12
1 እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ግምገማና በቀሪዎቹ የበጋ ወራት የሚኖረው የአየር ጠባይ አዝማሚያ አጠቃላይ ለዘንድሮው በጋ የአየር ጠባይ ትንበያ በተሰጠበት ወቅት! የትሮፒካል ፓስፊክ የመካከለኛውና የምሥራቅ ክፍል የባህር ወለል ሙቀት ከመደበኛው በታች እየቀዘቀዘ የመታየት ሁኔታ በሂደት እየተጠናከረ በመሄድ በበጋው ወቅት የቅዝቃዜ መጠኑ ከ55-60% በመድረስ በመጠኑ ከመደበኛው በታች መቀዝቀዝ (Weak La Nina) ተጽእኖ ስር የመሆን እድሉ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል ግንዛቤ ተወስዶበታል$ በተጨማሪም የምዕራብ እና ምሥራቃዊው ህንድ ውቅያኖስ የባህር ወለል ሙቀት ከመደበኛው ጋር በተቀራረበ (Near- neutral) ሁኔታ በበጋው ወቅትም በተመሳሳይ ሁኔታ ሊቀጥል እንደሚችል መጠበቅ! ከተጠቀሱት ሁኔታዎች ጋር ተዳምሮ የሚፈጠሩት የከባቢው አየር (Atmospheric conditions) በአብዛኛው የሀገሪቱ ሥፍራዎች ላይ የበጋው ደረቅ" ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ጠባይ እንዲያመዝን እና በመደበኛ ሁኔታ የተሻለ ዝናብ የሚያገኙት የሀሪቱ ክፍሎችም ላይ ከመደበኛው በታች ዝናብ እንዲኖር ሊያደርግ እንደሚችል መጠቆሙ ይታወሳል። ከዚህም ሌላ ከደመና ሽፋን መቀነስ ጋር ተያይዞ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ሊጠናከር እንደሚችል ትንበያ ተሰጥቶ ነበር። በዚህ መሰረት በብዙ ቦታዎች በተለይም በደጋማ የሀገሪቱ ሥፍራዎች ላይ 5 ዲግሪ ሼልስየስ በታች የደረሰ ቅዝቃዜ እንደተመዘገበ መረጃዎች ያሳያሉ። የዘንድሮው የቅዝቃዜ መጠን ካለፈው አመት ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነጻጸር የቅዝቃዜ መጠኑ የተሻለ እንደነበር መረዳት ይቻላል። በተጨማሪም ባለፉት ሁለት ወራት የደቡብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ አግኝተዋል። በዚህ ጽሁፍ ውስጥ ባለፉት ሁለት የበጋ ወራት የነበረው የአየር ጠባይ ግምገማና በቀሪዎቹ ወራት ሊኖር የሚችለው የአየር ጠባይ አዝማሚያ እንዲሁም በግብርናው ሴክተር ላይ አሳድሮ የነበረውና ወደፊትም ሊፈጥር በሚችለው ተፅእኖ ላይ የዳሰሳ ጽሁፍ ይቀርባል።

እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

  • Upload
    others

  • View
    72

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

1

እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ግምገማና በቀሪዎቹ የበጋ ወራት የሚኖረው የአየር ጠባይ አዝማሚያ አጠቃላይ ለዘንድሮው በጋ የአየር ጠባይ ትንበያ በተሰጠበት ወቅት! የትሮፒካል ፓስፊክ

የመካከለኛውና የምሥራቅ ክፍል የባህር ወለል ሙቀት ከመደበኛው በታች እየቀዘቀዘ

የመታየት ሁኔታ በሂደት እየተጠናከረ በመሄድ በበጋው ወቅት የቅዝቃዜ መጠኑ ከ55-60%

በመድረስ በመጠኑ ከመደበኛው በታች መቀዝቀዝ (Weak La Nina) ተጽእኖ ስር የመሆን

እድሉ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል ግንዛቤ ተወስዶበታል$ በተጨማሪም የምዕራብ እና

ምሥራቃዊው ህንድ ውቅያኖስ የባህር ወለል ሙቀት ከመደበኛው ጋር በተቀራረበ (Near-

neutral) ሁኔታ በበጋው ወቅትም በተመሳሳይ ሁኔታ ሊቀጥል እንደሚችል መጠበቅ!

