላ ድምር 4,500,000 ብር ሲሆን (አራተሚሊዮን አምስትመቶ ሺህ ብር ብቻ)

ከጉለሌ መሰረታዊ የ ሚመጣ በ 6.2. ሰንጠረዥ ቁጥር 3 ላይ የ ተጠቀሠው በድምሩ 674,160 ብር ሲሆን (ስድስትመቶ ሰባራትሺ አንድመቶ ስልሳ ብር) ተቀናሽ የ ሚሆን፡ ፡ ምክንያቱም ከጉለሌ መሰረታዊ ባጀት ይዘው ስለሚመጡ፡ ፡

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) ለቅጥ ርየ ሚያስፈልግ ብር 583932 ብር ሲሆን

የ ገ ንዘብ (financial Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ወዘተ፣ ጠቅላላ ድምር 4,500,000ብር ሲሆን

የ ገ ንዘብ መጠን (financial Resource) ጠቅላላ ጠቅላላ ድምር 3,916,068ብር ሲሆን

Page 18: Amended for short term training only

17

የ ባጀት ቀመሩ ተጣርቶ በተሰራው መሰረት እደሚከተለው ይቀርባል

3.5. የ ኘሮጀክቱ ግብዓት (Project input) የ ሰው ኃይል (Human Resource) ፣

የ ገ ንዘብ (financial Resource) ፍሰት፡

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) ሁኔታ በሥራ መደብ፣ በብዛት፣ በትምህርት ደረጃ፣ በሚፈለግበት

ጊዜ ወዘተ . . . ፣ ጠቅላላ ድምር 1,348,620 ብር ሲሆን

አዲስበመሆኑና መሰረተልማት ስላልተሞላልት ታሳቢተደርጐየ ተሰራሲሆን የ ገ ንዘብ (financial

Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ለ ኘሮጀክቱ አስራ ለማስጀመር የ ሚያስፈልግ ጠቅላላ ድምር

4,500,000 ብር ሲሆን (አራትሚሊዮን አምስትመቶ ሺህ ብር ጠቅላላ በድምሩ መያዝ አለበት)

ከጉለሌ መሰረታዊ በባጀት መልክ የ ተቀመጠው የ ሚመጣ ሲሆን በ ተራ ቁጥር 6.2. ላይ እንዲሁም በተራቁጥር 3 ላይ የ ተጠቀሠው በድምሩ 674,160 ብር የ ሚዛወር ሲሆን (ስድስትመቶ ሰባራትሺ አንድመቶ ስልሳ ብር) ተቀናሺ የ ሚሆን

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) በአዲስመልክ ለቅጥር የ ሚያስፈልግ የ ብር መጠን በተጨማሪ የ ጫማ አሰልጣኝ ብር የ 583,932 ብር ሲሆን +90,522 ብር ከፋብሪካ የ ሚመጡ

አሰልጣኝ ሲሆን በድምሩ 674,454 ብር ሲሆን

የ ገ ንዘብ (financial Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ወዘተ፣ ጠቅላላ ድምር 4,500,000ብር በአጠቃላይ በባጀት መልክ መያዝ ያለበት ሲሆን

የ ገ ንዘብ መጠን (financial Resource) ጠቅላላ ድምር 4,006,590 ብር በአዲስ መልክ በበጀት መያዝያለበት ሲሆን የ ሚዛወረው ከጉለሌ ቴ/ማ/ተ/ም መሆኑን እንዲታወቅ፡ ፡

በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816

3.6. ሁለተኛ ዝርዝር ስራዎች

1ኛ የ ጥናቱን ትክክልኙነ ት አስመልክቶ የ መጀመሪያዉን ዙር ለመከላክለ የ ሼዶችን ግምታዊ አለካክን

በተመለከተ እንደሚከተለው አቅርበናል፡ ፡ የ መጀመሪያ ሼድ ርዝመት 32M ስፋት 11M አጠቃላይ

ሜትር ካሬው 352M2 እንደሆነ ተገ ንዝበናል፡ ፡ በዚሁ መሰረት ከላይ የ ጠቀስናቸው ሁለት ሼዶች

Page 19: Amended for short term training only

18

ሲሆኑ እያንዳንዳቸው ሁለት የ ተለያየ ዲፓርትመንት መያዝ የ ሚያስችላቸው ሲሆን አሁን ሊከፈቱ

የ ሚችሊ ዲፓርትመንቶች በተቋቋመው ግብረ ሃይል መሰረት እንደሚከተለው ናቸው፡ ፡

4. በውይይት ና በጥናቱ መሰረት የ ተዘጋጁ ዲፓርትመንቶች

. 1.A. የ ቆዳ ዲፓርትመንት፡ - (መሟላት የ ሚገ ባቸው የ ማሰልጠኛ ዕቃዎች )

