36
|ገጽ 1 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ ጥቅምት 8 ቀን 2004 የረቡዕ እትም ቅፅ 17 ቁጥር 6/ 1197 | አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 ወደ ገጽ ዞሯል 5 ወደ ገጽ ዞሯል 5 በውስጥ ገጽ 2 ‹‹ያገኙትን አፍሰው ቢበሉት ያስቸግር የለም ወይ ሲውጡት?›› በታምሩ ጽጌ የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ያረጋል አይሸሹም፣ ያለመከሰስ አቶ ያረጋል አይሸሹም ያለመከሰስ መብታቸው ተነሳ በውድነህ ዘነበ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሳምንት ድንገት ሳይጠበቅ ያፀደቀው የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ ጥያቄ እያስነሳ ነው:: በተለይ አዋጁ ነባር ይዞታ በሚሸጥበት ወቅት ወደ ሊዝ ሥርዓት ይለወጣል ማለቱ አግባብ አለመሆኑን የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየገለጹ ነው:: ይህ አዋጅ ለፓርላማው የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ያልተመራ ከመሆኑም በላይ፣ ሰፊ ጉዳዮችን እንደማንሳቱ በቂ ውይይት እንዳልተደረገበት እየተተቸ ነው:: በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባል የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ አዋጁ እንዲፀድቅ የተደረገበትን አካሄድ ተችተዋል:: አቶ ግርማ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አዋጁ ባለይዞታዎች በሊዝ ሥርዓት ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋል ማለቱ አግባብ አይደለም:: ‹‹ደርግ የወረሰው የግለሰቦችን ትርፍ ይዞታ ነው:: ኢሕአዴግ ከዚህ የባሰ የዜጎችን ይዞታ የመውረስ አሠራር ነው ተግባራዊ እያደረገ የሚገኘው፤›› ሲሉ በአዋጁ ፅንሰ ሐሳብ እንደማይስማሙ ገልጸዋል:: ኢሕአዴግን ወክለው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከሆኑት አንዱ ነባር ይዞታዎች በሊዝ ሥርዓት ውስጥ መካተታቸው አግባብ አለመሆኑን በመጥቀስ ተከራክረዋል:: ስብሰባውን የተከታተሉ የፓርላማ አባላት ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሕገ መንግሥቱ ሰዎች ሀብት የማፍራት መብታቸው ተጠብቆላቸዋል:: ይህ የሊዝ አዋጅ ግን ነባር የነባር ይዞታዎች ግብይት በሊዝ ሥርዓት ይካሄዳል በድርድር ቦታ አይሰጥም ለከተማ አስተዳደሮች ተጨማሪ ሥልጣን ይሰጣል አዋጁ ጠበቅ ያሉ ቅጣቶች አሉት አዲሱ የሊዝ አዋጅ ጥያቄ አስነሳ በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማውን ምክትል ከንቲባ፣ የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊና ሌላ የአዲስ አበባ የመዋቅር አባላትና ሥልጠና ዘርፍ ኃላፊን ከኃላፊነት ማንሳቱን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ የከተማውን ከንቲባንና ሥራ አስኪያጅን ያካተተው የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ግምገማ፣ ምክትል ከንቲባውና የማስታወቂያ ቢሮ ኃላፊ አቶ ከፍያለው አዘዘን፣ የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ልዑል ሰገድ ይፍሩንና የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ የአባላትና ሥልጠና ዘርፍ በአዲስ አበባ የኢሕአዴግ ግምገማ ከፍተኛ ሹማምንት ከኃላፊነት ተነሱ አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነ ወደ ገጽ ዞሯል 4 አቶ ያረጋል አይሸሹም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

Reporter Issue 1197

Embed Size (px)

Citation preview

|ገጽ 1 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

ጥቅምት 8 ቀን 2004

የረቡዕ እትም

ቅፅ 17 ቁጥር 6/ 1197 | አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

ወደ ገጽ ዞሯል5

ወደ ገጽ ዞሯል5

በውስጥ

ገጽ 2

‹‹ያገኙትን አፍሰው ቢበሉት ያስቸግር የለም

ወይ ሲውጡት?››

በታምሩ ጽጌ

የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ያረጋል አይሸሹም፣ ያለመከሰስ

አቶ ያረጋል አይሸሹም ያለመከሰስ መብታቸው ተነሳ

በውድነህ ዘነበ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሳምንት ድንገት ሳይጠበቅ ያፀደቀው የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ ጥያቄ እያስነሳ ነው::

በተለይ አዋጁ ነባር ይዞታ በሚሸጥበት ወቅት ወደ ሊዝ ሥርዓት ይለወጣል ማለቱ አግባብ አለመሆኑን የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየገለጹ ነው:: ይህ አዋጅ ለፓርላማው የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ያልተመራ ከመሆኑም በላይ፣ ሰፊ ጉዳዮችን

እንደማንሳቱ በቂ ውይይት እንዳልተደረገበት እየተተቸ ነው:: በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባል የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ አዋጁ እንዲፀድቅ የተደረገበትን አካሄድ ተችተዋል::

አቶ ግርማ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አዋጁ ባለይዞታዎች በሊዝ ሥርዓት ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋል ማለቱ አግባብ አይደለም:: ‹‹ደርግ የወረሰው የግለሰቦችን ትርፍ ይዞታ ነው:: ኢሕአዴግ ከዚህ የባሰ የዜጎችን ይዞታ የመውረስ

አሠራር ነው ተግባራዊ እያደረገ የሚገኘው፤›› ሲሉ በአዋጁ ፅንሰ ሐሳብ እንደማይስማሙ ገልጸዋል::

ኢሕአዴግን ወክለው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከሆኑት አንዱ ነባር ይዞታዎች በሊዝ ሥርዓት ውስጥ መካተታቸው አግባብ አለመሆኑን በመጥቀስ ተከራክረዋል:: ስብሰባውን የተከታተሉ የፓርላማ አባላት ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሕገ መንግሥቱ ሰዎች ሀብት የማፍራት መብታቸው ተጠብቆላቸዋል:: ይህ የሊዝ አዋጅ ግን ነባር

የነባር ይዞታዎች ግብይት በሊዝ ሥርዓት ይካሄዳል በድርድር ቦታ አይሰጥም ለከተማ አስተዳደሮች ተጨማሪ ሥልጣን ይሰጣል አዋጁ ጠበቅ ያሉ ቅጣቶች አሉት

አዲሱ የሊዝ አዋጅ ጥያቄ አስነሳ

በታምሩ ጽጌ

የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማውን ምክትል ከንቲባ፣ የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊና ሌላ የአዲስ አበባ የመዋቅር አባላትና ሥልጠና ዘርፍ ኃላፊን ከኃላፊነት ማንሳቱን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

የከተማውን ከንቲባንና ሥራ አስኪያጅን ያካተተው የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ግምገማ፣ ምክትል ከንቲባውና የማስታወቂያ ቢሮ ኃላፊ አቶ ከፍያለው አዘዘን፣ የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ልዑል ሰገድ ይፍሩንና የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ የአባላትና ሥልጠና ዘርፍ

በአዲስ አበባ የኢሕአዴግ ግምገማ ከፍተኛ ሹማምንት ከኃላፊነት ተነሱ

አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነ

ወደ ገጽ ዞሯል4 አቶ ያረጋል አይሸሹም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊዋና አዘጋጅ፡ መላኩ ደምሴአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 የቤት ቁ. 481ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ረቡዕ ጥቅምት 8 ቀን 2004

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87 ፋክስ: 011-661 61 89

ርእሰ አንቀጽ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደሪፖርተሮች፡ ብርቱካን ፈንታ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ብሩክ ቸርነት፤ ኤፍሬም ገ/መስቀልኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ አፀደ ካሳዬ፣ ፍሬሕይወት ተሰማሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮ

‹‹ያገኙትን አፍሰው ቢበሉት ያስቸግር የለም

ወይ ሲውጡት?››ከአስቴር አወቀ ዘፈን የተወሰደ ግጥም ነው:: ማየት፣ መመርመር፣ ማስተዋልና መምረጥ ያስፈልጋል

የሚል መልዕክት የያዘ ነው::ኢሕአዴግ እንደ ኢሕአዴግ ንፁህና የጠራ ድርጅት መሆን ቢችልም ስህተትና ጉድለት መፈጸሙ አይቀሬ

ነው:: የሚሠራ ይሳሳታልና:: አንዳንዱን ፖሊሲውንና አሠራሩን ላንስማማበትና ላንወደውም እንችላለን:: ነገር ግን ስህተት እንደሚታረምም እናውቃለን::

ዘንድሮ እየታየ ያለው የኢሕአዴግ ጉድለትና ስህተት ግን ኢሕአዴግ አጥፍቷል፣ ኢሕአዴግ ተሳስቷል የሚያስብል ብቻ ሳይሆን፣ ለመሆኑ ይኼ የምናውቀው ኢሕአዴግ ነው? ወይስ ኢሕአዴግን መስለው በኢሕአዴግ ውስጥ የተሸገሸጉ ሰዎች የሚሠሩት ሥራ ነው የሚያስብል ነው:: እያስባለም ነው::

ማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባላትን ለማብዛት ጥረት ማድረግ አለበት:: አባላቱን ሊያበዛም ግድ ይለዋል:: ብዛት ኃይልና ጥንካሬ ነውና:: ብዛት ኃይልና ጥንካሬ የሚሆነው ግን ከጥራት ጋር ሲሆን ነው:: ጥራት የሌለው ብዛት ብክለትና በሽታ ነው::

ስለሆነም ብዛት ከጥራት ጋር ካልተያያዘ መጨረሻው፣ ‹‹ያገኙትን አፍሰው ቢበሉት ያስቸግር የለም ወይ ሲውጡት?›› የሚያሰኝ ይሆናል::

ካለፈው ምርጫ በፊት ወይም በዋዜማው ኢሕአዴግ በርካታ አባላትን ይመለምል ነበር:: መልምሏልም:: ከተመለመሉት ውስጥ ለትግል ብለው በቅንነት የገቡና አባላት የሆኑ አሉ:: በዚያው መጠን ደግሞ እንዲያውም ካልበዙ ኢሕአዴግ ውስጥ መግባት ለትምህርት ዕድል፣ ለሥራ ዕድል፣ ለውጭ ጉዞና ለሙስና አመቺ ዕድል እናገኛለን በማለት በተናጠልም ተሰባስበውም የገቡ አሉ::

እንደ አጋጣሚ ደግሞ ሀቀኞቹና ንፁኅኑ ልታይ ልታይ የማይሉና ትሁት ሲሆኑ፣ አስመሳዮቹ ደግሞ ባለስፒከርና ባለአምፕሊፋየር ናቸው:: እዩኝ እዩኝና ያዙኝ ልቀቁኝ ያበዛሉ:: በየመሥርያ ቤቱም በየአስተዳደሩም አሉ:: በፌዴራልም በክልሎችም እንዲሁ::

የገቡበትን የግል ፍላጐትና ዓላማ ለማሳካት እንጂ ሕዝብን የማገልገል ዓላማም ፈቃደኝነትም የላቸውም:: የግል ፍላጐታቸው በአጭርና በመደቡለት ጊዜ ካልተሟላም ኢሕአዴግን ጥለው ከመሄድ ወደኋላ አይሉም::

መፈክራቸው ‹‹ለዓላማችን እንሰዋለን›› ሳይሆን ‹‹የተሻለ መንገድ ከተገኘ በጨረታው አንገደድም›› የሚል ነው::

በየመሥርያ ቤቱ ተገልጋዩን ማመናጨቅና ማብጠልጠል በዝቷል:: እጅግ በጣም በዝቷል:: ሙስና በእጅጉ ተስፋፍቷል:: የእግር ኳስ ፌዴሬሽንና የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን እየተዳከሙ በሄደበት ወቅት ‹‹የሙስና ፌዴሬሽን›› የተፈጠረ፣ የተጠናከረና የተበራከተ ይመስላል::

