24
“አቶ ቶማስ ሀይሉ የህግ ባለሙያ” FREE Bawza Newspaper is a Monthly Publication of the Ethiopian Yellow Pages 06/2/2008 የኑሮዎ ብርሃን” Interview with Ethiopian Pop Star WEYNAKIDS www.bawza.com www.bawza.com ....“ አባባ ተስፋዬ ሳህሉ!! 25ኛዉ ዓመት የESFNA የክብር አንግዳ!! ገጽ 5 ገጽ 7 ገጽ 13 ሰኔ 27 ቀን 2000 Ethiopia’s Endemic Wild Life በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው ወፍ! Ankober Serin Ankober Serin is one of the many wild life treasures that one can find only in Ethiopia. Name: Ankober Serin (Serinus ankoberensis) Estimated Population: 10,000-19,999 Population trend: Decreasing, Endemic Range estimate (breeding/resident): 16,400 km2 Hints Best known area: the cliff-face 2-4 km north of Ankober town, Ethiopia. Physical Identification: 11cm. Small canary; Greyish-brown up- perparts heavily overlaid with dark brown streaking. Off-white un- derpants, with bold and heavy, dark brown streaking from throat to vent. Pale, fine, pointed bill. Geographical Range Description Ankober Serin (Serinus ankoberensis) has a very restricted range in the highlands of central and northern Ethiopia, being known from four locations in Amhara Regional State, northern Shoa Province: around Ankober, including Goshmeda, Kundi and a ravine south of Debre Sina (up to 60 birds per visit)2,3; Deneba Wereda (13 birds in one visit)3; Koreta, a very small area within Guassa Reserve (more than 100 birds in this area alone during a two-week survey of the reserve)3; and in Chennek Camp and Bhawit in Simien Mountains National Park (up to 50 birds or more per visit)1,3,4. In 2002, 300 birds were found in three days between 2,800 and 4,300 m in the Abuna Yosef mountains (Wello region)4. The species may occur in all ecologically similar habitats throughout the highland massif of Amhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the eastern mountain escarpments from Ankober ገጽ 2 ገጽ 5 Continued on page 21 Volume 1, Issue 5 ኢትዮጵያ አገራችን!! አባባ ተስፋዬም አባታችን!!!!! ኒለ

Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

  • Upload
    others

  • View
    2

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

“አቶ ቶማስ ሀይሉየህግ ባለሙያ”

FREEBawza Newspaper is a Monthly Publication of the Ethiopian Yellow Pages 06/2/2008

“የኑሮዎ ብርሃን”

Interview with Ethiopian Pop StarWEYNA”

KIDS www.bawza.com

www.bawza.com

....“ አባባ ተስፋዬ ሳህሉ!! የ25ኛዉ ዓመት የESFNA የክብር አንግዳ!!

ገጽ 5

ገጽ 7

ገጽ 13

ሰኔ 27 ቀን 2000

Ethiopia’s Endemic Wild Life

በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው ወፍ!

Ankober Serin

Ankober Serin is one of the many wild life treasures that one can find only in Ethiopia.Name: Ankober Serin (Serinus ankoberensis)Estimated Population: 10,000-19,999Population trend: Decreasing, EndemicRange estimate (breeding/resident): 16,400 km2Hints Best known area: the cliff-face 2-4 km north of Ankober town, Ethiopia. Physical Identification: 11cm. Small canary; Greyish-brown up-perparts heavily overlaid with dark brown streaking. Off-white un-derpants, with bold and heavy, dark brown streaking from throat to vent. Pale, fine, pointed bill.

Geographical Range Description

Ankober Serin (Serinus ankoberensis) has a very restricted range in the highlands of central and northern Ethiopia, being known from four locations in Amhara Regional State, northern Shoa Province: around Ankober, including Goshmeda, Kundi and a ravine south of Debre Sina (up to 60 birds per visit)2,3; Deneba Wereda (13 birds in one visit)3; Koreta, a very small area within Guassa Reserve (more than 100 birds in this area alone during a two-week survey of the reserve)3; and in Chennek Camp and Bhawit in Simien Mountains National Park (up to 50 birds or more per visit)1,3,4. In 2002, 300 birds were found in three days between 2,800 and 4,300 m in the Abuna Yosef mountains (Wello region)4. The species may occur in all ecologically similar habitats throughout the highland massif of Amhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the eastern mountain escarpments from Ankober

ገጽ 2

ገጽ 5

Continued on page 21

Volume 1, Issue 5

ኢትዮጵያ አገራችን!! አባባ ተስፋዬም አባታችን!!!!!

ኒለ

Page 2: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 2

ቤተሰብ www.bawza.com

ወደ ገጽ 15 ዞሯል

ባውዛ፡- አባባ ተስፋዬ በመጀመሪያ ለቃለ መጠየቃችን ፈቃደኛ በመሆንዎ በባዉዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ስ ም በጣም እያመስገንኩ ወደ ጭዉዉት ልግባና የት አካባቢ ነበር የተወለዱት?

አባባ ተስፋዬ፡- የተወለድኩት ከዱ የሚባል ሀገር ነው ባሌ ውስጥ ነው የሚገኘው፡፡

ባውዛ፡- ወደ አዲስ አበባ እንዴት መጡ?

አባባ ተስፋዬ፡- አባቴ ነው ሊያስተምሩኝ ያመጡኝ በኋላም ቀበና አካባቢ በአንድ

የፈረንሳይ ት/ህርት ቤት ውስጥ ገባሁ አሁን ኮከበጽባህ ይባላል፡፡ አባቴ አቶ መንበረ ወርቅ ለሚባሉ ሰው አደራ ሰጥተውኝ ሄዱ በኋላ ጣሊያን ወደ ሀገራችን ገባ፡፡

ባውዛ፡- አባትዎም በወቅቱ ለትምህርት ንቃት ነበራቸው ማለት ነው?

አባባ ተስፋዬ፡- እኔም የሚገርመኝ ይሄ ነው አባቴ በዚያን ጊዜ ምን አሰበው ወደ አዲስ አበባ እንዳመጡኝ በእውነት ይገርመኛል፡፡ በዚያን ጊዜ ለትምህርት ምን ያህል ጥሩ አመለካከት እንዳላቸው አስካሁን ይገርመኛል፡፡

ባውዛ፡- ስንት ዓመት ይሆኖት ነበር ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ?

አባባ ተስፋዬ፡- 12 ዓመት ቢሆነኝ ነው፡፡ ነገር ግን ገና በ7 ዓመቴ ፊደል ጨርሼ ዳዊት መድገም ጀምሬ ነበር ጎበዝ ነበርኩ ቀልድም እይዝ ነበር፡፡

ባውዛ፡- በዚህ የሆናል አባትዎ ወደ አዲስ አበባ ያመጡዎት?

አባባ ተስፋዬ፡- ይሆናል፡፡

ባውዛ፡- ከዚያ በኋላ ጣሊያን ገባ እርስዎስ ትምህርትዎን ቀጠሉ?

አባባ ተስፋዬ፡- የለም----የለም--- የጣሊያን ባሪያ ሆንኩ አለቀ፡፡ ታሪኩ ብዙ ስለሆነ ጽፈህ አትጨርሰውም፡፡ ለጣሊያን ባሪያ ብሆንም በኋላ ጣሊያኑን ፈንክቼ ወደ ሐረር አመለጥኩ ሳቅ-----

ባውዛ፡- ታዲያ ወደ ቴአትሩ ዓለም እንዴት ተቀላቀሉ?

አባባ ተስፋዬ፡- ጣሊያኑን ፈንክቼ በባቡር ወደ ሀረር ከሄዱኩም በኋላ ጣሊያኖች ያሰሩት ራስ ሆቴል ገብቼ ስራ ጀመርኩ በኋላም ልዑል መኮንን ሆቴሉን ስለገዙት የሆቴሉ ኃላፊ ሆንኩ፡፡ እዛ ሆቴል እየሰራሁ ሳለሁ እንግሊዞች (ሱድ አፍሪካውያን) ወደ ሀገራቸው ሲሸኙ የሀገራቸውን ማርሽ አሰሙ፡፡ በኋላ የእኛ ሀገር ሕዝብ መዝሙር የሚያሰማ ባለመኖሩ ቆጨኝና በቃሌ የሀገራችንን ሕዝብ መዝሙር ዘመርኩ በዚህ ጊዜ ጃንሆይ ‹‹ማነው?›› ብለው ጠየቁ የእነ ግራዝማች ጥግነህ፣ የእነቀኝ አዝማች ቤተሰብ መሆኔ ተነገራቸውና ወደ አዲስ አበባ እንድመጣ አስደረጉ በነገራችን ላይ አባቴና የአባቴ ቤተሰቦች ያለቁት ኦጋዴንና ባሌ ውስጥ ነው፡፡

ባውዛ፡- አባትዎ አሳሽ (አስገባሪ) ነበሩ ይባላል?

አባባ ተስፋዬ፡-አዎ አሳሽ ናቸው፡፡ በዚያን ጊዜ አሳሽ ማለት አልገብርም ያለውን ቦታ ለራስ መኮንን ያስገብሩ ነበር፡፡ (የአፄ ኃይለሥላሴ) አባት እና ወደ ሐረርና ጨርጮ አካባቢዎች ብዙ ዘመቻ አድርገዋል፡፡ ይሄን ብቻ ባወራህ 1ዐ ሰዓትም አይበቃህም፡፡

ባውዛ፡- እንግዲህ የኢትዩጰያን ሕዝብ መዝሙር ዘመሩና አዲስ አበባ እንዲመጡ ተደረገ ከዛስ ምን ሆነ?

አባባ ተስፋዬ፡- ተማሪ እያለሁ ጀምሬ የኢትዩጵያን ሕዝብ መዝሙር አውቅ ነበር ጣሊያንም ከገባ በኋላ አሮጌ ፒያኖ አግቼ ተለማምጄአለሁ፡፡ በሆቴሉም ውስጥ ሙዚቃ እሞክር ነበር፡፡ ከዛ በ1937 ዓ.ም እንደ ኢትዩጵያ አቆጣጠር በሀገራችን ኪነጥበብን ለማቋቋም አዋጅ ተነገረ፡፡ በኋላም ማዘጋጃ ቤት ተቋቁሞ ስለነበረ እዚያ ገባሁ፡፡ አስራ

“ከአባባ ኮሚኩ እስከ አባባ ተስፋዬ” በዘሪሁን ሙሉገታ

Page 3: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 3

ርዕሰ ዓንቀፅ www.bawza.com

አስተያየቶቻችሁ

Publisher - Feker Inc.Editor-In-Chief - Yehunie BelayManaging Director - Makonnen TesfayeAssitant managing Editor -Henok TesfayeAssitant managing Editor for Kids section- Feker BelayGraphic Design - Araya AlemuLayout & Graphic Design - Yonathan Bekele

Bawza Newspaper1924 9th St. NW

Washington DC, 20001Tel:202-387-9322/202 387 9302/03

Fax: 202 387 9301Email infobawza.com

Bawza Newspaper is a publication ofThe Ethiopian Yellow Pages

እውነት ትውልዱን ለፍሬ እያበቃነው ይሆን?

በዚህ ዘመን ይህ ትውልድ ከወላጆቹ ጋር ከሚያጠፋው ጊዜ ይልቅ ከማሽኖች ጋር የሚያጠፋው ይበልጣል እየተባለ ይወሳል። ለአብነት ያህልም የተለያዩ ጌሞች ፣ ኮምፒውተሮች ፣ ቴሌቪዢኖችና የተለያዩ ለመዝናኛነት የሚያገለግሉ ማሽኖች ጋር ሲነፃጸር ይህ ትውልድ ወደ ማሽን የሚቀየርበት ዘመን እሩቅ አይደለም ተብሎ ቢወራ የሚደንቅ አይመስለንም።

ይህን ሃሳባችንን የሚያስምርልን ገጠመኛችን እናጫውታችሁ። በዚሁ ሞያችን ምክንያት አንድ ትልቅ ሰው ቤት እግር ጥሎን እንሄዳለን። ግቢው ፅዳቱን ከመጠበቁ በስተቀር እንደማንኛውም የአሜሪካኖች መኖሪያ ቤት ጋር ብዙም አይለይም። ወደ ውስጥ ሲገባ ግን በየግድግዳዎቹ ላይ የተሰቀሉ በኢትዮጵያ እንኳን መኖራቸውን የማናውቃቸው ኢትዮጵያን የሚገልፁ ውብ ጌጦች ፣ ስዕሎችና ቅርፃቅጾች ከመቀመጫዎቻቸው ጀምረው ቤቱን ውበት አላብሰውታል።

የራሳችንን ባህል እያደነቅንና ጥሩ እየተስተናገድን ባለንበት ሰዓት አስራ ስምንትና አስራ ዘጠኝ አመት የሚገመተው ጎረምሳ ልጃቸው ከውጭ ይገባል። ቤተሰቡ ና ! እንግዳ ተዋወቅ? ለማለት ቢሞክሩም ልጁ አሻፈረኝ ብሎ ወደ ክፍሉ እየተጣደፈ ያመራል።

መልካም መስተንግዷቸው አልቆ አንዳንድ ክፍሎቻቸውን ሲያስጎበኙን አሁን የገባው ልጃቸው ክፍል ደርሰን «በሩን እንደተከፈተ » የአሜሪካ ወታደር ልብስና ኮፍያ ያደረገ ሰው ስላየሁ እንደመደንገጥ ስል ቀደም ብለው ጌም እየተጫወተ መሆኑን ነገሩኝ። ወደሰፊው የቴሌቪዥን ስክሪን ከፊቴ በምመለከትበት ሰዓት እንደ ሔሊኮፕተር የተለያዩ ህንፃዎችን ስትደረማምስ ፣ በርካታ ቁጫጭ የሚመስሉ ሰዎች ላይ የፈንጂ መዓት እየጣሉ ሰዎቹን ስታስፈነጥራቸው ነው የሚታየው። ቤቱ ውስጥ ቁጭ ብሎ ጦረኛ(ተደባዳቢ) ለመምሰል የሚጥረው መሆኑን ተረዳሁ። የሱ ክፍል የተለያዩ ጭራቅ የሚመስሉ የሌላ ፕላኔት ፍጥረቶች ክፍሉን ተለጣጥፈዋል። አንገቱ ላይም ረጅም ብራማ ሰንሰለት ላይ የሰው አጽም ጭንቅላት የሚመስል ነገር አጥልቋል። በቅጡ እንኳን ሳይመለከተን ጨዋታውን ቀጥሏል።

“የሚያጠግብ ዕንጀራ ከምጣዱ ያስታውቅል” አይደል የሃገራችን ሰው ይሚለው። ገና ከቤታቸው ሳንወጣ ነበር የመጣንበትንም እስከ መርሳት ደርሰን ስለ ልጃቸውና መሰል ወገኖቻችን በጣም ማሰብ የጀመርነው። ይህ ሁሉ የኢትዮጵያን ባህል የሚገልጸው ቅርጻቅርጽና ስዕሎች ለልጃችው አስተሳሰብና አመለካከት ላይ በጥቂቱም ቢሆን ህሊናው ውስጥ እስካልገቡ ድረስ ምን ይሆን ጥቅማቸው? እንዴት ነው ታዲያ ጎበዝ ልጆቻችንን ውሎአቸው ሁል ጊዜ ከማሽን ጋር ከሆነ በፍቅር ፋንታ እልቂት ፣ ግድያ ፣ ማውደምና ማፈራረስ ፤ በሰላም ፋንታ ጦርነትና አምባገነንነትን ፤ በርህራሄና በየዋሕነት ፋንታ አረመኔነት ፣ ጥላቻችን ፣ ስለ ሰው ልጅ ክቡር ሕይወት መጥፋት ደንታ ቢስነት የምናወርሳቸው ከሆነና ጭንቅላታቸው ውስጥ እንዲፈጠር በር ከከፍትንላቸው ምን አይነት ስብዕና ያላቸውን ተተኪዎች እያፈራን ይሆን? በዚህ አይነት አካሄዳቸው እንዴት ነው።?

