28
በMontgomery County Public Schools www.montgomeryschoolsmd.org የስቴት ህጎች፣ የሜሪላንድ ስቴት የትምህርት ቦርድ መመርያዎች፣ እና የMontgomery County Public Schools (MCPS) የትምህርት ቦርድ ፖሊሲዎች እና የMCPS የአስተዳደር ደንቦች በማንኛውም ወቅት ሊለወጡ ይችላሉ እናም እዚህ ህትመት ላይ በሚገኙ መግለጫዎችና መጣቀሻዎች የበላይነት አላቸው። የተማሪ ስም ___________________________________ አድራሻ ______________________________________ ስልክ _______________________________________ የተማሪስነምግባር ኮድ Rockville, Maryland 2016–2017 Amharic

2016–2017 - Montgomery County Public · PDF fileአባባሎች እንዲስማሙ ለተማሪዎች እድል መስጠት፣ ከተማሪ አስተያየት ይበልጥ አስፈላጊ

  • Upload
    dangthu

  • View
    243

  • Download
    19

Embed Size (px)

Citation preview

በMontgomery County Public Schools

www.montgomeryschoolsmd.org

የስቴት ህጎች፣ የሜሪላንድ ስቴት የትምህርት ቦርድ መመርያዎች፣ እና የMontgomery

County Public Schools (MCPS) የትምህርት ቦርድ ፖሊሲዎች እና የMCPS

የአስተዳደር ደንቦች በማንኛውም ወቅት ሊለወጡ ይችላሉ እናም እዚህ ህትመት ላይ

በሚገኙ መግለጫዎችና መጣቀሻዎች የበላይነት አላቸው።

የተማሪ ስም ___________________________________

አድራሻ ______________________________________

ስልክ _______________________________________

የተማሪስነምግባር ኮድ

Rockville, Maryland

2016–2017

Amharic

ራእይ

ለእያንዳንዱና ለማንኛውም

ተማሪ እጅግ የላቀውን ህዝባዊ

ትምህርት በማቅረብ ትምህርት

እንዲሰርፅ እናደርጋለን።

ተልእኮ

እያንዳንዱ/ዷ ተማሪ በኮሌጅም

ሆነ በስራ ስኬታማ እንዲ(ድት)

ሆን አካዴሚያዊ፣ ፈጠራዊ

የችግር አፈታት፣ እና የማህበ

ራዊ ስሜት ክሂሎቶች ይኖሩ

(ሯ)ታል።

ዋነኛ አላማ

ሁሉም ተማሪዎች በወደፊት

ኑሮአቸው እንዲለሙ/እንዲበለ

ፅጉ ማዘጋጀት።

ዋነኛ እሴቶች

ትምህርት

ግንኙነቶች/ዝምድናዎች

ክብር

ልቀት

ፍትህ

የትምህርት ቦርድ

Mr. Michael A. Durso/ሚር. ማይክል ኤ. ዱርሶፕሬዚደንት

Dr. Judith R. Docca/ዶር. ጆዲት ዶካም/ፕረዚደንት

Mr. Christopher S. Barclay/ሚር. ክሪስቶፈር ኤስ ባርክሌይ

Mr. Philip Kauffman/ሚር. ፊሊፕ ካውፍማን

Mrs. Patricia B. O’Neill/ወሮ. ፓትሪሻ ቢ ኦኔይል

Ms. Jill Ortman-Fouse/ወይ. ጂል ኦርትማን-ፋውዝ

Mrs. Rebecca Smondrowski/ወሮ. ሬቤካ ስሞንድሮውስኪ

Mr. Eric Guerci/ሚር. ኤሪክ ጌርሲተማሪ አባል

የት/ቤት አስተዳደር

Jack R. Smith, Ph.D.የት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ

Maria V. Navarro, Ed.D.የአካዴሚ ዋና መኮነን

Kimberly A. Statham, Ph.D.የት/ቤት ድጋፍና መሻሻል ም/የበላይ ተቆጣጣሪ

Andrew M. Zuckerman, Ed.D. አንድሩ ኤም. ዙከርማንዋና የኦፕሬሽን መኮንን

850 Hungerford DriveRockville, Maryland 20850www.montgomeryschoolsmd.org

ሜሪላንድwww.montgomeryschoolsmd.org

850 Hungerford Drive ♦ Rockville, Maryland 20850

Office of the Superintendent of Schools

ኦገስት 2016

የተከበራችሁ ተማሪዎች፣ ሰራተኞች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና የማህበረሰብ አባላት፡-

የ2016–2017ን የMontgomery County Public Schools የተማሪ ስነምግባር ኮድ ሳቀርብ ደስታ ይሰማኛል።

የተማሪ ስነምግባር ኮድ አላማ የተማሪ ስነምግባር ሲገናዘብ በጠራ፣ አግባብነት ባለው፣ እና የፀኑ ተጠባቂዎችና ውጤቶች

አማካይነት ቅንነትንና ርትአዊነትን ለማራመድ፣ ተመሪዎች ከስህተቶቻቸው መማራቸውንና ስነምግባራቸው ሌሎችን

ሲነካ ተገቢ መካካሻ ማድረጋቸውን ለማረጋገጥ ነው። በተጨማሪ፣ ይህ የተማሪ ስነምግባር ኮድ ለአዳዲስና ለታዳጊ

ህጋዊ ተፈላጊዎችና ተጠባቂዎች በሁለቱም በስቴትና በፈዴራል ደረጃዎች ምላሽ ሰጪ ነው።

በየአመቱ፣ የተማሪ ስነምግባር ኮድን ለማሻሻል እንሰራለን። በወሳኙ ደህና፣ ስርአትን የጠበቁ አካባቢዎች የመንከባከብ

ግዴታ፣ እና የግል እድገትን የሚደግፉ ለእድሜ ተገቢ የሆኑ ግብረመልሶች ለማቅረብ ካለን ግዴታ ጋር ቀጥተኛውን

ሚዛን ለመምታት፣ እና ከዋነኛ አላማችን ጋር ለማቀናጀት—መማርን ለመጨመርና ሁሉንም ተማሪዎች እንዲለሙ

ለማዘጋጀት—እንፈልጋለን።

ተማሪዎችን ማገድና ማባረር፣ እንደ የመጨረሻ እርምጃ ካልሆነ በስተቀር፣ በተማሪ ስነምግባርም ሆነ በት/ቤት ሰላም

ላይ እጅግ በጣም ትንሽ ወይም ምንም አወንታዊ አስተዋፅኦ እንደማያደርግ የሚያመልክተው በማደግ ላይ ከሚገኘው

ትምህርታዊ ምርምር ስራችን መረጃ ማግኘቱ ቀጣይ ነው። በተጨማሪ፣ ተማሪዎች ጠቃሚ የትምህርት ጊዜ ባጡ ቀጥር፣

ስኬታማ ለመሆን ይበልጥ አስቸጋሪ እየሆነባቸው ይሄዳል። በዚህ አመት፣ በMCPS የረጅም ጊዜ ግዴታ ለርትአዊነት

እየገነባን፣ የመልሶ መገንባት ልምዶችንና የመልሶ መገንባት ፍትህን እንደ የት/ቤቶቻችን ባህል፣ አየር፣ እና ተጠባቂዎች

አካል ለመክተት እየሰራን ነው። ስለዚህ ግንዛቤ በዚህ በየተማሪ ስነምግባር ኮድ ህትመት ተጨማሪ ማንበብ ትችላላችሁ።

ባጭሩ፣ የመልሶ መቋቋምን ልምዶችና ሂደቶች ጤናማ ግንኙነቶች ነቅተው የሚገነቡ እና ግጭትንና የስህተት ተግባር

ለመካለከልና ለመፍታት እንዲቻል ለማህበረሰብ ስሜት፣ እና ግዴታ መግባትን፣ መፍጠር ናቸው። የመልሶ መቋቋም

ፍትህ በደል ፈፅመዋል የሚባሉ ተማሪዎችን በተግባሩ የተነካ/ኩ በማናገር ለስነምገባራቸው ሙሉ ሀላፊነት እንዲወስዱ

እና በውጤቶች አካባቢ የውሳኔ አወሳሰድ አካል እንዲሆኑ ይፈቅዳል።

ሰላማዊ፣ አወንታዊ የትምህርት አካባቢዎች ለመንከባከብ የምናደርገው ስራ አካዴሚያዊ ውጤቶች በዘር፣ የብሄር

ምንጭ፣ ወይ በማህበራዊ-ኤኮኖሚያዊ ይዘት የማይተነበዩበት በሀቅ ርትአዊ የት/ቤት ስርአት ለመፍጠር አንድ እርምጃ

ቀድሞ ይገኛል። ተማሪዎችን በት/ቤት እንዴት እንደምናሳትፋቸውና ደህንነታቸውን እንዴት እንደምንደግፋቸው የሁሉም

ተማሪዎች አካዴሚያዊ አፈፃፀም ለማሻሻል፣ እና በትምህርት መዛባቶች ለማስወገድ ወሳኝ ነው። በ2016–2017 የትምህርት

አመት በሞላ፣ የተማሪዎቻችንን ደህንነትና ፀጥታ ለማረጋገጥ እና የዲሲፕሊን መምርያዎች፣ ደንቦች፣ እና ፕሮቶኮሎች ቀናና

ርትአዊ ትግባሬ ለማረጋገጥ ሰራተኞቻችን ሙያዊ የመማር እድሎች ማቅረብ ይቀጥላሉ። ይህ የተማሪ ስነምግባር ኮድ ህይወት

ያለው ሰነድ ነው፣ የመማር፣ ግንኙነቶች፣ መከባበር፣ ልቀት፣ እና የርትአዊነት ዋነኛ እሴቶቻችንን ለማንጸባረቅ የዲሲፕሊን

ልምዶቻችንን ለማበልጸግ MCPS ከተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና ከጠቅላላ ማህበረሰባችን ጋር ለመሳተፍ ግዴታ

ገብቷል።

የማክበር ሰላምታ ጋር

Jack R. Smith, Ph.D. Superintendent of Schools

ማውጫ

መግቢያ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የMCPS የዲሲፕሊን ፍልስፍና . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የተማሪ ስነምግባር . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የMCPS ሰራተኛ ሀላፊነቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የወላጅና የማህበረሰብ ሀላፊነቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 2

የመልሶ ማቋቋም ልምዶችና የመልሶ ማቋቋም ፍትህ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 2

የቅደም-ተከተል ተፈላጊዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

የስነምግባር ህግን በስራ ማዋል . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

በዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተፅእኖ የሚያደርጉ ታሳቢዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

ቀጣይ ትምህርት የማግኘት መብቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

ከተራዘሙ እገዳዎችና ስንብቶች ጋር የተያያዙ የጊዜ ገደቦች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 4

ስንክልና ያላቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 4

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 5

የግብረመልስ ደረጃዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 8

የዲሲፕሊን ግብረመልስ ሰንጠረዥ/Matrix . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 10

የት/ቤት መገልገያ መኮንኖችና ወደ ህግ አስከባሪ መገናኛዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 20

የትምህርት ቦርድ መመርያዎችና የMCPS ደንቦች የተማሪን ዲሲፕሊን በሚመለከት . . . . . . . . . . . . . . 21

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • i

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 1

� የMCPS የዲሲፕሊን ፍልስፍና

የMontgomery County የትምህርት ቦርድ መመርያ JGA የተማሪ ዲሲፕሊን፣ የMCPS ት/ቤቶች ለትምህርት አመች የሆኑ አካባቢዎች ይሆናሉ። ከተማሪው የመኖርያ ቤት በተጨማሪ፣ ት/ቤቶች አወንታዊ ስነምግባር የሚጠበቅባቸው፣ በእርስ በርስ መከባበርና በራስ መተማመን አካባቢ ሞዴል የተደረጉና የተማሩ ማህበረሰቦች ናቸው።

MCPS ዲሲፕሊን የብልፅግና ሂደት መሆኑን ያምናል፣ እናም ውጤታማ የሆኑ የዲሲፕሊን ስልቶች የተማሪዎቹን የተለያዩ ስነምግባሮችና የእድገት ፍላጎቶች ደረጃቸውን በጠበቁ ግብረመልሶችና ጣልቃገብነቶች እንዲገጥሟቸው ያስፈልጋል። ያልተቋረጡ የማስተማር ስልቶች እና የዲሲፕሊን ገብረመልሶች ማስተማርንና መማርን ይደግፋል፣ አወንታዊ ስነምግባሮችን ይንከባከባል/ያሳድጋል፣ የማገገሚያ ዲሲፕሊን ፍልስፍናንም ያንፀባርቃል። የማገገሚያ ልምዶች ለተማሪዎች ከስህተቶቻቸው እንዲማሩ በስነምግባራቸው መነሾ የሚደርስ ማንኛውንም ጉዳት እንዲያርሙ፣ እና በጠባያቸው ምክንያት ተረብሸው የነበሩ ግንኙነቶችን እንዲጠግኑ እድሎች ይሰጧቸዋል። የት/ቤታችን ስነምግባር ልምዶች የተተለሙት ተማሪዎች ለኮሌጅና ለስራ ዝግጁ እንዲሆኑ ተማሪዎችን በትምህርት ክፍል ለመጥመድ ነው።

ፍትሀዊ፣ ጥብቅ፣ እና ዘላቂ የዲሲፕሊን እርምጃ ይጠበቃል፣ ተማሪዎችም የመጥፎ ተግባር ድርጊቶች ስለሚያስከትሉት ቅጣቶች እንዲያውቁ መደረግ አለበት። የሆነ ሆኖ፣ የት/ቤት ዲሲፕሊን መተዳደር ያለበት በታቻለ መጠን ተማሪዎችን በመደበኛ የት/ቤት ፕሮግራም ውስጥ በመያዝ መሆን አለበት። እገዳዎችና ስንብቶች እንደ የመጨረሻ አማራጮች ብቻ መሆን የለባቸውም።

� የተማሪ ስነምግባር

ተማሪዎች በት/ቤት ውስጥ ራሳቸውን በምን ስርአት መያዝ እንዳለባቸው የሚጠበቁባቸው መሰጠት አለባቸው። ብዙ መምህራን ተማሪዎችን የመማርያ ክፍል የስነምግባር ህጎች በማዳበር ሂደት ይይዟቸዋል፣ ሌሎችን እንዴት እንደሚይዙ ጥርት ባሉ የተወሰኑ አባባሎች እንዲስማሙ ለተማሪዎች እድል መስጠት፣ ከተማሪ አስተያየት ይበልጥ አስፈላጊ ደሞ፣ ሌሎች እንዴት አድርገው እነሱን እንዲይዟቸው እንደሚፈልጉ። እያንዳንዱ ት/ቤት፣ ቤተሰቦችን፣ ተማሪዎችን፣ እና ሰራተኞችን በማካተት፣ ከዚህ ህግ ጋር የሚስማማ የየራሱን የስነምግባር ህግ ያዳብራል።