በአሁኑ ጊዜ ጉቦ አያሳፍርም የሚሉ በዝተዋል:: የጉቦ ደረሰኝ ስጡኝ ሲባሉም ‹‹በማን ስም ላድርገው?›› የሚሉ እንጂ የሚገረሙም የሚፈሩም አይደሉም:: ይህ ሁሉ ሲሠራ ግን ሽፋኑ ኢሕአዴግ ነው::

ወደ መንግሥት መሥርያ ቤት በመሄድ ጉዳይን በትክክለኛው መንገድ ማስፈጸምና ማስጨረስ መርህ መሆኑ ቀርቶ ‹‹ገጠመኝ›› እየሆነ ነው:: ‹‹ለምን አልተፈጸመም?›› ብሎ በመገረም መጠየቅ እየቀረ ‹‹እንዴት ተፈጸመልህ?›› የሚለው በመደነቅ የሚቀርብ ጥያቄ እየተበራከተ ነው::

ፋይል መደበቅ፣ መስረቅ፣ መቀነስና መደመር የተለመደ ተግባር ሆኗል::ይህ ሁሉ ስለሆነ ነው ኢሕአዴግ እየተቦረቦረ ያለው:: የኢሕአዴግ ጠላት ኢሕአዴግ ነው እየተባለ ነው::

በየመሥርያ ቤቱ ሕዝብና ኢሕአዴግ እየተጋጨ ነው ያለው:: በፀረ ሕዝብ መስተንግዶ ምክንያት ሕዝብ የትኛው ሀቀኛ፣ የትኛው አስመሳይ ኢሕአዴግ እንደሆነ መለየት ያስቸግረዋል:: ስለዚህ ሕዝቡ ሲበደል መንግሥትንና ኢሕአዴግን ይወቅሳል:: እየተፈጸሙበት ያሉት በደሎች በመንግሥትና በኢሕአዴግ ስም ነውና::

ይህንን ችግር ሊያስወግድና ሊቀርፍ የሚችለው ኢሕአዴግ ራሱ ነው:: መንግሥት ራሱ ነው:: ይህን ማድረግ የሚችለውም ራሱን በማጥራት ነው::

ይህን ለማድረግ ደግሞ መጀመሪያ ኢሕአዴግ ይህ ችግር እንዳለ ሊገነዘብና ሊያምን ይገባል:: ችግሩ መኖሩን ካላመነና ካልተቀበለ የመፍትሔ ዕርምጃ ሊወስድ አይችልም::

ችግሩ እንዳለ ማመንና መቀበል ብቻም መፍትሔ አያስገኝም:: ቆራጥነትም ያስፈልጋል:: ጥራቴን ካላረጋገጥኩ እየተቦረቦርኩ እወድቃለሁ ብሎ ማመንና በእምነቱ መሠረትም ዕርምጃ ለመውሰድ ቆራጥነት ያስፈልገዋል:: ትግል ነውና::

ትግል ነውና ቆራጥነት ያስፈልጋል የምንልበት ምክንያት ደግሞ አለ:: አስመሳዩ ብዙ ነው፤ አስመሳዩ ኔትወርክ አለው፤ አስመሳዩ ለጥቅሙ ቆራጥ ነው:: አስመሳዩ ጯኺ ነው:: በስልትና በቆራጥነት ካልታገሉት የበላይነት ሊይዝም ይችላል::

ስለዚህ ኢሕአዴግ መንታ መንገድ ላይ ነው:: ኢሕአዴግ ሁለት አማራጮች አሉት:: ወይ ራሱን አጥርቶ መጠናከር፣ ወይ ተቦርቡሮ መሰበር:: የሚኖረው ምርጫም ‹‹ግልጽና ግልጽ›› ነው:: ራሱን አጥርቶ ማጠናከር የሚለው ይሆናል:: ተግባሩስ?

በአስቸኳይ በተግባር ላይ መዋል አለበት:: ኢሕአዴግ እንደ ኢሕአዴግ፣ የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶችም እንደ አባል ድርጅቶች ውስጣቸውን መፈተሽ፣ ራሳቸውን በቆራጥነት መገምገም፣ ራስን ማጥራትና ንፁኅኑን ይዘው መቀጠል አለባቸው:: ይገባቸዋል::

ጥራት ከሁሉም በፊት መምጣት አለበት:: ብዛት ያለ ጥራት ጉዳት እንጂ ጥንካሬ እንዳልሆነ መገንዘብ ያስፈልጋል:: ኢሕአዴግ በርካታ አባላትን ጨምሯል:: ብዛት ብቻ? ወይስ ከጥራት ጋር? ወይስ ጥራትን ያዳከመና የሸረሸረ ብዛት? ይህንን በድፍረት ኢሕአዴግ ሊያየውና ዕርምጃ ሊወስድበት ይገባል:: አስተዳደር እየተበላሸ ነውና::

ለምንስ አይበላሽም? ‹‹ያገኙትን አፍሰው ቢበሉት ያስቸግር የለም ወይ ሲውጡት?››

|ገጽ 3 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

E:\Reporter\R 1181\R1181beza Folder\Links\news copy.jpg

ወደ ገጽ 31 ዞሯል

E:\Reporter\R 1181\R1181beza Folder\Links\news copy.jpg

በታምሩ ጽጌ

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉ ሁለት ወራት በኋላ ጳጉሜን 1 ቀን 2003 ዓ.ም. ክስ እንደተመሰረተባቸው የፍትሕ ሚኒስቴር ካስታወቀ በኋላ፣ ክሳቸው በትናንትናው ዕለት እንደሚሰማ ቢገለጽም ሳይሰማ ቀርቷል::

በትናንትናው ዕለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ችሎት ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ሲከፈት፣ የአሜሪካ፣ የፊንላንድ፣ የስዊድን፣ የጀርመንና የሌሎችም አገሮች አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ የአገር ውስጥ፣ የውጭ አገር ጋዜጠኞችና ለተያዩ ጉዳዮች ወደ ፍርድ ቤት የተመመው ሕዝብ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ የፍርድ ቤቱን ግቢ ልዩ ድባብ ሰጥቶት ነበር::

ፍትሕ ሚኒስቴር ስለሽብር ተጠርጣሪዎቹ መከሰስ እንጂ ክሳቸው የሚታይበትን ችሎት ባለመግለጹ፣ ትናንትና በተለይ ዲፕሎማቶቹና ጋዜጠኞች ችሎቱ ሳይጀመር ቀድመው ለመታደም በፍርድ ቤቱ ግቢ ውስጥ ወዲያና ወዲህ ሲሯሯጡ ለተመለከታቸውና ስለዕለቱ ሁኔታ መረጃ የሌለው ሰው ‹‹ምን ተፈጠረ›› ሳይል አይቀርም::

ተጠርጣሪዎቹ የሚቀርቡበት ችሎት ከታወቀ በኋላ ሁሉም ታዳሚ ወደ አንድ ቦታ ሲሰባሰብ፣ ክሱ ይታይበታል የተባለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ወደ አንደኛ ወንጀል ችሎት የሚታይበት ችሎት ተቀየረ::

የችሎቱ መቀየር እንደተሰማ ሁሉም ታዳሚ ግር ብሎ ወደ ተቀየረው ችሎት ከሄደ በኋላ፣ ጥብቅ ፍተሻ በማድረግ በቅድሚያ ዲፕሎማቶቹ ቀጥሎ ጋዜጠኞች ወደ ችሎቱ እንዲገቡ ተደረጉ::

ከጠዋቱ 3፡10 ሰዓት ሲሆን ችሎቱ ተሰየመ:: ተጠርጣሪ ተከሳሾቹ ሁለቱ ማለትም አብዲ ወሊ መሀመድ እስማኤልና ከሊፍ ዓሊ ዳሂር የሶማሊኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሲሆኑ፣ ጋዜጠኛ መርቲን ካርል ሽብዬና የፎቶ ጋዜጠኛው ጁሃን ካርል ፐርሰን እንግሊዝኛ ተናጋሪ ስለሆኑ፣ ለፍርድ ቤቱ የሚያስተረጉሙ እንደሚመጡ ፍርድ ቤቱ ለታዳሚው ገለጸ::

ቦታውን ቀይሮ በሌላ ችሎት የተሰየመው የዕለቱ ችሎት ሥራውን ከመጀመሩ በፊት፣ ከአራቱ የሽብር ተጠርጣሪና ተከሳሾች ጋር ችሎት የቀረቡ ሌሎች ባለጉዳዮች

በፖሊስ ተጠብቀው በውጭ እንዲጠበቁ ከተደረገ በኋላ፣ እነሱ ባለቀቁት ቦታ ላይ መቀመጫ ጠቧቸው ባንድ ወንበር ላይ ተቀምጠው የነበሩ ጋዜጠኞችንና ዘግይተው የመጡ የውጭ ዜጐች እንዲቀመጡ ትዕዛዝ ሰጠ::

ፍርድ ቤቱ ለሁለቱ የስዊድን ጋዜጠኞች የቆሙትን ጠበቃ አበበ ባልቻና ጠበቃ ስለሺ ቀፀላ መቅረባቸውን ካረጋገጠ በኋላ፣ ሁለቱ የሶማሌ ተወላጆች ጠበቃ እንዳላቸውና እንደሌላቸው ጠይቋቸው ‹‹የለንም›› በማለታቸው፣ ‹‹ጠበቃ የምናቆምበት ምንም ሀብትም ሆነ ንብረት የለንም›› ብለው እንዲምሉ ትዕዛዝ ሰጠ::

ሱማሌዎቹ ምንም ሀብትም ሆነ ንብረት እንደሌላቸው በመሀላ ካረጋገጡ በኋላ፣ መንግሥት ከተከላካይ ጠበቆች ጽሕፈት ቤት ተከላካይ ጠበቃ እንዲመደብላቸው ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቶ ክሱ እንደደረሳቸውና እንዳልደረሳቸው ካረጋገጠ በኋላ፣ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ከመስማቱ በፊት የጋዜጠኞቹ ጠበቆች በክሱ ላይ ያላቸውን ቅሬታ ገለጹ::

የክስ ቻርጁ ቢደርሳቸውም በክሱ ላይ የተጠቀሰ የቪዲዮ ማስረጃ እንዳልደረሳቸው ጠበቆቹ ሲገልጹ፣ ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ ‹‹ፍርድ ቤቱ ወደፊት አስቀርቦ የሚያየው ይሆናል:: ለጠበቆች እንድንሰጥ የምንገደድበት የሕግ አግባብ የለም፤›› በማለት ተቃውሞአቸው ውድቅ እንዲደረግለት ጠይቋል::

ተከሳሾቹ የተንቀሳቀሱባቸውን ቦታዎች የሚያሳየው ማስረጃ የሚገኘው ይዘውት በነበረው ላፕቶፕ ውስጥ እንደነበር የገለጹት ጠበቆቹ፣ ወደፊት ‹‹ተከላከሉ›› ቢባሉ ለማስረጃነት ስለሚጠቅማቸው ፍርድ ቤቱ እንዲያዝላቸው በድጋሚ ጠይቀዋል::

ፍርድ ቤቱ መጨረሻ ላይ በዕለቱ የነበረው ቀጠሮ የተጠርጣሪ ተከሳሾችን ክስ ለመስማት እንደነበር አስታውሶ፣ ተጠርጣሪዎቹ የተከሰሱበት አንቀጽ ከባድ በመሆኑና በተለይ ሁለቱ ተከሳሾች በአቅም ምክንያት ጠበቃ ማቆም ባለመቻላቸው፣ መንግሥት ሊያቆምላቸው ስለሚገባ ክሱን በሚቀጥለው ቀጠሮ ለመስማት ትዕዛዝ ሰጥቷል::