ከተጠቀሱት ሁኔታዎች ጋር ተዳምሮ የሚፈጠሩት የከባቢው አየር (Atmospheric

conditions) በአብዛኛው የሀገሪቱ ሥፍራዎች ላይ የበጋው ደረቅ" ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር

ጠባይ እንዲያመዝን እና በመደበኛ ሁኔታ የተሻለ ዝናብ የሚያገኙት የሀሪቱ ክፍሎችም ላይ

ከመደበኛው በታች ዝናብ እንዲኖር ሊያደርግ እንደሚችል መጠቆሙ ይታወሳል። ከዚህም

ሌላ ከደመና ሽፋን መቀነስ ጋር ተያይዞ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ሊጠናከር እንደሚችል

ትንበያ ተሰጥቶ ነበር። በዚህ መሰረት በብዙ ቦታዎች በተለይም በደጋማ የሀገሪቱ ሥፍራዎች

ላይ ከ5 ዲግሪ ሼልስየስ በታች የደረሰ ቅዝቃዜ እንደተመዘገበ መረጃዎች ያሳያሉ። የዘንድሮው

የቅዝቃዜ መጠን ካለፈው አመት ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነጻጸር የቅዝቃዜ መጠኑ የተሻለ

እንደነበር መረዳት ይቻላል። በተጨማሪም ባለፉት ሁለት ወራት የደቡብ አጋማሽ የሀገሪቱ

ክፍሎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ አግኝተዋል።

በዚህ ጽሁፍ ውስጥ ባለፉት ሁለት የበጋ ወራት የነበረው የአየር ጠባይ ግምገማና

በቀሪዎቹ ወራት ሊኖር የሚችለው የአየር ጠባይ አዝማሚያ እንዲሁም በግብርናው ሴክተር

ላይ አሳድሮ የነበረውና ወደፊትም ሊፈጥር በሚችለው ተፅእኖ ላይ የዳሰሳ ጽሁፍ ይቀርባል።

Page 2: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

2

እ.ኤ.አ. ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቨምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ግምገማ

ባለፈው የኦክቶበር ወር በመካከለኛው፣ በሰሜንና በምሥራቅ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ

በአብዛኛው የበጋው ደረቃማው የአየር ሁኔታ አመዝናባቸው የቆየ ሲሆን፤ ከዚሁ ጋር

ተያይዞም በተለይም በጥቂት ሥፍራዎች ላይ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ እንደጨመረ

ይታያል፡፡ በዚህም መሰረት ከ5 ዲግሪ ሴልሽየስ በታች በተለያዩ ቀናት ከመዘገቡ ጣቢያዎች

መካከል በቡኢ 4.6" 4.5 እና 4.0፤ በደብረ ብርሃን 4.0 እና 3.6፤ በወገል ጤና 2.4 እና

1.7፤ በአምባ ማሪያም 4.5 እና 2.5 እንዲሁም በመሐል ሜዳ 3.0 በዲግሪ ሴልሽየስ

ይገኙበታል፡፡ በሌላ በኩል በወሩ ውስጥ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከቀላል እስከ

መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ የነበረ ሲሆን፤ በአንዳንድ ሥፍራዎች ላይም ከባድ መጠን

ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡ ከባድ ዝናብ ከመዘገቡ ጣቢያዎች መካከል በአቦቦ 49.2፣

በላይበር 38.9፣ በአርጆ 36.4፣ በዲላ 34.7፣ በአይከል 30.1፣ በቦሬ 30.0. በጅንካ 51.3"

በቡለን 51.1 እና 30.6" በሻውራ 32.2" በግምቢ 43.9" በማጂ 50.0 እና 33.6"