የሚከተለው ዝርዝር በአርስበርስ የመክባበር አካባቢ ለስነምግባር አወንታዊ ተፈላጊዎች በማስቀመጥ ሂደት ተማሪዎችን ለመጥመድ/ለማያያዝ አንድ መነሻ ነጥብ ነው።

መግቢያ

የMontgomery County Public Schools (MCPS) ተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና ሁሉም ሰራተኞች በማስተማርና በመማር ያተኮረ ስነስርአት ያለውና ሰላማዊ አካባቢ ለመንከባከብ አብረው የሚሰሩበት አወንታዊ የት/ቤት አየሮች ለመፍጠር ይጥራል። ተማሪዎች ፅኑ፣ ፍትሀዊ፣ እና በርትአዊነት የሚተገበር የዲሲፕሊን ሂደት እንዲኖራቸው መብት አላቸው። ት/ቤቶቻችን ይበልጥ ሰላማዊና ከሁሉም በላይ ስኬታማ የሚሆኑ ሁሉም ግለሰብ—ተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና ሰራተኞች በተመሳሳይ—ሲተባበር፣ ዋጋ ሲሰጥ፣ የእርስበርስ ሚና ሲያከብር፣ እና ተቀባይነት ባላቸው የዲሲፕሊን ልምዶች ላይ ግዴታ የገባ ሲሆን ነው።

1. የራሴ ቃላት፣ ተግባሮች፣ እና አቋሞች ለራሴና ለሌሎች በማንኛውም ጊዜ ያለኝን ክብር ይገልፃሉ።

2. በወቅቱ በመድረስ፣ በስነስርአት በመልበስ፣ እና በትምህርቴ ለማተኮር ዝግጁ በመሆን በራሴ፣ በወደፊቴ እና በት/ቤቴ ያለኝን ኩራት አሳያለሁ።

3. ሁልጊዜ የምፈልገው ግጭቶችን ለመፍታት ይበልጥ ሰላማዊ መንገዶችን ሲሆን፣ ግጭቶችን በገዛ ራሴ በሰላም ልፈታቸው ካልቻልኩ የመምህራንን፣ አስተዳዳሪዎችን፣ ወይም የት/ቤት ሰራተኞችን እርዳታ ማግኘት እፈልጋለሁ።

4. በት/ቤት ማህበረሰብ በሌላ ያደረስኩትን የሆነ ጉዳት ለማረም እፈልጋለሁ።

5. ሰላማዊ እና ንፁህ የመማርያ አካባቢ በት/ቤቴ በማራመድ እኮራለሁ።

� የMCPS ስራተኛ ሀላፊነቶች

እንክብካቤ አድራጊ አዋቂዎች በት/ቤት መኖር ከተማሪዎች ጋር ጠንካራ ግንኙነቶች በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ሚና አለው፣ የተማሪዎችን ከት/ቤት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ያመቻቻል በረብሸኛ ስነምግባር የመሳተፍ እድልንም ይቀንሳል። ሁሉም የሰራተኛ አባላት ከተማሪዎች ጋር ትርጉም ያላቸው ግንኙነቶች እንዲኖራቸው በተለያዩ መንገዶች ይጥራሉ፣ ምክንያቱም በት/ቤታቸው ከአዋቂዎች ጋር ትርጉም ያላቸው ግንኙነቶች ያሏቸው ተማሪዎች በመማርያ ክፍል ረባሽ የመሆን፣ የመቅረት፣ ወይም ት/ቤት ጥሎ የመሄድ አዝማሚያቸው ያነሰ ነው።

የMCPS ሰራተኛ አባሎች የሚከተሉትን ያከናውናሉ፡-1. ግልፅ ተፈላጊዎችን ይመሰርታሉ ለዲሲፕሊንም የማስተማር

አቀራረብ ይወስዳሉ።2. የተማሪዎችን አወንታዊና ተገቢ ስነምግባር መሸለምና እውቅና

መስጠት።3. ቅጥ ያጣ ዲሲፕሊንን ለማወቅና ለማስወገድ ጥረት ማድረግ፣

እናም የዲሲፕሊንን ህጎች ፀንቶ፣ በትክክል፣ እና በርትአዊነት ማስተዳደር።

4. ቤተሰቦችን፣ ተማሪዎችን፣ የሰራተኛ አባሎችን፣ እና ማህበረሰቡን አወንታዊ ስነምግባር እና የተማሪን ተሳትፎ በመንከባከብ/በማሳደግ ሂደት ማሳተፍ።

5. ግልፅ፣ በእድገትና ለእድሜ አግባብ ያለው፣ እና ለስነምግባር ጉድለት ግላዊ እድገትና የመማር እድሎች ለሁሉም ተማሪዎች በሚደግፍ አኳኋን መጠናዊ ውጤቶች መተግባራቸውን ማረጋገጥ።

6. የአካል ጉዳት ላላቸው ተማሪዎች፣ ህጋዊና ከፌደራልና ስቴት ተፈላጊዎች ጋር የሚጣጣሙ፣ ተገቢ ሂደቶችን ማካተት።

7. ተማሪዎችን ከመማርያ ክፍል ማስወጣት እንደ የመጨርሻ አማራጭ ብቻ መወሰድ፣ እናም ተማሪዎችን በተቻለ ፍጥነት ወደ ክፍል መመለስ።

2 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

� የወላጅ እና የማህበረሰብ ሀላፊነቶች

ወላጆቸ/አሳዳጊዎች ከልጆቻቻው ጋር ስለተገቢ ስነምግባር በት/ቤት ያነጋግሯቸው እናም አወንታዊ፣ ደጋፊ፣ ሰላማዊ፣ እና ጋባዥ ለማስተማርና ለመማር ምቹ የሆነ የት/ቤት አካባቢ በመፍጠር ልጆቻቸው ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ልጆቻቸውን ያግዟቸው።

ልጆቻቸው ሊያጋጥሟቸው ስለሚችሉ የስነምግባር ችግሮች ወላጆች/አሳዳጊዎች ከMCPS ሰራተኞች ጋር ተባብረው መስራት አለባቸው።

በት/ቤትና ማህበረሰብ ውስጥ ምክር፣ ከትምህርት በኋላ ፕሮግራሞች፣ እና የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች ወደ መሳሰሉ ደጋፊ ቡድኖች ወይም ፕሮግራሞች ልጆቻቸው መዳረሻ እንዲኖራቸው ለማገዝ ወላጆች/አሳዳጊዎች ከት/ቤቶች ጋር በተጨማሪ መስራት አለባቸው።

በማህበረሰብ የተመሰረቱ ድርጅቶችና ወኪል ድርጅቶች ከት/ቤቶች ጋር አወንታዊ፣ ሰላማዊ፣ ደጋፊ፣ እና ጋባዥ አካባቢዎች ለመፍጠር በስራ መሻረክ አለባቸው። ከዚህ የስነምግባር ኮድ የት/ቤት ሰራተኞች የመልሶ ማቋቋም ልምዶችን በመተግበር እና ተጠባቂዎች ጋር ተስማሚ የሆኑ የተማሪ ዲሲፕሊን ጉዳዮች ጥያቄ እንዲከታተሉ ለማገዝ የድጋፍ አገልግሎቶች፣ ቁጥጥር፣ እና ለሎች መገልገያዎች እንዲያቀርቡ ይደፋፈራሉ።

� የመልሶ ማቋቋም ልምዶችና የመልሶ መቋቋም ፍትህ

ለርትአዊነትና ለPositive Behavioral Interventions and Supports/አወንታዊ የስነምግባር ጣልቃገብነቶችና ድጋፎች (PBIS)* የMCPS ግዴታ ላይ በመገንባት፣ MCPS የመልሶ መቋቋም ልምዶችና የመልሶ መቋቋ ፍትህን የት/ቤቶች ባህል፣ አየር፣ እና ተጠባቂዎች አካል አድርጎ ለማስቀመጥ በመስራት ላይ ነው።

የመልሶ መቋቋም ልምዶች ግጭትንና በደሎችን ለመከላከልና ለመፍታት ለህብረተሰቡ ስሜትና ግዴታ በንቃት የመፍጠር ሂደቶች ናቸው።

• የተነካውን ህብረተሰብ ማሳተፍና ስልጣን መስጠት፤ ቢሆንም ተሳትፎ ምንጊዜም በፈቃድ ነው።

• የሁሉንም ተሳታፊዎች የአስተሳሰብ አቋም/ይዘት ሚናዎቻቸውን፣ አቋሟቸውን፣ እምነቶቻቸውን እና ስነምግባሮቻቸውን በተለይ በተሳሳተ ተግባር አካባቢ ለማገናዘብ መፈታተን።

• ተፈላጊ የማህበረብ ትግባሬዎችና ስነምግባሮች እውቅና በመስጠትና ማክበር፣ እና የማህበረሰብ ተፈላጊዎችን መመስረት በመሳሰሉ ማህበረሰብን በንቃት መገንቢያ ቴክኒኮችን ስራ ላይ ማዋል።

የመልሶ ማቋቋም ፍትህ ስልቶች የአንድ ት/ቤትን ማህበረሰብ በሚከተለው አኳኋን ይፈታተናሉ፡-

• በተጣሰው ደንብ ወይም ህግ ላይ ከማተኮር ፋንታ በመጥፎ ድርጊት ጉዳቶች ላይ ማተኮር።

• ከቅጣትና ከመለየት ፋንታ ትብብሮሽንና መልሶ መቀላቀልን ማደፋፈር።

• በውጤቶች አካባቢ ውሳኔ አወሳሰድ ላይ ሌሎች ላይ ጉዳት ያደረሱትን ግለሰቦችን ማሳተፍ።

• አካላዊ ግጭቶች ወይም በዲሲፕሊን ምክንያት ከማህበረሰብ ርቀው የነበሩ የማህበረሰብ አባላት መልሶ መቀላቀል የመሰሉ የት/ቤትን ማህበረሰብ ሊፈትኑ የሚችሉ ሁኔታዎችን መጠበቅና መፍታት።

ካለፈው አመት ጀምሮ ወደ 2016-2017 በመቀጠል፣ የመልሶ መቋቋም ፍትህ ስልቶችን ትግባሬ ለመደገፍ ስልጠናና ችሎታ መገንባትን በማቅረብ፣ MCPS በሁለተኛ ደረጃ ደረጃ በመሳፋፋት ላይ ከሚገኙ የሙከራ ት/ቤቶች ጋር አብሮ በመስራት ላይ ይገኛል። የመልሶ መቋቋም ፍትህ እንደ የአስተሳሳብ ተቋምና የመልሶማቋቋም ልምዶች በመተማመን ተግባራዊ ሲደረግ በተማሪዎች መካከል የበደል ድግግሞሽ ይቀንሳል ሰራተኞችና ተማሪዎች የሚለሙበት ሰላማዊና ጤናማ ማህበረሰብም ያሰጣል።

* Positive Behavioral Interventions and Supports/አወንታዊ የስነምግባር ጣልቃገብነቶችና ድጋፎች (PBIS) በአወንታዊ የዲሲፕሊናዊ ልምዶች አማካይነት የተሻለ አካባቢ በመገንባት ሰላማዊና ይበልጥ ውጤታማ ት/ቤቶች ለመፍጠር ስርአት-አቀፍ ስልት ነው። ለተጨማሪ መረጃ www.montgomeryschoolsmd.org/departments/studentservices/mentalhealth/default.aspx?id=333017ን ተመልከቱ

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 3

የቅደም ተከተል ተፈላጊዎች

� የስነምግባር ኮድን በስራ ማዋል

በMontgomery County Public Schools (MCPS) የተማሪ ስነምግባር ክድ የተቀመጡ የዲሲፕሊን እርምጃዎች በሁሉም ተማሪዎች ላይ በማንኛውም ጊዜ ተግባራዊ ናቸው፣ በMCPS ንብረት እስካሉ ድረስ ወይም የ ክውነት በሚከታተሉበት ወቅት። የMCPS ንብረት ማለት ት/ቤት ወይም ሌላ መገልገያ፣ በMCPS ባለቤትነትና አስሪነት ስር የሚገኙ መሬቶች፣ አውቶቡሶችና ሌሎች የMCPS ተሽከርካሪዎች የሚያካትት፣ እና ማንኛውም ተማሪዎችን እንቃስቃሴ የሚያካትቱ መገልገያዎችና መሬቶች ማለት ነው። ከትምህርት ሰአቶች ውጭ እና ከት/ቤት ንብረት ውጭ የሚፈፀም የተማሪ ስነምግባር ርእሰመምህሩ ተቀባይነት ባለው እምነት ስነ ምግባሩ በት/ቤቱ ዙርያ የተማሪዎችን ወይም ሰራተኞችን ጤና ወይም ደህንነት ያሰጋል ወይም ስነምግባሩ በት/ቤት እንቅስቃሴዎች ከባድ መዛባት ወይም ቁሳዊ ጣልቃገብነት ሊያደርስ ይችለል ብሎ ከገመተ የዲሲፕሊን እርምጃ ሊወሰድበት ይችላል።

በተቻለ መጠን፣ የዲሲፕሊን እርምጃው ከጥቃቶቹ ጋር ይዛመዳል። የዚያ እርምጃ አካል በሆነ መንገድ ተማሪው አካዴሚያዊ ስራ ማከናወን ካለበት፣ ግቡ ከተያያዘው ትምህርት ጋር የተዛመደ አንድ ዋጋ ያለው ትምህርት እንዲማር ማድረግ ነው። ቅጣት ብቻ መሆን የለበትም። ለምሳሌ፣ አንድ መምህር ተማሪው በሚገባ እንደሚያውቃቸው በግልፅ እየታወቀ ብዙ የሂሳብ ፕሮብሌሞች በቅጣት መልክ መስጠት አይችልም። አሰልቺ የድግግሞሽ ስራም እንደመቀጮ መፈቀድ የለበትም። አንድ አስተማሪ አንድን ተማሪ አንድን አረፍተነገር ደጋግሞ እንዲፅፍ ወይም ከመዝገበ ቃላት እንዲገለብጥ ማድረግ የለበትም። የአንድ ተማሪ ትግባሬዎች ለምን ልክ እንዳልነበሩ የሚገልፅ መጣጥፍ መፃፍ አንድ ተቀባይነት ያለው አካዴሚያዊ እርምጃ ነው።

አንድ ተማሪ ምንግዜም/በፍፁም በአካል መቀጣት የለበትም። ቢሆንም፣ ትግል ለመገላገል፣ ሁከት ለመከላከል፣ ወይም በት/ቤት ግቢ ወይም ት/ቤት ስፖንሶር በሚያደርገው ሽርሽር የሚረብሽ ተማሪን ለመቆጣጠር የት/ቤት ሰራተኞች መጠነኛ ሃይል መጠቀም ይችላሉ። በMCPS ደንብ JGA-RA፣ Classroom Management and Student Behavior Interventions/የመማርያ ክፍል አስተዳደርና የተማሪስነምግባር ጣልቃገብነቶችበተገለጹ የተወሰኑ ሁኔታዎች ስር ካልሆነ በስተቀር በአካላዊ እገዳ ወይም በማግለል መጠቀም ክልክል ነው።