አንድ ወቅት አንድ የዘመናችን ወጣት አንድ ጸጉራቸውና ፂማቸው ሙሉ በሙሉ ጥቁር የሚባል ሳይቀላቀል በነጭ ሽበት የተሸፈነ የእድሜ ባለጸጋ የግቢያቸው በር አጠገብ ተቀምጠው ያገኛቸዋል። ወዲያው ሊያሾፍባቸው ወይም በዘመንኛው ቋንቋ ሊተርባቸው ወደሳቸው ጠጋ ብሎ « ፋዘር ይህ የጥጥ ፋብሪካ የሚገኘው የት ነው ?»አላቸው። እሳቸውም ነገሩ ስለገባቸው ጥበብና እርጋታን በተላበሰ ቃል « አይ ልጄ የጥጡ ፋብሪካስ ቅርብ ነበር ግን አንተ በዚህ አካሄድህ አትደርስበትም» አሉት ይባላል።

እናም የልጆቻችንና የትውልዱ አካሄድ ሊያስጨንቀንና ሊያሳስበን ይገባል። አንድን ተክል ከመሰረቱ ጀምረን እየኮተኮትን አስፈላጊውን ማዳበሪያና ውሃ እያደረግን ስናሳድገው ሊጣመም ይችላል። በወቅቱና በሰዓቱ በችንካርም ቢሆን ካልመለስነው እንደተጣመመ ይቀርና በኋላ ለመመለስ ያስቸግራል። ልመልስህም ቢባል ይሰበራል እንጂ አይመለስም። ጠማማ ተክል ሁልጊዜ መጨረሻው ለአበባም ለፍሬም ሳይታደል ያለጊዜው ተቆርጦ መጨረሻው የእሳት እራት ነው የሚሆነው።

ዛሬ ሁላችንም እንደምንረዳው በሰው ሃገር ላይ ቁጥራችን በእጅጉ እየበዛ መጥቷል። የተለያዩ እንቡጦችንም እያፈራን ነው። ለነዚህ እንቡጦች ዘር ፣ ኃይማኖት ፣ ፖለቲካ ፣ ሳይባል ብዙ ቁም ነገሮችን እየቀሰሙ ስለ ቋንቋቸው ፣ ባህላቸው ፣ የዘር ግንዳቸው መሰረት ስለሆነችው ሃገራቸው ፣ ዕውቀት የሚያገኙበትና እርስ በርስ እየተማማሩ ከራሳቸው አልፈው ዜጎቻቸውንና ሃገራቸውን የሚጠቅሙ ትውልዶችን ለማፍራት መሰረት እንኳን ጥለንላቸው ብናልፍ ልጆቻችንን ለፍሬ ማብቃት ይቻላል::

ጋዜጣዋ በእጅጉ የምትወደድና የምትናፈቅ እየሆነች በመምጣቷ ከልብ አፍቅሪያታለሁ።

በተለየ መልክ ድግሞ እንድወዳትና እንዳፈቅራት ያረገኝ ዋነኛው ምክኒያት በውስጧ ይዛ የምትወጣው የተለያዩ ትምህርት ሰጪ አምዶች ናቸው። ያጋዜጣዋምትምህርት ሰጪነት የጎላና ሚዛን የሚደፋ በመሆኑ ተነባቢ ለመሆን በቅታለች።ሌላው እኔ በምገኝበት አካባቢ ጋዜጣዋ ተፈላጊነትን እያገኘች (እያስመዘገበች) በመምጣቷ ስርጭቷ መስፋት አለበት በመጨራሻም መልካም የትንሣኤ በዓል በአሜሪካን አገር ለምንገኝ ኢትዮጵያኖች በሙሉ!

በዕድሉ እስጢፋኖስከሜሪላንድ

ታዝቤአለሁ!ለእኔ አልገባህ ያለኝና በትዝብት መስኮት የታዘብኳችው በርካታ ጉዳዮች አሉኝ ግን ለዛሬ ከታዘብኳቸው ቁም ነገሮች ውስጥ አንድን ብቻ ለመናገር አቅጃለሁ እንዴት መሠላችሁ እዚህ አሜሪካን አገር የመጣነው ኢትዮጵያኖች ግማሾቻችን በዲቪ ሎተሪ ዕድል ሲሆን ሌሎች ደግሞ በተለያዩ አጋጣሚዎች በለስ ቀንቷቸው የመጡ ናቸው።ግን ለምን እንደሆነ ባላውቀውም ቀድመው በእዚህ አገር ኑሮዋቸውን ያደረጉ ኢትዮጵያኖች ከአገር ቤት

በዲቪ ዕድል ወይንም በተለያዩ መንገዶች የአሜሪካንን ምድር ለሚረግጡ ኢትዮጵያዊ ወገናቸው በጎና የተቃና አመለካከት የላቸውም ሲሆን እንደውም ወገን ለወገን ከመሆን ነበር መረዳዳት የምንችለው።ይሄ ችግር ግን ከምን የመነጨ አንደሆነ ለእኔ ሊገባችና ሊረዳኝ አልቻለም ግን ኢትዮ አሜሪካን ነን ባዮች በወገኖቻችሁ ላይ ልዩ ሰው አትሁኑባቸው ባይ ነኝ!

በድሉ እስጢፋኖስከሜሪ ካንድ

በቃለ መጠይቆቻችሁ በጣም ተደስተናልቃለ መጠይቆቻችሁ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ሂደታቸውን ጠብቀው ከመውረዳቸው ባሻገር ብስለት ያላቸዋን መጠየቅ የሚገባቸው ጥያቄዎች ነው የምታነሱት። በተለይ ስለ ኮሚኒታችን አንድነትና ለውጥ ማምጣት ላይ እንዲሁም ስለ ልጆቻችን የምታነሷቸው ጥያቄዎች በተጨማሪም እንደምሳሌነት የምትጠቅሷቸው በንግድ ሁሪያ የምታቅርቧቸው ንግዶቻችሁ በሚሰጡት አስተያየት ብዙ ቁም ነገሮችን እየቀሰምን ነው።

አ/ቶ ጎሹ መርሻ (ሜሪላንድ)

Page 4: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

2604 Georgia Ave. ( corner Euclid Ave.)Washington, DC 20009

202.290.2916

Page 5: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 5

ንግድ www.bawza.com

ወጌሻ

“ አጭር ቆይታ ከአኢትዮጵያዊዉ የህግ ባለሙያ ከአቶ ቶማስ ሃይሉ ጋር...

ወደ ገጽ 14 ዞሯል

አቶ ቶማስ ሃይሉ

ባውዛ፡ አቶ ቶማስ በመጀመሪያ እንኳን ደህና መጣህ፡፡እዚህ ባውዛ መጽሄት ዝግጅት ከፍል ጊዜህን ሰጥተህ ለኢንተርቪው በመምጣትህ በጣም እያመሰገንን እስቲ ስለ አስተደደግህ፣ ዕድገትህና የትምህርት ሁኔታህ ብትገልጽልን፣

አቶ ቶማስ፡ እሺ መልካም የተወለድኩት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ ትምህርቴን የተከታተልኩት ደግሞ ኪዳነ ምህረት በሚባል አዲስ አበባ ወደ ቀበና አካባቢ ባለ የሚሽነሪ ት/ቤት ነው፡፡ ከዚያ ሁለተኛ ከፍተኛ ትምህርቴን ደግሞ በቅዱስ ዩሴፍ ት/ቤት ነው የተማርኩት፡፡ በመቀጠልም ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቼ በህግ ፋክልቲ ተምሬያለሁ እዚህ አገር ከመምጣቴ በፊት የህግ ትምህርት ካጠናከርኩ በኋላ በማዕከላዊ ጠቅላይ ፍ/ቤት በሱኘሪም ኮርት ክለርክ ሆኜ ሰርቻለሁ፡፡ በተከላካይ ጠበቃነትም እንዲሁ አንድ ዓመት ተኩል ለሚያህል ጊዜ በተለያዩ ከባድ የወንጀል ክስ የተከሰሱትን በመከላከል ለተወሰነ ጊዜ ሠርቻለሁ፡፡ እና እዚያ በነበርኩ ጊዜ የተከላካይ ጠበቃ ቢሮ በዴንማርክ መንግስት እርዳታ የተቋቋመ ሲሆን አላማውም በወንጀል ለተከሰሱ ነገር ግን የራሳቸውን ጠበቃ ለማቆም አቅም ለሌላቸው ዜጎች ጥብቅና የሚቆም ድርጅት ነበር፡፡ አራት ሆነን ነው ያቋቋምነው፡፡ ከውጭ እርዳታና ኤክስኘርቶች መጥተው በእነሱ እርዳታ የተቋቋመ ድርጅት ነው፡፡ ከዚያ እኔም ከተመረቅሁ በኋላ በሥራው የቆየሁት ለአንድ ዓመት ተኩል ነው ከዚያ በኋላ አኔ ወደ አሜሪካ መጣሁ ማለት ነው፡፡

ባውዛ ፡በስንት ዓመተ ምህረት ነው ወደ አሜሪካ የመጣኸው?

አቶ ቶማስ፡- 1995 ኦገስት ላይ ነው የመጣሁት እንደ አውሮፖውያን አቆጣጠር እናም ወደዚህ አገር ስመጣ ትምህርቴን ለመከታተል ነበርና እዚህ ከመጣሁ በኋላ በአትላንታ አካባቢ በሚገኘው በዩኒቨርስቲ ኦፍ ጆርጅያ ገብቼ ተምሬያለሁ፡፡ ከዚያም በተጨማሪ በጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ በዚህ በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ በሚገኘው ማለት ነው፡፡ በነዚህ ሁለት ዩኒቨርሲቲዎች በህግ ተመርቂያሁ፡፡ እንግዲህ ወደ ዘጠኝ አመት ዕድሜዬን በህግ ትምህርት ቤት ውስጥ ነው ያጠፋሁት፡፡

ባውዛ፡ ወደ አዲስ አበባ ህግ ትምህርት ቤት ለመግባት ምን ገፋፋህ እንዴት ወሰንክ ?

አቶ ቶማስ፡ እውነት ለመናገር ዝንባሌው ኖሮኝ አልነበረም የጀመርኩት ሌላ ትምህርት ለመማር ነበር፡፡ እንደሚታወቀው አብዛኛው ሰው ምኞቱ ኢንጅኒየር ዶክተር የህግ ባለሙያ ሌሎችንም ለመሆን ነው የአብዛኛው ሰው ምኞት፡፡ እናም ወደ ህግ ትምህርት ቤት ለመግባት ከተወሰነ በላይ ግሬድ ማምጣትን የግድ ይላል፡፡ እኔም በወቅቱ ያ አስፈላጊ ግሬድ ስለነበረኝ ወደ ሌላ ፋክሊቲ እንዳልገባ የቤተሰብም ተጽዕኖ ስለነበረብኝ እና እኔም ብዙ አሰብኩና ወደ ህግ ሙያ ልገባ ቻልኩ እንደሚታውቀው የህግ ባለሙያ መሆን ለጥሩ እድል በር ይከፍታል እናም በምርጫዬ አልተከፋሁም እኛ አገር እንኳ ብዙ አይደለም በአሁኑ ሰዓት በጣም ደስተኛ ነኝ ባለሁበት የሥራ ዘርፍ፡፡

ባውዛ፡- ከመጣህ በኋላ የአሜሪካን ህይወት እንዴት አገኘኸው ኢትዩጵያ ከነበረህ ህይወት ጋር እንዴት ታየዋለህ ?

አቶ ቶማስ፡- የአሜሪካ ህይወት ለማወዳደር ትንሽ ያስቸግራል ሁሉም ነገር የተለየ ነው በተለይ ደግሞ በቀጥታ ከአዲስ አበባ ለመጣ ለነገሩ እዚህ ከመምጣቴም በፊት ወደ ተለያዩ አውሮፖ አገሮች ሄጄ አውቃለሁ ይሁን እንጅ ወደ አሜሪካ ስመጣ ደግሞ መጥቼ የተቀላቀልኩት እዚህ አገር ካደጉ እዚህ አገር ካሉ ልጆች ጋር ነው፡፡ እናም ሁሉም ነገር የተለየ ነበር፡፡ ብዙም ሣልቆይ እንደመጣሁ በቀጥታ ወደ አቴንስ ነበር የሄድኩት ለኔ በጣም ሁሉም ነገር የሚያስደነግጥ። ነበር የመጣሁት ከባለቤቴ ጋር ቢሆንም በዚህ ከተማ ሌላ ኢትዩጵያዊ ማንም አልነበረም። እኔ ከገባሁበት ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርስቲው ከአትላንታ 5ዐ ማይል እሩቅ ነበር “ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ጆርጂያ ሲሆን ከተማውም አቴንስ ይባላል፡፡ ምንም ዓይነት አበሻ አልነበረም፡፡ የኮሌጅ ታውን ከተማ ነበር፡፡ እንግዲህ መገመት እንደሚቻለው በጣም ትግል ነበር፡፡ እራስን ከአገሩ አየር ጋር ለማዋሀድ አስቸጋሪ ነበር፡፡ ጥሩ ጓደኞች በማግኝታችን በቀላሉ ልንቋቋመው ችለናል፡፡

ባውዛ፡- ትምህርትህን ከጨረስክ የመጀመሪያ

ቦሃሪ ቡርሃኒ የወጌሻ አገልግሎት አሰጣጥለመላው አኢትዮጵያዊ ተጠቃሚ በሙሉየተለየ እንክብካቤ ለማድረግ በኢትዮጵያየሎው ፔጅስ ውስጥ ተካቷል።በማንኛውም በሰውነቶ ለሚደርስ ጉዳትስብራት በ 301.292.7500 ይደውሉ።

ሳንደርስ የህግ ቢሮ

ለማንኛውም የህግ ችግርዎጥብቅና ልንቆምሎት በኢትዮጵያን የሎው ፔጅስ ተካተን ያገኙናልለበለጠ መረጃ 202.434.8737 ይደውሉአድራሻችን 1200 6th St NW

ስቲቨን ሃን የወጌሻ አገልግሎት መስጫ

ለሚደርስቦት የመኪና አደጋም ሆነ በስፖርት የአካል ስብራት ይደውሉልን ወይም በኢትዮጵያ የሎውፔጅ ላይ ፈልገው ያግኙን

ስልክ 703.878.3434

ዜና ንግድ

Page 6: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 6

www.bawza.com

If you have been involved in an automobile accident that was not your fault and have been injured due to the neglect of others, you have legal rights and you are entitled to receive compensation for medical bills, lost wages, and pain and suffering.