ከጉለሌ ና ከሹሮሚዳ ወደ በላይ ዘለቀ የ ሚዘዋወሩ ዲፓርትመነ ቶች

1.2. የ ሚያስፈልገ ው ማሽኖችና የ ሰልጣኝ ብዛት፣

የ ሰልጣኝ ብዛት 20

የ ማሽን ብዛት 10 ፍላት ቤድ (flat bad), 5 ፓስት ቤድ (post

bad), 5 ሲሊንደሪካል ቤድ (cylindrical bad), 3 እስካይቪንግ

(Escayiving)

1.3. የ ሚያስፈልገ ው ማቴሪያል

20 የ መቁረጫ ጠረጼዛ (cutting table), 20 የ መቁረጫ ማት

(cutting mat), 10 የ ማዘጋጃ ጠረጼዛ (processing

table), 20 ማስመሪያ (rural), 20 መዶሻ (hammer), 20

መብሻ (puncher), 20 ከተር (cutter), 20 መቀስ

(seizer), 20 ወስፌ (needless)

የ ቆዳ ዲፓርትመንት የ እቃ ዝርዝር

2. B. ለሹራብ ዲፓርትመንት፡ -

2.1. የ ሚያፋልጉ ማሽኖችና የ ሰልጣኝ ብዛት የ ሚያስፈልገ ው ማቴሪያል

የ ሰልጣኞች ብዛት 15 የ መምህራን ብዛት ከነ ባርተቆም የ ሚዞሩ

የ ማሽነ ሪ ብዛት 15

Page 20: Amended for short term training only

19

ከነ ዚህም ውስጥ 1. የ ቁም የ ሹራብ ማሽን፣ 5 ድርብ(ደብል) የ ጠረጼዛ ማሽን፣ 6

ነ ጠላ(flat)የ ጠረጼዛ ማሽን፣ 2 ሲንጀር መኪና(የ ልብስ መስፊያ ማሽን) እና

አንድ(1) ኦቨር ሉክ ማሽኞች ያስፈልጋሉ፡ ፡

ጠረጼዛ 4፡ ወንበር 15

3. C. ለልብስ ስፌት ዲፓርትመንት፡ -

2.5. የ ሚያስፈልጉ ማሽኖችና የ ሰልጣኝ ብዛት

- የ ሰልጣኞች ብዛት 20 ሰልጣኝ

- የ ሚያስፈልጉ ማሽኖች ብዛት 15/20/ ይኸውም አስራ አምስት የ ልብስ ስፌት

ማሽን፣ አምስት/5/ኦቨር ሉክ ማሽን ናቸው፡ ፡

4. D. ለቢዩልዲንግ ኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽን ዲፓርትመንት

4.2. የ ሚያስፈልጉ እቃዎች እና የ ሰልጣኝ ብዛት

- የ ሰልጣኝ ብዛት 20 ሰልጣኞችና ይይዛል ተብሎ ይገ መታል

- የ ሚያስፈልግ የ ቦርድ ብዛት 20

- ሌሎች የ ሚያስፈልጉ የ ማስተማሪያ ቂሳቁሶች እነ ዘ ማቴሪያሎች

ፒንሣ---------- ብዛት 20፣ Side cutter -- ብዛት 20

Serelv driver flat & philps----------- 40፣

Hack salv ------------ 20፣ Hamer-----------

---- 20፣ Electric wire-------- እያለቀ እንደ

አስፈላጊነ ቱ፣ Test light-------------- 20፣

junction box ዲያሚትር 85--------በብዛት እንደ

አስፈላጊነ ቱ፣ junction box ዲያሚትር 65-------በብዛት

Page 21: Amended for short term training only

20

እንደ አስፈላጊነ ቱ፣ Conduit bending machine-------

--1፣ Conduit 416----- እንደ አስፈላጊነ ቱ

5. E. ለኤሌክትሮኒክ ዲፓርትመንት፡ -

የ ሚያሰፈልጉ የ ሰልጣኝ ብዛት እና አስፈላጊ የ መስሪያ ማስነ ሪዎች የ ሰልጣኝ ብዛት 20

5.2. የ ማሽነ ሪዎች ብዛት 20 ዲጂታል መልቲ ሜትር 20 ሶልደሪንግ አይረን

ሊድ እንደ አስፈላጊነ ቱ፣ እና ለእያንዳንዱ ዲፓርትመንት ከሶስት እስከ አራት አሰልጣኞች ያስፈልጋሉ፡ ፡

5.3. 5የ ኘሮጀክቱ ግብዓት (Project input) የ ሰው ኃይል (Human Resource)