ማርኮች ምንግዜም ቢሆን በዲሲፕሊን እርምጃ መልክ አይስተካከሉም። ቢሆንም፣ በMCPS ደንብ IKA-RA መሰረት፣ Grading and Reporting/ማርክ አሰጣጥና ዘገባ{69}፣ አንድ ተማሪ በአካዴሚያዊ ማጭበርበር ላይ ከተገኘ፣ መምህሩ ዜሮ ሊሰጠው ይችላል።

ጥቂት አባላት በፈፀሙት ድርጊት መሰረት የቡድናቸው አባላት በሙሉ ሊቀጡበት አይችሉም። ለምሳሌ፣ አንድ ተማሪ ክፍል ቢረብሽ፣ አስተማሪው በክፍል የሚገኘውን በሞላ በጊዚያዊነት ማሰር አይችልም። ለትግባሬው ተጠያቂው ሰው ባይታወቅም ይህ ህግ የፀና ይሆናል።

� በዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተፅእኖ ያላቸው ታሳቢዎች

የMCPS ሰራተኞች ግልፅ፣ በእድገት አንፃር ተገቢ መስፈርቶች፣ በመጠቀም ቅጣቶች ሚዛናዊና ፅኑ መሆናቸውን እያረጋገጡ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን ያከናውናሉ። ሁኔታዎችን በአጠቃላይ ሲገመግሙ የት/ቤት ሰራተኞች የተማሪዎችን ዲሲፕሊን በሚመለከት የሚከተሉትን መስፈርቶች ያገናዝባሉ።

1. የተማሪው እድሜ (ከቅድመ-K–3ኛ፣ እገዳና ስንብት በጠቃላይ ተግባራዊ አይሆኑም)

2. ከዚህ ቀደም የነበሩ አሳሳቢ የዲሲፕሊን ጥፋቶች (የተቀዳሚ ግድፈት አይነት፣ የቀደሙ ጥፋቶች ብዛት፣ እና ለተመሳሳይ ግድፈት ተግባራዊ የሆኑ የዲሲፕሊን እርምጃ ደረጃዎች በማካተት)

3. የተማሪን ስነምግባር ለመገንዘብ የሚያስችል የበስተኋላ መረጃ ለማቅረብ የሚችሉ ባህላዊ ወይም የቋንቋ ታሳቢዎች።

4. በትግባሬው አካባቢ የነበሩ ሁኔታዎች5. ሌሎች የሚቀንሱ/የሚያጠቡ ወይም የሚያባብሱ ሁኔታዎች

� የዲሲፕሊን ግብረመልሶች

ማስተማርን እና መማርን ለመደገፍ MCPS በትምህርታዊ ስልቶችና በዲሲፕሊን ግብረመልሶች ይገለገላል።

የሚቀጥሉት ገፆች አንደሚከተለው ለተለዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች የግብረመልስ ደረጃዎችን ያስቀምጣሉ፡-

1. የዲሲፕሊን ግብረመልሶች2. የግብረመልስ ደረጃዎች3. የዲሲፕሊን ግብረመልስ ሰንጠረዥ/Matrix

� ቀጣይ ትምህርት የማግኘት መብቶች

በዲሲፕሊን እርምጃ ምክንያት ከመማርያ ክፍል መቅረቶች ይቅርታ/ፈቃድ የተደረገላቸው መቅረቶች ናቸው። የሜሪላንድ ህግ የታገዱ ወይም የተሰናበቱ ተማሪዎች ክሚከተለው አኳኋን የመማርያ ክፍል ስራ የመከታተል እድል በተቻለ መጠን እንዲሰጣቸው ይጠይቃል፡-

1. በተለዋጭ የትምህርት ፕሮግራም ያልተመደበ የታገደ ወይም የተሰናበተ እያንዳንዱ ተማሪ፣ በመምህራን በየሳምንቱ የሚገመገምና የሚታረም እና ለተማሪው የሚመለስ እለታዊ የመማርያ ክፍል ስራና ተግባሮች ከእያንዳንዱ መምህር ይቀበላል።

4 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

2. በመምህራንና ክት/ቤት-ውጭ በእገዳ ወይም በስንብት በሚገኙ የተለያዩ ተማሪዎች መካከል አገናኝ መኮንን የሚሆን እና ከነዚያ ክት/ቤት-ውጭ ከታገዱት/ከተሰናበቱት ተማሪዎችና ወላጆቻቸ/አሳዳጊዎቻቸው ጋር ስለመማርያ ክፍል ስራዎችና ከት/ቤት ጋር ግንኙነት ስለአላቸው ጉዳዮች በየሳምንቱ በቴሌፎን ወይም በኢሜይል የሚገናኝ የት/ቤት ሰራተኛ እያንዳንዱ ርእሰመምህር ይሰይማል።

3. የአጭር ጊዜ እገዳ (እስከ ሶስት ቀኖች) የሚቀበሉ ተማሪዎች በእገዳ ወቅት ያመለጣቸውን የአካዴሚ ስራ ያለ መቀጫ ለመፈፀም እድል ይኖራቸዋል። ት/ቤቶች ለሁሉም ያጭር ጊዜ እገዳዎች ለተቀበሉ ተማሪዎች እና ለወላጆች/አሳዳጊዎች ይህ ተፈላጊ ተግባራዊ መሆኑን ለማረጋገጥ ሃላፊ የሚሆነውን የት/ቤት ሰራተኛ የመገናኛ መረጃ ይሰጧቸዋል። የታገደ ተማሪን የተሳቱ ስራዎችን የመቀበል፣ የተሳቱ ስራዎችን የመፈጸም እና ፈተናዎችን የመተካት ሂደት ሌሎቹ ገፅታዎች ለማንኛውም በሌላ የተፈቀደ መቅረት ወቅት ስለመተኪያ ስራ በያንዳንዱ ት/ቤት በተመስረተው መመርያና ልምድ ጋር ተመሳሳይ ይሆናሉ።

� ከተራዘሙ እገዳዎችና ስንብቶች ጋር የተያያዙ የግዜ መስመሮች

የሜሪላንድ ህግ ተማሪዎች ከ10 ቀኖች በላይ ሲታገዱ ወይም ሲሰናበቱ መከበር ያለባቸው የጊዜ መስመሮችን አስቀምጧል። MCPS እነዚህን የጊዜ መስመሮች ክትትል የሚያደርገው በMCPS Regulation JGA-RB፣ Suspension and Expulsion (እገዳና ስንብት)፣ እና MCPS Regulation JGA-RC፣ Suspension and Expulsion of Students with Disabilities (የአካል ጉዳት ያላቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት) ነው።

MCPS አንድን ተማሪ ወደ ሌላ ት/ቤት ወይም አማራጭ የትምህርት ፕሮግራም መልሶ የመመደብ ስልጣን አለው መብቱንም ይጠብቃል። አንድ ተማሪ በዲሲፕሊን ምክንያቶች ወደ አማራጭ የትምህርት ፕሮግራም ከተላከ፣ በMCPS ደንብ JGA-RC Suspension and Expulsion of Students with Disabilities/ስንክልና ያላቸው ተማሪዎች እገዳ ወይም ስንብት በሌላ ካልተገለፀ በስተቀር፣ እንደ ጊዜው አረዛዘም፣ የተራዘም እገዳ ወይም ስንብት ተብሎ ይታሰባል።

� የአካል ጉዳት ያላቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት

ፌዴራል ህግ እንዲታገዱ ወይም እንዲሰናበቱ ስለተወሰነባቸው የአካል ጉድለት ያላችው ተማሪዎች የህጋዊ አፈፃጸም መብቶች ያስቀምጣል። እነዚህ መብቶች በMCPS Regulation JGA-RC የአካል ጉዳት ያላቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት ሙሉ በሙሉ ተገልፀዋል።

ለተጨማሪ መረጃዎች፣ እባክዎን በዚህ መለስተኛ መፅሀፍ የተጠቀሱትን ልዩ ህጎች፣ መመርያዎች፣ እና ደንቦች ያንብቡ። የቦርድ መመርያዎችና የMCPS ደንቦች በwww.montgomeryschoolsmd.org/departments/policy ይገኛሉ። በተጨማሪ፣ የት/ቤት አስተዳዳሪዎች የእነዚህ ሰነዶች ቅጂዎች አሏቸው በት/ቤቱ ሚድያም ይገኛሉ።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 5

የስነምግባር ውል አወንታዊ የስነምግባር ጣልቃገብነቶች፣ ስልቶች፣ እና ድጋፎች ለማቅረብ በት/ቤት ሰራተኞች የተነደፈ ኦፊስየላዊ ፕላን አማካይነት የተማሪን ተገቢ ያልሆነ ረባሽ ስነምግባር ማረም።

ከSchool Counselor/Resource Specialists (የት/ቤት አማካሪ/የመገልገያዎች ሊቃውንት ጋር ተገናኙ)

በት/ቤት ሰራተኞች አማካይነት ከት/ቤት አማካሪ፣ ከመገልገያዎች (Resource) መምህር፣ የት/ቤት ሳይኮሎጂስት፣ የት/ቤት ማህበራዊ ሰራተኛ ወይም ከተማሪው የቅርብ ግንኙነት ካለው አሰልጣኝ ጋር ተማሪው እንዲገናኝ ይደረጋል።

በመማሪያ ክፍል የተመሰረተ ግብረመልሶች

እረፍት/time-out፣ የመምህር-ተማሪ ስብሰባ፣ የማሰብያ ወንበር/reflection chair፣ አቅጣጫ መለወጥ/redirection (ለምሳሌ፣ የሚና ጨዋታ/role play)፣ የወንበር ለውጥ፣ የቤት ጥሪ፣ የመመርያ ክፍል ልዩ መብት ማጣት፣ ወይም የይቅርታ ደብዳቤ በመሳሰሉ የመማርያ ክፍል ስልቶች በመጠቀ ተማሪዎች በስነምግባራቸው ላይ እንዲያስቡ ማነሳሳት።

የማህበረሰብ አገልግሎት ማህበረሰብን የሚያገልግልና ጥቅም የሚሰጥ እንቅስቃሴ ውስጥ እንዲሳተፉ ለተማሪዎች መፍቀድ (ለምሳሌ በሾርባ ማደያ ወጥ ቤት መስራት፣ ህዝባዊ አካባቢዎችን ማፅዳት፣ ወይም በአዛውንት መንከባከቢያ ቦታ መስራት)።

የግጭት አፈታት ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የመፍታት ሀላፊነት ተማሪዎች እንዲወስዱ ለማገዝ በስልቶች መጠቀም። ተማሪዎች፣ ወላጅ/አሳዳጊዎች፣ መምህራን፣ የት/ቤት ሰራተኞች፣ እና ወይም ርእሰመምህራን ግጭትና ንዴት አስተዳደር፣ በንቃት ማዳመጥ፣ እና ውጤታማ ግንኙነትን የመሳሰሉ ፕሮብሌም የመፍታት ክሂሎቶችና ተክኒኮች በሚያራምዱ እንቅስቃሴዎች ይሳተፋሉ።

በቁጥጥር ስር መዋል አንድን ተማሪ ከትምህርት በፊት፣ በምሳ ወቅት፣ በነፃ የእርፍት ጊዜ፣ ከትምህርት በኋላ፣ ወይም በቅዳሜና እሁድ ለተወሰነ ጊዜ በተለየ መማርያ ክፍል እንዲገኝ ማስገደድ።

ማሰናበት ተማሪዉ(ዋ)ን ከተማሪው/ዋ መደበኛ ት/ቤት ለ45 የትምህርት ቀኖች ወይም ከዚያ በላይ ማገድ፣ ለወላጅ/አሳዳጊ ማስታወቂያ ጋር፣ ይህም ሊሆን የሚችለው በሚከተሉት ሁኔታዎች ብቻ፡-

1. የት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ ተጠሪ የስንብት ወቅት ከመጋባደዱ በፊት ተማሪውን ወደ ት/ቤት መመለስ ለሌሎች ተማሪዎች ወይም ሰራተኞች ከፍተኛ ጉዳት የማድረስ ስጋት እንደሚያስከትል ወስኗል፣

2. የት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ ተጠሪ የስንብት ወቅት እጅጉን ሊያጥር የሚቻለውን ያህል ይወስናል፤ እና

3. የተወገደው ተማሪ በስኬታማ ሁኔታ ወደ መደበኛ የአካዴሚ ፕሮግራሙ ሊመለስ ይችል ዘንድ የት/ቤቱ ስርአት ተመጣጣኝ የትምህርት አገልግሎቶች እና ተገቢ የስነምግባር ድጋፍ ይሰጠዋል።

ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ እና የስነምግባር ጣልቃ ገብነት ፕላን

ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ ስለተማሪው ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባር መረጃዎች ይሰብስብና የህንን ስነምግባር ለማረም ወይም ለማስተዳደር የት/ቤት ሰራተኞች መውሰድ ያለባቸውን አቅርቦት ይወስናል። ከዚያም መረጃው የስነምግባር ጣልቃ ገብነት ፕላን ለማዳበር ይጠቅማል። የስነምግባር ጣልቃ ገብነት ፕላን አውንታዊ የስነምግባር ጣልቃገብነቶች፣ ስልቶች ያቀርባል፣ እናም ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ የት/ቤት ስነምግባር ለማረም በት/ቤት የተተለመን ይደግፋል።

በት/ቤት-ውስጥ ጣልቃገብነት

አንድን ተማሪ በት/ቤት ህንፃ ውስጥ ከነሱ መደበኛ የትምህርት ፕሮግራም ማስወገድ ነገር ግን ተማሪው/ዋ የሚከተሉትን ለማድረግ እድሎች አሉ(ሏ)ት—

(i) በአጠቃላይ ስርአተትምህርት በአግባቡ እንዲገሰግስ፤

(ii) ተማሪው በህጉ መሰረት ስንክልና ያለው ተማሪ ከሆነ፣ በተማሪው IEP እንደተወሰነው ልዩ ትምህርትና የተዛመዱ አገልግሎቶች መቀበል፤

(iii) በመደበኛ የትምህርት ክፍል ሊያገኝ ከሚገባው ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ትምህርት መቀበል፤ እና

(iv) ተገቢ እስከሆነ ድረስ ከእኩዮች ጋር በወቅታዊ ትምህርታቸው መሳተፍ። COMAR 13A.08.01.11(C)(2)(a).