First, if you have been injured, get medical help! Sometimes, (often in fact) after an ac-cident the body goes into shock, and does not send pain signals to the brain; then after a day or two the pain is realized. It is not uncom-mon for a victim to “feel fine” after the acci-dent, get out of the car, walk around, and then find the next day that they can not move or get out of bed. You should always consider going to a local hospital to check for injuries and assure proper medical care is received.

Second, you need an attorney if you have anything more than a “minor” injury. An attorney will assist you with all the details and the recovery of fair compensation for your injuries. An experienced attorney will deal with the other driver’s insurance company adjuster. This person may act nice to you, but his or her only goal is to save the insurance company money, not to fully or fairly compensate you. Remember: insurance companies are not your friends!

Next, you should know what your rights are. The law says that you have the right to compen-

sation for all of the medical bills made necessary because of your accident-related injuries. You have the right to be compensated for any wages or income you lost because you could not work. This include any sick-leave or vacation time you had to use. You also have the right to be compensated for all of the physical, mental, emotional and psychological pain and suffering you endured because of the accident. This includes things like mental aggravation, inconve-nience, emotional upset, and many other things that are “negative” and caused by the accident.

Lastly, after you have recovered from the injuries your attorney will evaluate your case and discuss it with you. Your “options”, which include a proposed settlement with the insurance company or going to court, will be evaluated. Most automobile accident cases are settled with-out the need to go to court. What will happen with your case will depend upon many factors, however, one factor is always clear: an experienced attorney can make the difference between you receiving nothing, or an inadequate amount, or an amount of compensation which fully and fairly pays you for all of your injuries.

Attorney Paul A. Samakow has been practicing law since 1980. He received his B.A degree from the University of Maryland and his Juris Doctorate Degree from Western New England College School of Law. He is admitted to practice law in Virginia and Maryland, and is a member of the Virginia State Bar Association, the Fairfax County, Virginia, Bar Association, the Montgomery County, Maryland, Bar Association, and national and State Trial Lawyers Association.

Automobile Accidents: Know Your Legal Rights!!Community

LAW OFFICE OF PAUL SAMAKOW

RELIANCE CONSTRUCTION,INC .

Tel: (202) 797-7250 Fax: (202) 797-0034Email: [email protected]

AVt66ô y2ìË FL tâLä

LICENSED - BONDED - INSURED MD, DC & VA

GENERAL CONTRACTORS

Quality Work at Reasonable Rates

Twenty One Years ofIntensive Experience in

the Metro Area

q Home Improvement & New Const r uct ionq Remodel ing & Add i t ions Commer c ia l & Res ident ia lq Car pent r y, Masonr y, Br ick lay ing , Concrete Wor kq Mul t i Un i ts A par tments & Condo Conver s ionq Bathroom, K i tchen , & Basement Remodel ingq E lect r ica l , P lumbing & Heat ing & A i r Cond i t ion ingq Tur nkey Jobs From Des ign , Bu i ld ing & Const r uct ion

www.reliance-construction.netwww.reliance-construction.net

Certified Optician Since 1978Contact Lens Certified Since 1982

Graduated Top of Class

Quality - Service - Price GuaranteedMedicaide & Most Insurance Accepted

* Single Vision * Ask for detail

CLEAR VIS ION5701 Columbia Pike

Falls Church, VA 2241(703) 671-1300

www.clearvisionexpress.com

Page 7: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 7

www.bawza.com

ወደ ገጽ 8 ዞሯል

ጥበብና ባህል

Ethiopian-born singer/songwriter Wayna possesses a voice that is as sweet and pure as it is honest and passionate. This young talent’s love for music started as a child, when she starred in theater productions like “Annie,” and “Damn Yankees” and toured with a children’s musi-cal review company.

Wayna went on to hone her vocal talents as a young adult by absorbing the works of her favorite artists, including Minnie Riperton, Billie Holiday, Steve Wonder, and Donny Ha-thaway.

And now, it is with great pleasure that Bawza presents an exclusive interview with this young star.

Bawza : First, thank you for participating on this Interview. Then, could you please tell us a little bit about yourself (childhood and education) and about your family?

Wayna - Sure, I was born in Ethiopia; my mother and I immigrated to the US when I was a toddler. She raised me here in Rockville, and eventually I graduated from the University of Maryland with a degree in English and Speech Communication.

Bawza : How and when did you start singing and how long have you been in the music business?

Wayna - I started singing in elementary school with a children’s musical theater company

and with my school’s honors chorus. It was pretty clear to me and my family early on that music was something I was passionate about, but there was this unwritten expectation that I would go to college and become a professional. So I did that, and I worked for 3 years as a Writer in the Clinton White House and for one year as the Director of an Ethiopian political action committee. My mom was very happy and proud, but I wasn’t at all fulfilled. It just wasn’t what I dreamt for my life, so eventually I made the tough decision to walk away from the safety of a 9 to 5 and chase my childhood dream. Needless to say, I haven’t looked back since.

Bawza : Where was your first public musical appearance?

Wayna - As a professional, my first appearance was at a small jazz club in Georgetown called the Saloon. I used to play there on Friday nights after a long work week. I did songs from all my favorite artists: Stevie Wonder, Chaka Kahn, Lauryn Hill, etc. But long before then, I was performing as a child in a variety of children’s musicals. My first show was play-ing Annie in the 4th grade

Bawza : Which music Genre is your style?

Wayna - I sing soul and R&B music. It’s a combination of the classic artists who defined the soul era, like Sam Cooke, Marvin Gaye, and Minnie Riperton, and modern Hip Hop and Jazz. A lot of people compare my music to Jill Scott, Lauryn Hill and Erykah Badu.

“I think that the poetry in Ethiopian music is among the most beautiful the world has to offer, and the traditional instrumentation in particular, is as unique and special as we are” Weyna Wondwossen Singer/Song writer

Page 8: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 8

Bawza : When did you release your first album and what was the response?

Wayna - I released Moments of Clarity in Nov of 2004, and thankfully it was very well received. It was really my goal to produce a project that people could enjoy from beginning to end, so I really took my time and worked with the best Ethiopian and American producers, and it came together well.

Bawza : What can you tell us about your recently released second album “Higher Ground?

Wayna - On my first project, I wrote a lot from my own experience and talked about subjects that were personal to me, like being raised by a single mother. On Higher Ground, I stepped out of my own story and talked about the issues I saw people around me going through. It was an effort to write from a more universal experience and to give a voice to people who might otherwise not have one.

Bawza : As a female Ethiopian American Artist, what are the main challenges you have encountered or still face in the music Industry?

Wayna - Well, I am a self-produced artist, and because I don’t have the benefit of a label promoting and funding my music, I do a lot of the behind-the-scenes work, from choosing which songs will go on the album to what musi-cians to book for a show. Sadly, a lot of people in the industry are used to men making those kinds of decisions, and I’ve encountered more than my share of unequal treat-ment. But from that, I’ve learned to really trust my instincts and to surround myself with confident people who aren’t uncomfortable with women expressing themselves. There is still a lot of underlying sexism that needs to be rooted out, but I think as more and more women excel in music, not only as performers, but also as managers and producers and promoters, that tide will finally turn for good.

Bawza : One of the challenges for a professional women like you is keeping a balance between career and family responsibilities, how challenging is it for you and how do you manage?

Wayna - It is a challenge for sure, but I am blessed to have a husband and a mom who are very supportive and who make sacrifices for me to chase my dream. I think the trick is to always recognize where your priorities are and where your strength and joy comes from. Success in music wouldn’t mean much without loved ones to share it with, but at the same time we all have a calling, and we have a responsibility to share whatever talents God gave us. I think it’s an internal balance first, and the rest falls into place.

Bawza : Who is your Personal role model?

Wayna - My mother Tidenekialesh Emagnu is my biggest personal role model. Not only because she is such a loving and generous woman, but mainly because of her strength. She raised me on her own during a very different time, when women were only beginning to enter the workplace and when there were far fewer Ethiopians here to help us feel at home or part of a community. In spite of all that, she made the sacrifice to come here and leave a comfortable life in Ethiopia, so that I would have every opportunity to be successful and happy. So it is my goal to make sure that her sacrifices weren’t in vain. So far, God has blessed us both.

Bawza : Do you have any plan to expand your music to Ethiopian audiences here in USA and back in Ethiopia?

Wayna - Absolutely, I recently performed for a 3 month period in Ethiopia at a club called Harlem Jazz and at various spots throughout the city, including the Sheraton, the Hilton, the Alliance, and Coffee House. I also released my first album there under Elektra Records. The experience really expanded my outlook and inspired me to incorporate more Ethiopian sounds and subject matters in my work. So the first step I’ve taken in that direction is a compilation CD that’s being releasing this week called Andromeda. It is an Ethiopian, hip/hip, soul album fea-

turing an amazing cast of Ethiopian and American artists: Burntface, Gabriel, B Sheba, and AP. The music is all Ethiopian-inspired, but the melodies and messages are really universal. I hope it is the beginning of many more CDs I am a part of that Ethiopians can relate to and embrace.

Bawza: What can you tell us about the standard of Ethiopian music?

Wayna - I think that the poetry in Ethiopian music is among the most beautiful the world has to offer, and the traditional instrumentation in particular, is as unique and special as we are. The challenge for modern Ethiopian artists is to take those gifts and build on them so that we too have something new and special to give to future generations. That means taking chances, experimenting with new and old sounds, and really encouraging a greater appreciation among our peers for music and music education in general. If we as a community make elevating art

a priority, we’ll see even greater growth in our music.

Bawza : What is the best advice you’ve been given, and who gave it?

Wayna - I read in a wonderful book called the Go-givers about a method for achieving happiness and success. The idea is to serve other people’s interests and dreams more than your own, because the more you give the more you get. This really helps to eliminate com-petition and jealousy, because you realize that when you pour energy into building people up, God builds you up. And He can do it a lot bet-ter than we can

Bawza : What is your favorite piece of mu-sic?

Wayna - My favorite all-time album is Ste-vie Wonder’s Songs in the Key of Life; I also love Minnie Riperton’s Adventures in Para-dise: two classic soul legends at their best.

Bawza : Describe yourself in three words.

Wayna - Brave, humble, kind-hearted.

Bawza : If you weren’t an Artist, what would you be?

Wayna - I would want to run for public of-fice. OBAMA 08!!!! In all seriousness, it is another dream of mine to venture into public service one day. So if you see me in front of a subway station passing out campaign flyers when I’m 50, TAKE ONE!!

Bawza : What would you like to achieve musically, and why?

Wayna - I would like to have a body of work that people can point to and say, she consis-tently made quality music. But my greatest goal probably, is to write a song that captures a sentiment in a way that really resonates with people and transcends race, age, and geography. When I was in Ethiopia recently, I spoke at a high school, and at the end, the kids asked me to sing, so I did Minnie Riperton’s, Lovin’ You. I couldn’t believe it but when I got to the hook those 15 year olds -- most of whom had never left the heart of Addis -- knew the song and sang right along with me! Talk about connecting people all around the world…Minnie did that will this one beautiful creation, and I hope to do the same one day.

Bawza : Finally, I will give you a chance to have the last word.

Wayna -I want to say a special thanks to all the Ethiopians who have supported me up until now. You are the ones who make me feel like a star, and I hope I always make you proud.

Bawza: Thank you Wayna for giving us this interview.

www.bawza.com ጥበብና ባህል

Page 9: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 9

CLASSIFIEDS

JOBS REAL ESTATE AUTOMOTIVE MERCHANDISE SERVICE PUBLIC NOTICE

ክፍት የስራ ቦታግሎባል ቢዝነስ ብሮከርስ ኢንክ የኮምፒውተር እውቀትና እንግሊዘኛ መግባባት የምትችል/የሚችል መቅጠር ስለምንፈልግ በ 202-427-3106 ወይም 202-898-1311 ደውለው ያነጋግሩን። ክፍት የስራቦታዎችየኢትዮጵያ ይሎው ፔጅስ የማስታወቂያናየሴልስ ስራዎችንየሚሰሩ ሰራተኞችን በደሞዝና በኮሚሽን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልአድራሻ 1924 9th NW Washington DC 202 387 9302/03

ባውዛ ጋዜጣ የአማርኛ ጽሁፎችን በኪማን ግዓዝዩኒ ኮድ ታይፕ የሚያደርጉሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልአድራሻ 1924 9th NW Washington DC 202 387 9322

(ልጅ መጠበቅና የቤት ውስጥ ረዳት)

( patomac hospital Wood

brige VA ) አካባቢ በሚገኘው ቤቴ ውስጥ ልጆችዎን ከልጄ ጋር እጠብቃለሁ ። ስልኬ (703–822–38 72) ነው።

pentagon city በሚገኘው ቤተ ውስጥልጆቻችሁን ከልጄ ጋር መጠበቅ ስለምፈልግ በ703-549-2382 ደውለው ያነጋግሩን።

Silver Spring MD Whit Oak apartment ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤቴልጆችዎን ምጠበቅ ስለምፈልግ በ301-213-2827ይደውሉልን።pentagon city በሚገኘው ቤተ ውስጥልጆቻችሁን ከልጄ ጋር መጠበቅ ስለምፈልግ በ703-549-2382 ደውለው ያነጋግሩን።

በቤትዎ ውስጥ፡ልጆችዎን እጠብቅሎታለሁ።ስልኬ (301)512-9735 ነው።

Alexandria, VA

Alexandria,VA Sanger Ave.&Beauregard St.አካባቢ በሚገኘው ቤቴ ውስጥ ልጆችዎን ከልጄ ጋር እጠብቃለሁ።ስልክ(571)2578259 ይደውሉ።

Arlington,VA በሚገኘው ቤቴ ውስጥ ማንኛውም ዕድሜ ያላቸውን ልጆችዎን በጥሩ እንክባካቤ እጠብቃለሁ።(202)468-3724ወይም (202)468-6229