፣ የ ገ ንዘብ (financial Resource) ፍሰት፡

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) ሁኔታ በሥራ መደብ፣ በብዛት፣ በትምህርት ደረጃ፣ በሚፈለግበት

ጊዜ ወዘተ . . . ፣ ጠቅላላ ድምር 1,348,620 ብር ሲሆን

አዲስበመሆኑና መሰረተልማት ስላልተሞላልት ታሳቢተደርጐየ ተሰራሲሆን የ ገ ንዘብ (financial

Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ለ ኘሮጀክቱ አስራ ለማስጀመር የ ሚያስፈልግ ጠቅላላ ድምር

4,500,000 ብር ሲሆን (አራትሚሊዮን አምስትመቶ ሺህ ብር ጠቅላላ በድምሩ መያዝ አለበት)

ከጉለሌ መሰረታዊ በባጀት መልክ የ ተቀመጠው የ ሚመጣ ሲሆን በ ተራ ቁጥር 6.2. ላይ እንዲሁም በተራቁጥር 3 ላይ የ ተጠቀሠው በድምሩ 674,160 ብር የ ሚዛወር ሲሆን (ስድስትመቶ ሰባራትሺ አንድመቶ ስልሳ ብር) ተቀናሺ የ ሚሆን

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) በአዲስመልክ ለቅጥር የ ሚያስፈልግ የ ብር መጠን በተጨማሪ የ ጫማ አሰልጣኝ ብር የ 583,932 ብር ሲሆን +90,522 ብር ከፋብሪካ የ ሚመጡ

አሰልጣኝ ሲሆን በድምሩ 674,454 ብር ሲሆን

የ ገ ንዘብ (financial Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ወዘተ፣ ጠቅላላ ድምር 4,500,000ብር በአጠቃላይ በባጀት መልክ መያዝ ያለበት ሲሆን

የ ገ ንዘብ መጠን (financial Resource) ጠቅላላ ድምር 4,006,590 ብር በአዲስ መልክ በበጀት መያዝያለበት ሲሆን የ ሚዛወረው ከጉለሌ ቴ/ማ/ተ/ም መሆኑን እንዲታወቅ፡ ፡

Page 22: Amended for short term training only

21

በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816

ሰንጠረጇ 2 ያልተቀየ ረው የ መምሕራን ደሞወዝ

ኤሌክትሪክ አሰልጣኞች ደመወዝ አበል የ ተጣራ ገ ቢ ግሩም እንቁ ለገ ሠ 1980 250 2230 1812.9

uLÃ’I Ó³†¨< ”Ñ<c? 1980 250 2230 1812.9

ጉቱ ልኪሣ ጆቴ 1980 250 2230 1812.9

አሚር መሐመድ አሚን 1718 0 1718 1371.64

ተሰማ አየ ለ 1718 250 1968 1621.64

የ ቆዳ አሰልጣኞች ለገ ሰ አለማየ ሁ 1718 200 1918 1571.64

አለምፀሐይ ጥላሁን በላይ 1718 250 1968 1621.64

²SL¡ Ñ@Ö< "XG<” 1980 250 2230 1812.9

ሰለሙ ሀይሌ አቶሬ 1718 250 1968 1621.64

ትዕግስት ባልቻ ደበሌ 1718 250 1968 1621.64

ኮንስትራክሽን መታገ ስ ብርሃኑ መኮንን 1980 250 2230 1812.9

w`H’< ²Ñ¾ ¨Mže 1980 250 2230 1812.9

›v} Ó`T }cT 1980 250 2230 1812.9

ይስማው ዋሌ ዘሪይሁን 1718 250 1968 1563.06

ኤፍሬም ተሾመ ከልል 1718 250 1968 1563.06

ተሰማ አየ ለ ሀብቴ 1718 250 1968 1563.06

ታምራት ደጀኔ ደለሣ 1980 250 2230 1812.9

5.4. የ ተቀየ ረው የ መምሕራንና የ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ደመወዝየ ያዘሰንጠረጇ -- እነ ደሚከተለው

ይቀርባል.