በሊሙገነት 38.6" oጨዋቃ 55.4" oኢጃጂ 33.2" በበደሌ 34.8" በጭራ 38.9፣

በቀብሪደሀር 50.0፣ በሐገረ ማርያም 48.7፣ በአይራ 46.2፣ በጋምቤላ 45.6፣ በማይፀምሪ

42.7፣ በጂማ 33.5፣ በዳንግላ 32.4፣ በፓዌ 33.4፣ በሞጣ 33.8፣ በሴሩ 32.5፣ በፉኚዶ 31.5፣

በኮንሶ 30.5፣ እንዲሁም በተርጫ 30.2፣ በሚ.ሜ. ይገኙበታል።

ባለፈው የኖቨምበር ወር በአብዛኛው የሀገሪቱ ቦታዎች ላይ የበጋው ደረቅ፣ ፀሓያማና

ነፋሻማ የአየር ጠባይ አመዝኖ የቆየ ሲሆን፤ በተጨማሪም በመጀመሪያዎቹ አሥር ቀናት

ከተጠናከሩ ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በቦታ ሥርጭትም ሆነ በመጠን የተስፋፋ

ዝናብ በደቡብ፣ በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብ ምሥራቅና በምዕራብ ኢትዮዽያ ላይ የተመዘገበ

ሲሆን፤ በጥቂት ቦታዎችም ላይ ከባድ ዝናብ ተስተውሏል፡፡ ለመጥቀስም ያህል በምዕራብ

አባያ 106.0፣ በሞያሌ 69.7፣ በቦሬ 39.4፣ በአዴት 43.2፣ በአቦቦ 39.5፣ በሀገረማርያም

63.6፣ እና በዶሎመና 47.3 በሚ.ሜ ይገኙበታል፡፡ በሌላ በኩል የሌሊትና የማለዳው ቅዝቃዜ

በመጀመሪያው አስር ቀናት ከነበረው የደመና ሽፋንና ዝናብ ጋር ተያይዞ እምብዛም

ያልተጠናከረ ቢሆንም፤ በሁለተኛውና በሶስተኛው አሥር ቀናት ግን ከደመና ሽፋን መቀነሰ

ጋር ተያይዞ የማለዳውና የሌሊቱ ቅዝቃዜ ተጠናክሮ የቀጠለ በመሆኑ በአብዛኛው የሀገሪቱ

ደጋማ ሥፍራዎች ላይ የቀኑ ዝቅተኛ የሙቀት መጠን ከ5 ዲግሪ ሴልሽየስ በታች ሆኖ

ተመዝግቧል። በወሩ ውስጥ የቀኑ ዝቅተኛ የሙቀት መጠን ከ2 ዲግሪ ሴልሽየስ በታች

Page 3: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

3

ከመዘገቡ ጣቢያዎች መካከል ለመጥቀስ ያህል በደብረ ብርሃን -1.6፣ 0.2 እና 1.4፣ በመሀል

ሜዳ -1.2፣ በሀሮማያ 0.0 እና 1.6፣ በወገል ጤና 0.5፣ በአምባ ማርያም 1.0፣ በአርሲ ሮቤ

1.0 ፣ በባቲ 1.6፣ በአዲግራት 2.0፣ በደብረዝት 2.0፣ አዲስ አበባ ቦሌ ኢነጂነሪነግ 2.0፣

በቡኢ 2.0፣ መመዝገቡን ከተሰበሰቡ መረጃዎች ለማወቅ ተችሏል፡

በአጠቃላይ ባለፉት ሁለት ወራት የነበረው የዝናብ መጠን ሲገመገም ከትግራይ ጥቂት

የደቡብ ትግራይ ኪስ ቦታዎች፣ የምዕራብና የመካከለኛው ትግራይ፤ ከአማራ የሰሜንና የደቡብ

ጎንደር፣ ባህርዳር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ ዞን እንዲሁም የኦሮሚያ ልዩ ብሔረሰብ ዞን፤