በመሆኑም ለሁለቱ ሱማሌዎች ተከላካይ ጠበቃ እንዲቆምላቸው ዛሬ አነጋግሯቸውና ተመካክረው በነገው ዕለት እንዲቀርቡ በማዘዝ ክሱ ሳይሰማ ለነገ ቀጠሮ በመያዝ ችሎቱ አብቅቷል::

በሽብር ወንጀል የተከሰሱት የስዊድን ጋዜጠኞች ክስ ሳይሰማ ቀረ

የአሜሪካ፣ የጀርመንና የፊንላንድ አምባሳደሮችና በርካታ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል

በታምሩ ጽጌ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ዋና አስተጋጅ ሆስተስ አበራሽ ኃይላይን መስከረም 2 ቀን 2004 ዓ.ም. ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ሁለት ዓይኖቿን ባልታወቀ ስለት አጥፍቷል በሚል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር በዋለው የቀድሞ ባለቤቷ አቶ ፍስሐ ታደሰ ላይ ትናንትና ክስ ተመሠረተ::

ዓቃቤ ሕግ ሁለት ክሶችን በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበ ሲሆን፣ በመሠረተው በመጀመርያው ክሱ ላይ እንደገለጸው፣

ተከሳሹ ሰው ለመግደል በማሰብ መስከረም 2 ቀን 2004 ዓ.ም. ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት ወደ ተጐጂ፣ ቤት ስልክ ደውሎ ሊያገኛት እንደሚፈልግ ይገልጽላታል:: ወደ ቤቷም ሄዶ አብረው ቆይተዋል:: ተከሳሽ MP09472 እስታርተር ሽጉጥ በማውጣት በተጐጂዋ ላይ ይደቅናል:: በማስፈራራት እንድትቀመጥ ያደርጋል:: ጉሮሮዋን አንቆ በያዘው ሽጉጥ ደጋግሞ ጭንቅላቷን በመደብደቡ ትወድቃለች:: እንደወደቀች ምንነቱ ያልታወቀ ስለት ነገር ከኪሱ በማውጣት ዓይኗን ጐልጉሎ በማውጣት ተዝለፍልፋ ስትወድቅ የሞተች መስሎት ራሱን ለፖሊስ

የሆስተሷን ዓይን ያጠፋው ተጠርጣሪ ተከሰሰ

‹‹ድርጊቱን ፈድሜያለሁ ጥፋተኛ አይደለሁም›› ተጠርጣሪ ተከሳሽ የቀድሞ ባለቤቷ

“የተጠየቀበት አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክል መብቱ ይጠበቅለት” የተጠርጣሪ ተከሳሽ ጠበቆች

ወደ ገጽ 31 ዞሯል

በብርቱካን ፈንታ

ለመጀመርያ ጊዜ በአርኪዮሎጂ የትምህርት ክፍል በ2003 ዓ.ም. ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ ከተመረቁ 32 ተመራቂዎች መካከል ለአስተማሪነት አልፋችኋል የተባሉ 14 ምሩቃን፣ ትምህርት ሚኒስቴር ሊቀበላቸው አለመቻሉን ለሪፖርተር ገለጹ:: ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ተመራቂዎቹን የሚፈልጉ ዩኒቨርሲቲዎች ፍላጐታቸውን እስካላቀረቡ ድረስ መመደብ እንደማይችል አስታውቋል::

የተመራቂዎቹ ተወካይ ክብሮም ነጋሽ ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ካስመረቃቸው 32 ተማሪዎች ውስጥ 19ኙን ለአስተማሪነት መልምሎ ለትምህርት ሚኒስቴር መላኩን ይገልጻል:: ‹‹የምታስተምሩበት ዩኒቨርሲቲ የሚመድባችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በመሆኑና ስማችሁም ስለተላለፈ እዚያ ሂዱ፤›› መባላቸውን የሚገልጸው ክብሮም፣ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር አምስቱን ብቻ ወደ አክሱም መልሶ ከመላክ ውጪ፣ ቀሪዎቹ ‹‹የምናውቀው ጉዳይ

የአርኪዮሎጂ ተመራቂዎች ትምህርት ሚኒስቴር ሊቀበለን ፈቃደኛ አይደለም አሉ

‹‹የዩኒቨርሲቲዎች ፍላጐት እስከሌለ ድረስ ልንመድባቸው አንችልም›› ትምህርት ሚኒስቴር

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

አያት አክሲዮን ማኀበር የሚከተሉትን ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልየሥራ ዘርፍ፡- የእንጨትና ብረት ዕቃዎች ማምረቻ ድርጅት

በዋና ዋና ምርቶች ማለትም የግድግዳ ቁምሳጥኖች፣ ኪችን ካቢኔቶች፣ የውስጥ ታምቡራታ በሮች፣ የብረት በር መሰኮቶች እና የመሳሰሉትን የእንጨትና የብረት ምርቶችን በማደራጀትና በመምራት በጥራትና በብዛት በማምረት ተወዳዳሪ ምርቶችን ለገበያ በማቅረብ በሚታወቁ ድርጅቶች ውስጥ ለረጅም ዓመታት የሠሩ ባለሙያዎች ቅድሚያ ያገኛሉ፡፡

1.ሥራ አስኪያጅ - ብዛት አንድየትምህርት ደረጃ፡- በመካኒካል ምህንድስና በዲግሪ የተመረቀና በተመሳሳይ ሥራ

ልምድ ያለው፣የሥራ ልምድ፡- ከ7 ዓመት በላይ በኃላፊነት የሠራ፣

2. ለምርት ክፍል2.1 የምርት ጥራትና ቁጥጥር ኃላፊ ብዛት አንድ2.2 የማሽን ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ2.3 የአናጢ (ምርት) ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ2.4 የብየዳ (ምርት) ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ2.5 የቀለም ቅብ ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ2.6 የማሸጊያ/ኮላ ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ2.7 የምርት (ገጠማ) ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ2.8 የጥገና ቴክኒክ ክፍል ፎርማን ብዛት አንድ

የትምህርት ደረጃ፡- በእንጨትና በብረት ምርት ሙያ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ በዲግሪ/ዲኘሎማ የተመረቀ፡፡የሥራ ልምድ፡- ለዲግሪ - በዘርፉ ከ8 ዓመት በላይ/ለዲኘሎማ ከ10

ዓመት በላይ የሠራና በአጭር ጊዜ ሥራ መጀመር የሚችል፡፡3. የፋይናንስ ዋና ክፍል ኃላፊ፡- ብዛት አንድ

የትምህርት ደረጃ፡- ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ በዲግሪ የተመረቀ፣የሥራ ልምድ፡- ከ7 ዓመት በላይ በኃላፊነት የሠራሌሎች፡- በማምረቻ ድርጅቶች ውስጥ የሠራ፣ የኮስት

አካውንቲንግ በቂ ዕውቀትና የኮምፒውተር ትምህርት ያለው፣4.የአስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ - ብዛት አንድ የትምህርት ደረጃ፡- ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በሰው ኃይል አስተዳደር በዲግሪ የተመረቀ፣

የሥራ ልምድ፡- ከ7 ዓመት በላይ በኃላፊነት የሠራ፣5. የዕቃ ግዢ ብዛት አንድ

የትምህርት ደረጃ፡- በዕቃ ግዥና በፋይናንስ ማኔጅመንት በዲግሪ/ዲኘሎማ የተመረቀ፣የሥራ ልምድ፡- ከ7 ዓመት በላይ በዕቃ ግዥ ላይ የሠራ እና መንጃ ፈቃድ ያለው፣

6. ሴክሬታሪ ብዛት አንድየትምህርት ደረጃ፡- ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በሴክሬታሪያል ሳይንስና

በቢሮ አስተዳደር በዲግሪ/በዲኘሎማ የተመረቀች፣የሥራ ልምድ፡- 2 ዓመት በዲግሪ/4 ዓመት በዲኘሎማ የሠራች፣

ለሁሉም የሥራ ቦታዎች፡-ደመወዝ፡ -በስምምነት (ማራኪ)የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነትየሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ/ለገጣፎ (ገዋሳ)ፆታ፡- አይለይም

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የሥራ ማመልከቻ፣ ካረኩለም ቪቴ፣ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና አንድ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ለገሀር በሚገኘው የድርጅቱ የሽያጭ ቢሮ በግንባር/በወኪል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን አለበለዚያም የማስረጃችሁን ቅጂዎች፡-

አያት አክሲዮን ማኀበርየመልዕክት ሣጥን ቁጥር 3372አዲስ አበባ

ብላችሁ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ከአሁን በፊት በወጣው ማስታወቂያ መሠረት ማስረጃችሁን አቅርባችሁ የነበራችሁ አመልካቾች ማስረጃችሁንና ካሪኩለም ቪቴአችሁን ወቅታዊ (update) በማድረግ እንድታቀርቡና የምስክርነት ማስረጃ (ሬኮሜንዴሽን ) እንዲሁም የምስክሮችን ዝርዝር (Reference) አያይዛችሁ እንድታቀርቡ በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

አያት የህዝብ ሀብት!

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ብዛት ተፈላጊ የት/ዝግጅት /መስፈርት የቅጥር

ሁኔታ ደመወዝ

1 ክሊኒካል ነርስ 1 • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በክሊኒካል ነርስ ዲፕሎማ ያለው/ት

• ከምረቃ በኋላ በሙያው 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት

በቋሚነት በድርጅቱ ስኬል

2 የአስተዳደር ጉዳዮች ኦፊሰር፣

1 • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በማኔጅመንት ወይም በሕዝብ አስተዳደር ዲፕሎማ ያለው/ት

• ከምረቃ በኋላ በሙያው 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት

• መሠረታዊ የኮምፒዩተር እውቀት ያለው/ት

በቋሚነት በድርጅቱ ስኬል

3 የዕርድ ገንዘብ ሰብሳቢና መረጃ ኦፊሰር

2 • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በአካውንቲንግ ዲፕሎማ ያለው/ት

• ከምረቃ በኋላ በሙያው 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት

• መሠረታዊ የኮምፒዩተር እውቀት ያለው/ት

በቋሚነት በድርጅቱ ስኬል

4 ሲቪል ኢንጅነር

1 • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በሲቪል ኢንጂነሪንግ ቢ.ኤስ.ሲ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ት

• ከምረቃ በኋላ በሙያው 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት

• አውቶ ካድ አጠቃቀም የሚችል/ የምትችል፣

• የተለያዩ የህንፃ እና የአስፋልት ሥራ ላይ የሰራ የፍሳሽ ማስወገጃ ዲዛይን ማድረግ ልምድ ያለው/ት

በኮንትራት በድርጅቱ ስኬል

5 የሥጋ ሥርጭት ኦፊሰር

ያልተወሰነ • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በማኔጅመንት ወይም በማርኬቲንግ ዲፕሎማ ያለው/ት

• ከምረቃ በኋላ በሙያው 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት

• ጤናማና የተስተካከለ የአካል ብቃት ያለው

በቋሚነት በድርጅቱ ስኬል

ማሳሰቢያ፡-• አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው ይህ

ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በድርጅቱ የሰው ኃ/ዕድቅና ምደባ ሲኒየር ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር 9 በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

• ለፈተና የሚቀርቡ አመልካቾች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114-66-75-19 ወይም 0114-65-15-44

ደውለው መጠየቅ ይችላሉአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

ኃላፊውን አቶ ካሚል መሐመድን ከኃላፊነታቸው አንስቷል፡፡

ኃላፊዎቹ የተሰማሩበትን ዓላማና እምነት ወደ ጐን በመተው ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ የቡድን ትስስር (ኔትወርኪንግ) ፈጥረው መገኘታቸውን የግምገማ ቡድኑ ማረጋገጡን ምንጮቹ ጠቁመዋል፡፡