የአሰልጣኝ ፕሮግራም ተማሪዎችን የግል፣ አክዴሚያዊ፣ እና ማህበራዊ እድገታቸውን ከሚያግዙ ከአሰልጣኞች (ለምሳሌ፡- አማካሪ፣ መምህር፣ ጓደኛ ተማሪ፣ ወይም የማህበረሰብ አባል) ጋር ማጣመር።

ወላጅን መድረስ ወላጆችን/አሳዳጊዎችን ስለልጃቸው ስነምግባር እና ዲሲፕሊንን በሚመለከት ማሳወቅ፣ ተገብ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባርን ብማረም ረገድ እርዳታቸውን በመጠየቅ።

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች

6 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች (ተከታይ)

ወላጅ/አሳዳጊ እና ተማሪ/መምህር ስብሰባ

ተማሪዎችን፣ ወላጅ/አሳዳጊዎችን፣ መምህራንን፣ የት/ቤት ሰራትኞችን፣ እና/ወይም ርእሰመምህራንን ስለ ተማሪዎች ማህበራዊ፣ አካዴሚያዊ፣ እና ከስነምግባር ጋር የተያያዙ የግል ጉዳዮችን የሚመለከቱ በስነምግባርና በእምቅ መፍትሄዎች ውይይቶች ማሳተፍ።

የእኩያ እርቅ/ሽምግልና የሰለጠኑ ተማሪዎች እንደ ሽማግሌ የሚያገለግሉበትና እኩዮቻቸው ግጭቶችን እንዲቋቋሙና መፍትሄዎች እንዲያዳብሩ እንዲያግዙዋቸው የሚደረግበት የግጭት መፍቻ ዘደ ተግባራዊ ማድረግ።

ለተጨማሪ እርምጃ የቀረበ ተማሪዎችን ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ አማራጭ ትምህርት መላክ፣ ወይም የህግ አስከባሪ ጋር መገናኘት እንዲደረግ ለህንፃ አስተዳዳሪ ሀሳብ ማቅረብ።

ወደ አማራጭ ትምህርት መመራት

አንድን ተማሪ በተለዋጭ/አማራጭ የትምህርት ፕሮግራም፣ ወይም በተለዋጭ የትምህርት ምደባ እንዲመደብ ለሕንፃ አስተዳዳሪ(ዎች) ማሳሰብያ ማቅረብ።

ወደ ተገቢ የእፅ መጥፎ አጠቃቀም (Substance Abuse) መምራት የአማካሪ አገልግሎቶች

ከርእሰመምህር ወይም ተወከይ ጋር በመመካከር፣ እንደ ያካባቢ የጤና መምርያ ወይም በማህበረሰብ በተመሰረተ ከእፅ መጥፎ አጠቃቀም ጋር ለተያያዘ አገግሎት ወደመሰሉ፣ በት/ቤት ውስጥም ሆነ ውጭ አገልገሎቶች ተማሪዎችን መምራት።

ማህበረሰብን መሰረት ወዳደረጉ ድርጅቶች መምራት

ከርእሰመምህር ወይም ተወከይ ጋር በመመካከር፣ ክትምህርት ጊዜ በኋላ ፕሮግራም፣ የግል ወይም የቡድን ምክር፣ የአመራር ብልፅግና፣ ግጭት ማስታረቅ፣ እና/ወይም ግላዊ ስልጠና ወደሚያካትቱ የተለያዩ አገልግሎቶች ተማሪዎችን መምራት።

ወደ ጤና/ የአእምሮ ጤና አገለግሎቶች መምራት

ከርእሰመምህር ወይም ተወካይ ጋር በመመካከር፣ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ምክርና ግምገማዎችን ለማቅረብ ተማሪዎችን ወደ ት/ቤት የተመሰረቱ ወይም በማህበረሰብ ወደ ተመሰረቱ ክሊኒኮች ወይም ሌሎች አገልገሎቶች መምራት/መላክ። ተገቢ ወዳልሆኑ ወይም ረብሸኛ ስነምግባሮች ወይም አካዴሚያዊ ስኬትን በአሉታዊ ተፅእኖ ወደሚያደርጉ ጉዳዮችን ቅሬታዎችን በግል እንዲያጋሩ እና የግል ፈተናዎችን ለመቋቋም የሚያግዙዋቸውን ቴክኒኮች እንዲማሩ ተማሪዎች ይበረታታሉ። እነዚህ አገልግሎቶፕች ቁጣ-ማስተዳደር (anger-management) ትምህርቶች እና ኦፊሲዬላዊ ወይም ኦፊስዬላዊ ያልሆነ የግል ስልጠና ሊያካትቱ ይችላሉ።

ወደ ተማሪ መምራት የድጋፍ ቡድን

ከርእሰመምህር ወይም ተወከይ ጋር በመመካከር፣ የተማሪን ውጤት ለማሻሻል የመከላከያና የጣልቃገብነት ቴክኒኮችና አማራጭ ስልቶችን ለማዳበር የት/ቤት አማካሪዎች፣ የተማሪ ፐርሶኔል ሰራተኞች፣ መምህራን፣ ርእሰመምህራን፣ የማህበራዊ ሰራተኞች (social workers)፣ የጤና አገልግሎቶች፣ የጤና ክሊኒክ ሰራተኞች፣ የት/ቤት ሳይኮሊጂስቶች፣ እና የውጭ ተቋም ተወካዮችን ሊያጠቃልል የሚችል የድጋፍ ቡድን በጉዳይ አስተዳዳሪ (case manager) ስር ማሰባሰብ። በተማሪ ድጋፍ ቡድን ከተፈጠረለት ፕላን ትግባሬ በኋላ ስነምግባሩ ካልተሻሻለ፣ በአካባቢው የት/ቤት ስርአት የሚመራ ለአማራጭ ምደባ የአመዳደብ ድህረእይታ እንዲደረግ ቡድኑ ሊጠይቅ ይችላል።

ከትምህርት-ሰአት-ውጭ እንቅስቃሴዎች መወገድ/የልዩ ጥቅሞች መጓደል

ስፖርትንና ክበቦችን ጨምሮ፣ የተማሪን ከትምህርት-ሰአት-ውጭ እንቅስቃሴዎች የመሳተፍ ልዩ መብት ማንሳት፣ ወይም እንደ የመስክ ጉዞ መከታተል ወይም በት/ቤት ጭፈራ መሳተፍን የመሳሰሉ የት/ቤት ክውነቶች ተሳትፎ ማንሳት። ስነ ምግባሩ የዚህን አይነት ግብረመልስ አስገዳጅ ካደረገው፣ ለጎደለው እንቅስቃሴ በተማሪው የተከፈሉ ገንዘቦች ካሉ፣ ከተቻለ፣ መመለስ አለባቸው።

ካሳ በተማሪው ስነምግባር ምክንያት በሌሎች ላይ ለደረሰ የሆነ ጥፋት፣ ብልሽት፣ ወይም ጉዳት ተማሪው እንዲክስ መጠየቅ። ካሳው በገንዘብ ወይም በተማሪው ወደ ት/ቤት ስራ ፕሮጀክት በመመደብ፣ ወይም በሁለቱ ዘዴ ሊከናወን ይችላል።

በCOMAR 13A.08.01.11(D) መስረት፣ አንድ ተማሪ የስቴት ወይም የአካባቢ ህግ ወይም ደንብ ከጣሰ/ች፣ እና በዚያ ጥሰት ምክንያት የት/ቤት ንብረት ወይም በት/ቤት ንብረት ላይ በነበረ የሌላ ሰው ንብረት ያበላሸ፣ ያፈረሰ፣ ወይም ዋጋው በጣም እንዲወርድ ካደረገ/ች፣ ከተማሪው/ዋ፣ ከተማሪው/ዋ ወልጅ/አሳዳጊ፣ እና ከሌሎች አግባብ ካላቸው ግለሰቦች ጋር በጉዳይ ውይይት ካደረገ/ች በኋላ፣ ርእሰመምህሩ/ሯ ተማሪው(ዋ)ን ወይም የተማሪው(ዋ)ን ወላጅ/አሳዳጊ እንዲክሱ ያስገድዳል/ታስገድዳለች። የገንዘብ ካሳ ከ$2,500 ወይም ከንብረቱ የገበያ ዋጋ ግምት፣ ከሁሉቱም ካነሰው በላይ መሆን የለበትም።

መልሶ የማደስ ልምዶች መልሶ የማደስ ልምዶች አወንታዊ የት/ቤት አከባቢ(ሁኔታ) ለመትከልና ለመንከባከብ እናም ተገቢ ማህበራዊ ክህሎቶች ለማስተማር ለመመስረት ደረጃውን የጠበቀ አቅርቦት ለመመስረት አገልግሎት ላይ ይውላሉ። መልሶ የማደስ ልምዶች የሚገለገሉባቸው ጣልቃገብነቶች፣ ግብረመልሶች፣ እና፣ በተጠቂ የተፈፀመ ጉዳትን ጨምሮ፣ በአንድ ክውነት የተቀሰቀሰ ጉዳትን ለመለየትና ለመያያዝ፣ እና ጉዳት ያስነሳውን ተማሪ ሁኔታውን እንዲፈውሰውና እንዲያርመው ፕላን ማዳበርያ ናቸው።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 7

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች (ተከታይ)

በት/ቤት-የተመሰረተ ወይም የማህበረሰብ ስብሰባ

ተማሪዎችን፣ የት/ቤት ሰራተኞችን እና በግጭቱ የተካተቱ ሌሎችን በርእሱ ለመወያየት፣ ጉዳዮችን ለመፍታት፣ እና መፍትሄዎች ለማቅረብ መሰብሰብ (ለምሳሌ፡- “Daily Rap,” “Morning Meetings”)።

እገዳ (ለአጭር ጊዜ፣ ከት/ቤት ውጭ)

በርእሰመምህር አንድን ተማሪ በዲሲፕሊን ምክንያት እስከ ሶስት ቀን፣ ነገር ግን ከሱ ሳይበዛ፣ ከት/ቤት ማስወገድ፣ ለወላጅ/አስዳጊ ከማስታወቂያ ጋር።

እገዳ (ለረጅም ጊዜ፣ ከት/ቤት ውጭ)

ለወላጅ/አሳዳጊ እያስታወቁ፣ በዲሲፕሊን ምክንያቶች የአንድ ተማሪ ከት/ቤት ከ4 እስከ 10 የትምህርት ቀኖች በርእሰመምህሩ/ሯ መታገድ።

እገዳ (በት/ቤት ውስጥ) ለወላጅ/አሳዳጊ እያስታወቁ፣ በዲሲፕሊን ምክንያቶች የአንድ ተማሪ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ከወቅታዊ የት/ቤት ፕሮግራም እስከ 10፣ ነገር ግን ከዚያ ለማይበልጡ፣ ቀኖች በት/ቤቱ ርእሰመምህር መታገድ።

እገዳ (ለረጅም ጊዜ፣ ከት/ቤት ውጭ)

ለወላጅ/አሳዳጊ እያስታወቁ፣ የአንድ ተማሪ ከተማሪው መደበኛ የት/ቤት ፕሮግራም ከ11 እስከ 45 የትምህርት ቀኖች መታገድ፣ ይህም ሊሆን የሚችለው በሚቀጥሉት ሁነታዎች ብቻ ነው፡-

1. የት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ ተጠሪ የሚከተሉትን አረጋግጧል—ሀ/ ከተወሰነው የእገዳ ጊዜ ከመፈፀሙ በፊት የተማሪው/ዋ ወደ ት/ቤት መመለስ በሌሎች ተማሪዎችና

ሰራተኞች ከባድ የአካል ጉዳት ያደርሳል ተብሎ የሚታሰብ ከሆነ፤ ወይም

ለ/ ተማሪው/ዋ በሙሉ ትምህርት ቀን በሌሎች ተማሪዎች የትምህርት ሂደት ያደረገው ተደጋጋሚና መጠነ ብዙ በሆነ ረብሻ/መዛባት ያስከተለ፣ እናም ሌሎች በቅርብ ያሉና ተገቢ የስነ ምግባርና የዲሲፕሊን ጣልቃገብነቶች ተሞክረው ውጤት ያልሰጡበት።

2. የት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ ተጠሪ የእጋዳውን ወቅት እጅጉን ሊያጥር ወደሚችልበት ጊዜ ይቀንሳል።

3. የተማሪው(ዋ)ን ወደ መደበኛ አካዴሚያዊ ፕሮግራም በስኬት መመለሱ(ሷ)ን ለማራመድ ት/ቤቱ ለተወገደ(ች)ው ተማሪ ተመጣጣኝ የትምህርት አገልግሎቶች እና ተገቢ የስነምግባር ድጋፍ ያቀርብለ(ላ)ታል።

ከመማርያ ክፍል በጊዚያዊነት መወገድ

ተማሪዎችን በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ከመደበኛ የትምህርት ፕሮግራማቸው ለአንድ፣ ነገር ግን ከዚያ ለማይበልጥ፣ የትምህርት ፔርየድ ማገድ።

8 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

1ኛ ደረጃ

የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ግብረመልሶች

እነዚህ ግብረመልሶች የተተለሙት ተማሪዎች አክባሪ እንዲሆኑንና ተምረው ለሰላማዊ አካባቢ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ አግባብ ያለው ስነምግባር ለማስተማር ነው። መምህራን የተለያዩ የማስተማርና የመማርያ ክፍል አስተዳደር ስልቶች ተግባራዊ እንዲያደርጉ ይበረታታሉ። ተገቢ ሲሆን፣ ስኬታማ መማርና የግብረመልሶች ዘላቂነት ለማረጋገጥ፣ እናም ለተማሪው ተገቢ ያልሆኑ ስነምግባር ወይም ረብሸኛ ስነምግባር አስተዋፅኦ የሚያደርጉትን ሁነታዎች ለመለወጥ፣ መምህራን የተማሪውን የድጋፍ ስርአት ማሳተፍ ይችላሉ። እነዚህ ግብረመልሶች አገልግሎት ላይ የሚውሉት ደረጃ በደረጃ መሆን አለበት።

• በመማርያ ክፍል- የተመሰረቱ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የቃል እርማት፣ የፅሁፍ ኑዛዜ/ይቅርታ፣ ማስታወሻዎች/እቅጣጫ መለወጥ፣ ትያትር መስራት፣ የእለታዊ ግስጋሴ ቅፅ)

• በቁጥጥር ስር መዋል• የማገገሚያ ልምዶች (በመማርያ ክፍል የተመሰረቱ)• የእኩያዎች የእርቅ ሽምግልና• በት/ቤት የተመሰረተ የግጭት መፍትሄ

• በት/ቤት የተመሰረተ ስብሰባ • ወላጅ/አሳዳጊ መዳረሻ (ወለጅ/አሳዳጊን በቴሌፎን፣ በኢሜይል፣ ወይም በቴክስት መገናኘት)