ሰንጠረጇ 3

ቁ/

የ መደብመጠሪያ የ ት/ደረጃ

ብዛት

የ ወርደመወዝ ነ .

ድምር ተጨማሪገ ቢ

የ ሁለቱ ድምር የ አመትክፍያ

የ አመትደመ የ አመትተጨ

ጥቅል

1 የ ተቆሙ ዲኖች ማስተር 2 6294 12,58

8

1250 151056 15000 166,05

6

2 ጋይዳንስ ካውነ ስለር

የ ቴክኒክባለሙያ

በኢ/ማስ 4 3140 12560 1200 150720 14400 165,12

0

3 አሰልጣኝ የ c ደረጃ

1

7

2650 45050 4250 540600 51000 591,60

0

የ b ደረጃ

2 3140 6280 600 75360 7200 82,560

4 ፀሐፊ ዲፕሎማ 2 1743 3486 ----

---

41832 -----

----

41,832

5 ጸዳትና ተላላኪ 4 ኞ-- 2 727 1454 120 17448 1440 18,888

Page 23: Amended for short term training only

22

6 የ ጥበቃሰራተኘ ----- 4 727 2908 240 34896 2880 37,776

7 የ ሰውሐይል አስ. ዲፕሎም 1 3425 3425 280 41100 3360 44,460

8 ሪከርድና ማህደር ዲፕሎም 1 2008 2008 ----

--

24096 ----- 24,096

9 የ ሂሳብ ና ዲፕሎማ 1 3001 3001 ----

---

36012 -----

-

36,012

ካሸር------------------

ዲፕሎማ 1 1743 1743 100 20916 1200 22,116

1

0

ፐርቸዚንግ ስራ ዲፕሎማ 1 2298 2298 ----

----

27576 -----

--

27,576

1

1

2

የ ጫማ አሰልጣኝ -----

-----

--

90,522

ጠቅላላ ድምር 1,348,6

20

ከገ ለሌ መሰረታዊ የ ሚመጣ በ 6.2. ለይየ ተጠቀሰው ተራቁጥር 3 ላይ የ ተጠቀሠው በድምሩ 674,160 (ስድስትመቶ ሰባራትሺ አንድመቶ ስልሳ ብር)

5.5. የ ኘሮጀክቱ በጀት ግመታ

የ ኘሮጀክቱን ማስፈጸሚያ ገ ንዘብ ግምት ማስቀመጥ ይሆናል፡ ፡

ሰንጠረጇ 4

ተ/ቁ የ በጀት ርዕስ ለሂሳብመደብ ቁጥር በጀት ግመታ

1 ደመዎዝ 6111 1,348,620

1 የ ደንብልብስ 6211 60,975

2 ለአላቂ የ ቢሮ እቃዎች የ አመቱ የ ሚያዝ በጅት 6212/18 80,000

3 ለህትመት 6213 4,060

3 አላቂየ ት/ት እቃዎች 6215 500,000

4 ለቋሚእቃዎች 6313 300,000

5 ለስልጠና የ ኢችአይ… 6271/6419 40,000

6 ለመሰረተልማት infrastructures 6256/57/58/59 1,500,000

7 ጥገ ና ለመንገ ድና ለአጥር….. 6244 500,000

8 የ ማሸን ጥገ ና 6243 20,000

9 የ ጉልበት (የ ጭነ ት) 6255 30,000

10 የ ዉሎአበል 6231 10,000

11 የ ትራንስፖርት 6232 15,000

12 ለአገ ርውጭ ስልጠና 6270 181867

2ጠቅላላ ድምር 4,590,522

Page 24: Amended for short term training only

23

ሰንጠረጇ5 በአሁኑወቅት የሚያስፈልግ በጀት በሰው ሀይል

ቁ/ር

የ መደብመጠሪያ የ ት/ደረጃ

ብዛት

የ ወርደመወዝ ነ .

ድምር ተጨማሪገ ቢ

የ ሁለቱ ድምር የ አመትክፍያ

የ አመትደመ የ አመትተጨ

ጥቅል

4 ፀሐፊ ዲፕሎማ 2 1743 3486 ----

---

41832 -----

----

41,832

5 ጸዳትና ተላላኪ

4

ኞ-- 2 727 1454 120 17448 1440 18,888

6 የ ጥበቃሰራተኘ ----

-

4 727 2908 240 34896 2880 37,776

7 የ ሰውሐይል አስ.