አላግባብ የሆነ ኔትወርክ በመዘርጋት፣ የጉራጌ ወጣት ማኅበርን ያለምንም ምክክር ብቻቸውን በማቋቋምና ከፍተኛ በሆነ የአቅም ማነስ ምክንያት አቶ ካሚል ሲገመገሙ፣ አቶ ልዑል ሰገድ ደግሞ አደራጅቶ ባለመምራት፣ ማለትም የኢሕአዴግን መዋቅር ባልተከተለ መንገድ መጓዝ፣ ብቁ ተሳታፊዎችን ማሸማቀቅና ምሁራንን አለማቅረብ በሚል መገምገማቸውን ምንጮቹ አረጋግጠዋል፡፡

ግምገማው ሁሉንም የቢሮ ኃላፊዎችና ምክትሎቻቸውን ያካተተ መሆኑን የገለጹት ምንጮቹ በርካቶቹ በማስጠንቀቂያ ሲታለፉ፣ ጥቂቶቹ የሥልጣን ሽግሽግና የመታገድ ዕጣ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል፡፡

በአዲስ አበባ አስተዳደርና ምክትል ከንቲባና የማስታወቂያ ቢሮ ኃላፊው አቶ ከፍያለው አዘዘ ምትክም ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊና በአሁኑ ጊዜ የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ አባተ ስጦታው መሾማቸውን ምንጮቹ ጠቁመዋል፡፡ አቶ ከፍያለው በአዲስ አበባ አስተዳደር ውስጥ

ከላይ እስከታች ድረስ ተገቢ ያልሆነ ኔትወርክ በመዘርጋታቸው መገምገማቸውና ለያዙት ቦታ ብቁ እንዳልሆኑ ተገልጿል፡፡

አንድ ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የአስተዳደሩ ከፍተኛ ሹም ለሪፖርተር እንደ ገለጹት፣ ግምገማው የተጀመረው አሁን አይደለም፡፡ ከሰኔ ወር 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ጊዜያት የተደረገ ነው፡፡ አሁንም አልተጠናቀቀም፡፡ እስከ ወረዳ ድረስ ቀጥሏል፡፡ ግምገማው በአንድ ነገር ላይ ያነጣጠረና ብልሹ አሠራር ላይ ብቻ ያተኮረ አይደለም፡፡ ችግር ያለባቸው ራሳቸው አመልክተውና አስታውቀው በሚችሉት ሙያ እንዲመደቡ ጠይቀዋል፡፡ በክፍለ ከተማና በወረዳ እየሠሩ ያሉ፣ ነገር ግን ብቃት ያላቸውና ለማዕከል መመደብ የሚችሉትም እንዲመደቡ ይደረጋል፡፡ ለምሳሌ በከተማው ሥራ አስኪያጅ ጽሕፈት ቤት ሥር ያለው የውኃ፣ የፅዳትና የውበት ዘርፍ ምክትል ሥራ አስኪያጅ የነበሩበት አቶ ዓለሙ ዘበርጋ ሁለት ዓመት ሠርተው ‹‹በቃኝ መልሱኝ›› በማለታቸው ቀድሞ ወደነበሩበት የማስተማር ሥራ ተመልሰዋል፡፡

‹‹ምንግዜም ቢሆንም ቀልብ የሚስበው የላይኛው ክፍል ወይም ትላልቁ ሹማምንት ላይ ሲደርስ ብቻ ገኖ ይታያል፤›› ያሉት ሹሙ፣ አስተዳደሩ ተከታታይ ውይይቶችንና ግምገማዎችን በማድረግ ውሳኔዎችን አስተላልፎ በመጨረሻ ለሕዝቡ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል፡፡

በአዲስ አበባ ... ከገጽ 1 የዞረ

|ገጽ 5 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ከገጽ 1 የዞረከገጽ 1 የዞረ

Vacancy AnnouncementAt-Con Engineering & Architecture consultancy p.lc needs to

employee interested applicants for the following vacant position.

Job Title QualificationWork

ExperienceQuantity

Structural Engineer

M.Sc Degree in Civil Engineering or B.Sc Degree in Civil Engineering

46

1

Site Supervisor B.Sc Degree in Civil Engineering or Diploma in Civil Engineering

46

3

Site Supervisor B.Sc Degree in Civil Engineering or Diploma in Civil Engineering

46

3

Quantity Surveyor

Diploma in Civil Engineering or Related field

4 1

Quantity Surveyor

Diploma in Civil Engineering or Related field

2 1

CAD Expert Diploma in Drafting 2 1Secretary Diploma in Secretary 2 1

Salary is negotiable Female applicants are highly appreciated Applicants who fulfills the requirements should submit their applicants, CV and

non-returnable copies of testimonies to the following address within 5 (five)

working days after the date of announcement.

Address: Addis Ababa, CMC Near to St. Michael Church LEULTAZ Building, 7th Floor R. No. 701 Tel. No. 251-911-525848/251-911-699052

African Medical and Research Foundation (AMREF) is an international non-for-profit, non-governmental organization that was founded in 1957 in East Africa, seeking to provoke health care improvements of significant importance in Africa. Headquarters in Nairobi, Kenya, AMREF has country offices in Ethiopia, Kenya, Tanzania, Uganda and South Africa and field offices in Southern Sudan and Somalia.

Although AMREF has been formally registered in Ethiopia in 1998, a full-fledged country program was started in 2002. Since then, the country program has grown from one project in Addis Ababa to over 20 projects in four regions (Addis Ababa, Afar, Oromia and Southern Nation, Nationalities and Peoples Region). AMREF in Ethiopia (AMREF ET) is working in health development with the motto of providing better health for the people of Ethiopia.

AMREF in Ethiopia would like to invite Competitive Printing Enterprises for the publication of different modules for its Health Extension Workers upgrading project.

Therefore, all bidders shall provide the following:1. Registration with Ministry of Finance2. Currently Renewed Business License3. VAT and TIN Registration Certificate copy 4. Evidence for settlement of current tax obligation

• The bid documents can be purchased by interested bidders from October 19, 2011 to October 24, 2011, at AMREF office up on payment of a non-refundable fee of ETB 30.00 (Thirty Birr).

• Bidders can give their offer by sealed envelope to AMREF Ethiopia Country office• All bids must be accompanied by a bid security of Br. 5,000.00, in an acceptable

BANK GUARANTEE (CPO) or Certified CHEQUE from known bank company must be submitted on or before 2:00 pm on Oct.27, 2011G.C.

• Bid will be opened on Oct.27, 2011G.C at 3:00 pm in the HR and Admin office of AMREF in the presence of the bidders or their representatives.

AMREF Ethiopia, HEAD OFFICE, ADDIS ABABA, ETHIOPIA.

P. O. Box 20855 code 1000Tel. 0116627851

ADDIS ABABA, ETHIOPIA

መብታቸው በትናንትናው ዕለት ተነሳ::አቶ ያረጋል የሕዝብ ተወካዮች

ምክር ቤት በሁለተኛ ዓመት የሥራ ዘመኑና በሁለተኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ያለመከሰስ መብታቸውን ያነሳው የሕግ፣ የፍትሕና የአስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙስና ወንጀል መጠርጠራቸውን ጠቅሶ ያለመከሰስ መብታቸው እንዲነሳ ያቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ባስተላለፈው ሙሉ ድምፅ ነው::

አቶ ያረጋል የክልሉ ፕሬዚዳንት በነበሩበት ጊዜ በክልሉ እንዲሠሩ በጀት ከተያዘላቸው ሦስት ትምህርት ቤቶች ላይ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ጋር በመመሳጠር ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው ማዋላቸው በማስረጃ በመረጋገጡና በቂ አመላካች ነገሮች በመኖራቸው ነው ተብሏል:: በዚህም ምክንያት ያለመከሰስ የሕግ ከለላቸው እንዲነሳ ተወስኗል::

ተጠርጣሪው አቶ ያረጋልን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችለውን የምርመራ ሥራ ለማከናወን በሚመለከተው መንግሥታዊ አካል የቀረበው የሕግ ከለላን የማንሳት ጥያቄ፣ በቋሚ ኮሚቴው ተቀባይነትን በማግኘቱ የሕግ ከለላቸው እንዲነሳ የውሳኔ ሐሳብ መቅረብ መቻሉ በቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ተገልጿል::

አቶ ያረጋል...

ይዞታን ወደ ሊዝ ሥርዓት የሚያስገባ በመሆኑ ሕገ መንግሥቱን ይፃረራል ሲሉ ያስረዳሉ::

ከዚህ በተጨማሪም በይዞታ ሽያጭ ወቅት መንግሥት ተጨማሪ የሊዝ ክፍያ የሚያገኝበት አግባብ በመኖሩ፣ ግብይቱ የዋጋ ንረት እንደሚፈጥር ያነጋገርናቸው ባለይዞታዎች ስጋታቸውን እየገለጹ ነው::

ከዚህ በተጨማሪ አዋጁ ለከተማ መሬት አስተዳደር ባለሥልጣን መሥርያ ቤቶች ተጨማሪ ሥልጣን ይሰጣቸዋል:: ከሊዝ ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ የሚባል ግለሰብ የሚዳኘው በእነዚሁ ባለሥልጣን መሥርያ ቤቶች ይሆናል:: ‹‹የፍትሕ ሥርዓቱንም የሚሸረሽር ነው፤›› ሲሉ አቶ ግርማ ጨምረው ገልጸዋል::

በነባር ይዞታ ላይ የሰፈረ ንብረት ባለቤት ከውርስ በስተቀር በማናቸውም መንገድ ለሌላ ሰው ከተላለፈ፣ ንብረቱ የተላለፈለት ሰው የቦታው ባለይዞታ ሊሆን የሚችለው በሊዝ ሥርዓት መሠረት ነው ይላል አዋጁ::

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጥናት አስጠንቶ በጥናቱ ላይ ተመስርቶ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ሲያፀድቅ፣ ማንኛውም የግል ይዞታ በሊዝ ሥርዓት እንዲገባ ይደረጋል:: ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣ በኋላ ባሉት አራት ዓመታት ውስጥ የይዞታ ሽንሸና እየተካሄደ ማንኛውም ይዞታ በሊዝ ሥርዓት ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል::

ይህ ማለት ለይዞታው ግብይት ከሚቀርበው ክፍያ በተጨማሪ ገዢው የሊዝ ክፍያ መፈጸም ይኖርበታል:: የሊዝ ሥርዓት በይዞታ ላይ የዕድሜ ገደብ የሚያበጅ በመሆኑ የንብረት ባለቤትነት ጥያቄም እየተነሳ ነው::

የሥራና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በሰጠው ማብራርያ በአገሪቱ የሚገኙ ነባር ይዞታዎችን በሙሉ ወደ ሊዝ ሥርዓት የሚቀየሩበትን መንገድ እያጠና ነው:: የሚኒስትሮች ምክር ቤት በጥናቱ ላይ ተመስርቶ ደንብ ያወጣል::

ደንብ ሲወጣ አዲስ የይዞታ ልኬት የሚካሄድ ሲሆን፣ በልኬቱ ከ500 ካሬ ሜትር በላይ ይዞታ የያዘ ይቀነስበታል:: እንደ አካባቢው ሁኔታ በፕላኑ መሠረት ያነሰ ይዞታ ያለው እንዲጨመርለት ከተፈለገ በክፍያ ይጨምርለታል::

‹‹የሚቀነስ ይዞታ በሕጉ መሠረት ተመጣጣኝ ካሳ ይከፈልበታል:: ያነሰው ደግሞ በሊዝ ክፍያ ይጨመርለታል፤›› ሲሉ የሚኒስቴሩ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ለሪፖርተር ገልጸዋል::

የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የተደነገገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 በአምስት ክፍሎችና በ37 ገጾች የተከፋፈለ ነው:: አዋጁ የወጣበት ምክንያት በተለይ ከመሬት ጋር በተያያዘ ሙስና በመንሰራፋቱ ሲሆን፣ ገዢው ፓርቲም ‹‹የኪራይ ሰብሳቢዎች መፈልፈያ ነው›› በሚል በሕጎችና በአሠራሮች ላይ ለውጥ ለማምጣት ሲሠራ ቆይቷል::

በዚህ አዋጅም ላይ ከመሬት ጋር የተያያዙ ሕገወጥ ተግባራትን የሚያከናውኑ ሠራተኞችና ባለሀብቶች ጠበቅ ያሉ ቅጣቶች እንደሚጠብቋቸው ተደንግጓል:: ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም የወጡ ደንቦችና መመርያዎችን ለማስፈጸም የተመደበ ሠራተኛ ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ጥቅም ለማስገኘት ቦታ ከፈቀደ

ከሰባት እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራትና ከ40 ሺሕ እስከ 200 ሺሕ ብር ይቀጣል::

ከጨረታ ጋር ተያያዘ ጥፋት ቢፈጽም ከአምስት እስከ 12 ዓመት እስራትና ከ30 ሺሕ እስከ 150 ሺሕ ብር ይቀጣል:: ይህንን ጥፋት ተመልክቶ ዕርምጃ መውሰድ ሲገባው ያልወሰደ የመንግሥት የሥራ ኃላፊ ከአምስት እስከ 12 ዓመት እስራት ይቀጣል:: በገንዘብም ከ30 ሺሕ እስከ 150 ሺሕ ብር የሚደርስ መቀጫ ይጠብቀዋል::

ማንኛውም ሰው አዋጁን ወይም የወጡ ደንቦችና መመርያዎችን በመተላለፍ የከተማ ቦታን አጥሮ ከያዘ፣ ግንባታ ካካሄደበት ወይም ከአዋሳኝ ይዞታው ጋር ከቀላቀለ ከሰባት እስከ 15 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከ40 ሺሕ እስከ 200 ሺሕ ብር ይቀጣል ይላል አዋጁ::

ከዚህ በተጨማሪ በጨረታ የሚወዳደር ማንኛውም ሰው የሐሰት መረጃ ካቀረበ፣ መግለጽ የነበረበትን መረጃ ከደበቀ ወይም ከሌላ ተወዳዳሪ ጋር በመመሳጠር የሐሰት ውድድር ካደረገ ከአምስት እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከ30 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር ይቀጣል::

በአዲሱ አዋጅ መሠረት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት ጉዳዮች ዙርያ ዋነኛ ውሳኔ የሚሰጠው የሊዝ ቦርድ ይፈርሳል:: የመሬት ጉዳዮችን የመመልከቱና የመወሰኑ ጉዳይ በካቢኔ የሚታይ ሲሆን፣ በዋነኛነት መሬት የሚሰጠውም በምደባና በጨረታ ብቻ ይሆናል:: በምደባ የሚሰጠው ለጤና፣ ለትምህርት፣ ለመንግሥታዊ፣ መንግሥታዊ ላልሆኑ የተራድኦ ድርጅቶች፣ የውጭ ድርጅቶችና ኤምባሲዎች ተጠቃሾች ናቸው::

በድርድር ቦታ መስጠት የሚቀር ሲሆን፣ ለከተማው ትልቅ ጥቅም አለው የሚባል ፕሮጀክት ከመጣ ግን በከንቲባው ውሳኔ ቦታ እንደሚሰጥ የተገኘው መረጃ ያመለክታል::

አዲሱ የሊዝ አዋጅ...

VISITethiopianreporter.com

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

የሕንፃ ግንባታ የእጅ ዋጋ ጨረታ

ድርጅታችን በን/ስ/ላፍቶ/ክ/ከተማ ውስጥ በምድብ አንድ ሁለት አፓርትመንት በምድብ ሁለት አንድ ሲኒማ ቤት የመሠረት አርማታ እና የግንብ ሥራዎችን በእጅ ዋጋ አወደድሮ ለማሰራት ደረጃቸው BC4 ወይም GC4 እና ከዚያ በላይ ያላቸው ስራ ተቋራጮች የዘመኑ የንግድ ስራ እና ከተማ ልማት ፈቃድ የታደሰላቸውን በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚህም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ በ15 (አስራ አምስተኛው) የስራ ቀን እስከ አራት ሰዓት ድረስ የሚሰሩበትን የእጅ ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በሚከተለው አድራሻ እንዲያቀርቡ ይጋብዛሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ቀደም ሲል የሰሩባቸውን የስራ ልምዳቸውን አያይዘው እንዲያቀርቡ ይጠየቃል፡፡

ስልክ፡- ( የቢሮ 0116558803 Èሞባይል 0911523393መካኒሳ ገብርኤል ቤ/ክርስቲያን ጐን ባለው ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 01 ማቅረብ ይቻላል፡፡

ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ኬ.ኤ.ኤም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

Vacancy AnnouncementNGUC would like to invite qualified applicants for the following position.Position: Registrar Qualification: MIS or M.Sc. degree in Education, Administration, ICT or

equivalent, or B.A Degree with experience;Requirement:

• Ability to organize and maintain academic records;• Commitment to maintain confidentiality of records;• Personal qualities such as meticulousness, diligence,

assertiveness and very high personal and professional integrity;

• High professional caliber and sound personal integrity;• At least 2 years experience as Registrar

Salary: As per NGUC’s scale Required No: One /1/Term of employment: Permanent Work place: Addis AbabaInterested applicants who fulfill the above requirements can submit their application with CVs & photocopy of testimonials within 7 days from the date of announcement.

Only short listed candidates will be contacted.

Address: 22 Mazoria in front of Axum HotelP.O.Box 101907, Addis Ababa

Tel:- 011663-84-41/43Fax:- 0116-63-84-12

E-mail [email protected] or [email protected]

በኃይሌ ሙሉ

አፍሪካ አህጉር ከሌሎች ክፍለ ዓለማት ተለይታ የምትታወቅባቸው በርካታ መጥፎ ገጽታዎች አሏት::ከእነኝህ መጥፎ ገጽታዎች መካከል ድህነትና የመልካም አስተዳደር እጦት በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ ናቸው::አብዛኛዎቹ የአኅጉሪቷ መሪዎች በሙስና የተዘፈቁ ከመሆናቸው በተጨማሪ፣ አንዴ ሥልጣን ላይ ከወጡ የመውረድ ፍላጐት ስለሌላቸው ምርጫ በተካሄደ ቁጥር የየአገሮቹ ገዥ ፓርቲዎች ማጭበርበር ፈጽመዋል የሚል ስሞታ ሲቀርብባቸው መስማቱ የተለመደ ሆኗል::ሥልጣን የተቆናጠጡት መሪዎች የሕዝቡን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ጥያቄ ለመመለስ ከመሞከር ይልቅ፣ ራሳቸውንና በዙሪያቸው ያሉትን ወገኖች በሚጠቅም መልኩ የሙስና ወንጀል ላይ ተሰማርተው በሕዝባቸው ላይ ሰቆቃ ሲፈጽሙ ቆይተዋል::

በርካታ የዓለም አገሮች የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡና የዴሞክራሲ ሥርዓት እያጠናከሩ ሲሄዱ፣ አፍሪካ ግን አሁንም ድረስ በሁሉም የመልካም አስተዳደር መስፈርት ወደኋላ እየተጐተተች ትገኛለች::

አንዳንድ የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ቀደም ባሉት ጊዜያት በነበሩት የአፍሪካ መሪዎችና በአሁኑ ጊዜ ባሉት መሪዎች መካከል ያለው ልዩነት የቀድሞዎቹ በኃይል ወደ ሥልጣን በመምጣት ያለምንም ምርጫ ሕዝቡን ሲገዙ መቆየታቸው፣ የአሁኖቹ ደግሞ የይስሙላ ምርጫ በማካሄድ ለበርካታ ዓመታት በሥልጣን ላይ መቆየታቸው ነው::አንዳንዶቹ መሪዎች የሥልጣን ጊዜያቸው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደገና ሕገ መንግሥቱን በማሻሻል የሥልጣን ጊዜያቸውን የሚያራዝሙበትን ሁኔታ ሲያመቻቹም ይስተዋል::

ከላይ የተጠቀሱትንና ተመሳሳይ ችግሮችን ለማስወገድ እንዲሁም በአኅጉሪቱ መልካም አስተዳዳር በማስፈን ረገድ የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማበርከት እ.ኤ.አ በ2007 በሱዳናዊው ባለሀብት የተቋቋመው የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ሰሞኑን ያወጣው ሪፖርትም አፍሪካ በመልካም አስተዳደር ረገድ አሁንም ውኃ ቢወቅጡት

እምቦጭ መሆኗን የሚያመላክት ነው::በዴሞክራሲያዊ መንገድ ተመርጠው የሕዝባቸው

ደኅንነት በማስጠበቅ፣ የጤና ተቋማትንና ትምህርትን በማስፋፋት፣ የሰብዓዊ መብትና የሕግ የበላይነትን በማክበር እንዲሁም የኢኮኖሚ ዕድገት በማስመዝገብና ሥልጣናቸውን በሰላማዊ መንገድ ለተተኪዎቻቸው በማስተላለፍ አኩሪ ሥራ ሠርተው ተመራጭ ለሆኑ የአፍሪካ መሪዎች በየዓመቱ ሽልማት የሚሰጠው የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን፣ የዘንድሮው የሽልማቱ አሸናፊ የኬፕ ቬርዴ ደሴት የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፔድሮ ቬሮና ፔሬዝ መሆናቸውን አስታውቋል::

የዚህ ሽልማት አሸናፊ የሚሆኑ የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎች ከሚያገኙት የአምስት ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ሽልማት በተጨማሪ፣ እስከ ዕድሜ ልካቸው ድረስ በየዓመቱ 200 ሺሕ ዶላር ይቆረጥላቸዋል::እ.ኤ.አ በ2007 በተካሄደው የመጀመሪያው ዓመት የፋውንዴሽኑ ሽልማት አሸናፊ የሆኑት ሞዛምቢክን ከብጥብጥ ወደ ሰላምና ዴሞክራሲ የመሯት የቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጁ አኪዩም ቺዛኖ ሲሆኑ፣ የ2008 የሽልማቱ አሸናፊ የነበሩት ደግሞ የቦትስዋናን የወደፊት ዕጣ ፈንታ አደጋ ላይ ጥሏት የነበረውን ኤችአይቪ ኤድስን መስፋፋት እንዲቀንስ በማድረግ በአገሪቱ ሰላም እንዲሰፍንና ብልጽግና እንዲስፋፋ ያደረጉት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ፊስተስ ሞጋኤ ነበሩ::

እ.ኤ.አ በ2009 እና በ2010 ግን ፋውንዴሽኑ የአሸናፊነትን መስፈርት ሊያሟላ የሚችል የአፍሪካ መሪ ባለመግኘቱ ምክንያት ‹‹ከዝንጀሮ ቆንጆ ምን ይመራርጡ›› በማለት ሽልማቱን ሳይሰጥ ቀርቷል::ክስተቱ አስገራሚ የነበረ ቢሆንም ዕርምጃው የሽልማት ሰጪ ድርጅቱን ተዓማኒነት የሚያጐላ መሆኑን በመጥቀስ ብዙዎቹ ታዛቢዎች በወቅቱ አድናቆታቸውን ገልጸዋል::

ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ እንደሚሉት፣ የኢብራሂም ኢንዴክስ ከሌሎች የሽልማት ድርጅቶች የተሻለ የሚያደርገው አንዱ ጉዳይ ለሽልማት የሚመጥን መሪ ካላገኘ በስተቀር ሽልማት አለመስጠቱ ነው::‹‹አንዳንዶቹ ሸላሚ ድርጅቶች ሽልማት ሲሰጡ ማወዳደሪያ መስፈርታቸውን አንፃራዊ