Silver Spring MD Whit Oak apartment ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤቴልጆችዎን ምጠበቅ

ስለምፈልግ በ301-213-2827ይደውሉልን።

የሚከራዩ ቤቶች Washington DC (ዲሲ)Washington, DC NE Rhode Isld.Ave &4St.ላይ ከሜትሮ በ እግር ቅርብ የሆነ 2ክፍሎች በጋራ ወይንም በተናጠል ለመከራየት (202)360-2915 ይደውሉ።

Washingon, DC SE congress Height,Boiling AFB አካባቢ ከሜትሮ 3 ብሎክ የሚርቅ 3 መኝታ ቤት ለ 1.5መታጠቢያ ያለው ታውን ሃውስ $1850 ለመከራየት (240)605-2103

Washingon, DC NW Mis-souri Ave & New Hampshire Ave ላይ ከFt. Totten Metro በእግር 5 ደቂቃ ርቀት ላይ የራሱ መውጫ መታጠቢያ ማብሰያ ሳሎንና 2 መኝታ ቤት ለመከራየት (202)302-8723 ወይም(202)403-9129 ይደውሉ።

Washingon, DC NW Newham-phsire Ave ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ 2መኝታ ቤት ያለው አፓርትመንት ለመከራየት (202)329-9747 ይደውሉ።

Washingon,DC NW Georgia Ave.&piny Branch Rd. ላይ ከTokoma Metro station 5 block ርቀት ለመከራየት (202)520-1599 ይደውሉ።

Washingon,DC NE Florida&WVirginia ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ 1 አነስ ያለ ክፍል ለመከርያት (703)946-8120ይደውሉ።

Washingon,DC NW park road &Montana Ave ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ ልብስ ማጠቢያ ያለው አዲስ ታውን ሃውስ ውስጥ ክፍሎች ለመከራየት (703)786-7599

Washington, DC NE Ne-whamphsire Ave & 4 St. ላይ ከ ጂኦርጂያ ሜትሮ 3 ብሎክ ርቀት ላይ ክፍሎች ለመከራየት (301)792-4140

Washington DC NW 9th street ላይ ለቅድስት ማርያም ቤተከርስቲያንና ለፒቶል ሜትሮ ሴትሽን ቅርብ የሆነ ሁለት ቤድሩምና አንድ ተጨማሪ ክፍል ያለው ሻወርና ኪችን ያለው ከፈለጉ 202-413-1731 ይደውሉልን።

Washington,DC NW ከ u street & Georgia Ave metro አጠገብ ሁሉን ነገር ያሟላ ቤት ለመከራየት ( 202) 422 8620ይደውሉ።

Washington,DC NW 5 st Bu-chanan street ላይ ከላይ 2 አነስ ያሉ ክፍሎችና የራሱ መውጫ ፡ መታጠቢያ፡ማብሰያና 2 ክፍሎች

Basement ውስጥ ለመከራየት (202) 725 7023 ይደውሉ ። Washington,DC NW 16 St Heights ላይ ከቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስትያን 5 ደቂቃ 2 ባለ 1 መኝታ ቤትና 1 ባለ 2 መኝታ ቤት አፓርትመንቶች ለመከራየት ( 202) 345 9616 ይደውሉ::

Washington DC ለGeorgia ሜትሮ የቀረበ ሙሉ ቤዝመንትና አንድ ተጨማሪ ክፍል ያለው ቤት ለመከርያት የምትፈልጉ 703-623-2559ይደውሉ።.

ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስትያን አካባቢ ሙሉ ቤዝመንት ና አንድ ክፍል በተናጠል ለመከራየት ለምትፈልጉ 703-623-2559 ይደውሉልን።

Washington DC አካባቢ በቅርቡ የታደሰ አራት ዩኒት ያለው አፓርትመንት ለቢሮ ወይም ለመኖሪያ ቤት የሚያገለግል 2 የቀሩ የራሳቸው ባዝሩምና ኪችን ያላቸው ክፍሎች መከራየት የምትፈልጉ በ202-360-2915 ቢደውሉ ያገኙናል። Washington Dc NW U ST metro አጠገብ 10 th ST & S st ላይ ሁሉን ነገር ያሟላ ቤት ለመከራየት በ202-422-8620 ይደውሉልን።

ወደ ገፅ 19 ይዞራል

BABY SITTERS

House for rentals

Prize Winning QuestionsGeneral questions for this Month

1.What is the name of the “Isthmus” / bridge that separates Lake Abaya and Lake Chamo? 2.Who invented dynamite ?3.What is the largest man made structure on earth?4.What trigged the First World War?

ANSWERS1. __________________________________________2. ______________________________________3. ______________________________________4. ______________________________________5. __________________________________________

last months questions answered by1.ALEMAYEHU ESHETU2. GIRMA MOGES3. MULUKEN ALEM

Jobs

Page 10: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 10

ቅምሻ www.bawza.com

ንጉሠ ነገሥት ንጉሥ መርዕድ አዝማች ዋግሹም ራስ ቢትወደድ አፈ ንጉሥ ቢትወደድ ጃንጥራር ሊጋባ ደጃዝማች ጸሓፊ ትእዛዝ አዛዥ በጅሮንድ ብላቴን ጌታ ሊቀመኳስ ፊትውራሪ ቀኛዝማች ግራዝማቻ አሰላፊ አጋፋሪ ነጋድራስ ብላታ ባላምባራስ ባሻ የሻምበል ሻቃ የመቶ አለቃ የሃምሣ አለቃ ምስልኔ ጭቃ ሹም ደግ

የሴቶች የማዕረግ ስምእቴጌንግሥትልዕልትወይዘሮእመቤትገነሆይ

የመንፈሳዊ ሹመት የማዕረግ ስምሊቀ ጳጳስጳጳስአጨጌንብረ አድሊቀ ሊቃውንትሊቄመልአክ ፀሃይመልአክ ብርሃንመልአክ ሃይልመልአክ ገነትመልአክ ድማንመልአክ ሕይወትመልአክ ሰላምመልአክ አርዓያመምህርአበ ማሃበርዓቃቤ ሰዓት ቄስ አዴአለቃሊቀጠበብትርእሰ ደብርቀኝ ጌታግራ ጌታ

በቀድሞ ዘመን የሹመት ማዕረግ

FRE Construction Addis Ababa

ET TEL: 0911206350ET TEL: 0911210534

[email protected]

Eng. Fasel Mengeste

TEL: 703.587.1669703.231.1777

Fax: 703.271.O917

Licensed, Bonded & Insured

!!15 !!

!

EthiopianYellowPages

15 years ofExcellence

1993 - 2008

202.387.9302/3www.ethiopianyellowpages.com

ያገኘንበት ምንጩ ፓሪስ ከተማ ውስጥበንጉስ የኢትዮጵያ ምግብ ቤትውስጥ ..... ስልክ፡ 01 43 48 91 52

Page 11: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

ቅምሻ www.bawza.com

ቀልድአንድ ሽማግሌ አባት በጉዞ ላይ እንዳሉ የእግር መንደዳቸዉን ስተዉ ወደ ዋናዉ የመኪና መተላለፊያ መንገድ ሊያቃርጡ ተፍተፍ ሲሉ አንድ ዘመናይ ሴት መኪና ይዛ ስታልፍ በድንገት አየቻቸዉና አባ! ዳሩን ! ዳሩን ብትላችዉ በንዴት ወግጅ ! እንካን አንችን ልድር የኔ ልጆችም ቆመዉ ቀርተዋል!! ብለዋት መንገዳቸዉን ቅጥሉይባላል።

Volume 1, Issue 3 ገጽ 11

ቀልድበድሮ ጊዜ ነዉ አሉ! ሞት በጣም አስችግሮ በላይ በላዩ ይነጥቅ ነበር.... አሉ! እህ.... በሉ! እንግዲህ አንባቢያን...

አንድ ሰጤ የሚባል በመከራ ላይ ያለ ሰዉ ጋደኛዉን እንዲህ ብሎ ይጥራዋል ...

ሰጤ ፦ ወዳጄ እንደልቡ! ዉ..ዉ..! ብሎ ይጥራዋልአያ እንደልቡም፦ከሩቅ አቤት !!!! ዉ..ዉ... ይለዋል።ሰጤ ፦ እባክህ ሰሌን ላክልኝ ( ሰሌን ማልት አገር ቤት ሶፋ ሳይኖረን ከመደብ ላይ የሚነጥፍ መቀመጣ ነዉ) እናም..

አያ እንደልቡም፦ ሰሌን ? ይለዋል።ሰጤ፤- አዎ ሰሌን!

አያ እንደልቡ፤- ለምን ፈልገከዉ ነዉ? ይለዋል። ሰጤም፤- እናቴ ሞታ መከፍኛ ፈልጌ ነዉ! ቢልዉ..

አያ እንደልቡም፤- አረ ሞኜ የኔዋ እናትማ በእግራ ትሄድልሃለች! ... አለዉ ይባላል።

ከእንዳማሩ አይሞቱ

Page 12: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 12

ቤተሰብ www.bawza.com

¾25�¨< ¾ኢት¿åÁ eþ`ት� ôÈ_iን� uኖ`´ �አT@]ካ uªIሽንግተን� Ç=c= uRFK Stadium June 29 2®®8 uw²< g=� uT>qÖ\ ኢት¿åÁዉንና የተለያዩ�}Òv» �ንÓÊ ች� u}Ñኙበት� ¾S¡ðቻ¨< ስነ ስርዓት Vp ÅSp vK G<ኔ� }ከፍቷል::

uS¡ðቻ¨< Là u¡w` �ንÓÉነት�ከ}Ñኙት� �LLp ሰዎች መካከል�¾Iíናት የእናቶችና አባቶችን��kMw ¾du<ት ¾Iíናት ¾}[ትና�UXK? ¾kKU ¾vIM ¾sንs�አስተማሪ አባት የሆኑት አvv }eó XIK< ¨Å ¡u<` �ት]u<ኑ c=Ñu< ue�Ç=¾S< ¾ነu\ ኢት¿åÁ¨<Áን Iíናትና��¨LÐች� uÅe� �ከSkSÝቸዉ ተነe}¨< ÁLቸ¨<ን� ¡w` ußwÚv� uñÚት� �አe}Òw}ªM:: �አvv }eóÂU uአT[ �ነß ¾ኢት¿åÁ ¾vIM Mwe �አU[¨< �ßራቸ¨<ን� �Á¨<KuKu< �S¡ðቻ¨< ላይ Tá^öኑን� �ንÅÁ²< �ንÅUን� ናችG< MÐች!� ÅIና ናችሁ MÐች?� ¾³_ �አuvዎች� ¾ነÑ õ_ዎች � uK< lß uK< MÐች�አትÑóñ! ÖÒ ÖÒ wLችG< }kSÖ<! �³ TÊ! �አንተ ÖÃS< ከk¿ �አÖÑw ÁKI�MÏ� ue}%EL ¾}kSØከ¨< ----- �እÁK< ኢት¿åÁ�ቴK?y=»ን� ¾Uና¾¨<ን�አÃÖÑu? � U¡^ቸዉን� c=Áወርዱት I´u< uÅe� }VMቶ� ¾�ንኳን ደIና� SÖ< Åe�¨<ን� ÑMጧM::

IíናትU uT@Ǩ< ¨eØ uአ[ንÕÈ u=Ý kà Águ[k Mwe Kwc¨< vንዲራቸዉን �Á¨<KuKu< �አvv }eó �አv�ችን�� �ንኳን ÅIና� SÖ<Mን� �ÁK< ¡w^ቸዉን�c=ÑMè �አvv }eó¾U

�ከMÐች� %EL Åe�ቸውን ከÑKè u%EL �ንÓÓ^ቸ¨<ን� KSL¨< }SMካች እንÇ=I ሲK< kÖK<::

¨<É ¾}ከu^ችG< ኢት¿åÁዉያን� MÐቼ� እንኳን ደህና ቆያችሁኝ uSËS]Á ¾ኢት¿åÁ eþ`ት� ôÈ_iን� uኖ`´ �አT@]ካ” K³_¨< �ከእናንተ ጋር አእይን ለአይን እንድተያይ Lulኝ� �ከ¨ÅpG<uት�አንe}¨< Le�¨c<ኝ� ልጆቼ UeÒና ¾Lk ነ¨< �Ó²=ያwN?` Á¡w`Mኝ� wKªM::

�ከ²=ÁU K?L¨< ¾¡`ብር �ንÓÇ ÅÓV አቶ �ÃKT`ÁU �አe^ት�ነu\ �Xቸ¨<U ለኢት¿åÁ eþ`ት� ôÈ_iን� uኖ`´ �አT@]ካ” አዘጋጆችና KSL¨< ኢትዮåÁ¨<Áን� ¾eþ`ት� }SMካቾች�ስም Keþ`ት� ôÈ_ሽኑን �አvKAች� uS<K< K³_¨< ¾እንግድነት�Óu¹ቸ¨< UeÒናቸዉን uTp[w KSL¨< }SMካች� �Íቸ¨<ን� �Á¨<KuKu< Åe�ቸ¨<ን� ÑMÖªM::

K?L¨< ¾¡w` �ንÓÇ ÅÓV ¾SËS]Á¨< ¾ኢትዮåÁ wH@^© u<Éን� }ݪች� ¾ነu\� ueþ`� ¯KU �Lp �አe}ªê* ÁÅ[Ñ<ት �ÃMT �ከ}T �ነu\:: �dቸ¨<U �ከ}SMካች� ¾k[uLቸ¨<ን� �አድናቆት ¾�ኳን ÅIና� SÖ< ßwÚv uSÅcት� ከነS<K< c<õ Mwdች¨< የኳe �Áንከባለሉ��የኳስ Øuvቸ¨<ን� አdይ}¨M::

ª¨<! ------ Ñና� �በS¡ðቻ¨<!ተመልካቾች በ አርኤፍኬ ስታዲዮም

ወደ ገጽ 18 ዞሯል

Page 13: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 13

KIDS www.bawza.com

ጥያቄዎችተረትና ምሳሌ- የቸኮለች .........................

-ቀን እስኪያልፍ......................

ጠቅላላ ዕውቀት*በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ቀለሞችን ስንት ናቸው? ዘርዝሩዋቸው?

*የኢትዮጵያ ትልቁ ሓይቅ ማን ይባላል? እንቆቅልሽ-ከናቷ ሆድ ወጥታ እቷን በርግጫ የምትማታ?