ዲፕሎም 1 3425 3425 280 41100 3360 44,460

8 ሪከርድና ማህደር

ዲፕሎም 1 2008 2008 ----

--

24096 ----- 24,096

9 የ ሂሳብ ና ዲፕሎማ 1 3001 3001 ----

---

36012 -----

-

36,012

ካሸር-------------

-----

ዲፕሎማ 1 1743 1743 100 20916 1200 22,116

10 ፐርቸዚንግ ስራ

ዲፕሎማ 1 2298 2298 ----

----

27576 -----

--

27,576

11

2

ጠቅላላ ድምር

252,756

ሰንጠረጇ 6 በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በጀት

ተ/ቁ የ በጀት ርዕስ ለሂሳብመደብ ቁጥር በጀት ግመታ

1 ደመዎዝ 6111 252,756

3 ለህትመት 6213 4,060

3 አላቂየ ት/ት እቃዎች 6215 100,000

4 ለቋሚእቃዎች 6313 200,000

5 ለስልጠና የ ኢችአይ… 6271/6419 250,000

6 ለመሰረተልማት infrastructures 6256/57/58/59 500,000

7 ጥገ ና ለመንገ ድና ለአጥር….. 6244 300,000

Page 25: Amended for short term training only

24

8 የ ማሸን ጥገ ና 6243 100,000

9 የ ጉልበት (የ ጭነ ት) 6255 30,000

10 የ ዉሎአበል 6231 10,000

11 የ ትራንስፖርት 6232 15,000

2ጠቅላላ ድምር 1,761,816

በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816

5.6. የ ኘሮጀክት ክትትል ፡ - (Project Monitoring and Evaluation)

በኘሮጀክት ሰነ ድ ውስጥ የ ኘሮጀክት ክትትልና ግምገ ማ የ ሚከተለውን ማሳየ ት ይኖርበታል፡ -

ኘሮጀክቱ በምን ወቅት ክትትል ግምገ ማ እንደሚከናወን የ ቀረበሲሆን

ሊኖር ስለሚገ ባው የ ኘሮጀክት ክትትልና ግምገ ማ መዋቅርና ሥርዓት /Structure and

Systems/ በሚገ ባተሰርቶ ቀርቦል

የ ምንጠቀምበት መሣሪያ ( Instruments) ቼክሊስት ሲሆን፣ እነ ማን እንደሚሳተፉ በዝርዝር አ/አ ቴ/ሙ/ማ/ት/ስ መተዳደሪያ ደንብ ሲሆን፣ የ ሚያስፈልጉ መረጃዎች፣ የ ተገ ኘው የ ክትትልና ግምገ ማ መረጃ እንዴት እንደሚቀነ ባበር፣ አገ ልግሎት ላይ እንደሚውልና እንደሚሠራጭ በዝርዝር ቀርቦል፡ ፡

5.7. ቴ/ሙ/ማ/ት/ስ ፕሮጀክት ምዘና/TVET Project Appraisal አስፈላጊነ ት

• ችግሮቹ በትክክል ተለይተዋል:: አዎተለይተዎል, በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል::አዎተለይተዎል, አሳማኝ ነ ጥቦች ቀርበዋልአዎተለይተዎል:: የ ፕሮጀክቱ አቅም የ ተጠቀሱትን ችግሮች የ ዳሰሰ ነ ው አዎተለይተዎል:: የ ተጠየ ቀው ሃብት ከአቅም ጋር የ ተመጣጠነ ነ ው አዎተለይተዎል:: ፕሮጀክቱ ጠቃሚና ተቀባይነ ት ያለው ነ ው አዎተቀባይነ ትአለው፡ ፡

5.8. የ ፕሮጀክቱ ምዘና መስፈርቶች

• ኢኮኖሚያዊ/Economic/, ማህበራዊ/Social/, ቴክኒካዊ/Technical/, ፋይናንሳዊ/Finical/, የ ተፈላጊነ ት

/Service demand/, ተቖማዊ /Institutional/, ስርዓተ ጾታዊ/Gender/ አካባቢያዊ/Environmental/, ቀጣይነ ቱ/Sustainability

5.9. የ ቴ/ሙ/ማ/ት/ስ ፕሮጀክት አተገ ባበር የ ሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት አስመልክቶ