ቤንሻንጉል-ጉሙዝ፤ ጋምቤላ፤ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ከሀዲያና ከጉራጌ

ዞኖች በስተቀር፤ ከኦሮሚያ ከምዕራብና ምሥራቅ ሸዋ እንዲሁም ከምዕራብ ሀረርጌ ሰሜናዊው

ክፍል በስተቀር እንዲሁም አብዛኛው ሶማሌ ከ25-396 ሚ.ሜ. ዝናብ ከ5-42 ቀናት ያህል

ያገኙ ሲሆን፤ የምዕራብ ትግራይ፤ ከአማራ የወግህምራ፣ ደቡብና ሰሜን ወሎ፣ እንዲሁም ሰሜን

ሸዋ፤ ከአፋር ዞን 1፣ 2 ና 4፤ጅግጅጋ፣ ሀረሪና አዲስ አበባ ደግሞ ከ5 - 25 ሚ.ሜ. የሚደርስ

ዝናብ ከ5 ላነሱ ቀናት ያህል አግኝተዋል (ካርታ 1 እና 2)።

ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የዘነበው ዝናብ ከመደበኛው ጋር ሲነፃፀር

የመካከለኛውና ምስራቅ ትግራይ፤ ከአማራ የሰሜን ጎንደር፣ ባህርዳር፣ ምዕራብ ጎጃምና የአዊ

ዞኖች እንዲሁም የኦሮሚያ ልዩ ብሔረሰብ ዞን፤ ቤንሻንጉል-ጉሙዝ፤ ጋምቤላ፤ ከደቡብ

ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ከሀዲያና ከጉራጌ ዞኖች በስተቀር፤ ከኦሮሚያ ኢሉአባቦራ፣

ጅማ፣ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ፣ የባሌና የቦረና ዞኖች፤ እንዲሁም በጋ የዝናብ ወቅታቸው

ከሆኑት የሶማሌ ክልል የፊቅ፣ የደገሀቡር፣ የሊበንና የአፍዲር ዞኖች መደበኛና ከመደበኛ በላይ

የሆነ የዝናብ መጠን የነበራቸው ሲሆን፤ በጋ ሁለተኛ ዝናብ ወቅታቸው በሆኑት የሶማሌ ክልል

ደቡብ ምስራቅ አካባቢ አነስተኛ ዝናብ የነበረ በመሆኑ ከመደበኛው በታች የሆነ የዝናብ

መጠን ነበራቸው፡፡ የተቀሩት የሀገሪቱ ክፍሎች በደረቅ የአየር ጠባይ ሰር ሰንብተዋል (ካርታ

3)፡፡

Page 4: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

4

ካርታ 1 እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ከኖቬምበር 30/2017 ድረስ የነበረው የዝናብ መጠን በሚ.ሜ

56

410

0

222

46

3092

177

15

178

25266

207

0

142

135

133

68

158 4

16

0

1

148

37

204

144

2

206

128

380

18633

322

68

3

74

82

77

5

3

327

107

120

324

145

10

61

138

0

0

5

178

34

1

224

245

46

93

217

359

3

21

12

255

396

117

222

101

116

219

14

2

296

10419

156

27

16

80

308

0

0

24

9

155

208

40 5

65

24

11

142

205

199

1

118

107

8

282

4

19

149

15

17

56

85

123

8

3

2

7

229

3

26

1

194

0

201

54

319

151

44

168

20

77

1908

136

0

0

12946

0

59

0

114

175

56 5

25

50

100

200

300

400

Page 5: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

5

ካርታ 2 እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ከኖቬምበር 30/2017 ድረስ ዝናብ የዘነበባቸው ቀናት ብዛት

13

43

0

15

5

67

21

2

26

220

35

0

22

18

23

11

11 3

12

0

1

22

6

18

23

1

17

25

42

319

34

9

3

10

14

12

4

2

37

16

16

41

23

1

10

16

0

0

3

20

7

1

22

22

7

15

28

29

3

6

3

30

41

14

23

17

19

26

5

2

24

275

20

6

6

12

39

0

0

6

2

21

20

10 2

8

6

4

16

27

30

3

8

21

4

29

2

4

19

5

3

9

23

16

5

2

4

3

31

4

6

1

27

0

15

5

27

20

6

28

5

19

294

16

0

0

299

0

6

0

12

14

13

5

10

20

30

40

50

Page 6: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

6

ካርታ 3 እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ከኖቬምበር 30/2017 ድረስ የነበረው የዝናብ መጠን ከመደበኛው ጋር በመቶኛ ሲነፃፀር