• ኦፊሲዬላዊ ያልሆነ እና/ወይም በት/ቤት የተመሰረተ ቁጥጥር/ክትትል

• ከት/ቤት አማካሪ/የመገልገያ ባለሙያዎችን ማማከር

2ኛ ደረጃ

በመምህር-የተመሩ/የተላለፉና በአስተዳደራዊ የተደገፉ ግብረመልሶች ምሳሌዎችእነዚህ ግብረመልሶች የተተለሙት ተማሪዎች አክባሪ እንዲሆኑና ተምረው ለሰላማዊ አካባቢ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ተገቢ ስነምግባር ለማስተማር ነው። አብዛኛዎቹ ከነዚህ ግብረመልሶች የተማሪውን የድጋፍ ስርአት ለማሳተፍ እና ለተማሪው ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባር አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎችን ለመለወጥ የተተለሙ ናቸው። እነዚህ ግብረመልሶች፣ ባንድ በኩል ተማሪውን ት/ቤት እንዲቆይ እያደረጉ፣ ክብደቱ ላይ በማስመር እና ወደፊት ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት እምቁን አስተዋጽኦ በመግለፅ ስነምግባርን የማረም አላማ አላቸው። እነዚህ ግብረመልሶች አገልግሎት ላይ የሚውሉት ደረጃ በደረጃ መሆን አለበት። ለማንኛውም ከባድ ክውነት ወይም የተማሪዎችን ጤንነት ወይም ደህንነት ሊነካ የሚችል ሌላ ክውነት የመምህር ወደ አስተዳደራዊ ድጋፍ ማአስተላለፍ አስፈላጊ ነው።

በመምህር-የተመራበመማርያ ክፍል ደረጃ ሊከናወን ይችላል

• በትምህርት ክፍል ውስጥ የተመሰረቱ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የቃል እርማት፣ የፅሁፍ ሀሳብ/ይቅርታ፣ ማስታወሻ/አዲስ አቅጣጫ መምራት፣ ትያትር መጫወት/መስራት፣ የእለታዊ ግስጋሴ ቅፅ)

• የስነምግባር ውል/ስምምነት • ወላጅ/አሳዳጊ መዳረሻ (ወለጅ/አሳዳጊን በቴሌፎን፣ በኢሜይል፣ ወይም በቴክስት መገናኘት)

• ከት/ቤት አማካሪ/የመገልገያ ባለሙያዎችን ማማከር • በቁጥጥር ስር ማዋል • ከመማርያ ክፍል በጊዜያዊነት ማስወገድ• የወላጅ/አሳዳጊ እና የተማሪ ስብሰባ (ከመምህር ጋር) • ኦፊሲዬላዊ ያልሆነ እና/ወይም በት/ቤት የተመሰረተ ቁጥጥር/ክትትል

• ወደ ተማሪ ድጋፍ ቡድን መምራት/ማስተላለፍ • የማገገሚያ ልምዶች (በመማርያ ክፍል የተመስረተ ወይም በባለሙያ የሚስተናገድ)

በመምህር የተላለፈከአስተዳደር ድጋፍ ጋር የተከናወነ

• ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ/የስነምግባር ጣልቃገብነት ፕላን

• ወደ የእፅ አላግባብ መጠቀም ምክር አገልግሎቶች መምራት/ማስተላለፍ

• ማህበረሰብን መሰረት ወዳደረገ ድርጅት መምራት/ማስተላለፍ

• ወደ ጤና/የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች መምራት/ማስተላለፍ

• የማገገሚያ ልምዶች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም በባለሙያ የሚስተናገድ)

• የመብቶች ማጣት/ከትምህርት ውጭ እንቅስቃሴዎች መወገድ

• መድህን• የማህበረሰብ አገልግሎት • በት/ቤት የተመሰረተ ወይም በውጭ የተስተናገደ የግጭት

መፍትሄ • በት/ቤት የተመሰረተ ወይም የማህበረሰብ ስብሰባ • የእኩያ የእርቅ ሽምግልና

የግብረመልሶች ደረጃዎች

ውጤቶች በግለሰብ ደረጃ ለሚገኙ ሁኔታዎች መስተካከል ይችላሉ፤ ስለዚህ ከአንድ ደረጃ በላይ ከዚህ በታች ሊዘረዘሩ ይችላሉ።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 9

3ኛ ደረጃ

በአስተዳደር የተደገፉ እና ወይም የማስወገድ ግብረመልሶች ምሳሌዎች እነዚህ ግብረመልሶች ስኬታማ መማርን ለማረጋገጥና እና ለተማሪው ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባር አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎችን ለመለወጥ ያገለግላሉ። እነዚህ ግብረመልሶች፣ ባንድ በኩል ተማሪውን ት/ቤት እንዲቆይ እያደረጉ፣ ክብደቱ ላይ በማስመር እና ወደፊት ሊያደርስ የምችለውን ጉዳት እምቁን አስተዋጽኦ በመግለፅ ስነምግባርን የማረም አላማ አላቸው። እነዚህ ግብረመልሶች በት/ቤት-ውጥ እገዳዎች ወይም በት/ቤት ውስት ጣልቃገብነቶችን ሊያካትቱ ይችላሉ። ለስነምግባሩ ተገቢ ምላሽ የመስጠት ብቃቱ ቸል ሳይባል የዚህ አይነቱ እገዳ በተቻለ መጠን መቀነስ አለበት። እነዚህ ግብረመልሶች ጥቅም ላይ መዋል ያለባቸው ደረጃ በደረጃ ከአስተዳደር ድጋፍ ጋር መሆን አለበት።

• በትምህርት ክፍል ውስጥ የተመሰረቱ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የቃል እርማት፣ የፅሁፍ ሀሳብ/ይቅርታ፣ ማስታወሻ/አዲስ አቅጣጫ መምራት፣ ትያትር መጫወት/መስራት፣ የእለታዊ ግስጋሴ ቅፅ)

• የስነምግባር ውል/ስምምነት • የማህበረሰብ አገልግሎት • የወላጅ/አሳዳጊ እና የተማሪ ስብሰባ (ከአስተዳዳሪ ጋር)• ኦፊሲየል ያልሆነ/መከላከያ/ኦፊሴላዊ ቁጥጥር(ክትትል) • ወደ ማህበረሰብን መሰረት ያደረገ ድርጅት መላክ/ማስተላለፍ

• ወደ ተማሪ ቡድን መላክ/መተላለፍ • ቁጥጥር ስር መሆን (ከትምሀርት ሰአት በኋላ) • ከትምህርት ክፍል በጊዚያዊነት መወገድ • ት/ቤት ውስጥ መታገድ• ት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት

• የማህበረሰብ መሰባሰብ• ተግባርዊ የስነምግባር ግምገማ/የስነምግባር ጣልቃገብነት ፕላን

• በት/ቤት የተመሰረተ ወይም በውጭ የተስተናገደ የግጭት እርቅ

• ወደ ተገቢ የነገሮች በአግባብ አለመጠቀም ምክር አገልግሎቶች መላክ/መተላለፍ

• ወደ ጤና/የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች መላክ/መተላለፍ • የማገገሚያ ልምዶች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም በባለሙያ የሚስተናገድ)

• የመብቶች ማጣት/ከትምህርት ውጭ እንቅስቃሴዎች መወገድ

• መድህን

4ኛ ደረጃ

በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከትምህርት ቤት ውጪ የመወገድ ግብረመልሶች ምሳሌዎች

እነዚህ ግብረመልሶች ተማሪውን ት/ቤት ውስጥ እያቆዩ አሳሳቢ የስነምግባር ጉድለቶችን ይመለከታሉ። ስያስፈልግ፣ በስነምግባሩ ጠባይም ሆነ ለወደፊት በአካል ለሚደርስ ጉዳት እምቅ ችሎታዎች ምክንያት፣ ተማሪው ክት/ቤቱ አካባቢ ሊወገድ ይችላል። እነዚህ ግብረመልሶች ራስን በራስ የማበላሸትና የአደገኛ ስነምግባር ሁኔታዎችን በመቆጣጠር የት/ቤትን ደህንነት ያራምዳሉ፣ እናም ደረጃ በደረጃ እና ከአስተዳደር ድጋፍ ጋር ጥቅም ላይ መዋል አለባቸው።

• የወላጅ/አሳዳጊ እና የተማሪ ስብሰባ (ከአስተዳዳሪ ጋር)• የመብቶች ማጣት/ከትምህርት ውጭ እንቅስቃሴዎች መወገድ

• መድህን • በት/ቤት ውስጥ መታገድ • ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ/የስነምግባር ጣልቃገብነት ፕላን

• ኦፊሴላዊ የቁጥጥር/ክትትል ፕሮግራም • የአጭር ግዜ ከት/ቤት ውጭ እገዳ (1-3 ቀኖች)• የማገገም ልምዶች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም በባለሙያ የሚስተናገድ)

5ኛ ደረጃ

ለረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ እና ክት/ቤት-ውጭ የመወገድ፣ እና የመላክ ግብረመልሶች ምሳሌዎች

እነዚህ ግብረመልሶች በስነምግባሩ ከባድነትና ለወደፊት ይኖራል ተብሎ የሚገመት እምቅ ጉዳት አንድ ተማሪ ከት/ቤት አካባቢ ለተራዘመ ጊዜ ማስወገድ። ለተማሪው ተጨማሪ መዋቅርና አገልግሎቶች በሚያቀርብ በደህና አካባቢ ማስቀመጥን ሊያካትት ይችላል። እነዚህ ግብረመልሶች ራስን በራስ የበማበላሸትና የአደገኛ ስነምግባር ሁኔታዎችን በመቆጣጠር የት/ቤትን ደህንነት ያራምዳሉ፣ እናም ደረጃ በደረጃ እና ከአስተዳደር ድጋፍ ጋር ጥቅም ላይ መዋል አለባቸው።

• የማገገም ልምዶች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም በባለሙያ የሚስተናገድ)

• ለተጨማሪ እርምጃ ሃሳብ ማቅረብ • ለአማራጭ ትምህርት መምራት• ወደ ተማሪ ድጋፍ ቡድን መምራት • መድህን• የመብቶች ማጣት/ከትምህርት ውጭ እንቅስቃሴዎች መወገድ

• ከት/ቤት ውጭ እገዳ• ረጅም ጊዜ (4-10 ቀኖች)• የተራዘመ (11-44 ቀኖች)

• መወገድ (ከመደበኛ ፕሮግራም ለ45 ቀኖች ወይም ከዚያ በላይ ማስወገድ)

የግብረመልሶች ደረጃዎች፣ ይቀጥላል

10 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

የዲሲፕሊን ግብረመልስ ሰንጠረዥ

የዲሲፕሊን እርምጃ ሰንጠረዥ/Matrix የተመሰረተው በሜሪላንድ ስቴት የትምህርት ቦርድ የስነምግባር ህግ ነው። ከMCPS ወቅታዊ የዲሲፕሊን ፍልስፍና፣ እንዲሁም ከሚመለከታቸው አስተያየት፣ ጋር ለማቀናጀት የተወሰኑ ክለሳዎች ተደርገዋል። ሰንጠረዥ/Matrixሱ ተገቢ ላልሆነ ረባሽ የተማሪ ስነምግባር ደረጃቸውን የጠበቁ የግብረመልስ ቀጣይ ሃሳቦች ያቀርባል፤ የት/ቤት ሰራተኞች የሁኔታዎችን አጠቃላይ ይዞታ የሚያገናዝቡና የቦርድ መመርያዎችን፣ የMCPS ደንቦችን፣ እንዲሁም አግባብ ያላቸው የፌደራልና የስቴት ህጎችን የሚያከብር የዲሲፕሊን እርምጃዎች ለመውሰድ የት/ቤት ሰራተኞች አስተያየት ያደርጋሉ። ሰንጠረዡ ለደርሱ የሚችሉ ተገቢ ያልሆኑ ወይም ረብሻ-ነክ ስነ ምግባሮች (በስቴት ማገጃ ኮድ የተለዩ) እና ተገቢ ጣልቃ እርምጃዎች ወይም ውጤቶች ዝርዝር ይዟል። አላማው አምስት የተለያዩ እርከን የተደረገባቸው የድጋፍ፣ የማስወገጃ፣ እና ለተማሪዎች ተገቢ ያልሆኑ ወይም ረብሻ-ነክ ስነምግባሮች አስተዳደራዊ መልሶች ቀደም ተብሎ የተሰጠው አጭር መዝገበ ቃላት እና ሰንጠረዥ ጋር አብሮ ጥቅም ላይ እንዲውል ነው።

በዲሲፕሊን እርምጃ ሰንጠረዥ ውስጥ የተገለፁት የዲሲፕሊን ደረጃዎች በሚከተለው አኳኋን ስራ ለይ መዋል አለባቸው፡-

• ተገቢ ላልሆነ ወይም ረብሻ-ነክ ስነምግባር አንድ ወይም ከዚያ በለይ ጣልቃ መግባት ወይም የዲሲፕሊን እርምጃ ሲመረጥ፣ የት/ቤቱ ሰራተኛ ያንን ስነምግባር ሰንጠረዡ ውስጥ ማግኘት አለበት። ሊደርሱ የሚችሉ ጥሰቶች የተጠቀሱ ምሳሌዎችን፣ ነገር ግን በነሱ ሳይወሰን፣ ያካትታል።

• ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሻ-ነክ ስነምግባር የመጀምርያ ሲሆን፣ የት/ቤት ሰራተኛ መጀመርያ ማገናዘብ ያለበት ከጣልቃ ገብነቶች ወይም የዲስፕሊን እርምጃ ከሰንጠረዡ ውስጥ ለዚያ ስነምግባር ከሁሉም አነስተኛውን ደረጃ ነው (ወይም አንድ ወይም ከዚያ በላይ ከሁሉም በታች ደረጃ ከሚገኙት ጣልቃ ገብነቶች ወይም የዲሲፕሊን እርምጃዎች)።

• ይኸው ስነምግባር በዚያው የትምህር ዘመን ተደግሞ ከሆነ፣ የት/ቤት ሰራተኛ ማገናዘብ ያለበት በሰንጠረዡ ከተመለከተው የሚቀጥለው ከፍተኛ ደራጃ ውስጥ በአንዱ ወይም ከዚያ በላይ ከጣልቃ ወይም የዲስፕሊን እርምጃዎችን ነው።

• ሰራተኛ ተማሪውን ከመማርያ ክፍል ማስወገድን ሊያካትቱ ከሚችሉ ከፍተኛ ደረጃዎች ከመሄዳቸው በፊት በርካታ ዝቅተኛ ደረጃ ጣልቃገብነቶች ተግባራዊ እንዲያደርጉ የበረታታሉ።

• ርእሰመምህራን በማትሪክስ ከተመለከተው ከከፍተኛ ደረጃ በላይ ወይም ከታችኛው ደረጃ በታች ጣልቃገብነት ወይም የዲሲፕሊን እርምጃ ያስፈልጋል የሚያሰኙ ልዩ ወይም ጥራዝ-ነጠቅ ሁኔታዎች አሉ ብለው ከወሰኑ፣ ርእሰመምህራን እርምጃ ከመውሰዳቸው በፊት በOffice of School Support and Improvementየት/ቤት ድጋፍና መሻሻል ፅ/ቤት ከሚገኘው የበላይ ተቆጣጣሪ ረዳታቸው ጋር መማከር አለባቸው።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 11