• የ ድርጊት መርሃግብር ዝግጅት፣ ድርጅታዊ አስተዳደራዊ ስርዓት መዘርጋት

Page 26: Amended for short term training only

25

• ግብዓቶችን ማዘጋጀት ፣ ጊዜንና በጀትን ያካተተ የ ስራ ፕሮገ ራም ማዘጋጀት

• ፕሮጀክቱን ተግባራዊ ማድረግ በቀጣይነ ት የ ሚሰራንው፡ ፡

6. ማጠቃለያ፡ -

6.2. የ ተማሪና የ አሰልጣኝ ጥምርታን በተመለከተ

ሰንጠረጇ 7

ተ.ቁ ዲፓርትመንት የ ሰልጣኝ ብዛት የ አሰልጣኝ ብዛት

1 ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት 15-20 4

2 የ ኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት 20-25 4

3 የ ቆዳ ዲፓርትመንት 20-25 4

4 የ ሹራብ ዲፓርትመንት 20-25 4

5. የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት 20-25 4

6.3. የ ሚገ ዙ ማሽነ ሪዎች እና ማተሪያሎች ብዛት እና አይነ ት የ ቆዳ ዲፓርትመንት

ሰንጠረጇ 8

ተ/ቁ የ ሚገ ዙ ማሽነ ሪዎች እና ማተሪያሎች አይነ ት

ብዛት

1 Flat bed 10

2 Past bed 5

3 Cylindrical bed 5

4 Slicing bed 3

5 Cutting table 20

6 Cutting matt 20

7 Pressing table 10

8 Ruler 20

9 Hammer 20

10 Puncher 20

11 Cutter 20

12 Scissor 20

Page 27: Amended for short term training only

26

13 Needle 20

6.4. የ ሹራብ ዲፓርትመንት፣ የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት እና የ ኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት

የ ያዘሰንጠረጇ 9

6.5. ኤሌክትሮኒክስ አጠቃላይ (የ ሞባይል ጥገ ናና የ ኮምፒውተር ጥገ ና) ሰ

ሰንጠረጇ 10

ተ/ቁ የ ሚገ ዙ ማሽነ ሪዎች እና ማተሪያሎች አይነ ት

ብዛት

1 Plier 20

2 Side cutter 20

3 Screw driver flat 20

4 Philips 20

5 Hack saw 20

6 Hammer 20

7 Electric wire 20

0

5

10

15

20

25

garment dept dept of electicity knitting dept

swining machine

overlook machine

digital meltimeter

cylinderical iron

lid

vertical knitting machine

double table machine

single flat table machine

singer machine

Page 28: Amended for short term training only

27

88 Test light 20

9 Junction box diameter 85 አንዳስፈላጊንቱ

10 Junction box diameter 65 አንዳስፈላጊንቱ

11 Conduit bending machine 1

12 Conduit 16 አንዳስፈላጊንቱ

የ ተላከው ግብረ ሃይል በደረሰበት መደምደሚያ መሰረት የ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋሙ በአንድ ግቢ ካለው

የ ቀለም ት/ቤት መለያ አጥር ስልጠናው ከመጀመሩ በፊት በአፋጣኝ እንዲሰራለት፡ ፡ ከላይ አንደዘረዘርነ ው

ሁሉም የ ጎ ደሉት የ ስልጠና ማሽኖችም ሆኑ ቢሮዎች እስቶር፣ በአጠቃላይ እንዲሟሉ ግብረ ሃይሉ አይቷል፡ ፡

6.6. ቀጥሎ የ ሚቀርበው በመጀመሪያ ዙር የ ጥናትስራ የ ተሰራ ሲሆን ይህውም በቅደም ተከተል

ባስቀመጥነ ው መሰረት ከ1-6 የ ዘረዘርናቸው የ ተመረጡ ዲፓርትመንቶች በቅደም ተከተል

የ ነ በረ ሲሆኑ እነ ዚህም

1. ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት ኮፒዩትር፣ የ ሞባይል፣ ቲቪ፣ ዲቪዲ፣ ቪሲዲ፣ ቴፕ ወዘተ. በአጠቃላይ

ጥገ ናና የ ኮምፒተር ጥገ ና (አዲስ የ ሚከፈት) በ tracer study መሰረት፡ ፡

2. የ ኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው)

3. የ ቆዳ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆምየ ተደራጀ ነ ው)