ከመደበኛ በታች መደበኛ ከመደበኛ በላይ

Page 7: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

7

እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቨምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ

በግብርና የስራ እንቅስቃሴ ላይ ያሳደረው ተፅዕኖ

በመደበኛ ሁኔታ የበጋ ወቅት አጋማሽ ወራት በአመዛኙ ደረቃማ የእርጥበት ሁኔታ

የሚያመዝንባቸው ቢሆንም፤ አልፎ አልፎ ያልተጠበቀ ዝናብ የሚታይበትም ወቅት ነው፡፡

በተጨማሪም በዚሁ የበጋ የመጀመሪያዎቹ ወራት የአገሪቱ ደቡብና ደቡብ ምስራቅ ቆላማ

ቦታዎች ወቅታዊ የሆነ እርጥበት የሚያገኙበት ወቅት ነው፡፡ ከግብርና እንቅስቃሴ አንፃርም

የመኸር አብቃይ በሆኑ አካባቢዎች የሰብል ስብሰባና ድኽረ ሰብል ስብሰባ የሚካሄድበት

ሲሆን፤ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅ ደግሞ የአርብቶ አደሩና ከፊል አረብቶ አደሩ አከባቢዎች

ለግጦሽ ሳርና ለመጠጥ ውሀ እንዲሁም መጠነኛ የሆነ እርሻ እንቅስቃሴ የሚያከናውኑበት ጊዜ

ነው። በተጨማሪም በነዚሁ አካባቢዎች ለከብቶች ግጦሽ ሳርና ለመጠጥ ውሃ የሚሆን ዝናብ

የሚያገኙበትና ውሃን በተለያየ ዘዴ ለማከማቸት እድል የሚያገኙበት ወቅት ነው። በአንፃሩ

የበጋ ወቅት በአጠቃላይ ሲታይ ለበሽታና ለተባይ መከሰትና መስፋፋት አመቺ ሁኔታ ሊኖር

የሚችልበት ከመሆኑ አንጻር የሰብሎችን ጤናማ ሁኔታ በቅርበት ክትትል ማድረግ

የሚያስፈልግበት ወቅት ነው፡፡ በበጋ ወቅት የሙቀት መጠን ከአዝርዕት ጤናማ እድገት አኳያ

ሊተኮርበት የሚገባ ጉዳይ ሲሆን፤ በአንዳንድ በሰሜን ምስራቅ፣ በመካከለኛው፣ በምስራቅና

በደቡብ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ ውርጭ መከሰት ሊኖር የሚችል ከመሆኑም ጋር ተያይዞ

በተለይም በአበባና ፍሬ በመያዝ ላይ ለሚገኙም ሆነ ለፍራፍሬ ተክሎች ከፍተኛ ቅድመ

ጥንቃቄ ሊደረግበት የሚያስፈልግበት ወቅት ነው፡፡

እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2017 የበጋው ወቅት የመጀመሪያ ወር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ

በአብዛኛው የሰሜን ምስራቅና የምሰራቅ አካባቢዎች ላይ ከደረቃማ እስከ በጣም ደረቃማ

የእርጥበት ሁኔታ አመዝኖ እንደነበረ የተተነተኑ የአግሮ ሜቲዎሮሎጂ መረጃዎች

ያመለክታሉ፡፡ በመሆኑም ባሳለፍነው የኦክቶበር ወር ደረቃማው የአየር ሁኔታ አመዝኖ

በተስተዋለባቸው አካባቢዎች ላይ ለሚገኙ የደረሱ ሰብሎች ምቹ እንደነበረና ከዚሁ ጋር

ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም ሆነ የድህረ ሰብል ስብሰባ ተግባራትን ለማከናወን አመቺ

እንደነበር መገንዘብ ይቻላል፡፡ በአንፃሩ ሙሉ በሙሉ ባልደረሱና ለእድገታቸው ተጨማሪ

እርጥበትን ይፈልጉ ለነበሩ ሰብሎች የእርጥበት እጥረት ጫና ውስጥ እንዲገቡ ከማድረጉም

በላይ በአጠቃላይ እድገታቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ነበረው፡፡ በሌላ በኩል የእርጥበት ሁኔታው