ያደርጉታል::ከዚህና ከዚህ እገሌ ይሻላል ተብሎ ሽልማት ይኖራል፤›› የሚሉት አቶ ግርማ፣ ኢብራሂም ኢንዴክስ ግን መሪዎች ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ገንብተው፣ የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግበው፣ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የሚያደርጉትንና ነጥረው የወጡትን መሪዎች ብቻ መሸለሙ ተዓማኒነት እንዲኖረው የሚያደርግ መሆኑን ያስረዳሉ::

በዘንድሮው የኢብራሂም ኢንዴክስ የአፍሪካ መሪዎች ምርጫ የቀድሞው የኬፕ ቨርዴ ፕሬዚዳንት የኢብራሂም ፋውንዴሽን ሽልማት አሸናፊ ቢሆኑም፣ በአኅጉሪቱ ያለው የመልካም አሰተዳደር ሁኔታ ግን በአብዛኛዎቹ አገሮች እያሽቆለቆለ መምጣቱን ሪፖርቱ ያመለክታል::የአገሮቹ የመልካም አስተዳደር አራት መስፈርቶች የሕግ የበላይነት፣ ተሳትፎና ሰብዓዊ መብት፣ ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድልና የሰው ሀብት ልማት (Human Development) የሚሉ ናቸው፡፡

የሽልማት ድርጅቱ ከተቋቋመበት እ.ኤ.አ. ከ2007 ጀምሮ መልካም አስተዳደርን በመተግበር በመጀመሪያዎቹ ተርታ ተቀምጠው የነበሩት በጣት የሚቆጠሩ አገሮች አሁንም ደረጃቸውን አልተነጠቁም::እ.ኤ.አ በ2007 የኢብራሂም እንዴክስ መመዘኛ ሞሪሸስ፣ ሲሸልስና ቦትስዋና ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ በመልካም አስተዳደር ጥሩ ውጤት ያስመዘገቡ አገሮች ሆነው ሲያጠናቅቁ ቻድ፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጐና ሶማሊያ በቅደም ተከተል በመጨረሻዎቹ ደረጃ ተቀምጠው ነበር::

የ2008 የኢብራሂም እንዴክስ ሪፖርት እንደሚያሳየው ሞሪሸስ ኬፕቬርዴና ሲሸልስ በመልካም አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ከአንድ እስከ ሦስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል::በ2010ም እንደ 2008ቱ ሁሉ ሞሪሸስ ሲሸልስና ቦትስዋና ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ደረጃ ይዘዋል::

ኦክቶበር 10 ቀን 2011 የወጣው የዘንድሮው የኢብራሂም ኢንዴክስ ሪፖርትም የአፍሪካ ሕዝቦች የሚደሰቱበት የተለየ ዜና ይዞ አልመጣም::ቀድሞ የምናውቃቸው የዴሞክራሲ ሥርዓትን በመገንባትና መልካም አስተዳደርን በመተግበር ረገድ የተሻለ ሪከርድ

ያላቸው ሞሪሸስ፣ ኬፕቬርዴ፣ ቦትስዋና፣ ሲሸልስና ደቡብ አፍሪካ በተሻለ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ በዚሁ ሪፖርት ተገልጿል::

የዘንድሮው የኢብራሂም ሽልማት አሸናፊ የሆኑት የቀድሞው ፕሬዚዳንት የሚስተር ፒሬዝ አገር ኬፕቬርዴ ባለፉት አራት ዓመታት በተከታታይ የሁለተኛ ደረጃ አግኝታ ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ሚስተር ፔሬዝም ሕገ መንግሥቱን በማሻሻል በድጋሚ ምርጫ እንዲወዳደሩ ከፓርቲያቸው ሲደረግባቸው የነበረውን ጫና ወደ ጐን በመተው፣ ባለፈው ወር ከሥልጣናቸው በመልቀቃቸው የሽልማቱ አሸናፊ እንዲሆኑ አስችሏቸዋል::

የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በመልካም አስተዳደር ረገድ የተሻለ ውጤት እያስመዘገቡ የሚገኙ የአፍሪካ አገሮች ከአኅጉሪቷ የመሬት ክፍል ተነጥለው የሚገኙ ደሴቶች (ሞሪሸስ፣ ኬፕቬርዴና ሲሸልስ) መሆናቸው ብዙዎችን ማስገረሙ አልቀረም::መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ለመልካም አስተዳደር የራሱ አስተዋጽኦ ያለው ይመስል፣ ከላይ የተጠቀሱት ደሴቶች በመልካም አስተዳደር የተሻሉ ሆነው መገኘታቸው አነጋጋሪ ሆኗል፡፡

የአፍሪካ የግጭት መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ተመራማሪ ዴቪድ ዙንሜኑ ጉዳዩን አስመልክተው ባቀረቡት መጣጥፍ እንደገለጹት፣ እንደ ናይጄሪያና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጐ የመሳሰሉት ትላልቅ አገሮች በኢብራሂም ኢንዴክስ ዝቅተኛ ውጤት ያስመዘገቡት

ሽልማት ያልማረከው መልካም አስተዳደር

ፔድሮ ቬሮና ፔሬዝ

|ገጽ 7 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

መስከረም 21 ቀን 2004 ዓ.ም. በወጣው የፖለቲካ አምድ ጽሑፍ ላይ አቶ ጌታቸው ወልዩ በመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት የመገናኛ ብዙኀን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሚል የተጠቀሰው

ኃላፊነት ስህተት መሆኑን እየገለጽን፣ አቶ ጌታቸው በዓባይ ወንዝ ጉዳይ ተመራማሪ መሆናቸውን አንባቢዎቻችን እንዲያውቁልን

ከይቅርታ ጋር በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ማረሚያ

በቆዳ ስፋታቸው ወይም በሕዝብ ብዛታቸው ምክንያት ሳይሆን፣ በመልካም አስተዳደር እምነት ቁርጠኝነት ከመኖርና ካለመኖር ጋር በተያያዘ ነው፡፡

ከጥቂት ቀናት በፊት ይፋ የሆነው የ2011 የኢብራሂም ኢንዴክስ የአፍሪካ አገሮች የመልካም አስተዳደር መለኪያ እንደሚያሳየው ሞሪሸስ 82፣ ኬፕቬርዴ 79፣ ቦትስዋና 76፣ ሲሸልስ 73፣ ደቡብ አፍሪካ 71 ነጥብ በማስመዝገብ ከ1ኛ እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል::

በዘንድሮው የአፍሪካ አገሮች የመልካም አስተዳደር መለኪያ አማካይ የአፍሪካ ውጤት ከሆነው ከ50 ነጥብ ዝቅ ያለ ውጤት (46/100) ያስመዘገበችው ኢትዮጵያ በመልካም አስተዳደር ረገድ ከ53ቱ አገሮች በ34ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች::

የኢብራሂም ኢንዴክስ የመልካም አስተዳደር መለኪያ ከሆኑት ከአራቱ መስፈርቶች መካከል በዘላቂ የኢኮኖሚ መለኪያ ኢትዮጵያ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ ብትችልም፣ በደኅንነትና በሕግ የበላይነት፣ በተሳትፎና በሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ እንዲሁም በሰው ልማት መስፈርቶች ያገኘችው ውጤት ግን ከአኅጉሪቱ አማካይ ውጤት ያነሰ ነው::ጐረቤት አገር ኤርትራ 35 ነጥብ በማስመዝገብ በ47ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች::ለዓመታት ከብጥብጥ ተለይታ የማታውቀው ሶማሊያ ደግሞ 8 ነጥብ በማግኘት ዘንድሮም የመጨረሻዋ አገር ሆናለች::

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አመራር አባልና የተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ሰይፉ እንደሚሉት፣ ኢትዮጵያ አሁን ባለችበት ተጨባጭ ሁኔታ በዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድል ከአማካይ የአፍሪካ ውጤት በትንሹ ከፍ ያለ ውጤት ማስመዝገቧ አስገርሟቸዋል::

በርካታ ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶች አገራቸውን ጥለው በመሄድ ጁባና ማላዊ በመሳሰሉት አገሮች ኢንቨስት በማድረግ ላይ እንደሚገኙ የሚናገሩት አቶ ግርማ፣ የተወሰኑ የቻይናና የህንድ ኩባንያዎች በአገሪቱ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ በማየት ብቻ በኢኮኖሚ ዘርፍ አማካይ የአፍሪካ ውጤት ለኢትዮጵያ መስጠቱ አግባብ አለመሆኑን ይናገራሉ::

እርሳቸው እንደሚሉት ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ረገድ የተሻለ ውጤት ልታገኝ የቻለችው ምናልባት አገር ጥለው የሚሄዱት ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶችን በተመለከተ ፋውንዴሽኑ መረጃ ስለሌለው ሊሆን ይችላል::

በሕግ የበላይነት፣ በሰብዓዊ መብት አጠባበቅና በሰው ልማት መስፈርቶች ኢትዮጵያ በተሰጣት ዝቅተኛ ውጤት ግን አቶ ግርማ ይስማማሉ::ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና የአገሪቱ ዜጐች ሽብርተኛ እየተባሉ መታሰራቸውንና ከታሰሩ በኋላ እንኳን ሕገ መንግሥቱ በሚፈቅድላቸው መልኩ መብታቸው ሊጠበቅ አለመቻሉን የሚናገሩት ብቸኛው የፓርላማ አባል፣ ‹‹የተጠቀሱትን ነገሮች ትኩረት ውስጥ ስናስገባ አገሪቱ በመልካም አስተዳደር 34ኛ ደረጃ

ማግኘቷ ሲበዛባት ነው፤›› ይላሉ::አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች እንደሚሉት በቅርቡ

በሰሜን አፍሪካ የተከሰተውን ሕዝባዊ አመፅ ተከትሎ የተወሰኑ አገሮች አምባገነን መሪዎች ከሥልጣን መወገድ በተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ለሚካሄድ የይስሙላ ምርጫ ልዑኩን በመላክ ምርጫው ሰላማዊ እንደነበር ሲያረጋግጥ የኖረው የአፍሪካ ኅብረት፣ ወደፊት አካሄዱን እንዲያስተካክል ተፅዕኖ በማድረግ አፍሪካ ውስጥ መልካም አስተዳደር በማስፈን ረገድ የራሳቸውን ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ፡፡

አቶ ግርማ ግን በዚህ ሐሳብ አይስማሙም::በእሳቸው እምነት አፍሪካ ውስጥ ለውጥ ሊመጣ የሚችለው ኢትዮጵያ ጠንካራ ዴሞክራሲያዊ አገር ስትሆን ብቻ ነው::

‹‹ኢትዮጵያ ጠንካራ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የገነባች አቅም ያላት አገር ከሆነች የአፍሪካ መሪዎች አዲስ አበባ ተሰብስበው የሌሎች አገሮች ሕዝቦች እንዲጨቆኑ አያደርጉም ነበር፤›› ይላሉ::

አቶ ግርማ እንደሚሉት የሊቢያ ፕሬዚዳንት ጋዳፊ መፈናፈኛ ባጡበት በአሁኑ ወቅት፣ እርሳቸውን የሚደግፉ የአፍሪካ መሪዎች መኖራቸው የሚያመላክተው አንድ ቁምነገር እነዚህ መሪዎች ቤት ውስጥም ተመሳሳይ ችግር መኖሩን ነው::