3.1. በተጨማሪ የ ጫማ ስራ የ ቆዳ ዲፓርትመንት (ከሽሮ ተቆም የ ሚወሰድ)

4. ኮንስትራክሽን ብሎኪት ዲፓርትመንት(የ ጉለሌ የ ተደራጀ ነ ው)

5. የ ሹራብ ዲፓርትመንት

6. የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት ስለሆኑ

6.7. የ ተመረጡ የ ስልጠና መስኮችን አስመልክቶ

ተከልሶ የ ቀረበው በቅደም ተከተል ባስቀመጥነ ው መሰረት ከ1-6 የ ዘረዘርናቸው ዲፓርትመንቶች ሲሆኑ፡ ፡

በአስቸኮይ ስልጠናመስጠት ይቻላል ተብለው የ ቀረቡት እደሚከተለው ይቀርባሉ እነ ዚህም ወቅታዊ የ ሆነ ው

ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት ኮፒዩትር፣ የ ሞባይል፣ ቲቪ፣ ዲቪዲ፣ ቪሲዲ፣ ቴፕ ወዘተ. በአጠቃላይ ጥገ ናና

የ ኮምፒተር ጥገ ና (አዲስ የ ሚከፈት) በ tracer study መሰረት፡ ፡

Page 29: Amended for short term training only

28

1. ቢዩልዲንግ የ ኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆም የ ተደራጀ ነ ው)

2. የ ቆዳ ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ ተቆምየ ተደራጀ ነ ው)

a. በተጨማሪ የ ጫማ ስራ የ ቆዳ ዲፓርትመንት (ከሽሮ ተቆም የ ሚወሰድ)

3. ኮንስትራክሽን ብሎኪት ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ የ ተደራጀ ነ ው)

4. የ ሹራብ ዲፓርትመንት(የ ጉለሌ የ ተደራጀ ነ ው)

5. የ ልብስ ስፌት ዲፓርትመንት (የ ጉለሌ የ ተደራጀ ነ ው)

6. ብረታብረትዲፓርትመንት ስለሆኑ(የ ጉለሌ የ ተደራጀ ነ ው)

በመሆኑም በመጀመሪያ የ ቀረበዉ በጊዚያዊንት የ ሚያዝሲሆን ይህዉም የ ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንት ነ ው፡ ፡ ሊሰራቸው ታቅዶየ ነ በረው ኮፒዩትር፣ የ ሞባይል፣ ቲቪ፣ ዲቪዲ፣ ቪሲዲ፣ ቴፕ ወዘተ. በአጠቃላይ ጥገ ና በአዲስ የ ሚከፈት በ tracer study መሰረት የ ተደገ ፈና የ ተሰራቢሆንም ነ ገ ርግን ተቋሞቻችን ውስጥ ባሉት መዘዋወርየሚችሉ ዲፓርትመንት ባአፋጣኝ ስልጠናመጀመር የ ሚችሉና ወጪ የ ማይጠይቁ ስለሆኑ ከላ ይበተዘረዘሩት ቅደምተከተልመሰረት ነ ው ስራለማስጀመር የ ታሰበው፡ ፡ በመጨረሻ የ ተጠቀሰው ብረታብረት ዲፓርትመንት ገ በያው የ ማይፈልገ ውነ ዉ ማለት ሳሆን አካባቢው የ ት/ት (የ መማሪያ) ተቋም በመሆኑ የ ግራይንደር ጩህት እንዳይረብሽ በማሰብነ ው፡ ፡

6.8. የ ኘሮጀክቱ ግብዓት (Project input) የ ሰው ኃይል (Human Resource) ፣

የ ገ ንዘብ (financial Resource) ፍሰት፡

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) ሁኔታ በሥራ መደብ፣ በብዛት፣ በትምህርት ደረጃ፣ በሚፈለግበት

ጊዜ ወዘተ . . . ፣ ጠቅላላ ድምር 1,348,620 ብር ሲሆን

አዲስበመሆኑና መሰረተልማት ስላልተሞላልት ታሳቢተደርጐየ ተሰራሲሆን የ ገ ንዘብ (financial

Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ለ ኘሮጀክቱ አስራ ለማስጀመር የ ሚያስፈልግ ጠቅላላ ድምር

4,500,000 ብር ሲሆን (አራትሚሊዮን አምስትመቶ ሺህ ብር ጠቅላላ በድምሩ መያዝ አለበት)