በተለይም የበጋ ወቅት ዝናብ ተጠቃሚ ወደሆኑት የደቡብና የደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ

አካባቢዎች ላይ ተስፋፍቶ የታየ ሲሆን፤ ይህም ሁኔታ ጥምር ግብርና ለሚያከናውኑ አርሶ

Page 8: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

8

አደሮች የጎላ ጠቀሜታ እንደነበረው ይታመናል፡፡ በተጨማሪም በነዚህ አካባቢዎች ላይ

በስፋት ለሚከናወነው የእንስሳት ልማት አስፈላጊ የሆነውን የአረንጓዴ እፅዋት ልምላሜን

ያሻሻለና የመጠጥ ውኃ አቅርቦትን ያረጋገጠ ከመሆኑ አንፃር በወሩ ውስጥ የታየው

ከእርጥበታማ እስከ በጣም እርጥበታማ ሁኔታ ለአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር

አካባቢዎች አዎንታዊ ሚና ነበረው (ካርታ 4)፡፡

በተመሳሳይ መልኩ የኖቨምበር ወር የእርጥበት ስርጭቱ ሲገመገም በአብዛኛው

የሰሜን፤ የሰሜን ምዕራብና የሰሜን ምስራቅ እንዲሁም የመካከለኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ

ከደረቃማ እስከ በጣም ደረቃማ የእርጥበት ሁኔታ እንዳመዘነባቸው ተስተውሏል፡፡ ምንም

እንኳን ሁኔታው ሙሉ ለሙሉ እድገታቸውን ለጨረሱና በመሰብሰብ ላይ ለሚገኙ ሰብሎች በጎ

ሚና ቢኖረውም እድገታቸውን ላልጨረሱና ተጨማሪ እርጥበት ለሚያስፈልጋቸው ሰብሎችና

ለቋሚ ተክሎች የውኃ ፍላጎታቸውን ለማሟላት አሉታዊ ጎን የነበረው ሲሆን፤ በተጨማሪም

የግጦሽ ሳርና የመጠጥ ውኃ አቅርቦትን ከማሻሻል አንፃር አነስተኛ ሚና ነበረው፡፡ በሌላ

መልኩ በደቡብ፣ በደቡብ ምዕራብና በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የተሻለ

የእርጥበት ስርጭት የታየ ሲሆን፤ ይህም የተገኘው እርጥበት በተለያየ የእድገት ደረጃ ላይ

ለሚገኙ ሰብሎችና ለቋሚ ተክሎች የውኃ አቅርቦት ምቹ ሁኔታ እንዲኖር አስችሏል፡፡

በተጨማሪም በደቡብና በደቡብ ምስራቅ አካባቢዎች ለሚኖሩ አርብቶ አደሮችና በከፊል

አርብቶ አደሮች አካባቢ ለግጦሽ ሳርና ለመጠጥ የሚሆን ውኃ በተሻለ መልኩ እንዲያገኙ

ከማስቻሉ አንፃር በእንስሳት ልማት ስራ ላይ እገዛ አበርክቷል፡፡ በአንፃራዊ መልኩ ባሳለፍነው

የኖቨምበር ወር በአንዳንድ ለውርጭ ተጋላጭ በሆኑ ሥፍራዎች ላይ የሌሊቱና የማለዳው

ቅዝቃዜ እየጨመረ በመምጣቱ እድገታቸውን ባልጨረሱና በተለይም በአበባና ፍሬ

በመሙላት የእድገት ደረጃ ላይ በሚገኙ ሰብሎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደቻለ

ይገመታል (ካርታ 5)፡፡

በአጠቃላይ ባለፉት ሁለት የበጋ ወራት በኦክቶበር እና በኖቨምበር የነበራቸው

የእርጥበት ሁኔታ ሲገመገም በተለይም የክረምቱ ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ክስተቶች ቀስ

በቀስ ከመዳከማቸው ጋር ተያይዞ የእርጥበት ሁኔታው ከሰሜንና ከሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ

አካባቢዎች ላይ በመጠንም ሆነ በስርጭት እየቀነሰ በአንጻሩ በምዕራብ አጋማሽ እና

በመካከለኛዉ የአገሪቱ ክፍሎች ላይ በተወሰነ ደረጃ የቆየበትና በሂደትም የበጋ ዝናብ

ተጠቃሚ ወደ ሆኑት ወደ ደቡብና ደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የተስፋፋ

እንደነበረ ተስተውሏል፡፡ በአጠቃላይ ይህ ሁኔታ በሰሜንና በሰሜን ምስራቅ አካባቢዎች

Page 9: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

9

ለሚገኙ ለደረሱና ተጨማሪ እርጥበት ለማያስፈልጋቸው ሰብሎች በጎ ጎን እንደነበረው

ቢወሰድም በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ለተዘሩና እድግታቸውን ላልጨረሱ ሰብሎች

የእርጥበት እጥረት ጫና እንዳሳደረ ግምት መውሰድ ይቻላል፡፡ በሌላ በኩል በምዕራብ

አጋማሽና በመካከለኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ እርጥበቱ የተሻለ ገፅታ የነበረው መሆኑ

በተለያየ የእድገት ደረጃ ላይ ይገኙ ለነበሩ ሰብሎችም ሆነ በአካባቢዎቹ ለሚገኙ ቋሚ ተክሎች

በጎ ሚና እንደነበረው ይታመናል፡፡

Page 10: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

10

34 36 38 40 42 44 46 48

4

6

8

10

12

14

ካርታ 4፡ የኦክቶበር ወር 2017 የእርጥበት ሁኔታ

ካርታ 5፡ የኖቬምበር ወር 2017 የእርጥበት ሁኔታ

Page 11: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

11

እ.ኤ.አ ከዲሴምበር 1/2017 እስከ ጃንዋሪ 31/ 2018 የሚኖረው የአየር ጠባይ አዝማሚያ

በመደበኛ ሁኔታ የዲሴምበር እና የጃንዋሪ ወራት በአብዛኛው የበጋ ወቅት የአየር ጠባይ

ገፅታዎች የሆኑት ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ የሚያመዝኑበት ከመሆኑም ሌላ

የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ በተለይም ለውርጭ ተጋላጭ በሆኑ ደጋማ ቦታዎች ላይ

የሚያይልበት ጊዜ ነው። በአንፃሩ አነስተኛ መጠን ያለው ዝናብ በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብና

በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ እንዲሁም ከበልግ ወቅት መቃረብ ጋር ተያይዞም በጥቂት

የሰሜን ምሥራቅ አማራ ቦታዎች ላይ ዝናብ ይዘንባል። በተጨማሪም ከመደበኛ ሁኔታ ወጣ

ባለ መልኩ በአንዳንድ ዓመታት ወቅታዊ ያልሆነ ዝናብ ይከሰታል።

በመጪዎቹ ሁለት የበጋ ወራት የትሮፒካል ፓስፊክ ውቅያኖስ አብዛኛው ክፍል የባህር

ወለል ሙቀት ቀስ በቀስ ከመደበኛው በታች (La-Nina) ክስተት ተጽእኖ ስር ሆኖ ሊቀጥል

እንደሚችል የሚጠበቅ ሲሆን፤ በአብዛኛው በቀሪዎቹ የበጋ ወራት (ዲሴምበር እና ጀንዋሪ)

የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ ስለሚያመዝን የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ

በአንዳንድ የሀገሪቱ ሥፍራዎች ላይ ይጨምራል።

በዚህም መሰረት በብዙ የሀገሪቱ ቦታዎች ላይ ደረቃማው የአየር ጠባይ ሰፍኖ

እንደሚቆይ የሚጠበቅ ሲሆን! ከዚሁ ጋር ተያይዞም በተለያዩ ሥፍራዎች ላይ የሌሊቱና

የማለዳው ቅዝቃዜ ቀጣይነት ይኖረዋል። በተጨማሪም ከበጋው ወቅት ማብቂያ አካባቢ

የበልግ ወቅት መቃረቢያ ላይ በደቡብ ምዕራብ ኦሮሚያ የምዕራብ ወለጋ" የጅማና የኢሉባቦር

ዞኖች! በደቡብ ብሄር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የከፋና የቤንች ማጂ ዞኖች እንዲሁም በምሥራቅ