ያለፈው ዕትም ጥያዎችና መልሶቻቸው--ጉድና ጅራት ከበስተኋላ ነው።-ሁሉ አማረሽን ገበያ አታውጧት።

-በኢትዮጵያ ትልቁ ተራራ ራስ ዳሸን ይባላል።-የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ከሰባ ሚሊየን በላይ ይገመታል።

-ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ??መልስ - በር።

መልሱን በትክክል የመለሱ ተሳታፊዎች*ሕይወት መኮንን ዕድሜ 10 ክፍል

4ት/ቤት ጀምስ ፖልክ

-ልያት ኤልያስ ዕድሜ 6 ክፍል 2 ት/ቤት ገምስ ፖልክ

-ማቲው መኮንን ዕድሜ 9 ክፍል 4 ት/ቤት ገምስ ፖልክ

ወላጆች ልጆቻቸውን የማስተማር ግዴታ አለባቸው

-ሀለሐመሠረሰሸቀበተቸኃነኘአከኸወዐዘዠየደጀገጠጨጰጸፀፈፐቨ

የፊደል ገበታንና ቁጥርን ተማሩ

በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦተ ቱ ቲ ታ ቴ ት ቶቸ ቹ ቺ ቻ ቼ ች ቾ

በባዉዛ ጋዜጣ ላይ የልጆችዎን የልደት በዓል ለማስተዋወቅ ይደዉሉ 202-387-9322/ 202-387-9302/3

አባባ ተስፋዬን በማግኘቴ በጣም ተደስቻለሁ ፊት ለፊት አግኝቻቸው አላውቅም በቪድዮ ሁልግዜ አባቴ ስለጥሩ ተረትና ምሳሌ የልጆች ስነ ስርአት በሚጣፍጥ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት የሚያስተምሩ የህፃናት አባት መሆናቸውን ይነገረኝ ነበር ለመጀመሪያ። ጊዜ በአርኤፍኬ ሜዳ ሳገኛቸው ልጄ እንደምን ነሕ ደሕና ነህ! ፍቅር ነው ስምህ እውነትም ፍቅር ነህ፣ዛሬ አገኘህኝ! መጣሁልህ አይደል? እያሉ በእጃቸው

ዳበስ ዳበስ ሲያደርጉኝ በጣም ደስ አለኝ ህፃናትም በደስታ ኢትዮጵያ አገራችን! አባባ ተስፋዬ አባታችን!እያሉ ከበው ይዘምሩላቸው ነበር አባባ ተስፋዬን በጣም እወዳቸዋለው! እንኳን ደህና መጡ በማለት በሚቀጥለው እስከምንገናኝ ልሰናበታችሁ። ፍቅር ንኝ

ልጆችዬ ማንበብ አእምሮን ያሰፋል። የማታውቁትን ነገር እንድታውቁ ያደርጋል። ትልቅ ሰው ያደርጋል። ስለምትወዱት ነገር ወላጆቻችሁ መፅሃፍ እንዲገዙላችሁ ጠይቋቸው።ልጆችዬ ከጌምና ከተሌቭዥን ይልቅ መፅሃፍትን ያነበበ ብዙ እውቀት ያገኛል።

እምቡሼ ገላ ያብሽ ገለባ ሜዳ ነው ብዬገደል ስገባገደል ገብቼልወጣ ስልጅቡ መጣብኝ ከቂጤ ስር……ከቂጤ ስር………- ከቂጤ ስር……… ።

መዝሙር

አረ ልጆች ልጆች እንጫወት በጣምከእንግዲህ ልጅነት ተመልሶ አይመጣምልጅነቴ ልጅነቴማርና ወተቴ

by Feker Belay([email protected])

አሜሪካ የተወለዱ ህፃናት አባባ ተስፋዬን እየዘመሩ ተቀበሏቸው!!

Page 14: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 14

www.bawza.com

ከገጽ 5 የዞረ

“ አቶ ቶማስ የህግ ባለሙያ ........

የተሰማራህበት ሥራ ምንድነው?

አቶ ቶማስ፡ ከጨረስኩ በኋላ ያለውን ብቻ ሣይሆን ትምህርት ላይ እያለሁ ያለውን ሁኔታ ብናወራ ደስ ይለኛል። እዚህ አገር በደምብ የተቋቋመ ወይም ቀድሞ የመጣ ቤተሰብ አልነበረንም በተለይ ወደ ዋሽንግተን ስንመጣ ከአቴንስ ሁሉም ነገር የተለየ ነበር፡፡ ጆርጂያ ትምህርት ላይ በነበርኩ ጊዜ በስኮላርሽኘ ነበር የቆየነው ወደዚህ ዋሽንግተን አካባቢ 1997 ስንመጣ አመጣጣችን እኔ ጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ ትምኅርት ለመቀጠል ባለቤቴም በሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለመቀጠል ነበር እናም ትምህርት ቤት መግባት ነበረብንና ሁለታችንም ለመማር አንዳንድ ኤክፔንስ ስለሚኖር እሱን ለመሸፈን መስራት ደግሞ ነበረብን---- እና በእውነቱ ከባድ ጊዜ ነበር፡፡ ለማንኛውም ግን እዚህ አገር ደስ ከሚልህ ነገር ከትንሽም ሥራ ቢሆን ተግተህ በደንብ አድርገህ ከሠራህ ከምትፈለግበት ቦታ ትደርሳለህ በዝቅተኛ ክፍያ የተለያዩ ሥራዎችን እየሠራን ነበር የተማርነው፡፡አንዳንዴ ሌሊት ሥራ እየሠራሁ ነበር ቀን ወደ ክላስ የምገባው እንዲህ እንዲህ እያለን ትምህርታችንን ከተማርን በኋላ በዚህ አገር የዲሞክራቲክ ፖርቲ ዋና ጽ/ቤት ትምህርት ቤት እያለሁ በህግ ባለሞያነት ተቀጠርኩ በ1996 የክሊንተን ምርጫ ውስጥ ከምርጫው ጋር በተያያዘ ጉዳይ ላይ ነበር

የሠራሁት ከዚያ በኋላ ባለቤቴም ትምህርት ተመረቀች እኔም ተመረቅኩኝ ከዚያም በዲፓርትመንት ኦፍ ጀስቲስ ሲቪል ራይት ክፍል ውስጥ ሰርቻለው

ባውዛ፡- እንደገለጽክልን DNC ውስጥ እና ዲፓርትመንት ኦፍ ጀስቲስ ሲቪል ራይት ውስጥ ስትሠራ እንደነበር ገልጸህልናል ከዚያ በኋላ ነው ወደ ግል የራስህ ሥራ የገባኸው እንዴት ነው? ከመንግስት ሥራ ተቀጥረህ ከመስራትና የራስህን ሥራ ድርጅት ከፍተህ ከመስራት ልዩነቱ የነበረህ ኤክስፔርያንስስ እንዴት ጠቅሞኛል ትላለህ።

አቶ ቶማስ፡-እንደምታውቀው የእኛ የኢትዩጰያውያን ኮሚኒቲ ትልቅ ኮሚኒቲ ነው፡፡ በተለያየ ጉዳይ አንዳንድ ሰዎች ችግር ውስጥ ሲወድቁ እመለከታለሁ ችግራቸውን በተለያዩ የህግ ባለሙያዎች ጋር ለመፍታት ቢሞክሩም በአለን የባህልና የቋንቋ የመግባባት ችግር ይፈጠራል ይህንን ሁሉ በመመልከት የራሴን የህግ ቢሮ የመክፈት ፍላጎት አደረብኝ ለዚህም ነው የህግ ቢሮ የከፈትኩት ለማንኛውም የትራንዚሽን ነገር ሁሉም ነገር አስቸጋሪ ነው፡፡ እናም ወደ መጀመሪያ አካባቢ እራስን ማስተዋወቅ ሥራህን እያስተዋወቅህ እየገነባህ ትሄዳለህ፡፡ የራስን ቢሮ ከፍቱ የራስ አለቃ መሆን አንድ በጎጐን ቢሆንም በሌላ በኩል ግን ሃላፊነቱ

ቀላል አይደለም የሰውን ህይወት በተመለከተ ነው እንግዲህ ዲል የምታደርገው በተለይ የራስህን ሥራ ሥትሰራ ብዙ ነገር ማድረግ አለብህ፡፡ ማስረጃ፣ ማሰባሰብ ፣ መጻፍን ፣ ማሰብን፣ ከሰዎች ጋር መገናኘትንና ከዚያም ጉዳዩን ፍርድ ቤት ማቅረብ ይጠይቃል እንግዲህ የምትሠራው ሥራ ውጤቱ የሚያስደስትም ከሆነ ያስደስትሀል የሚያስከፋም ከሆነ ያስከፋሀል፡፡ ለሚገኘው ውጤት ክሬደት የሚገኝ ከሆነ ክሬደቱን ትወስዳለህ ሪስፓንስቢልቲም ከሆነ ሃላፊነትም ከሆነ ተጠያቂነቱን ትወስዳለህ ሥለዚህ ለስራዬ ውጤት ማየት የኔን ጥረት ብዙውን ጊዜ በእኔው ሲጠናቀቅ እወዳለሁ፡፡

ባውዛ፡- በህግ ሙያ ከተሰማራህ ጀምሮ ኮሚኒቲውን በማገልገል ላይ ትገኛለህ ባብዛኛው የምትወስዳቸው የምታደርጋቸው የህግ ጉዳዬች ምን ዓይነትና በምን የህግ ጉዳይ ላይ ያተኩራሉ፡፡

አቶ ቶማስ፡- አብዛኛው ጉዳይ እንግዲህ የእኛ ኮሚኒቲ ወይም ህብረተሰብብዙዎቹ የኢምግራንት ኮሚኒቲ በመሆኑ፡፡ አብዛኛው ጉዳይ ከኢምግሬሽን ጋር የተያያዘ ነው፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ከኢሚግሬሽን ውጪ የተለያዩ የወንጀል ጉዳዮችንና በግለሰቦች ላይ በቸልተኝነት የሚደርሱ ጉዳቶችን

ለምሳሌ በመኪና አደጋ ምክኒያት እና እነሱን የመሳሰሉ ጉዳዮችን እንይዛለን። ባውዛ፡- አቶ ቶማስ አሁን ድርጅትህን ካቋቋምክ ስንት አመታትን አስቆጠርክ?

አቶ ቶማስ፡- ሰባት ዓመትባውዛ፡- በዚህ ሰባት አመት ውስጥ የአቶ ቶማስ የጥብቅና ድርጅት ምን ያህል አድጓል? ምን ያህል ተቀጣሪዎች አሉት? ምን ዓይነት የእድገት ለውጥ አሳይቷል ብለህ ታስባለህ?

አቶ ቶማስ፡- ለውጥ ማለት እንግዲህ.. ስማችን ከዕለት ዕለት እየታወቀ መጥቷል፡፡ እንደ ፋብሪካ ብዙ ሰዎችን አቅፈህ ልትሠራ ትችላለህ ግን ያ የኔ ምርጫ አይደለም፡፡ ለምሳሌ እኔ ቢዝነሴ አነስ ብሎ እንዲቆይ ነው የምፈልገው ምክንያቱም የምሠራው ኬስ አንዳንዴ የተወሳሰበ ሊሆን ይችላል ለማንኛውም የምፈልገው እራሴ ጉዳዩን ዕለት ዕለት እየተከታተልኩ ተግባራዊ እንዲሆን በጥራት እንዲፈጸም እፈለጋለሁ፡፡ በተለይ የኢምግሬሽን ጉዳይ በባለጉዳዩ ሂይወት ላይ ከባድ ውሳኔ ያለው በመሆኑ ነገሮችን በትኩረት እኔው ራሴ እንድፈጽም ስለምሻ ለማንኛውም ሰክሰስን (እድገት) በውወይትም በተቀጣሪው ብዛት አለካውም፡፡

ባውዛ፡- በዚህ ሙያ ላይ ከተሰማራህ ጀምሮ

ንግድ

ወደ ገጽ 16 ዞሯል

Page 15: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 15

አንድ ወር ያለ ደመወዝ ሰራሁ፡፡ ደመወዝ ያልጠየኩበት ምክንያት በንጉሱ ትዕዛዝ መምጣቴን በማሰብ ነበር፡፡ መብልና መጠለያ ግን ተመቻችቶልኝ ነበር፡፡ የሙዚቃ ትምህርቴን ከተማርኩ በኋላ በዚያው ቴአትር ቤት አክተር ሆንኩ፡፡

ባውዛ፡- የሴት ገጸ ባህሪ ወክለው ይጫወቱ ነበር፡፡ በዛን ጊዜ ደግሞ የ18 ዓመት ጎረምሳ ነበሩና እንዴት አድርገው ነው የሴት ድምጽ ማውጣት የቻሉት?

አባባ ተስፋዬ፡- ቀላል ነው እንደሴት መሆን አሁንም የሴት ድምጽ ማውጣት እችላለሁ፡፡ ልበልልህ----ሳቅ-----የሴት ድምጽ ብቻ ሳይሆን መንጎራደዱንም እችልበታለሁ ላሳይህ----ሳቅ-----ባውዛ፡- ከዛስ በቴአትሩ እንዴት ቀጠሉ?

አዲስ ተስፋዬ፡- ከዛማ 1944 ዓ.ም ወደ ኮሪያ ሄድኩ ኮሪያም ሄጄ ‹‹ጠላቤቷን›› የተሰኘውን ቴአትር የሴት ገጸ ባህሪ ተላብሼ በደንብ ሰራሁ፡፡ ቀሚስ ለብሼ ብታየኝ ምኔም ወንድ አይመስልም ነበር ‹‹ምናልሸኝ----!›› ያልኩ እንደሆን ሴትም አስንቀ ነበር፡፡ በኋላም ብሔራዊ ቴአትር በ1948 ዓ.ም ተከፈተ ድሮ መጀመሪያ ማዘጋጃ ቤት የነበርን አክተሮች በሙሉ ወደዚያ ተዛወርን የጃንሆይ ኢዩቤልዩ በዓል ነበር፡፡ በደመቀ ስነ-ስርዓት ነበር የተከፈተው ከዚያ በኋላ አክተር ሆኜ ስሰራ ቆየሁ፡፡ባውዛ፡- ከዛ በኋላ ወደ ኢትዩጵያ ቴሌቭዥን እንዴት ገቡ?

አበባ ተስፋዬ፡- በ1957 ዓ.ም በማዘጋጃ ቤት ውስጥ የኢትዩጵያ ቴሌቭዥን ሲመሰረት ነው የገባሁት በወቅቱ የእንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤት ትመጣለች ተብሎ ነው።

ባውዛ፡- የቴሌቭዥን ዝግጅቱ የተጧጧፈው ሙዚቃም ስናጠና ነበር፡፡

በኋላም በ1957 ህዳር 1 ቀን የኢትዩጵያ ቴሌቪዥን የልጆች ኘሮግራም ተጀመረ፡፡ ኘሮግራሙ የተጀመረው ደግሞ በእኔ ጠያቂነት ነበር፡፡ በወቅቱ የቴሌቭዥን ኃላፊ ሆነው ሲሰሩ የነበሩት ብላታ ግርማቸው ተክለሀዋሪያት ነበሩ፡፡ በወቅቱ ቴክኒሻኖቹ ፈረንጆች ነበሩ፡፡ ብላታ ግርማቸው የሕፃናት ኘሮግራም አሰፈላጊ መሆኑን ስነግራቸው ይሄም አለ እንዴ ‹‹ብለው ፈረንጁን አማከሩት ፈረንጁም ‹‹ሰው አላችሁ›› ብሎ ጠየቀ በኋላ እኔ ተመርጬ ስቱዲዮ ገባሁ፡፡

ባውዛ፡- የልጆች ኘሮግራም እንደጀመሩ ሲያቀርቡ የነበሩት የኘሮግራም ይዘት ምን ነበር?