ከጉለሌ መሰረታዊ በባጀት መልክ የ ተቀመጠው የ ሚመጣ ሲሆን በ ተራ ቁጥር 6.2. ላይ እንዲሁም በተራቁጥር 3 ላይ የ ተጠቀሠው በድምሩ 674,160 ብር የ ሚዛወር ሲሆን (ስድስትመቶ ሰባራትሺ አንድመቶ ስልሳ ብር) ተቀናሺ የ ሚሆን

የ ሰው ኃይል (Human Resource ) በአዲስመልክ ለቅጥር የ ሚያስፈልግ የ ብር መጠን በተጨማሪ የ ጫማ አሰልጣኝ ብር የ 583,932 ብር ሲሆን +90,522 ብር ከፋብሪካ የ ሚመጡ

አሰልጣኝ ሲሆን በድምሩ 674,454 ብር ሲሆን

Page 30: Amended for short term training only

29

የ ገ ንዘብ (financial Resource) መጠን፣ ፍሰት፣ ጊዜ፣ ወዘተ፣ ጠቅላላ ድምር 4,500,000ብር በአጠቃላይ በባጀት መልክ መያዝ ያለበት ሲሆን

የ ገ ንዘብ መጠን (financial Resource) ጠቅላላ ድምር 4,006,590 ብር በአዲስ መልክ በበጀት መያዝያለበት ሲሆን የ ሚዛወረው ከጉለሌ ቴ/ማ/ተ/ም መሆኑን እንዲታወቅ፡ ፡

በአጠቃላይ በያዝነው አመት የሚያስፈልግ በሰው ሀይል እና ስራውን ለማስጀመር የሚያስፈልግ በጀት 1,761,816

8. አስተያየ ት

1. ወርክሾፑ ውስጥ የ መጀመሪያ እርዳታ መስጫ መኖር አለበት

2. በ ወርክሶፑ ውስጥ የ እሳት ማጥፊያ (መከላከያ) በእያንዳንዱ ወርክሶፑ ውስጥ መኖር አለበት

3. ቦታው ቁልቁለታማ ስለሆነ የ ጎ ርፍና ውሃ ፍሳስ ማስወገ ጃ በግራና በቀኝ የ ግቢው ዙሪያ ላይ ቢሰራ

4.የ ውሃ ኢልክትሪክ እና የ ተለኮም አገ ልግሎቶች የ ዝርጋታ ስራ መከናወን አለበት

5.የ ት/ት ስልጠና ሂደቱ ውጠታማ ለማድረግና የ ት/ት ጥራቱን ለማስጠበቅ የ ሚከተሉት ሰነ ዶች በቅጅ መኖር

አለበት

a. የ ቴ/ሙ/ት/ትና ስልጠና ፖሊሲ

b. የ ኢ;ት/ሙ/ት/ት ስትራቲጅ

c. የ ሥልጠናና አስተዳደር መመሪያ

d. ልዩ ልዩ ክፍያወች ደንብ

e. የ ሰልጣኞች ምልመላና ድልደላ መምሪያ

f. ከደረጃ ደረጃ ዝውውር ደንብ

g. የ አሰልጣኞች ስራላይ መምሪያ

6.ከሌላው የ ሚለየ ው አጥርና የ ጥበቃ ቤት ሊሰራለት ይገ ባል

Page 31: Amended for short term training only

30

7.ላይብራሪ መገ ንባት አለበት

8.የ አሰልጣኝ ሰልጣኝ ጥምረትን በተመለከተ እስከ 25 ሰልጣኖችን ማስተናገ ድ ይችላል

9.ለአስተዳደር ሰራተኞች እና ለሌሎች እርዳታ ሰጭ ሰራተኞች ለቢሮ የ ሚሆን ቤት መሰራት አለበት

10.ያልተጠቀሱ ቁሳቁሶች መሙላት አለባቸው

11. የ ተሰሩትስራዎች በስታንዳርዱ አማካኝነ ት ነ ው፡ ፡

1. ምስጋና ለተባበሩን የ ባዮሎጂ ዲፓርትመንት

1. ለአቶ ገ ብረ አምላክ ዘካርያስ

2. አቶ ጥላሁን ይርጋ

3. መሃሪ ፋንታ

ከፅ/ቤት

1. ወ/ት ማህሌት ፍስሃ በ

2. ወ/ሮ አናትትሁን እምሬ

3. አቶ በላይ ቻሊ ከመቀሌ ዮኒቨርስቲ መምህር

Page 32: Amended for short term training only

31