አማራ የሚገኙ የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞኖች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ

እንደሚያገኙ ይጠበቃል።

እ.ኤ.አ ከዲሴምበር1/ 2017 እስከ ጃንዋሪ 31/ 2018 የሚኖረው

የአየር ጠባይ አዝማሚያ በግብርና የስራ እንቅስቃሴ ላይ ሊያሳድር የሚችለው

ተፅዕኖ

በመጪዎቹ ሁለት የበጋ ወራት ማለትም ከዲሴምበር እስከ ጃንዋሪ 2017/2018

በተሰጠው የአየር ትንበያ መሰረት የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ

እንደሚያመዝን ይጠበቃል፡፡ ከዚሁ ሁኔታ ጋር በተያያዘ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ

Page 12: እ.ኤ.አ ከኦክቶበር 1 እስከ ኖቬምበር 30/2017 የነበረው የአየር ጠባይ ወራት … · ተያይዞ የሰብል ስብሰባ ለመጀመርም

12

የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ እንደሚጠናከር ይጠበቃል፡፡ ይህ ደረቃማው የእርጥበት ሁኔታ

ለሰብል ስብሰባና ለድኸረ ሰብል ስብሰባ አዎንታዊ ጎን እንደሚኖረው የሚጠበቅ ሲሆን፤

በአንጻሩ ደግሞ የሚኖረው የእርጥበት እጥረት በአካባቢዎቹ ለሚገኙ ቋሚ ሰብሎች የውኃ

ፍላጎት መሟላትም ሆነ ለአርብቶ አደሮችና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች ለግጦሸ ሳርና

ለመጠጥ ውኃ አቅርቦት አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር ይጠበቃል፡፡ ከሚጠበቀው ቅዝቃዜ

ጋር በተያያዘ በተለይም በቋሚ ተክሎች ላይ በመጠኑም ቢሆን ጉዳት ሊያስከትል ይችላል፡፡

በተጨማሪም በትንበያው በተጠቀሱት አንዳንድ አካባቢዎች ማለትም በምዕራብ ወለጋ፣

በጅማ፣ በኢሉባቦር፣ በከፋ፣ በቤንች ማጂ፣ በሰሜን ሸዋና በደቡብ ወሎ ዞኖች ከቀላል እስከ

መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ይጠበቃል። ይህም ሁኔታ በድህረ ሰብል ስብሰባ

ላይ ጉዳት ሊያስከትል ስለሚችል በተገለጹት አካባቢዎች የሚኖሩ አርሶአደሮችም ይሁኑ

ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች በመረባረብ ሰብሎችን ሊሰበስቡ ስለሚገባ በየደረጃው የሚገኙ

የህብረተሰብ ክፍሎች ለዚሁ ጉዳይ ትኩረት ሊያደረጉ ያስፈልጋል፡፡ በአንጻሩ በተጠቀሱት

አካባቢዎች የሚጠበቀው እርጥበት ለበልግ ተጠቃሚዎች ለማሳ ዝግጅት፣ በእድገት ላይ

ለሚገኙና ለቋሚ ሰብሎችም ሆነ ለእንስሳት የግጦሽ ሳርና የመጠጥ ውኃ አቅርቦት የሚኖረው

ሚና ከፍተኛ ሲሆን፤ በተለይም ውኃ አጠር የሆኑ አካባቢዎች የሚገኘውን ውሱን ውኃ

ለማከማቸት ዝግጅት ሊያደርጉ ይገባል፡፡ በሌላ መልኩ የተገኘውን ውሃ ከብክነት መከላከል

ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚኖረው አስተዋጽዖ ከፍተኛ ስለሆነ የተሰጠውን የግብርና

ምክረ ሃሳብ በተግባር ላይ ማዋል ያስፈልጋል፡፡