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

ክፍል/ትምህርት ማቋረጥ (101)

ት/ቤት ከደረሱ በኋላ የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር ከክፍል መቅረት።1፣2

ት/ቤት ከደረሱ በኋላ ያለማቋረጥ የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር ከክፍል መቅረቶች።

መዘግየት (102) የሚዘገዩ የኤሌሜንታሪ ተማሪዎች ቅጣት ወይም የማግለል ውጤቶች መሰጠት የለባቸውም፣ ነገር ግን ወላጆቻቸው/አሳዳጊዎቻቸው እንዲያውቁት መደረግ አለበት።

የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር ወደ ክፍል ወይም ወደ ት/ቤት ከአንድ ጊዜ በላይ ዘግይቶ መድረስ።1፣2

ወደ መማርያ ክፍል ወይም ት/ቤት የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር አዘውትሮ ዘግይቶ መድረስ። 1፣2

ዋልጌነት (103) ያልተፈቀዱ መቅረቶች ያሏቸው የኤሌሜንታሪ ት/ቤት ተማሪዎች ምንም አይነት የቅጣት ወይም የስንብት ግብረመልሶች አይሰጣቸውም፣ ነገር ግን ወላጆች/አሳዳጊዎች እንዲያውቁ መደረግ አለባቸው።** ተመልከቱ፡- MCPS ደንብ JEA-RA፣ Student Attendance/የተማሪ ክትትል

ባልተፈቀደ ምክንያት ከት/ቤት መቅረት።1፣2

ዋልጌ መሆን።3

1አንድ ተማሪ "ከክትትል (ት/ቤት መገኘት) ጋር በተያያዙ ጉድለቶች ምክንያት ብቻ" ከት/ቤት ሊታገድ ወይም ከት/ቤት ሊሰናበት አይችልም። MD. ANN. ኮድ፣ ትምህርት § 7-305። ይህ በዚህ ገፅ በተዘረዘሩት ስነምግባሮች፡- ከክፍል መቅረት፣ መዘግየት፣ እና ዋልጌነት ተግባራዊ ይሆናል። 2ለመቅረት ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች የሚያካትቷቸው የተማሪ ህመም፣ የተማሪ የቅርብ ዘመድ መሞት፣ አደገኛ የአየር ሁኔታዎች፣ አስቸኳይ ሁኔታዎች፣ የሀይማኖት በአላት፣ እና የተለዩ አጋጣሚዎች ናቸው። COMAR. 13A.08.01.03. 3አንድ ተማሪ “ዋልጌ” የሚ(ምት)ባለው በማንኛውም ሪኡብ አመት ከ8 ቀኖች፣ በአንድ ሴመስተር ከ15 ቀኖች፣ ወይም በትምህርት አመት ውስጥ ከ20 ቀኖች (በግምት 10%) በላይ ያለፈቃድ/ከህግ ውጭ ሲ(ስት)ቀር ነው። MD. ANN.CODE, EDUCATION § 7-355.

12 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

ብልግና/ድፍረት* ታዛዥ አለመሆን ከድፍረት ጋር ተጠቃልሏል።

ተገቢ ያልሆኑ ወይም ጎጂ ምልክቶች ፣ የቃል ወይም የፅሁፍ አስተያየቶች፣ ወይም ምልክቶች ለሌሎች ማድረግ (ለምሳሌ፣ የቃል ስድብ፣ እርግማን፣ መልሶ መጨቃጨቅ)።

በተደጋጋሚ ወይም ያለማቋረጥ የመምህራን፣ የሰራተኞች ወይም የአስተዳዳሪዎች መመሪያዎችን መቃወም ወይም አለመታዘዝ።

ረብሻ (704)ድፍረት ወደ ረብሻ ሊሸጋገር ይችላል፣ ስነምግባሩ የማያቋርጥና ልምድ ከሆነ እናም በመማርያ አካባቢ ታላቅ ተጽእኖ ካደረገ።

የመማር አካባቢን ሰላም በሚነሳ መለስተኛ ስነምግባር መጥመድ።

ያለማቋረጥ ወይም በዘልምድ ከትምህርት ትኩረት በሚነሳ ስነምግባር መሳተፍ/ማከናወን (ለምሳሌ፣ ያለተራ መናገር፣ ትናንሽ ነገሮች መወርወር፣ የፈረስ ጨዋታ)

ከማስተማርና ከመማር ማስተዋልን የሚስብ እና የሌሎችን ደህንነት የሚነካ (ለምሳሌ፣ ጎጂ ነገሮችን መወርወር፤ አነሳሽ ቴክስቶች/የማህበራዊ ሚድያ መልእክቶችን መላክ ወይም መለጠፍ፤ ቪድዮዎች፤ የእሳት አደጋ ልምምድ/ስልጠና መረበሽ፤ በፈተና ወቅት ማቋረጥ፤ ሰራተኞችን መዝለፍ) ከመካከለኛ ወደ አሳሳቢ ስነምግባር መሳተፍ።

በግል ኤሌክትሮኒካዊ መሳርያዎች አላግባብ መጠቀም (802)በአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ወይም አስቀድሞ በፀደቀ/በተፈቀደ ሁኔታ በአንድ መሳርያ መጠቀም ማግለል። በኮምፒውተር አመፅ/Cyberbullying ወይም በሚድያ ወከባ በሌሎች ስነምግባሮች ስር ተሸፍኗል።* ተመልከቱ፡- MCPS ደንብ COG-RA፣ Portable Communication Devices/ተንቀሳቃሽ የመገናኛ መሳርያዎች

ተማሪው ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው በኋላ፣4 በኤሌክትሮኒክ መሳርያ መገልገል ወይም ማሳየት።

የት/ቤት ህጎችን በመፃረር፣ በግል ኤሌክትሮኒክ መሳርያ ሳያቋርጥ መጠቀም ወይም ማሳየት።

4 መሳርያዎች ሞባይሎች፣ PDAዎች (የእጅ ኮምፒውተሮች)፣ የሙዚቃ መጫዎቻዎች (ለምሳሌ - አይፖዶች)፣ ታብሌቶች (ለምሳሌ - አይፓዶች)፣ ኤሌክትሮኒክ የግጥሚያ መሳርያዎች፣ እና ሌሎች ተንቀሳቃሽ የመገናኛ መሳርያዎችን ያካትታሉ።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 13

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

የአለባበስ ኮድ (706)የMCPS ደንብ JFA-RA፣ የተማሪ መብቶችና ሀላፊነቶች፣ የአለባበስ ኮድ ተፈላጊዎችን ይገልፃል።

ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው በኋላ የአለባበስን ኮድ የሚጥስ ተማሪ።

ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው ብኋላ የአለባበስን ኮድ ያለማቋረጥ/ደጋግሞ የሚጥስ ተማሪ።

አልኮል (201)የሆነ የስነስርአት ግብረመልስ ሲገናዘብ፣ ለመከላከልና ለማረም/ለማከም፣ ት/ቤቱ የMontgomery County የጤና እና የሰብአዊ አገልግሎቶች መምርያ፣ የማህበረሰብ አቅራቢ፣ ወይም አንድ የMCPS ፕሮግራም ማጣቀስ ይኖርበታል።* በMCPS Regulation IGO-RA፣ አልኮል፣ ትምባሆ፣ ሌላ የእፅ አጠቃቀም ስለሚመለከታቸው ተማሪዎች መመርያ

በአልኮል መስከር።5

አልኮል መያዝ ወይም መጠቀም።

አልኮል ማሰራጨት/መሸጥ።6

የሚጨሱ እፆች(202)የሆነ የስነስርአት ግብረመልስ ሲገናዘብ፣ ለመከላከልና ለማረም/ለማከም፣ ት/ቤቱ የMontgomery County የጤና እና የሰብአዊ አገልግሎቶች መምርያ፣ የማህበረሰብ አቅራቢ፣ ወይም አንድ የMCPS ፕሮግራም ማጣቀስ ይኖርበታል።* በየMCPS ደንብ IGO-RA፣ አልኮል፣ ትምባሆ፣ ሌላ የእፅ መጥፎ አጠቃቀም ስለሚመለከታቸው ተማሪዎች መመርያ

በሚጨሱ እፆች መስከር።5፣7

በሚጤሱ እፆች መጠቀም ወይም ይዞ መገኘት።

የሚጤሱ እፆች ማሰራጨት/መሸጥ6

5አንድ(ዲት) ልጅ በአልኮል፣ እፆች፣ ወይም በሊሎች ነገሮች ተበክሎ/ላ ከተገኘ/ች፣ እናም በት/ቤቱ ውስጥ የጤና አገልግሎቶች ከሌሉ፣ ልጁን/ልጂቱን ወደ ቤት መላክና ወደ Montgomery County የጤናና የሰብአዊ አገልግሎቶች መምርያ ወይም ወደ ማህበረሰብ የጤና አገልግሎት ማስተላለፍ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል። ተማሪው(ዋ)ን ወደ ቤት ከመላክ በፊት፣ ት/ቤቱ ተማሪው(ዋ) የት/ቤቱን ግቢ ሲለቅ/ስትለቅ በአንድ የቤተሰብ አባል ወይም አገልግሎት መስጠት በሚችል ግለሰብ መታጀቧን ለማረጋገጥ ጥንቃቄ መውሰድ ያስፈልጋል። የMCPS Policy IGN Preventing Alcohol, Tobacco, and Other Drug Abuse in Montgomery County Public Schools(በMontgomery County Public Schools አልኮል፣ ትምባሆ፣ እና የሌሎች እፆ መጠቀም እገዳ) በተጨማሪ ይመልከቱ። 6በት/ቤት የተመሰረተ የስነስርአት ማስከበር ጉዳይን በሚመለከት፣ አልኮል፣ የሚጤሱ፣ ወይም መድሀኒቶች/የተከለከሉ እፆችችን ስርጭቱ ሽያጭ ወይም የመሸጥ አዝማምያ ያስፈልጋል። 7ለምዝገባ ብቻ፣ ስንክልና ላላቸው ተማሪዎች ብቻ፡ በኮድ 892 ተጠቀሙ። (ስንክልና ላላቸው ተማሪዎች የ”ህገወጥ እፆች” ትርጉም በህጋዊ መንገድ ያልተገኙ ነገሮች፣ ህጋዊ ፈቃድ ባለው የጤና እንክብካቤ ባለሙያ ቁጥጥር ስር አገልግሎት ላይ የሚውል፣ ወይም በቁጥጥር ስር የዋሉ ነገሮች አዋጅ ወይም በሌላ ፌደራል ህግ እውቅና በሰጠው ባለስልጣን ቁጥጥር ስር አገልግሎት ላይ የሚውል ማለት ነው።)

14 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

መድሀኒቶች/የተከለከሉ ነገሮች (203)የዲሲፕሊን ግብረመልስ አወሳሰድ አካል በመሆን፣ ለመከላከልና ለህክምና፣ ወደ Montgomery County Department of Health and Human Services/የጤናና የህዝባዊ አገልግሎቶች መምርያ፣ የማህበረሰብ አቅራቢ፣ ወይም ወደ MCPS ፕሮግራም መላክ/ማስተላለፍ አለበት።** በየMCPS ደንብ IGO-RA፣ ተማሪዎች የሚያካትቱ የአልኮል፣ ትምባሆ፣ ሌላ የእፅ መጥፎ አጠቃቀም ክውነቶች መመርያ

ያልተፈቀደ አጠቃቀም፣ መያዝ፣ ወይም ህጋዊ ባልሆኑ መድሀኒቶች መበከል/መመረዝ/መስከር 5፣7፣8 (ለምሳሌ፣ በሀኪም የታዘዘ ወይም ያልታዘዘ መድሀኒት)።

በህገ-ወጥ መድሀኒቶች መጠቀም፣ መያዝ፣ ወይም መስከር። 5፣7፣8

ህገ-ወጥ ያልሆኑ ወይም ህገ-ወጥ መድሀኒቶች ማሰራጨት ወይ መሸጥ። 6

ትምባሆ (204)እንደማንኛውም የግብረመልስ አካል፣ ለመከላከልና ለህክምና፣ ት/ቤቱ ወደ Montgomery County Department of Health and Human Services/የጤናና የህዝባዊ አገልግሎቶች መምርያ፣ የማህበረሰቡ ጤና ኣቅራቢ፣ ወይም አንድ የMCPS ፕሮግራም መምራት አለበት።* የMCPS ደንብ IGO-RA፣ ከተማሪዎች የሚያካትት የአልኮል፣ ትምባሆ፣ የሌላ እፅ/መድሀኒት ህገወጥ አጠቃቀም እና MCPS ደንብ COF-R፣ አልኮል፣ ትምባሆ እና ሌሎች እፆች በMCPS ንብረት

ትምባሆ/ኢ-ሲጋራዎች መጠቀም ወይም ይዞ መገኘት።

8ለመዝገብ አያያዝ እንዲመች፣ ስንክልና ላላቸው ልጆች ብቻ፣ በ21 U.S.C. § 812; 21 C.F.R. pt. 1308 በቁጥጥር የዋሉ ዝርዝሮች ውስጥ የተለዩ እፆች ወይም ነገሮች ስለመሽጥ በኮድ ቁጥር 891 ተጠቀሙ።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 15

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

አካዴሚያዊ ሸፍጥ/አለመታመን (801)** MCPS ደንብ IKA-RA፣ Grading and Reporting/ማርክ አሰጣጥና ዘገባ፣ ለማርክ ውጤቶች ተመልከቱ።

የሌላ ሰውን ስራ ወይም ሀሳብ መውሰድን የመሰለ የራስ እስመስሎ መቅረብ (3ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎች)፤ የመምህር ወይም የወላጅ/አሳዳጊ ፊርማ የመሰለ የሀሰት ተግባር፣ ወይም ማታለል።

በግምገማዎች ወይም በሌሎች ማርክ የተሰጠባቸው ስራዎች ላይ የተያዙ መረጃዎች መጋራት ወይም አለዚያ ማሰራጨት።

የMCPS የኮምፒውተር አውታር ወይም ፈተናዎችን መነካካት ወይም ሌላ ሲነካካ ማገዝ።

ስርቆሽ (803)ት/ቤቶች የሚከተሉትን ታሳቢዎች ማገናዘብ አለባቸው።

• የተማሪ እድሜ

• ንብረቱን ለመውሰድ የተማሪው አላማ

• የንብረቱ ገንዘባዊ ዋጋ

• ተማሪው ሆን ብሎ አስቀድሞ የጠነሰሰው ሳይሆን፣ በወቅቱ አጋጣሚ ሁኔታ ፈፅሞት እንደሆነ

• ተማሪው ንብረቱ ዋጋ ያለውና ለመተካት ውድ መሆኑን ያውቅ እንደሆነ

• ንብረቱ ተመልሶ ወይም ተገኝቶ እንደሆነ

ባለቤቱ ሳይፈቅድ እና/ወይም ሳያውቀው የሌላን ንብረት መውሰድ ወይም ማግኘት።

ያለማቋረጥ ወይም በዘልምድ የሌላን ሰው ንብረት ያለ ባለቤቱ ፈቃድ እና/ወይም ባሌቤቱ ሳያውቅ መውሰድ ወይም ማግኘት።

ስርቆቱን በተለይ ከባድ የሚያደርገው በተዘረዘሩት ታሳቢዎች ሆኖ፣ የሌላን ሰው ንብረት ያለ ባለቤቱ ፈቃድ እና/ወይም ባሌቤቱ ሳያውቅ መውሰድ ወይም ማግኘት።