አባባ ተስፋዬ፡- ተረት ነበር የማቀርበው፡፡ባውዛ፡- ተረቱን ከየት ነበር የሚያገኙት?

አባባ ተስፋዬ፡- ድሮ በልጅነቴ አባቴና አያቴ ብዙ ተረት ይነግሩኝ ነበር፡፡ እኔ ደግሞ የማስታወስ ችሎታዬ ከድሮ ጀምሮ ትልቅ ነበር፡፡ባውዛ፡- መቼ መቼ ነበር ኘሮራሙን የሚያቀርቡት?

አባባ ተስፋዬ፡- ቅዳሜ፣ እሁድና ሰኞ ነበር፡፡ባውዛ፡- በ1957 የተወለደ ሕፃን ዛሬ ትልቅ ሰው ነውና በዛን ጊዜ የነበሩ ልጆች ለኘሮግራሙ ያላቸው አስተያየት ምን ይመስል ነበር?

አባባ ተስፋዬ፡- ዛሬ ወደ ውጭ አሜሪካ የጋበዙኝ ሁሉ በዛን ጊዜ ሕፃን ነበሩ፡፡ከዛ ጊዜ በኋላ የተወለዱ ብዙ ናቸው በዛሬ ጊዜ በጣም እየረዱኝ ያሉት እነሱ ናቸው፡፡ ገንዘብ ይሰጡኛል ስልክ እየደወሉም ያጽናኑኛል ወደ ኢትዩጵያ በሄዱ ቁጥር ተረቶቼን ይገዛሉ በብዙ ነገር ያስቡኛል፡፡

የእኔን ተረቶችና ምክር እንደውለታ ቆጥረው ያስቡኛል፡፡ ወላጆቻቸውም እንዲሁ ያከብሩኛል፡፡ ልጆቻችንን ከአልባሌ ስፍራ እንዲርቁ በማድረግዎት እናመሰግንዎታለን ይሉኛል፡፡ባውዛ፡- ለምን ያህል ጊዜ ነው በኢትዩጰያ ቴሌቪዥን የልጆች ኘሮግራም የቀረቡት?

አባባ ተስፋዬ ለ42 ዓመት ያህል ነው እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ የአክተርንት ስራዬንም ደርቤ ነበር የምሰራው እና ለዚህ ሁሉ ዓመት ልጆችን በተረት ስመክርና ሳዝናና ቆይቼአለሁ፡፡

ባውዛ፡- መቼም በወጣትነትዎ ነው ይሄንን ስራ የጀመሩትና ሲጀምሩም ‹‹አባባ ተስፋዬ›› ነበር የሚባሉት ወይስ ሌላ ስም ነበርዎት?

አባባ ተስፋዬ፡- በፊት ጭምብል (ማክስ) አድርጌም እሰራ ነበር መጠሪያዬም ‹‹አባባ ኮሚኩ ነበር›› የሚባለው በኋላ በራሴ ስም እንዲሆን ተደረገ፡፡ባውዛ፡- ህፃናትን ለማዝናናት ሳይንሳዊ ትምህርት ቀስመዋል እንዴ?

አባባ ተስፋዬ፡- በፍጹም በተፈጥሮዬ ነው ፊቴን የምቀያይረው ደግሞም መርሳት የሌለብህ አክተርም ጭምር ነኝ፡፡ ልጅም ለመምከር እንደዚያ ፊትን መቀያየርም ያስፈልጋል፡፡ የምናገረው በስሜት በእንቅስቃስና ድራማቲክ በሆነ ነገር ካልደገፍኩት ልጆች ይሰለቻሉ፡፡ ስለዚህ ፊቴን በመቀያየር ተረቴን አቀርባለሁ እንጂ ማንም አላስተማረኝም እግዚአብሔር ነው የሰጠኝ የአባቴ ምክር የአያቴ ተረት ነው ለዚህ ያበቃኝ ተማሪም እያለሁ መሸለል መፎከር እወድ ስለነበር የቁጣ የደስታና የሐዘን የፊት ቅርጽ ማሳየት እችላለሁ፡፡ባውዛ፡- በ42 ዓመታት ያህል ከሰሩበት የኢትዩጵያ ቴሌቭን የልጆች ክፍለ ጊዜ ኘሮግራም ለምን ለቀቁ?

አባባ ተስፋዬ፡- መቼም ከልጅ የዋለ ልጅ ነው ይባል የለ አንዲት ልጅ ተረት ስተርት ያንን ምክንያት አደረጉና ‹‹ከዛሬ ጀምሮ ኮንትራታችን አልቋል አሉኝ›› እሺ ብዬ ወጣሁ፡፡ባውዛ፡- በቃ በዚህ ምክንያት ስራዎትን ለቀቁ ማለት ነው?

አባባ ተስፋዬ፡- እኔ የማውቀው ይህንን ነው፡፡ የቀረውን ደግሞ ‹‹ለምን ኮንትራቱን አቋረጣችሁበት›› ብለህ እነሱን ጠይቃቸው እኔ በበኩሌ ምንም የማውቀው ነገር የለም በወቅቱ ልጅቷ ተረት ስትናገር ጠይቄአታለሁ ‹‹አንድ ጋና እና አንድ ፈረንጅ ነበሩ ስትል አንድ ጋና ነው ያለችው የዩኒሴፍ ተረት ነበር፡፡ እነርሱ ምን እንደተሰማቸው አላውቅም ብቻ ይሄ ተረት እንደተላለፈ የስንብት ደብዳቤ ሰጡኝ ‹‹ከዛሬ ጀምሮ ኮንትራትዎ አብቅቷል›› አሉኝ እሺ ብዬ እጅ ነስቼ ወጣሁ፡፡

ባውዛ፡- እርስዎ ግን በስራው መቀጠል ይፈልጉ ነበር?

አባባ ተስፋዬ፡- እንዴ እኔ የተፈጠርኩት ለልጆች ነው በመጣሁ ጊዜ ሀገሩ በጋዜጣ በስልክ ተጨናንቆ ነበር ምንም እንኳ የስንብት ደብዳቤውን ሲሰጡኝ እጅ ነስቼ ብቀበልም ህፃናቱ ለእኔ ካላቸው ፍቅርና

አክብሮት አንፃር ግን ሀዘን ይሰማኛል፡፡

ባውዛ፡- አሜሪካንን እንዴት ያይዋታል?

አባባ ተስፋዬ፡- አሜሪካ ሀያል ናት፡፡ የዓለም ንጉሥ ናት ሁሉ ነገር እጃ ላይ ነው፡፡ እኔ ግን ሀያል ሀገር የምለው ሀገሬን ነው፡፡ ኢትዩጵያን እወዳታለሁ፡፡ ‹‹ወፍ የሚጮኸው እንዳገሩ ነው›› ይባል የለ ከዚህ ውጭ በልጅነታቸው እኔ የመከርኳቸው በዚሁ በአሜሪካ ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ዛሬ ታላላቅ ሰዎች ሆነዋል፡፡ ስለዚህ እኔም ከኢትዩጵያ መጥቼ ከእነርሱ ጋር በመገናኘቴ ደስታዬ ወደር የለውም፡፡ ወደ አሜሪካ ስመጣም ባዶ እጄን አልመጣሁም፡፡ ከአራት መቶ በላይ መጽሐፍት ይዤ ነው የመጣሁት፡፡ በሲዲ የተዘጋጀ ተረት ይዤአለሁ፡፡ እና ጥሩ ጊዜ እንደማሳልፍ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ባውዛ፡- ኢትዩጵያውያን ህፃናትን እየመከሩ ያሳደጉት አባባ ተስፋዬ እርሶ ግን ልጆች አልዎት?

አባባ ተስፋዬ፡- አዎ አሉኝ፡፡ ሶስት ልጆች ወልጄ ነበር፡፡ ሁለቱ ሞቱብኝ አንዱ ግን አድጎ ልጅ ወልዶአል፡፡ እግዚአብሔር ይመሰገን ልጅ ከስሬ አይጠፋም፡፡ አሁን አሥራ አንድ ቤተሰብ አብረን እንኖራለን በዚህም ደስ ይለኛል፡፡ባውዛ፡- በመጨሻ ምን የሚሉት ምን የሚያስተላልፉት መልክት አልዎት?

አባባ ተስፋዬ፡- ወደዚህ ወደ አሜሪካ በዚህ እድሜዬ በመምጣቴ ደስተኛ ነኝ እኔን ለመርዳት ብዙ ሰዎች ሲጥሩ አያለሁ፡፡ ለእነሱም የላቀና የከበረ ምስጋና እንዳለኝ በዚህ አጋጣሚ ንገርልኝ፡፡ አብዛኛውን ጊዜዬን ህፃናትን እየመከርኩ በማሳለፌ ከምንም ባልተናነሰ ደስተኛ ነኝ፡፡ የሚወዱኝ ልጆች ብዙ ናቸው፡፡ ወላጆቻቸው ቢሆንም ለእኔ ትልቅ አክብሮት አላቸው፡፡ ባለፈው ታምሜ ከሞት ላዳኑኝ ምስጋና ይድረሳቸው፡፡ በዚህ በአሜካ ተወልደው ያደጉ ህፃናትም ሀገራቸውን እንዲያውቁ እንዲወዱ እና ስለሀገራቸው የሚቆረቆሩ እንዲሆኑ እንደምፈልግ ንገረልኝ፡፡ ሁሉምንም እወዳቸዋለሁ፡፡ በተለይ በዚህ በአሜሪካ የሚኖሩ ወላጆች ለልጆቻው የኢትዩጵያን ተረት እንዲያስተምሩ በዚህ አጋጣሚ እጠይቃለሁ፡፡ የአገራቸውን አኢትዮጵያን ቋንቋ፣ባህልና ታሪክ እንዲያውቁ ማስተማር ይኖርባቸዋል። ለዚሕም ወላጆቻቸው ትልቅ አላፊነት አለባቸው፡፡ባውዛ፡- ለኢትዩጵያ ቴሌቭዥን የልጆች ክፍለ ጊዜን እንደሚሰናበቱ ሁሉ እኛንም አሰናብቱን?

አባባ ተስፋዬ፡- አዎ አስታወስከኝ፡፡ ‹‹ደህና ሁኑ ልጆች----የዛሬ አበባዎች የነገ ፍሬዎች----ደህና ሁኑ ልጆች----ደህና ሁኑ››

ባውዛ፡- አመሰግናለሁ አባባ ተስፋዬ መልካም የአሜሪካ ቆይታ ይሁንልዎ፡፡

አባባ ተስፋዬ፡- እግዚአብሔር ይስጥልኝ አመሰግናለሁ፡፡

ከገጽ 2 የዞረ

ቤተሰብ www.bawza.com

አባባ ተስፋዬ.........

Page 16: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 16

ጥበብና ባህልwww.bawza.com

ከገጽ 14 የዞረ

በተለይ በኢትዩጵያኮሚኒቲ ብዙ ሰዎችን በህግ ሙያህ እየረዳህ ነው እንዲያው በጥምር ምን ያህል ሰዎችን ረድተሀል ከባድና ቀላል የምትላቸውንስ ለአብነት ብትጠቅስልን፡፡

አቶ ቶማስ፡- እንግዲህ በጣም ብዙ ነገሮችን እንሠራለን ሥራችንም ከሰው ህይወት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ከመኖርና ካለመኖር ከማግኘትና ከአለማግኘት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አንዴ እንደውም ክላይኒቴ በጊዜው ጠቅላይ አቃቢ ህግ የነበረውን ጆን አሽክሮፍትን ከሶት ነበር ጠበቃው እኔ ነበርኩና ጉዳዩ ስምንት ዓመታት የፈጀ ከፍርድ ቤት ፍርድ ቤት ሲጓተት የቆየ ጉዳይ ነበር፡፡ በመጨረሻ ከረጅም ጊዜ ብህዋላ ሳንፍራንሲስኮ በሚገኘው የፌደራል ፍርድ ቤት ከባድ የሚባል ፌዴራል ፍርድ ቤት ሄደን ተሟግተን የረታንበት ሁኔታ ከሁሉም ጊዜ የበለጠ ያስደሰተኝ ሁኔታ ነበር፡፡ ይሄንን ድል እንደ ትልቅ ድል እቆጥረዋለሁ፡፡ ከዚያ ውጭ በወንጀል ጉዳይ እንደዚሁ ሰውን ለመግደል ብላ ከፍተኛ የአካል ጉዳት አደርሳለች ተብላ እስከ 15 ዓመት በሚያስቀጣ የወንጀል ድርጊት የተከሰሰች አንድ ወጣት ቨርጅኒያ ውስጥ ጁሪ ጋ ሄደን ተሟግተን ያሸንፍንበት ጉዳይ አለ፡፡ሌላው ደግሞ ድሮ ዲፓርትመንት ኦፍ ጀስቲስ ወስጥ በምሰራበት ጊዜ በAMC ቲያትር ላይ በነበረው ክስ ያደረጉት ተሳትፎም ሌላው ትዝ ከሚለኝ ነገር አንዱ ነው ባውዛ፡- የወደፊት እቅድህ ምንድን ነው ከሌሎች ኢትዩጵያውያንም ሆነ ከሌሎች ጋር የመስራቱን ጉደይ ምን ታስባለ?

አቶ ቶማስ፡- እንግዲህ የምችለውን ያህል በሙያዬ ህብረተሰቤን እያገለገልኩ እገኛለሁ፡፡ ለወደፊቱ ጊዜ የሚያመጣውን ወደ ፊት ማየት ነው፡፡

ባውዛ፡- አግብተሀል ልጆችስ አሉህ የልጆችህን ስምና ዕድሜ ብትነግረን ባለቤትህስ በምን ሙያ ነው የተመረቀችው ልጆችህንስ በምን ሙያ ወደፊት እንዲሰማሩ ትገፋፋቸዋለህ?