ሌላው የአንድነት ፓርቲ አመራር አባልና የቀድሞው የፖርላማ አባል አቶ ተመስገን ዘውዴ በበኩላቸው፣ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ያልተስፋፋበት፣ የሰብዓዊ መብት የማይጠበቅበትና የሕግ የበላይነት በማይከበርበት የምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ በመልካም አስተዳደር ዝቅተኛ ውጤት ማግኘቱ ተገቢ መሆኑን ይናገራሉ፡፡

በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ገዥ ፓርቲ የኢኮኖሚ ዕድገት ለሚለው ጉዳይ ብቻ ትኩረት የሰጠ እንደሚመስል የሚናገሩት አቶ ተመስገን፣ ‹‹የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የሕግ የበላይነትና የሰብዓዊ መብት ጥበቃ አንደኛው ከሌላኛው ጋር ተመጋጋቢ ሆኖ የሚሄድ ጉዳይ ነው::የኢኮኖሚ ዕድገትን አስቀድመን ሌሎች ነገሮች በኋላ ይደርሳሉ የሚባል ነገር አግባብ አይደለም፤›› በማለት፣ ኢትዮጵያ በኢብራሂም ኢንዴክስ ዝቅተኛ ውጤት ያስመዘገበችበትን ምክንያት ያስረዳሉ::

እርሳቸው እንደሚሉት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ ሰላማዊና ሕጋዊ የሥልጣን ሽግግር ስላልተለመደ፣ በመልካም አስተዳደር ረገድ አገሮቹ ወደፊት የሚያስመዘግቡት ነጥብ ከዘንድሮው በባሰ መልኩ እየቀነሰ መሄዱ አይቀርም::

‹‹የኢኮኖሚ ዕድገት በዜጐች መሠረታዊ ደኅንነት ላይ ለውጥ ሊያመጣ አይችልም፤›› የሚሉት አቶ ተመስገን፣ መንግሥት መሠረታዊ ለውጥ ማምጣት ከፈለገ ሰብዓዊ መብትን መጠበቅ፣ የሕግ የበላይነትን ማስከበርና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ማጠናከር እንዳለበት ያስገነዝባሉ::

ደረጃ (ከ53 አገሮች) ክፍል/ንዑስ ክፍል

የአገሪቱ ውጤት ከ100

የአፍሪካ አማካይ ውጤት ከመቶ

38ኛ ደህንነትና የሕግ የበላይነት 45 53

33ኛ የሕግ የበላይነት 38 48

29ኛ ተጠያቂነት 40 43

31ኛ የግለሰብ ደኅንነት 43 44

45ኛ የአገር ደኅንነት 61 78

38ኛ ተሳትፎና ሰብዓዊ መብት 34 45

40ኛ ተሳትፎ 23 42

42ኛ መብቶች 28 43

24ኛ ጾታ 51 51

15ኛ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድል 54 47

13ኛ የሕዝብ አስተዳደር 62 56

22ኛ የንግድ ከባቢ 56 50

20ኛ መሠረተ ልማት 32 31

13ኛ የገጠር ዘርፍ 64 54

31ኛ የሰው ልማት 50 56

34ኛ ማኅበራዊ ደኅንነት 48 52

28ኛ ትምህርት 47 51

39ኛ ጤና 56 66

34ኛ አጠቃላይ ውጤት 46 50

ኢትዮጵያ በዘንድሮው የኢብራሂም ኢንዴክስ ያስመዘገበችው ውጤት

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

ሪፖርተር፡- በኢትዮጵያ የምርት ገበያ የግብይት ሥርዓት ውስጥ አገናኝ አባላት ዋነኛ ተዋናዮች ናቸው ይባላል? አገናኝ አባላት ዋና ሥራቸው ምንድነው? ከኢትዮጵያ ምርት ገበያው ጋር እንዴት ነው የሚሠሩት?

አቶ ሃሚድ፡- ለብዙ መቶ ዓመታት ኋላቀር የሆነ የግብይት ሥርዓት ነው የነበረን:: የምናውቀው አንድ ዓይነት የግብይት ሒደት ብቻ ነው:: ቅድመ አያቶቻችን፣ አያቶቻችንና አባቶቻችን እንዲሁም እኛም ጭምር አንድ ዓይነት የግብይት ሥርዓት ውስጥ ነው ያለፍነው:: ምርት ይመጣል፣ ገዥ ይመጣል፣ ምርቱን ያያል፣ ከዚህ በኋላም ይሸጣል:: ይህ ነው የነበርንበት አሠራር::

ሌላው ዓለም ግን ከዚህ በጣም ርቋል:: ዘመናዊ የግብይት ሥርዓትን መጠቀም ከጀመረ ቆይቷል:: እነዚህ አደጉ የምንላቸው አገሮች ከስቶክ ማርኬት አልፈው ወደ ሌላው ዘመናዊ አሠራር ተሸጋግረዋል:: በአሁኑ ጊዜ ደግሞ በእኛ አገርም የምርት ገበያ ተፈጥሯል:: በዚህም አሠራር የኢትዮጵያ ምርት ገበያ፣ ምርቱን ከአቅራቢው ደረጃ ሰጥቶና መጠኑን መዝኖ ይረከባል:: ሁሉም የምርት ዓይነት የራሳቸው ደረጃ አላቸው:: አንደኛ ደረጃ የሚባለው ምርት በምርት ገበያው ምን ምን ማሟላት እንዳለበት ያስቀምጣል:: በዚህ መሠረት ወደ ምርት ገበያው የሚቀርበውን ምርት በላብራቶሪ ፈትሾ ደረጃ ይሰጠዋል:: በተሰጠው ደረጃ መሠረት ምርቱን ይረከባል:: ይህም ማለት የምርቱ አቅራቢ ምርቱን ለሽያጭ አቀረበ ማለት ነው:: ምርት ገበያው ይህን ነው የሚያመቻቸው:: ከዚህ በኋላ ገበያ ውስጥ የሚገበያዩት ሰዎች አባላቶች ናቸው:: ማንም ሰው ምርቱን አምጥቶ ወይም መግዛት የሚፈልግ ሰው ገንዘብ ይዞ መጥቶ እንደፈለገ ጨረታው ላይ ገብቶ ለመግዛት አይችልም:: ምክንያቱም ሕግና ሥርዓቱን ተከትሎ ቁጥጥር ተደርጎባቸው፣ አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተውና ሥልጠና ወስደው ሥራውን እንዲሠሩ እውቅና የሚሰጣቸው የተወሰኑ ሰዎች ናቸው:: ምርት ገበያው ደግሞ እነዚህን ሰዎች ሕጉን አክብረው እንዲሠሩ ያደርጋል:: እነዚህ ሰዎች ናቸው ገበያ ውስጥ ገብተው መሸጥ መግዛት የሚችሉት:: አባል የምንላቸውም እነዚህን ነው::

ሪፖርተር፡- የምርት ገበያው የግብይት አባላት ምን ያህል ናቸው?

አቶ ሃሚድ፡- ምርት ገበያ ሥራ ሲጀመር መሥራች አባላት የነበርነው አንድ መቶ ነን:: ከአንድ ዓመት በኋላ ግን በጨረታ 150 ሰዎች ተጨመሩ:: በጥቅሉ ሙሉ አባል የሚባሉት 250 ናቸው::

ሪፖርተር፡- ከእነዚህ አባላት ውስጥ ምን ያህሉ ይሆናሉ የማኅበራችሁ አባላት ሆነው የሚንቀሳቀሱት?

አቶ ሃሚድ፡- የእኛ ማኅበር በአባላት ጉዳይ የተለየ ነው:: ሁሉም የምርት ገበያው አባላት የማኅበሩ አባላት ይሆናሉ:: አገናኝ አባል እንዲሆኑ ወዲያው የማኅበሩ አባል ይሆናሉ:: ከሙሉ አባላት ሌላ ውስን አባላት የሚባሉም አሉ:: አዳዲስ ምርቶች ወደ ምርት ገበያው ሲገቡ የዚያ ምርት አገበያዮች ስለግብይት ሥርዓቱ ያላቸው አቅም እስኪጎለብት ድረስ ሙሉ አባል ከመሆናቸው በፊት አንድ ዓመት ውስን አባል ተብለው ይመዘገባሉ::

ሪፖርተር፡- እነዚህም ውስን አባላት ከሙሉ አባላት በምን ይለያሉ?

አቶ ሃሚድ፡- ለምሳሌ ባለፈው ዓመት ወደ ምርት ገበያው የገቡት የቦሎቄና የሰሊጥ አገበያዮች ውስን አባል ነው የሚባሉት:: 100 ሺሕ ብር አሲዞ ይገባል:: ሻጭ ከሆነ ለራሱም ለደንበኛውም ይሸጣል:: ለመግዛት ከሆነ የገባው ደግሞ መግዛት ብቻ ነው:: የራሴን ምርት ብቻ ነው የምሸጠው የሚል ከሆነ ደግሞ 50 ሺሕ ብር ያሲዝና ይሸጣል:: ይህ ሥራው ውስን ነው ማለት ነው:: ስለዚህ ውስን አገናኝና ውስን ተገበያይ አባል ይባላሉ:: የእነዚህ ቁጥር ወደ 235 አካባቢ ነው:: አባልነታቸው ለአንድ ዓመት ቢሆንም በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ የማኅበራችን አባል ሆነው ይቆያሉ:: በጥቅሉ በአሁኑ ጊዜ የማኅበሩም ሆነ የምርት ገበያው አባላት ቁጥር 485 አካባቢ ነው::

ሪፖርተር፡- የማኅበሩ ዋነኛ ዓላማ ምንድነው?

አቶ ሃሚድ፡- ብዙ ጊዜ እኛ አገር ማኅበር ሲባል

አባላት በፍላጎት አቋቁመውት የአባላትን መብት መጠበቅና መፍትሔ መፈለግ በሚለው ዙሪያ ያጠነጥናል:: የእኛ ከዚህ ይለያል:: የአባላትን መብት የማስጠበቅ ጉዳይ እንደተጠበቀ ሆኖ ዋነኛ ተልዕኮ ግን በዘመናዊው የምርት ገበያ ዙሪያ አባላትን ማብቃት ነው:: ሥልጠና መስጠት ነው:: አንድ አባል ችግር ሲገጥመው ችግሩን ማቃለል፣ ችግር ከፈጠረም ዕርምጃ እንዲወሰድ እናደርጋለን::

በአጠቃላይ የሌሎች አገሮችን የዘመናዊ ግብይቱን ሒደት በምናይበት ጊዜ ሦስት ትላልቅ ተቋማት ኖሯቸው የሚሠሩ ናቸው:: በእኛ አገር ደረጃ ሲታይ ሦስቱ ተቋማት የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያና የግብይት ፈጻሚዎች ማኅበር ናቸው:: እነዚህ ሦስት ተቋማት ስላሉ ነው ዘመናዊ ግብይት ሥርዓት ሦስት እግር አለው የሚባለው:: ስለዚህ ባለሥልጣኑ የሚሠራው የቁጥጥር ሥራ ነው:: ምርት ገበያው ደግሞ ገበያውን የማስፋፋት ሥራ ነው የሚሠራው:: አባላትን የማብቃት፣ አባላትን የመቆጣጠር፣ ለአባላት እውቅና የመስጠትና የመሳሰሉት ሥራዎች በሙሉ የሚሠሩት በማኅበሩ በኩል ነው:: ነገር ግን እኛ የተቋቋምነው ዘግይተን በመሆኑ ማኅበሩ ሊሠራቸው የሚገባቸው ሥራዎች እየሠራ ያለው ባለሥልጣኑ ነው::

ስለዚህ በሌላው ዓለም የሚታየው ልምድ እንዲህ በመሆኑ ወደፊት የእኛም ማኀበር የግድ በሒደት ለሁሉም አባላቱ ሥልጠና፣ እውቅናና የመሳሰሉትን ሥራ የሚሠራው ማኅበሩ ነው:: ይኼ አባል ነው፣

ይኼ አባል አይደለም እየተባለ መሄድ ለአፈጻጸም አስቸጋሪ ስለሆነ፣ ሁሉም የምርት ገበያው አባል የማኅበሩ አባል ነው ተብሎ የሚታሰበው ለዚህ ነው::

ሪፖርተር፡- ማኅበሩ የባለሥልጣኑን ሥራ ወስዶ እውቅና ሊሰጥ የሚችልበት ምን አሳማኝ ነገር አለ?