16 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

የንብረት መውደም (806)ት/ቤቶች የሚከተሉትን ታሳቢዎች ማገናዘብ አለባቸው፡-

• የወደመው ንብረት የገንዘብ ዋጋ

• ተማሪው ንብረቱ ዋጋ ያለውና ለመተካት ውድ መሆኑን ያውቅ እንደሆነ

• የተማሪው እድሜ

• ተማሪው ሆን ብሎ አስቀድሞ የጠነሰሰው ሳይሆን፣ በወቅቱ አጋጣሚ ሁኔታ ፈፅሞት እንደሆነ

• ተማሪው ንብረቱን ያወደመበት ምክንያት

ድንገተኛ ጉዳት ማድረስ።

የሚወሰደው ግብረመልስ የሚወሰነው በተዘርዘሩት ታሳቢዎች መሰረት ሆኖ፣ በMCPS፣ ሰራተኞች፣ ወይም ሌሎች ተማሪዎች ንብረት ላይ ሆን ብሎ ጉዳት ማድረስ።

ፆታዊ ተግባር (603)እንደ ማንኛዉም የስነስርአት ግብረመልስ አካል፣ የት/ቤቱ ሰራተኞች ተማሪዎችን ወደሚመለከተው የምክር አገልግሎት መምራት አለባቸው።

ፆታ ነክ የሆነ ተገቢ ያልሆነ ስነምግባር ማከናወን (ለምሳሌ፣ አላግባብ አካል ማጋለጥ፣ ተገቢ ያልሆኑ ፆታ ነክ ቴክስቶች መላክ)።

የፆታ አደጋ (601)እንደ ማንኛውም የስነስርአት ግብረመልስ አካል፣ የት/ቤቱ ሰራተኞች ተማሪዎችን ወደሚመለከተው የምክር አገልግሎት መምራት አለባቸው።

በአካልና በፆታ ነገረኛ ጋር የግንኙነት ስነምግባር።

ፆታዊ ወከባ (602)እንደ ማንኛውም የስነስርአት ግብረመልስ አካል፣ ት/ቤቶች የመድህን ልምዶችን የመሳሰሉ የጠልቃ ገብ ስልቶች አስፈላጊነት ላይ ማተኮር አለባቸው። * የቦርድ መመርያ ACF እና የMCPS ደንብ ACF-RA፣ Sexual Harassment/ፆታዊ ወከባ ተመልከቱ

ያልተፈለጉ የፆታ አቅርቦቶች፤ የፆታ ችሮታዎች ጥያቄዎች፤ እና ወይም ሌላ ተገቢ ያልሆነ የቃል፣ የፅሁፍ፣ ወይም የፆታ ነክ አካላዊ ስነምግባር፤ ወደ ሌልች ያተክረ፤ በተመሳሳይ መስክ ተገቢ ያልሆነ የኤሌክትሮኒክ መሳሪያውች/ማህበራው ሚድያ አጠቃቀም። (ተገቢ እርምጃና ውጤቶች ሲወሰኑ እድሜ፣ የክፍል ደረጃ፣ የእድገት ደረጃ፣ የቀድሞ ጥፋቶች፣ ሆነ ተብሎ እና አልያም አጋጣሚ ሁኔታዎች ግንዛቤ ውስጥ እንዲወሰዱ ያስፈልጋል።)

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 17

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

ማሸማቀቅ/ወከባእንደ ማንኛውም የስነስርአት ግብረመልስ አካል፣ የት/ቤትች የመድህን ልምዶች በመሳሰሉ የጣልቃ ገብነት ስልቶች ማስመር አለባቸው።* ተመልከቱ፡- የቦርድ መመርያ JHF፣ የMCPS ደንብ JHF-RA፣ ማሸማቀቅ፣ ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት፣ እና የCPS ፎርም 230-35፣ የማሸማቀቅ፣ ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት ፎርም

ከተማሪ ትምህርታዊ ጥቅምች፣ እድሎች፣ ወይም አፈፃፀም፣ ወይም ከተማሪ አካላዊ ወይም የስነ-ልቦና/psychological ደህንነት ጣልቃ በመግባት ባይተዋር የትምህርት አካባቢ የሚፈጥር፣ የቃል፣ አካላዊ፣ ወይም የፅሁፍ ስነምግባር ወይም ሆን ተብሎ የሚደረግ ኤሌክትሮኒካዊ ግንኙነት የሚያካትት ሆን ተብሎ የሚደረግ ስነምግባር፣ እናም—

(1) የሚነሳው በሃቀኛ ወይም በታለመ ዘር፣ የብሄር ምንጭ፣ የጋብቻ ይዞታ፣ ፆታ፣ የፆታ ዝንባሌ፣ የፆታ ማንነት፣ ሀይማኖት፣ ትውልድ፣ የአካል ሁኔታዎች፣ የማህበራዊ-ኤኮኖሚያዊ ይዞታ፣ የቤተሰብ ይዞታ፣ አካላዊ ወይም አእምሮአዊ ችሎታ ወይም ስንክልና ጠባይ፤ ወይም

ፉከራ ወይም ከባድ ማስፈራራት፤ በት/ቤት ንብረት ላይ ወይም በት/ቤት እንቅስቃሴ ወይም ክውነት፣ ወይም አውቶቡስ ላይ፤ ወይም የት/ቤት ስነስርአታዊ ግብረት በጣም የሚረብሽ። ይህ ወከባንና ማስፈራራትን ሊያካትት ይችላል። MD.ANN.CODE, EDUCATION § 7-424.

ዛቻ ለአዋቂ (403)

ዛቻ ለተማሪ (404)

የዛቻ ቋንቋ (የቃል ወይም የፅሁፍ/ኤሌክትሮኒክ፤ በውስጠታዋቂ ወይም በግልፅ) ወይም በ ሰራተኛ አባል፣ ተማሪ፣ ወይም ሌላ ላይ ያተኮረ አካላዊ እንቅስቃሴ።

ማስገደድ (406)ት/ቤቶች የዛቻ ግምገማ ማከናወን አለባቸው።

አንድ ሰው ንብረቱን እንዲያስረክብ በዛቻ፣ ማስፈራራት፣ ወይም በሃይል (ያለመሳርያ) መጠቀም።

አንድ ሰው ንብረቱን እንዲያስረክብ በዛቻ፣ ማስፈራራት፣ ወይም በሃይል (ከመሳርያ ጋር) መጠቀም።

የውሸት አደጋ ጥሪ (502)

ያለምንም ምክንያት የእሳት ወይም ሌላ አይነት አደጋ ማስጠንቀቂያ መቀስቀስ፣ በቴሌፎንም ሆነ በግለሰብ ደረጃ (ለምሳሌ፣ የእሳት ኣደጋ ማስጠንቀቂያ መጥርያ በመለኮስ፣ በ911 ያለአግባብ መጠቀም)፤ የእሳት ማጥፍያ መሳርያ ያለምንም ምክንያት ማባከን/ማፍሰስ።

የቦምብ ዛቻ (502)ት/ቤት የዛቻ ግምገማ ማክሄድ እና ተማሪዎችን ለምክር ማስተላለፍ።

የቦምብ ዛቻ ማድረግ ወይም በት/ቤት ተኩስ የመክፈት ማስፈራራት።

ህግ/ደንብ መጣስ (804)በእገዳ ወቅትም ሆነ ከስንብት በኋላ፣ ያለፈቃድ በት/ቤት ንብረት ላይ መገኘት።

18 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

ግጭት (405)

አዋቂ ላይ አደጋ (401)

ተማሪ ላይ አደጋ (402)

ት/ቤቶች የሚከተሉትን ጨምረው በርካታ ታሳቢዎችን ማገናዘብ አለባቸው፡-

• ተማሪው አስቀድሞ ያሰበው/ያቀደው ሳይሆን በወቅቱ ባጋጠመ ሁኔታ ተነሳስቶ ፈፅሞት እንደሆነ

• ተማሪው በቃል ተነክቶ ከሆነ ወይም ተማሪው ሌሎችን እንዲጣላ ነካክቶ ከሆነ

• ተማሪው ራስን ለመካላከል አድርጎት አንደሆነ

• ተማሪው በጠብ ውስጥ ጣልቃ በመግባት ላይ ነበር ወይ

• የተማሪው እድሜ

በግጭት ውስጥ ወይም በሌላ የረብሻ አንቅስቃሴ ጣልቃ በመግባት ላይ የሚገኝ ሰራተኛን መምታት ጨምሮ፣ በት/ቤት ስርአት ሰራተኛን ወይም ሌላ አዋቂ ላይ አካላዊ አደጋ መጣል።

ሌላ ሰው ላይ መገፍተር፣ መግፋት ወይም አካላዊ ጉዳት መፈፀም (ለምሳሌ፣ የሰውነት ፍተሻ፣ ሆን ብሎ መጋጨት፣ መጋለብን አይጨምረም)።

ድንገተኛ እና/ወይም አጭር፣ እና በመለስተኛ ቆረጣ፣ መጫር፣ እና ሰንበር በሚያስከትል ጠብ ወይም አደገኛ ጨዋታ መሳተፍ።

ከፍተኛ፣ አስቀድሞ የታቀደ፣ የተራዘመ፣ ከወንበዴ ጋር የተያያዘ እና ወይም በከፍተኛ ጉዳቶች፣ ወይም ይልቅ በተዘረዘሩ ታሳቢዎች በተለይ ከባድ ጥል መሳተፍ።

ከባድ የአካል ጉዳት (408)ት/ቤቶች በርካታ ታሳቢዎችን ማገናዘብ አለባቸው።

በ"ግጭት" ስር የሚገኙ ታሳቢዎችን ተመልከቱ።

ሳይታሰብ ከባድ የአካል ጉዳት፣ ወይም ነፍስ መሳት የሚያስከትል ስነምግባር መገኘት።

ሆን ተብሎ ከባድ የአካል ጉዳት፣ ወይም ነፍስ መሳት የሚያስከትል ስነምግባር መገኘት።

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 19

9በፌደራል እና በሜሪላንድ ስቴት ህግ መሰረት፡-የጦር መሳርያ ይዞ ወደ ት/ቤት የመጣ ተማሪ "ቢያንስ ለ1 አመት ከት/ቤት ይወገዳል፣" ነገር ግን አንድ የካውንቲ የበላይ ተቆጣጣሪ "የካውንቲው ቦርድ የትምህርት አማራጮችን ካፅደቀ፣ እያንዳንዱን ጉዳይ በየቅል እየለየ፣ አጠር ያለ የማሰናበቻ ጊዜ ወይም የትምህርት አማራጭ ሊወሰን ይችላል።" MD. ANN. ኮድ፣ ትምህርት § 7-305(f)(2)-(3); COMAR 13A.08.01.12-1የሆነ ሆኖ፣ የጦር መሳርያ ይዞ ወደ ት/ቤት ንብረት የመጣ ስንክልና ያለው ተማሪ ዲሲፕሊን፣ እገዳ፣ ስንብት፣ ወይም ጊዜያዊ አማራጭ ምደባ የሚፈፀመው የIDEA ግደታዎችን በመከተል ነው። MD. ANN. CODE, EDUCATION § 7-305(g); COMAR 13A.08.01.12-1(C). ለመዝገብ አይያዝ አንዲመች፣ ስንክልና ላላቸው ተማሪዎች በኮድ 893 መገልገል።

በስነምግባሩ ክብደትና ድግግሞሽ በመመስረት፣ ከሁሉም በታች የሆነው ደረጃ መጀመርያ መገናዘብ አለበት፣ ደረጃ በደረጃ ይበልጥ ከባድ የሆኑትን በማከታተል።

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ

ኮድ የተለየ)

ደረጃ 1የመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣

ከት/ቤት አማካሪ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

2ኛ ደረጃበመምህር የተመሩ/

የተላለፉ እና በአስተዳደር የተደገፉ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓዶች

ግልግል፣ ጊዝያዊ እገዳ ከመማርያ ክፍል)

3ኛ ደረጃበአስተዳደር የተደገፈ እና ወይም የመወገድ

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመልሶመቋቋም

ልምዶች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ መግባት)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የመሰናበት

ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ የመድህን ልምዶች፣

የቁጥጥር ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 የረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ፣ ከት/ቤት ውጭ ስንብት፣ እና ወደሌላ

የመተላለፍ ግብረመልሶች (ለምሳሌ፣ ለረጅም ጊዜ እገዳ፣ ስንብት፣ ወደ ሌላ አማራጭ ትም/ መላክ)

ንብረት ማጥፋት/ማቃጠል (501)

በሌሎች ላይ አደጋ ለማድረስ ታስቦ ሳይሆን እሳት መለኮስ ወይም ለመለኮስ መሞከር ወይም ሌሎች ሲሎኩሱ ማገዝ።

ሆን ብሎ ሌሎች ላይ አደጋ ለመጣል ወይም ንብረት ለማውደም እሳት መለኮስ ወይም ለመለኮስ መሞከር ወይም ሌሎች ሲሎኩሱ ማገዝ።

የጦር መሳርያዎች (301)9

በ18 U.S.C. § 921 በተገለፀው መሰረት፣ የጦር መሳርያ መያዝ (ለምሳሌ፣ ጠመንጃ)

ሌሎች ጠመንጃዎች (302)

ጠመንጃ-መሳይ ወይም ምስል (ለምሳሌ፣ የውሀ ጠመንጃ) መያዝ መጠቀም ወይም ለመጠቀም ማስፈራራት።

ጠመንጃ ያልሆነ/የማይተኮስ ጠመንጃ መያዝ፣ መጠቀም ወይም ለመጠቀም ማስፈራራት (ለምሳሌ፣ ፔሌት ጠመንጃ፣ BB ጠመንጃ)።

ቢላዎችና ሌሎች ጦር መሳርያዎች (303)** የMCPS ደንብ COE-RA፣ Weapons/የጦር መሳርያዎች ተመልከቱ

በመሳርያ የመጠቀም አላማ ሳይኖር፣ በሰው አካል ላይ ከባድ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ቢላ ወይም ሌላ መሳርያ መያዝ።

ሆነ ብሎ እንደመሳርያ ለመጠቀም፣ በሰው አካል ላይ ከባድ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ቢላ ወይም ሌላ መሳርያ መያዝ።

ቢላዋ ወይም ሌላ መሳርያ ይዞ በአካል ላይ ጉዳት ለማድረስ ማስፈራራት።

ፈንጂዎች (503)

በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ የሚችሉ፣ ከጠመንጃ ሌላ፣ የሚፈነዳ መሳርያ፣ ነገር ወይም የሆነ የሚቃጠልና የሚፈነዳ ነገሮች ቅመም መያዝ (ለምሳሌ፣ ርችት፣ የጢስ ቦምብ፣ ብልጭ-ባዮች፤ ነገር ግን እንደ ረብሻ የሚቆጠሩትን “snap pops” አያካትትም)።

እላይ እንደተገለጸው፣ ፈንጂ ወይም የሚፈነዳ መሳርያ ወይም ነገር ማፈንዳት ወይም መያዝና ለማፈንዳት ማስፈራራት።

20 • 2016–2017 • CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ

የት/ቤት መገልገያዎች መኮንኖች እና ወደ ህግ አስከባሪ ማስተላለፍየMCPS የስነምግባር ህግ የተተለመው ለMCPS ሰራተኞች ለተማሪ ስነምግባር በት/ቤት የተመሰረቱ ተገቢ ግብረመልሶች ሲቀርጹ አመራር ለመስጠት ነው። እነዚህ ግብረመልሶች ከፖሊስ ወይም ከሌሎች የስራ አስከባሪ ወኪሎች ስራዎች የግድ የተወረሱ ይሆናሉ፣

ከሁሉ በፊት፣ በት/ቤት የተመሰረቱ የህግ አስከባሪ መኮንኖች የሚጠቀም የሆነ ት/ቤት ወይም ዲስትሪክት የት/ቤት ጥበቃ ጥረቶችን በሚመለከት በት/ቤት ውስጥ የመኮንኖቹ ሚናዎችና ሀላፊነቶች አስፈላጊ አጋሮች መሆናቸው በግልፅ መነገር አለበት። ይህ ሚና በት/ቤት ደህንነት ማተኮር ያለበት በት/ቤቱ ሆኖ፣ በት/ቤትና በህብረተሰቡ አካላዊ ደህንነት በሚያንዣብቡ ከባድ፣ ተጨባጭ፣ እና አስቸኳይ አደጋዎችን የመቋቋምና የመከላከል ሃላፊነትን በመያዝ ነው። በአንፃሩ፣ የት/ቤት አስተዳዳሪዎችና ሰራተኞች ስነ ስርአት የመንከባበብና እለታዊ የዲሲፕሊን ጉዳዮችን የመከታተል ሚና እንዲኖራቸው ያስፈለጋል። የመኮንኖችን ሚናዎች በወሳኙ የደህንነት ጉዳይ በማተኮር እና አግባብ የሌለው የመኮንኖች በእለታዊ የዲሲፕሊን ጉዳዮች መሳተፍን በማስወገድ፣ ት/ቤቶች የት/ቤት ደህንነት እየተሻሻለ የተማሪዎች በወጣቶች ፍርድ ስርአት መካተት መቀነስ እና የአካዴሚያዊ ውጤቶች መሻሻሉን ተገንዝበዋል። ለSROዎች፣ በካምፐስ ውስጥ የሚኖራቸው ሚና በዘልምድ ሶስት ክፍሎችን ያካትታል፡- ህግ አስከባሪ፣ ኦፊስየል ያልሆነ አማካሪነት፣ እና አስተማሪ። እንደ አማካሪና አስተማሪነታቸው፣ ከተማሪዎችና ሰራተኞች ጋር አወንታዊ ግንኙነቶች በማዳበር ሰላማዊ፣ ሁሉን አቃፊ፣ እና አወንታዊ የመማርያ አካባቢ በማራመድ፣ አወንታዊ የት/ቤት አየር ግቦችን SROዎች መደገፍ ይችላሉ፣ ማድረግም አለባቸው።

www2.ed.gov/policy/gen/guid/school-discipline/guiding-principles.pdf ተመልከቱ

ለተጨማሪ መረጃ፣ እባካችሁን የMCPS SRO ፕሮግራምን እና ሌሎች በት/ቤት በተመሰረቱ የህግ ማስከበር ግብረመልሶችን በሚመለከት በMCPS፣ Montgomery County የፖሊስ መምርያ፣ በMontgomery County ስቴት የአቃቤ ህር ፅ/ቤት፣ እና በሌሎች የህግ ማስከበር ወኪል ድርጅቶች መካከል የተገባውን Memorandum of Understanding/የጋራ ስምምነት (MOU)ን አማክሩ። በ2015 ተሻሽሎ የነበረው MOU፣ በwww.montgomeryschoolsmd.org/departments/security/ ይገኛል።

በMOU ውስጥ፣ ተስማሚ ወገኖች የጋራ እወቅና የሆኑትን የሚከተሉትን ይገልፃሉ፡-

• አብዛኛው የተማሪ መጥፎ ስነምግባር በይበልጥ ሊፈታ የሚችለው፣ አወንታዊ የመማርያ አካባቢ በሚንከባከቡ እና ተማሪዎች ከስህቶቻቸው እንዲማሩ፣ በስነምግባራቸው ምክንያት የሚተርፍ ጉዳትን እንዲያርሙ፣ በጠባያቸው የሚረበሹ ግንኙነቶችን መልሶ በመገንባት፣ በመማርያ ክፍል እና በት/ቤት ውስጥ ስልቶች አማካይነት ነው።

• ሰላማዊ፣ አስማሚ፣ እና አወንታዊ የመማርያ አካባቢ ለማርመድ እና በMCPS ት/ቤት ለተመስረቱ ክውነቶች ግብረመልስ አወሳሰድ ላይ አዙሮ ማየትና ፍርድ ተግባራዊ ለማድረግ ቡድኑ በጋራ ይሰራል።

የSROዎች ሚና በMCPS ት/ቤቶች ውስጥ በተመደቡበት ት/ቤት ውስጥ ሰላምን ለማራመድ የት/ቤት ሰራተኞችን ማገዝ እና በወኪል ድርጅታቸውና በMCPS ባለስልጣኖች ለት/ቤትና ከፖሊስ ጋር ለሚያያዙ ቅሬታዎችና ክውነወቶች እንደ አገናኝ መኮንን ሆኖ ማገልገል ነው። በMCPS ንብረት ላይ እስካሉ ድረስ፣ መሀላ የፈፀሙ መኮንኖች እንደመሆናቸው SROዎች ሙሉ ስልጣን አላቸው፣ ነገር ግን የቦርድ መመርያዎች፣ የMCPS ደንቦችና ህጎችን እና/ወይም ሂደቶችን ለማስፈፀም ጥቅም ላይ መዋል የለባቸውም። ህጋዊ ያልሆነ እንቅስቃሴ ለማቆም፣ በቁጥጥር ስር ለማዋል፣ እና/ወይም ማስረጃ ለመያዝ አስቸኳይ የህዝባዊ ደህንነት ፍላጎት እስከሌለ ድረስ፣ የህግ ማስከበር እርምጃ ከመወሰዱ በፊት፣ ለተማሪውና ለት/ቤት ህብረተሰብ ደህንነት በበለጠ ጥቅም ጠባቂ በሆነ ስርአት ጉዳዩን ለመፍታት፣ የጉዳዩን አጠቃላይ ሁኔታዎችና አግባብ ያላቸው ህጋዊ መመርያዎችን ለመገምገም፣ SROዎች እና ሌሎች ህግ አስከባሪ መኮንኖች ከርእሰመምህሩ(ሯ)/ተወካዩ(ይዋ) ጋር ይተባበራሉ።

በተጨማሪ፣ የሜሪላንድ ስቴት ደንቦች በትቤት ንብረቶች እስራት (COMAR 13A.08.01.12) እና ትማሪዎችን በት/ቤት ንብረቶች መጠየቅን የሚያካትቱ የፖሊች ምርመራዎች የመሳሰሉትን ርእሶችንም ይመለከታል።

ነገር ግን ልዩና ፈፅሞ ግንኙነት ሊኖራቸው አይገባም። MCPS ከMontgomery County የፖሊስ መምርያ፣ የMontgomery County ስቴት አቃቤ ፅ/ቤት፣ እና ሌሎች የህግ አስከባሪ ወኪል ድርጅቶች ጋር በመሆን ለት/ቤት መገልገያ መኮንኖች (SROs) እና ሌሎች ህግ አስከባሪ ሰራተኞች አወንታዊ የት/ቤት አካባቢ በመደገፍ አስፈላጊ ሽርካዎች አድርጎ በመውሰድ ለሚናዎቻቸውና ሀለፊነቶቻቸው ግልፅ ተጠባቂዎች/ግዴታዎች ለማስቀመጥ አብሮ ይሰራል።

በጃኑዋሪ 2014፣ የዩ.ኤስ. የትምህርት መምርያ (ሚንስቴር)፣ ከዩ.ኤስ. የፍርድ መምርያ ጋር በመሆን፣ SROዎች በት/ቤት አካባቢ ስለሚጫወቷቸው ሚናዎች አስፈላጊ መመርያ ሰጥተዋል፡-

CODE OF CONDUCT/የስነምግባር ህግ • 2016–2017 • 21

የተማሪን ዲስፕሊን የሚመለከቱ የMCPS ደንቦች እና የትምህርት ቦርድ ፖሊሲዎች

መመርያ ACF፣ ፆታዊ ወከባ

መመርያ IGN፣ በMontgomery County Public Schools የአልኮል፣ ትምባሆ፣ እና ሌላ እፅ መጥፎ አጠቃቀም መከላከል

መመርያ JFA፣ Student Rights and Responsibilities/የተማሪ መብቶችና ሀላፊነቶች

መመርያ JGA፣ Student Discipline/የተማሪ ዲሲፕሊን

መመርያ JHF፣ Bullying, Harassment, or Intimidation/አመፅ፣ ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት

ደንብ ACF-RA፣ Sexual Harassment/ፆታዊ ወከባ

ደንብ ACG-RB፣ Reasonable Accommodations and Modifications for Students Eligible Under Section 504 of the Rehabilitation Act of 1973/በ1973 የመገገሚያ አዋጅ ክፍል 504 መሰረት ብቃት ላላቸው ተማሪዎች ተቀባይነት ያላቸው መገልገያዎችና ማሻሻያዎች

ደንብ COC-RA, Trespassing or Willful Disturbance on MCPS Property/በMCPS ንብረት መጣስ እና ሆን ብሎ ረብሻ

ደንብ COE-RA፣ የጦር መሳርያዎች

ደንብ COF-RA፣ የአልኮል፣ ትምባሆ፣ እና ሌሎች እፆች በMontgomery County Public Schools ንብረት ላይ

ደንብ COG-RA፣ ተንቀሳቃሽ የመገናኛ መሳርያዎች

ደንብ ECC-RA፣ በMontgomery County Public Schools Property ንብረት መጥፋት ወይም መበላሸት

ደውንብ IGO-RA፣ ተማሪዎችን የሚያካትቱ የአልኮል፣ ትምባሆ፣ እና የሌላ እፅ መጥፎ አጠቃቀም ክውነቶች መመርያዎች

ደንብ IGT-RA፣ በኮምፒውተር ስርአት፣ ኤሌክትሮኒክ መረጃዎች፣ እና የአውታር ደህንነት የተጠቃሚ ሀላፊነቶች

ደንብ JEA-RA፣ የተማሪ ክትትል (Attendance)

ደንብ JFA-RA, Student Rights and Responsibilities/የተማሪ መብቶችና ሀላፊነቶች

ደንብ JGA-RA፣ የመማርያ ክፍል አስተዳደር እና የተማሪ ስነምግባር ጣልቃገብነቶች

ደንብ JGA-RB, Suspension and Expulsion/እገዳና ስንብት

ደንብ JGA-RC፣ Suspension and Expulsion of Students with Disabilities/የአካል ስንክልና ያላቸውን ተማሪዎች እገዳና ስንብት

ደንብ JGB-RA፣ Search and Seizure/መፈተሽና መያዝ

ደንብ JHF-RA፣ Bullying, Harassment, or Intimidation/አመፅ፣ ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት

ደንብ JHG-RA፣ Gangs, Gang Activity, or Other Similar Destructive or Illegal Group Behavior Prevention/ወንበዴዎች፣ የወንበዴ እንቅስቃሴ፣ ወይም ሌላ ተመሳሳይ አጥፊ ወይም ህገወጥ የቡድን ስነምግባር መከላከል

ደንብ JNA-RB፣ የተማሪ ፋይናንሳዊ ግዴታዎች ጥርቅም

Rockville, Maryland

ህትመት በDepartment of Materials Management for the Department of Student Services

(የቁሳቁስ እስተዳደር መምርያ ለተማሪዎች አገልግሎት መምርያ)

ትርጉም በLanguage Assistance Services Unit • Office of Communications

0308.17ct • Editorial, Graphics & Publishing Services • 9/16 • Web

ከተጠየቀ፣ ይህ ሰነድ በተለዋጭ አማራጭAmericans with Disabilities Act of 1990/የ1990 ስንክልና ያላቸው አሜሪካውያን አዋጅ በሚለው ስር፣ Department of Public Information and Web Services, at 850 Hungerford Drive, Room 112, Rockville, MD 20850፣ ወይም በ301-279-3391 በቴሌፎን ወይም በMaryland Relay በ1-800-735-2258 ሊገኝ ይችላል፣

የመስማት ችግር ያላቸው ከMontgomery County Public Schools (MCPS) ጋር ለመገናኘት የምልክት ቋንቋ የሚጠይቁ (የሚፈልጉ) ግለሰቦች Office of Interpreting Services in the Deaf and Hard of Hearing Program (በደንቆሮና የመስማት ችግር ፕሮግራም የትርጉም አገልግሎቶች ፅ/ቤት) በ301-517-5539 ወይም 301-637-2958VP መገናኘት፣ ወይም ወደ [email protected] ኢሜይል መላክ ይችላሉ።

MCPS ዘርን፣ ቀለምን፣ የትውልድ ዜግነትን፣ ሃይማኖትን፣ በቤተሰብ ወይም የጎሳ ትውልድን (ancestry)፣ ጾታን፣ ዕድሜን፣ የጋብቻ ሁኔታን፣ የማህበራዊ-ኢኮኖሚያዊ ደረጃን፣ የጾታ ግኑኝነት (የወሲብ) ዝንባሌን፣ የጾታ ማንነትን፣ የአካል ባሕሪያቶችን፣ ወይም የአካል ጉዳትን መሠረት ያደረገ አድልዎ ይከለክላል። በአድልዎ የሚቸገሩ ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች የዋና አካዴሚያዊ መኮንን አስፈፃሚ ዳይሬክተርን Ms. Lori-Christina Webbን፣ በCarver Educational Services Center፣ 850 Hungerford Drive፣ በክፍል ቁጥር 129፣ Rockville፣ Maryland 20850፣ 301-279-3128፣ ወይም ለምክርና እርዳታ፣ የተማሪዎች አመራር ጽ/ቤት (Student Leadership Office) ማግኘት ይችላሉ።