አቶ ቶማስ፡- ልጆቼን እንነግዲህ በየትኛውም የሙያ መስክ እንደሚሰማሩ ከ18 ዓመት በኋላ የሚፈልጉትን እውቀት እንደቀስሙ ነፃነት ስላላቸው ለወደፊት ሲደርሱ ለማየት እጓጓለሁ፡፡ ባለቤቴ ኦዲተር እንደመሆንዋ መጠን የተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ኦዲት ማድረግ ነው የሥራ ሃላፊነቷ በምትሰራብት የሲፒኤ ፈርም ውስጥ በሃላፊነት ቦታ ላይ ስለምትሰራ ከኔ የበለጠ ቢዚ ነች

ባውዛ፡- በህግ ሙያ ለመሠማራት ለሚፈለጉ ወጣቶች ለስኬታማነታቸው የምትመክራቸው የምታስተላልፍላቸው ምከር ምንድን ነው

አቶ ቶማስ፡- እንግዲህ ለወጣቶች ማስተላለፍ የምፈልገው ነገር በተለይ ይህአገር እንደምታወቁት ብዙ አፖርቺኒቲ የሚሰጥ አገር ነው፡፡ እኛም ኢትዩጵያውያን ብንሆን ብዙዎች ከተለያዩ አገር የተቸገሩ እንዲያውም በሃገራቸው ውስጥ በሰላም መኖር የማይችሉ በስደት ወደዚህ አገር መጥተው ተሰደው ሰው የሚሆኑበት አገር ነው፡፡ እንደምንመለከተውም ብዙ ዕድል የሚሰጠውንም ያህል ደግሞ ብዙ ዲስትራክት ሊያደርግ የሚችል ነገርም አለ፡፡ እንዲሁ በቀላሉ ሳይዘናጉ ከፍ ያለ ደረጃላይ የደረሱ በህግ መማር ሆነ በተለያዩ ዘርፎች እውቀት ለማካበት በሩ ሰፊና ክፍት ነው። ------------ወጣቶች ብዙ እናያቸዋለን በትምህርታቸው ጐበዝ የሆኑ አሉ ህግ መማር ብዙ ብዙዎች በሌላ ፊልድ የተመረቁ አሉ ግን የህግ ጠበቃ ይሆናሉ፡፡በዚህ እድል ቢጠቀም በማለት እናበረታታለን

ባውዛ፡- የባለቤትህ ስምና የልጆችን ስምና እድሜ እልነገርከንም--ሣቅ--

አቶ ቶማስ፡ ----- ሣቅ ----ልጆቼ ገና ትንንሾች ናቸው፡፡ አንደኛዋ አራት አመትና የስድስት አመት ልጆች አሉኝ ወንድና ሴት ሲሆኑ ሴቷ ልጄ አቢጌል ቶማስ ትባላለች ወንዱ ልጄ ማቴዎስ ይባላል፡፡

ባውዛ፡- ሌላው ቅድም አዳዲስ ወጣቶች ለወደፊት ግባቸው ምክር የሰጠኸንን ያህል እዚህ አገር መጥተው አገራቸው የህግ ሙያ የተማሩ አሁን በአሜሪካን አገር ትምህርታቸው መቀጠል ያልቻሉ የህግ ባለሙያዎች ያንተን ፈለግ ተከትለው እንዲቀጥሉ ራዕያቸው እንደሳካ ምን ምክር ትሰጣለህ፡፡

አቶ ቶማስ፡- እነሱን በተመለከተ ምክር የሚያስፈልጋቸው አይመስለኝም ምክር ለማያውቅ ሰው ነው አነሱ በትምህርቱ ውስጥ ያሉ በመሆኑ ኢንፎርሜሽኑ እንዳላቸው ነው የሚገባኝ ግን ምንድነው ቻሌንጁ ቀላል አይደለም እዚህ አገር እራስህን አሸንፈህ ለመማር ትንሽ ይከብዳል እና ህግ ትምህርት ቤት በጣም ኤክስፔንሲቭ ኮምፒቴትቭ ነው ያን ሁሉ መስዋዕትነት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ምክንያቱም ህይወትን ለመምራት እንኳ ምን ያህል አስቸጋሪ እንደሚሆን ይታወቃል፡፡ እናም ይህንን ሁሉ አለፎ ለመድረስ ከባድ ኮሚትመንት መስዋዕትነት ይጠይቃል እና ያን ለማድረግ የመፍቀድና ያለመፍቀድ ጉዳይ በእጅጉ ይጠይቃል፡፡

ባውዛ፡- እዚህ ለመድረሴ ሲምቦል ወይም ተምሳሌት የሆነህ ምንድነው ትላለህ?

አቶ ቶማስ፡- የኔ ሞዴል አባቴ ነው ከልጅነታችን ጀምሮ ትምህርትን ቫሊው የሚያደርግ ነበር ሌላው ወንድሜ ቢኒያም በሙያው ዶክተር ነው ብዙውን የተማርኩት

ከሱ ነው እንደጓደኛም እንደወንድምም በሀሳብ የሚረዳኝ በመሆኑ ለወንድሜ ከባድ ግምት አለኝ

ባውዛ፡- ከቤተሰባችሁ ስንት ወንድማማቶች ናችሁ ያላችሁት

አቶ ቶማስ፡- አምስት ነን ሁለት ወንድሞቻችን አገር ቤት ነው ያሉት እኔ ከቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅነኝ ታላቅ ወንድሜ እዚህ አገር ነው ያለው እንዳልኩሕ የህክምና ባለሞያ ነው ሌላው ታናሽ ወንድማችን ስታንፈርድ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ ዶክትሬቱን እየሠራ ነው ።ሁሉም ነገር ከቤተሰብ የመጣ ነው ሌላው ጥረት ነው፡፡ አባቴ እንዳለኩህ ለትምህርት ከፍተኛ ግምት ይሰጣል ለዚህ ይመስለኛል፡፡

ባውዛ፡ በመጨረሻ እዚሕ አገር ለሚኖሩ አኢትዮጵያዊ ወገኖችሕ የምታስተላልፈው መለክት ካለ እድሉን ልስጥሕ

አቶ ቶማስ፡- እዚህ አገር ህግን ማክበር በጣም አስፈላጊ እንደሆነ ኢትዩጵያእያለንም የምናውቀው ነገር ቢሆንም እዚህ ከመጣን ቡሃላ አንድአንዴ የመዘናጋት ጉዳይ አለ፡፡ አገራችን እያለን የማናደርገውን እዚህ አንዳንዴ እንደዋዛ በማየት የምንሳሳተው ነገር አለ፡፡ በትንሹ ምሳሌ ለመስጠት ብዙ ሰው የሚያጋጥመው ነው ማለት ሳይሆን አንዳንድ ሰዎች ሱቅ ገብተው በጣም አላስፈላጊ እና በጣም በትንሽ ዋጋ ሊገዛ የሚችለውን እንደ ጨዋታም ሆነ እንደ ቀልድ በመቁጠር ሳይከፍሉ ሊወጡ ሲሉ ይያዛሉ አና ወንጀል መስራታቸውን እና ከባድ ችግሩ ውስጥ መግባታቸውን የሚገነዘቡት ከአለፈ በኋላ ነው በጣምም ይፀፀታሉ ለሚኖራቸው የዚህ አገር ሬኮርድ ያበላሽባቸዋል እና በዚህ ጉዳይ አንዳንድ ሰዎች ሲሳሳቱ ይስተዋላሉ፡፡ እና ምንድነው በዚህ አገር ህግ ማክበር በጣም አስፈላጊ ነገር ነው የጠበቃን አድቫይዝ መጠየቅ አስፈላጊ ነው፡፡ በስንት ልፋት ወደዚህ አገር ተመጥቶ ለማይረባ ነገር እንደገና ወደ ሀገር ዲፓርት የሚደረግ አኢትዮጵያዊው ቁጥር ትንሽ አይደለም፡፡ ይህንን ጉዳይ እያሰብን ለኮሚኑቴያችንም ስም ለራሳችን ዳህንነት በተለይ በዚህ የ25ኛው የኢትዩጽያ ስፖርት ውድድር የምንገኝ ከተለያዩ እስቴቶችና አገራት የመጣን ኢትዩጵያውያን ቆይታችን በሰላም በፍቅር ሆኖ ወደ መጣንበት እስከምንመለስ የሀገሪቱን ህግ በጽኑ ማክበር ይገባናል፡፡ ለደስታ መጥተን ጠጥቶ በመንዳትና በተለያዩ ህጐችን ባለማክበር ለሚደርስብን ጉዳት ለመዳን ህግ ዋናው ቁልፍ በመሆኑ ማክበር አለብን ሌላው በሀገራችን የደረሰውን ድርቅ በማሰብ ሁላችንም የምንችለውን ሁሉ በማንኛውም መንገድ እንድንረዳ እንድናስብ ላስታውስ እፈልጋለሁ፡፡

ባውዛ፡ ለሰጡን ቃለ ምልልስ እናመሰግናለንአቶ ቶማስ፡ እኔም አመሰግናለሁ

“ አቶ ቶማስ የህግ ባለሙያ’’

Page 17: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 17

DC,MD,VA&Baltimore F.T Car Expert Buy,Sell,TRADEመኪና መግዛት ሲፈልጉ ለሚፈልጉት መኪና ዋራንቲ ወይም ለመግዛት አቅሜ አይፈቅድም ካሉ አይጨነቁ! አንዴ ቢደውሉ ችግርዎ ሁሉ ይቃለላል። ምክር ልንሰጥዎትና መኪና ልንሸጥልዎ ወይም ኦክሽን ወስደን በታላቅ ቅናሽ እናጋዛዎ። አንዴ ቢደውሉ ይሟላል በሙሉ! ፍቅሩ ታደሰ Presidant Tel.240-432-9045

www.bawza.com CLASSIFIEDS

Page 18: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 18

www.bawza.com ጥበብና ባህል

K?L¨< ¾¡w` �ንÓÇ ÅÓV Éa uኢት¿åÁ �ቴK?y=ዥን�የምናያቸው የአካል ብቃት አስተማሪ አሰልጣኝ የነበሩት አቶ ግርማ ቸሩ ነበሩ

አቶ ግርማም ዛሬም ፈርጠም ያለ የአካል ብቃት ያላቸ መሆኑን ተመልክተናል ከተመልካች የሚዘንብላቸውን ጭብጨባና አድናቆት ሲሰሙ ወዲያው ዱብ ! ዱብ ! በማለት ሜዳው ዉስጥ ያሉትን ተመልካቾች በሙሉ ለተወሰነ ሴኮንድ ሲያንቀሳቅሱ ተስተውለዋል የተሰጣቸውን የክብር፡ግብዣ በማክበር ለስፖርት ፌዴሬሽኑ የጠለቀ ምስጋናቸውን አስተላልፈዋልሌሎችም በስፍራው የተገኙ እንግዶች ባሉበት የስፖርት ፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክታቸውን ካስተላልፉ ቡኋላ በአካባቢያችን በአሜሪካን ውስጥ በዋሽንግተን ዲሲ ዙሪያ የዲሲ ካውንስል አቶ ጂም ግራህምን በክብር እግድነት መርቀው እንዲከፍቱ ወደ መድረኩ ጋብዘዋል ካውንስል ማን ጂም ገራሃምም ብዚዎቻችን በየቤታችን ሊጠፋብን የሚዳዳንን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቋቋችንን በመጠቀም እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን ደህና መጣችሁ!

በጣም ከምወደው ከአማርኛ ቋንቋ ውስጥ እግዚያብሄር ይመስገን አሜን አሜን.. ! እያሉ ፍቅራቸውን ለመላው ተመልካችና ለአዘጋጆቹ ለፌደሬሽኑ አባላት በሙሉ ሲያስተላልፉ መላውን የስፖርት ተመልካች ያስደሰተ ያስገረመ ታሪክ ነበር ያየነው ከዚም በተዘጋጀው የስፖርት በዓል ላይ ለመሳተፍ የመጡት የ27 ቡድን ተጨዋቾች በቡድን መሪዎቻቸው በመታጀብ የ አር ኤፍ ኬን ስቴድዮም በለበሱት አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ማልያ አሸብርቀው ሜዳውን የኢትዮጵያ ሜዳ አድርገውት ውለው አምሽተዋል የባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ከታዳሚዎች ውስጥ ዝግጅቱን በመቅረጸ ድምጽና በካሜራ በመቅረጽ በመካከላቸው በመገኘት ስነስርዓቱን ተመልክተናል።

መልካሙን ሁሉ ለ ESFNA እየተመኘን እንኳን ለ25ተኛው ዓመት የብር እዮቤልዩ በሰላም አደረሳችሁ በማለት ከጅምሩ ከመክፈቻው ያማረው ስነስርዓት እስከመጨረሻው የደመቀ እንዲሆን እንመኛለን።

Page 19: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 19

Falls Church, VA አውቶቡስ አጠገቡ የሚቆም መታጠቢያና ማብሰያ የጋራ ያላቸው 2 ክፍሎች Basement ውስጥ በጋራ ወይም በተናጠል ለመከራየት (571)426-2500 ይደውሉ።

Arlington,VA Columbia Pike ላይ ላሊበላ ሬስቶውራንት አካባቢ ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ የራሱ መውጫ ያለው ክፍል ለመከራየት (202)215-1662 ይደውሉ።

Maryland (ሜሪላንድ)Silver spring MD lay hill & bonifant RD ላይ Glenmont metro 3 ደቂቃ እርከት ላይ ለሾፒንግ ቅርብ የሆነ አዲስ ቤት ለመከራየት 202 422 8620ይደውሉ።

Silver spring MD new Hamp-shire AV & good hope Hwy ላይ የራሱ መውጫ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው አንድ ክፍል ለመከራየት 301 404 6139 ይደውሉልን።

Hyattsville MD 7000 East Ridge DR ላይ cheverly Metro 3 ደቂቃ እርቀት ላይ መኪና ማቆሚያ ያለው ቤት ለመከራየት 301 728 5585ይደውሉ።

Silver spring MD new Hamp-shire AV &creshed Dr ላይ የጋራ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው አንድ ክፍል ለመከራየት 301 675 1659 ለመከራየት ይደውሉ።

Silver spring MD ..Forest glen metro አስር ደቂቃ እርቀት ላይና ለትራንስፖርት አመቺ የሆነና የራሱ መውጫ ያለው 3 ክፍሎችን ለመከራየት 240 304 7328 / 301 592 1880 ይደውሉልን። New Carrlton ,MD ለአውቶቡስና ለሜትሮ አመቺ

www.bawza.com

Hassete Melaku

New Openings/በቅርቡ የሚከፈትQueen St Gourmet

Groceryእንጀራ፣ቅቤ፣አንባሻቅመማ ቅመምና

የመሳሰሉትን ይዞላችሁይመጣል!

1101 Queen St Alexan-dria VA 22314

Tel 703 992 6179

የሚከራይ ቢሮበዋሽንግተን ዲሲ ዘጠነኛው ጎዳና ላይ በኢትዮጵያ የሎውፔጅስ ህንፃ ውስጥ ለቢሮ የሚሆኑ ክፍሎች ስላሉን በ202 387 9302/3 ደውለው ያነጋግሩን።

ከገጽ 9 የዞre

Virginia (ቨርጂንያ)woodbridge,VA የራሱ መውጫ፡ሳሎን፡መኝታ ቤት፡መታጠቢያና ማብሰያ ያለው Basement ለመከራየት (703)298-1047ወይም(703)298-0302 ደሃብ ብለው ይደውሉልን።

Springfiled,VA ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ የራሱ መታጠቢያ ነፃ ኬብልና ኢንተርኔት ያለው 1ክፍል ለመከራየት (571)451-3844 ወይም (703)644-3779 ይደውሉልን።

Alexadria,VA Edsall & Yoakum pkwy. ለland-mark mall ቅርብ የሆነ 2 መኝታ ቤት ያለው ኮንዶ መታጠቢያ፡ማብሰያና መኝታ ቤት ያለው 1 ክፍል ለመከራየት (703)395-9632 በዚህ ቁጥር ይደውሉልን።

Lorton,VA አውቶቡስ አጠገብ ሳሎን፡መኝታ ቤት መታጠቢያና ማብሰያ ያለው Basement ለማያጨስ ሰው ለመከራየት (703)339-6422/(571)309-7763 ወይም (571)309-7764 ይደውሉልን።

Alexandria,VAvillage at Gum Springs ላይ ለአውቶቡስና ለሜትሮ አመቺ የሆነ የራሱ መታጠቢያ ያለው 1ክፍል ለሴት ለመከርያት (703)459-0951 በዚህ ስልክ ይደውሉልን።Hernodon,VA ለDulles Airport ቅርብ ታውን ሃውስ ውስጥ 1 ክፍል ለመከራየት (703)435-8175 ወይም (301) 6748584 ይደውሉ።

Alexandria, VA Duke St.ላይ አውቶቡስ በሩ ላይ የሚቆምና ለሜትሮ ቅርብ የሀኦነ 2 መኝታ ቤት ያለው ኮንዶ ውስጥ 1 ክፍል ለመከርያት (703)209-9318 ይደውሉ።

Alexandria,VA ለ Van Dorn & Springfield Metro ቅርብ የሆነ ሰፊ ማብሰያና 1 መኝታ ቤት ያለው ለመከራየት (703)489-8293 ወይም (202)437-4060 ይደውሉ።

CLASSIFIEDS

ማንኛውም ዓይነት መኪና በቅናሽ ዋጋ ጨረታ ቦታ ወስደንዎ እናጋዛዎታለን።በተጨማሪም መኪናዎን መሸጥ ሲፈልጉ ይደውሉልን እናሸጥልዎታለን። የበለጠ ለመረዳት 202.246.2702 ደውለው ቅዱስን ያነጋግሩ።

ቅዱስ የመኪና አጋዢና ሻጭ

Jewelery & Grocery Stores for saleJewelery, Gold, Diamond & Silver Store for sales inside Silver Spring Mall & Grocery Store with beer and wine license in DC, for more infor-mation

call 202.422.8620

የሚሸጥ ቢዝነስወርቅ ቤትና

ግሮሰሪ

New Ethiopian yellow pages advertisersአዳዲስ የኢትዮጵያ የሎው ፔጅስ ደንበኞች

kahan EL–Khalil5826 Seminary RD Falls Church VA Tel-703-671-1286

Ethiopian twice boutique5801 duke ST #A0214 Alexandria VA Tel- 703-270-9546

Rainbow Images11160 Veirs mill Rd Wheaten MD Tel 301-785-2420

Robinson Law Firm 717 O ST NW #400 Tel 202-347-6100

Premium eye center2849 Duke ST #14 Alexandria VA Tel 703-751-4040

Frank Banks Heating, cooling & Refrig-eration p.o.box 10076 Rockville MD Tel 301-674-0017

Metropolitan Family Planning Institute Inc 5915 Greenbelt RD college Park MD Tel 301-474-5300

Royal marble & Granite Inc.1030 cennons court Woodbridge VA Tel 703 490 9988

ALLSTATE INS. COJohn noduvillet 12053 Teck RD # B Silver Spring MD Tel 301-680-0715

S Abousy DDS & ASS.7233 Commerce ST Spring Field VA Tel 703-644-7300

Nina jewellery8044 New Hampshirire Unit #2 Langley Park MD Tel 301 431 7430

Capitol Mortuary Inc 1425 Maryland Ave NE Washington DC Tel 202 399 6999

Sofiya Wali,D.D.S Family & cosmetic Dentistry 36 Forest Dr Alexanderia VA 22302 Tel 703 379 9292

Sunshine Beauty salon 3813-A south george Mason DRFalls Church VA Tel 703 820 7828

Zeds Ethiopian Cuisine1201 28th st NW Washington DC Tel 202 333 4710

የሆነ የራሱ መውጫ ማብሰያና ልብስ ማጠቢያ ያለው 2 መኝታ ቤት ያለው ለመከራየት። ( 301 ) 257-31 40 ይደውሉልን።

Hyattsville, MD ለMaryland University በጣም ቅርብ የሆነ የጋራ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው 2 ክፍሎች እያንዳንዱን በ$430 ለመከራየት ( 202 ) 257-7229 ይደውልሉን።

Maryland, New Hampshire Ave. & East-West Hwy አራዳና ሸገር ገበያዎች አካባቢ ልብስ ማጠቢያ ያላቸው ክፍሎች ከ $350 እስከ $ 450 ድረስ ለመከራየት (240) 432 9045 ይደውሉ ።

Adelphi, MD university Blvd & Riggs Rod. አካባቢ ለሾፒንግ ቅርብና መኪና ማቆሚያ ያለው ሲንግል ሃውስ ውስጥ 1 ክፍል ለመከራየት (202) 247 1613 ይደው

Clinton,MD Branch Ave ላይ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስትያን አካባቢ የራሱ መውጫ ኬብል ልብስ ማጠቢያ መታጠቢያና 1 ክፍል ለሚነዳ ለማያጨስ ሰው ቤዝመንት ውስጥ ለመከራየት (202) 744 6546 ወይም (301) 8687162 ይደውሉ ።

Silver Spring MD 1319 Dilston Rd ላይ ለትራንስፖርትና ለገበያ አመቺ የሆነ የራሱ መውጫ መታጠቢያ ማብሰያና ሳሎን ያለው 1 ክፍል ለመከራየት (202) 271 22 94 ።

house for saleየለሽያጭ የተዘጋጀ ቤት ! በስፕሪንግ ፊልድ አካባቢ ለሜትሮ ቅርብ ለቤተሰብ ት/ቤት በቅርብ ያለ ለመኖሪያ የሚሆን 4( አራት ) መኝታ 2 (ሁለት ) መታጠቢያ ቤት ሁለት የራሱ መኪና ማቆሚያ ያለው ቤት ለመከራየትም ሆነ ለመግዛት ሲፈልጉ በ 703

Page 20: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the
Page 21: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 21

to Simien, including Abuye Meda, Amba Farit, Mt. Guna and perhaps Choke Mountains4.

Ecology and Habitat

Ecology: This gregarious species occurs along the escarpment rim of the Ethiopian highlands in open terrain that includes broken hill-tops, near-vertical cliffs, steep, vegetated slopes and earth banks. It prefers to perch on lichen-

covered rocks, bare earth and short-grazed pasture, ploughed land and feeds on seeds of grasses and herbs. A nest has been found inside a vertical hole underneath an overhanging earth bank. Very sociable, with birds roosting, perching and feeding together. Often found in company of, or loosely associated with, Streaky S. striolatus or Brown-rumped S. tristriatus Seedeaters. The bird alights on no vegetation other than grass and breeding takes place between October and March, although it possibly breeds during any season following heavy rain. Clutch-size is three.

Threats: Much of its habitat is well-protected due to the steepness of the terrain. However, habitat in the Ankober area is under pressure from increased grazing and cultivation. Habitat encroachment is increasing due to grazing and cultivation of new lands, both aspects closely related to increasing human and livestock population. Eucalyptus plantations represent a serious problem in some areas.

http://www.iucnredlist.org/http://www.birdlife.org/

Ethiopia’s Endemic Wild LifeContinued from Page 1

Page 22: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Born: 18 April 1973

Birthplace: Arssi (Ethiopia)

Nationality: Ethiopia

Olympic Games Discipline Events Atlanta 1996 Athletics 10000m Men Sydney 2000 Athletics 10000m Men

World Championships

Gold: 4 (93, 95, 97, 99)Silver: 1 (93)Bronze: 1 (01) As a child growing up on a farm in Ethiopia, Haile Gebreselassie ran ten kilometers to school each day and another ten kilometers back home. As an adult, he ran with his left arm crooked, the effect of years spent running with books under his arm. By the time of the 1996 Olympics, Gebreselassie was the reigning world record holder at 10,000m and the twice defending world champion. It was expected that he would receive a serious challenge from cross-country champion Paul Tergat of Kenya and that is exactly what happened. Tergat and Gebreselassie pulled away from the rest of the field after 8000m. Gebreselassie tracked Tergat until the final lap and then surged ahead to win by six meters. Gebreselassie and Tergat renewed their rivalry at the Sydney Olympics in 2000. Again they left the rest of the runners behind and again Tergat led as they entered the final lap. This time the finish was even closer, as Gebreselassie did not edge ahead of Tergat until the very last stride, in what would prove to be one of the most exciting finishes in Olympic history. At the Athens Olympic Games in 2004, Haile Gebreselassie finished 5th in the 10, 000m.

Haile Gebreselassie finally fulfilled the first one of his two big marathon dreams in Berlin, Germany. The 34-year-old

Ethiopian and world sensation broke the World record clocking 2:04:26.Career Highlights

1500 Meters

• 7th IAAF World Indoor Cham-pionships, Rank 1, Maebashi 07/03/1999

3000 Meters

• 9th IAAF World Indoor Cham-pionships, Rank 1, Birmingham, GBR 16/03/2003 • 7th IAAF World Indoor Cham-pionships, Rank 1, Maebashi 05/03/1999 • IAAF Golden League/Grand Prix Final, Rank 1, Moskva 05/09/1998 • 6th IAAF World Indoor Championships, Rank 1, Paris (Bercy) 09/03/1997 • IAAF/Mobil Grand Prix Final, Rank 1, Monaco 09/09/1995

5000 Meters

• 4th IAAF World Championships in Athletics, Rank 2, Stuttgart 16/08/1993 • 4th IAAF World Junior Champi-onships, Rank 1, Seoul 19/09/1992

10,000 Meters

• 28th Olympic Games, Rank 5, Athena (Olympic Stadium) 20/08/2004 • 9th IAAF World Championships in Athletics, Rank 2, Paris Saint-Denis 24/08/2003 • 8th IAAF World Champion-ships, Rank 3, Edmonton 08/08/2001 • 27th Olympic Games, Rank 1, Sydney 25/09/2000 • 7th IAAF World Champion-ships, Rank1, Seville 24/08/1999 • 6th IAAF World Champi-onships, Athletics, Rank1, Athena 06/08/1997 • 26th Olympic Games, Rank 1 , Atlanta, USA, 29/07/1996 • 5th IAAF World Champion-ships, Rank 1, Gutenberg 08/08/1995 • 4th IAAF World Champion-ships, Rank 1, Stuttgart 22/08/1993 • 4th IAAF World Junior Champi-onships, Rank, Seoul 18/09/1992

Half Marathon • 10th IAAF World Half Mara-thon Championships 1 f 1:00:03 Bristol 07/10/2001

Haile “The Emperor” Gebreselassie has set 25 world records. Haile currently lives in Addis Ababa, Ethiopia with his wife, Alem, and his 3 daughters: Eden (9), Melat (7), Batiy (5).

Sources: www.iaaf.org http://en.wikipedia.org/wiki/Haile_Gebrselassie

Sportswww.bawza.com

Athlete of the MonthHaile Gebreselassie

Why Now is the Best Time in Years to Purchase a Home

Failure to act now could be the most costly mistake you make. Here are the top 5 reasons why:

1.) Leveraged investment power: With most investments, such as stocks and bonds, the money (and risk) you put into the investment is entirely your own. With real estate, while you may only put down 5% or 10% of your own money, you are receiving a return on the entire value of the home. So, you may put down $10,000 on a $100,000 home, but at the D.C. metro- area average annual real estate appreciation rate of 7%, you would earn 7% per year -compounded over time - on the entire $100,000. Appreciation of $7,000 in the first year alone means that you have received a 70% rate of return on your $10,000 initial investment. Compound that over time, and you can see the potential.

2.) All-Time Low Interest Rates: In the past 25 years, interest rates have been as high as 16.63%. The economy goes through cycles - after this dip in rates, history shows that rates will cycle back up. On a $300,000 loan, your monthly payment at today’s rate of approximately 6.5% would be $1,862.90. At 8.0%, the monthly payment on the same $300,000 loan would be $2,201.21. That is a difference of $338.31 per month - just by waiting and allowing rates to continue to creep up.

3.) Tax Benefits: Homeowners get to deduct mortgage interest and property taxes on their income tax returns as an itemized deduction on Schedule A. On that $300,000 mortgage at 6.5%, you would pay $19,401 in interest in your first year. If you are in the 30% tax bracket, your total direct savings through this tax deduction would be $5,820 in your first year (30% X $19,401). Also, if you live in the home for 2 of the 5 years prior to selling it, you do not have to pay capital gains tax on your profits as long as you purchase another residence. If you own the home as an investment property, when you sell it is treated as a capital gain, and you pay the lower capital gains tax rate - 15% maximum - on the net profit from the sale. 4.) Inventory: Now is the time to take advantage of the increase in inventory on the market. For the first time in years, there is a great selection of homes on the market with eager sellers anxious to make you a homeowner. As a buyer, you have more leverage than you have in recent years. 5.) You Need a Place to Live Anyway: Whether you rent or own, you will be making a monthly housing payment regardless. If you invest in real estate, your tenants will be mak-ing most of that payment for you. If you are not yet a homeowner, you are making that pay-ment for your landlord. Wouldn’t you rather have that money going toward making you a wealthier individual?Bottom Line: This is the best time in nearly a decade to purchase a home. Record interest rate lows, tax benefits, buyer leverage, and a healthy supply of houses on the market have come together to create the greatest purchasing conditions that a home buyer could hope for. Take advantage of it. You don’t want to look back and wish that you had.

Genet Astatke-Faison202-425-6001

Page 23: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the

Volume 1, Issue 5 ገጽ 23

(202) 460 3195

10% Discount with this coupon

ደሴ የኢትዮጵያን ሬስቶራንት

www.bawza.com

Page 24: Ankober Serin - Bawza Ethiopian Newspaperbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue5-1.pdfAmhara Regional State and parts of Tigray. It is likely the species is found all along the