አቶ ሃሚድ፡- ይህንን ሥራ ለመረከብ የመጀመሪያው ሥራ የማኅበሩን አቅም ማጎልበት ነው:: ምርት ገበያ ራሱ ከሌላ አገር የመጣ ልምድ ነው:: ስለዚህ በሒደት ይህ የመንግሥት ተቋም አባላትን መቆጣጠርና በመሳሰሉት ሥራዎች ጊዜውን አይወስድም:: ባለሥልጣኑ አባላትን ብቻ ሳይሆን ምርት ገበያውን ጭምር ይቆጣጠራል:: ከምርት ገበያው ጋር የሚሠሩትን እንደባንኮችና ከዚሁ ጋር የተያያዙ ትላልቅ የቁጥጥር ሥራዎችን የሚሠራው ባለሥልጣኑ ነው:: አባላትን ማሠልጠን ላይና አባላትን ብቁ ናቸው ብሎ ማቅረብ ላይ በእርግጥ ባለንበት ደረጃ ሊከብድ ይችላል:: ወደፊት ግን አቅማችንን እያሳደግን ስንመጣ እኛ የምንረከባቸው ሥራዎች አሉ:: ለዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ሦስቱም አካላት ለዚህ ሥርዓት እኩል ናቸው ካልን፣ ይህንን ሥራ እንደባለሥልጣኑ ሆኖ ለመሥራት ይቻላል:: በነገራችን ላይ ይህንን ሥራችንን እንድንሠራ ባለሥልጣኑ ሊወክለን ይችላል::

ሪፖርተር፡- ውክልናውን እንዴትና መቼ ሊሰጣችሁ ይችላል? ስለ መስጠቱስ ምን ማረጋገጫ አላችሁ?

አቶ ሃሚድ፡- ልክ የእኛን ብቃት አረጋግጦ ማሠልጠንና ኃላፊነቱን መውሰድ መቻላችንን ሲያውቅ በሒደት ይሰጠናል ብለን እናምናለን:: ይህንን ለማድረግም ቃል ተገብቷል:: በሒደት መልቀቅ ያሉብን ሥራዎች አሉ ብለውናል:: ምርት ገበያውም ራሱ በሒደት የእኛን መጠናከር ካየ በኋላ የተወሰኑ ሥራዎችን ሊሰጠን ይችላል:: ይኼ ማኅበር ስላልነበር ማኅበሩ ሊሠራቸው የነበሩ ሥራዎችን በከፊል ባለሥልጣኑና ምርት ገበያው እየሠሩ እንደነበር መገንዘብ ያስፈልጋል::

ሪፖርተር፡- እስካሁን ምን ሠራችሁ?

አቶ ሃሚድ፡- ጉልህ ሥራ ተሠርቷል ማለት አንችልም:: ማኅበራችን እንደምርት ገበያውና ባለሥልጣኑ በፍጥነት አልተቋቋመም:: እነዚህ ሁለት ተቋማት ከሦስት ዓመት በፊት ሥራ ጀምረዋል:: የእኛ ዕድሜ አንድ ዓመት አካባቢ ነው:: በምሥረታችን ማግስት ራሳችንን የማደራጀት ሥራ ነው የሠራነው:: ቢሮ የማደራጀት፣ መተዳደሪያ ደንቡን የማጽደቅ፣ አባላትን ሁሉንም ነገር እንዲያውቁና አባል እንዲሆኑ የማድረግ ሥራና የመሳሰሉትን ስንሠራ ቆይተናል:: ይህ ጊዜ ወስዷል:: ከዚያ በኋላ የምንቀሳቀስበትን ገንዘብ አግኝተን ቢሮ ተከራይተንና ሠራተኛ ቀጥረን ዕቅዶቻችን አዘጋጅተን ነው ያለነው:: በዚህ መሃል አባላቶች ላይ ትልልቅ ችግር ሲደርሱ ግን እንደ ማኅበር መፍትሔዎች ሲወስድ ቆይቷል::

ሪፖርተር፡- ለአባላቱ ምን አደረገ?

አቶ ሃሚድ፡- አባላትን ይገጥማቸው በነበሩ ችግሮች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር፣ ከምርት ገበያ፣ ከባለሥልጣኑና ከንግድ ሚኒስቴር ከዚህም አልፎ እንደየአስፈላጊነቱ ከተለያዩ ተቋማት ጋር እየተገናኘን በዚህ ግብይት ሒደት ላይ የሚያጋጥሙ የአሠራር ችግሮች እንዲፈቱ ማድረግ ተችሏል::

ሪፖርተር፡- ማኅበራችሁ ከምርት ገበያና ከባለሥልጣኑ ጋር ያለው ግንኙነት ምን ድረስ ነው?

አቶ ሃሚድ፡- በዚህ ግብይት ሒደት ውስጥ አባላቶች አሉ:: ደንበኞች አሉ:: ሥራ ላይ ደንበኞች ችግር ይገጥማቸዋል:: ምርት ገበያው ችግሮችን ለመፍታት ቀደም ብሎ ያቋቋማቸው ኮሚቴዎች አሉ:: አሁንም እኛ ከእነዚህ ኮሚቴዎች ጋር ሆነን አሠራር ላይ የሚገጥሙ ችግሮችን አብረን እያየን እንፈታለን:: ከዚህ ኮሚቴ ጋር በነበረን አሠራር፣ ችግሮች ከመጡ በኋላ ነበር ምላሽ እንዲሰጥበት የምናደርገው:: አባላቶችና ደንበኞች እዚህ ሥራ ላይ ችግር ሲገጥማቸው፣ ከምርት ገበያው ጋር በመሆን ከኮሚቴው ጋር በመወያየት እንሠራለን:: አሁን ግን ከዚህም በላይ ባሉ ጉዳዮች ላይ መሥራት አለብን

ብለን እናምናለን::

ሪፖርተር፡- በአባላቶቻችን ላይ እንዲህ ዓይነት ችግር ተከስቷል ብላችሁ ከምርት ገበያው ጋር በመነጋገር ከፈታችኋቸው ችግሮች ውስጥ በምሳሌነት የሚጠቅሱልን አለ? በመካከላችሁ መደማመጥስ አለ?

አቶ ሃሚድ፡- በሚገባ መደማመጡ አለ:: ምርት ገበያው ጋር ችግር ሲፈጠር ሄደን ተነጋግረን የምናስፈታቸው ችግሮች አሉ:: ሥራ ላይ ችግር ገጥሞን ስንሄድ መደማመጡ ስላለ፣ ተነጋግረን መፍትሔ ያበጀንላቸው ጉዳዮች አሉ:: ለምሳሌ ከብቃት ማረጋገጥ ጋር በተያያዘ የአገሪቷ የሕግ ቁጥጥር ሕግ አለ:: ይህ ሕግ መከበር አለበት:: ይህ ሕግ ወደምርት ገበያው ሲመጣ የተወሰነ ችግር ፈጥሮ ነበር:: ሁሉም ገበያተኛ የብቃት ማረጋገጫ ይኑረው የሚል ጥያቄ ተነስቶ ነበር:: በዚህ ረገድ ተከስቶ በነበረው አለመግባባት ትልቅ ሚና በመጫወት፣ ተነጋግረን ወደነበረበት አሠራር የተመለሰበት ሁኔታ ማኅበራችን ሠራቸው ብለን ከምንጠቅሳቸው ሥራዎች ውስጥ አንዱ ነው:: ሌላው አባላትን በማስተባበር ረገድ ትልቅ ሥራ ሠርተናል የምንለው አባሎቻችን በአገራዊ ተሳትፎች ላይ የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ ያደረግነው ሥራም ይጠቀሳል::

ሪፖርተር፡- እርስዎ ወደ ምርት ገበያው ከመጡ ሰዎች አንዱ እንደመሆንዎ መጠን፣ የምርት ገበያው ሥራ ሲጀምር ብዙ ብዥታን ፈጥሮ ነበር:: በዚህ ግብይት ዙሪያ ከዛሬ ሦስት ዓመት በፊትና በአሁኑ ወቅት ባለው አሠራር መካከል ያለውን ልዩነት ሊነግሩን ይችላሉ?

አቶ ሃሚድ፡- በጣም ትልቅ ልዩነት አለው:: ለምሳሌ እኛ እንደ አገናኝ አባል ከዛሬ ሦስት ዓመት በፊት የምርት ገበያውን ሥራ ስንቀሰቅስና እኔ የምርት ገበያው አገናኝ አባል ነኝ ብዬ ስናገር፣ ምርት ገበያ ማለት ራሱ ምንድን ነው የሚል ጥያቄ ሲቀርብልኝ ነበር:: ቀስ በቀስ ግን የምርት ገበያውና ባለሥልጣኑ ስለምርት ገበያው በደንብ ማሳወቅ ሲጀምሩ በተደጋጋሚ የሚቀርብልን ጥያቄ እየቀነሰ መጣ::

ከዚህ አንጻር ከዛሬ ሦስት ዓመት በፊትና አሁን ሰዎች ከማን ጋር ልሥራ ብለው አባላትን የመምረጥ ጉዳይ እንጂ ምርት ገበያ ምንድነው ብለው አይጠይቁም:: ቀደም ብሎ የነበረው ብዥታ አሁን የለም:: ሰው ጥቅሙንም እየተረዳ በመሆኑ ለውጥ ታይቷል:: በመጀመሪያ ጊዜ ግን ፈራ ተባ የማለትም ሁኔታ ነበር:: በኋላ ገዥው ከምርት ገበያው ሲገባና የሚያገኘውን ጥቅም በተግባር ማየት ሲጀምር፣ ቀድሞ የነበረውን ጥርጣሬ እየተወ መጣ:: አቅራቢውም በጥሩ ዋጋና በጥሩ አገልግሎት ምርቱን አቅራቢያው ወዳለበት መጋዘን አስገብቶ ሽያጭ አከናውኖ፣ 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ገንዘቡን እያገኘ ሲመጣ የምርት ገበያውን አስፈላጊነት መረዳት ችሏል::

ሪፖርተር፡- የምርት ገበያው በተወሰኑት ምርቶች ላይ የጀመረውን ግብይት አዳዲስ ምርቶችንም በማስገባት ሥራውን እያሰፋ ነው:: ከዚህ አንጻር ምርት ገበያው ላይ ጫና እየበዛ ሲመጣ ከስፋቱ አንጻር ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉና ማኅበራችሁ ከዚህ አንጻር ምን ሊሠራ ይችላል?

አቶ ሃሚድ፡- ማኅበሩ ለአባላት ጉዳይ ብቻ መቆም ሳይሆን ለግብይት ሥርዓቱ ውጤታማነት ጭምር ይሠራል:: እንደተባለው በግብይት ሥርዓቱ ውስጥ የሚገቡ አዳዲስ ምርቶች ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል:: ስለዚህ ሥራው እየሰፋ ነው:: ከዚህ እየሰፋ ከሚሄደው ሥራ ጋር በተያያዘ ችግሮች ሊገጥሙ እንደሚችሉም ይገመታል:: ሦስቱ አካላት ተቀናጅተው የመሥራታቸው ጉዳይ ወሳኝ የሚሆነውም ከዚህ አንጻር ነው:: እዚህ ውስጥ የእኛ መቋቋምና እየተጠናከረን መሄድ የተፈጠሩ ችግሮች እንዲታረሙና ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮች ደግሞ ከአባላት ጋር በመሆን እንድንሠራ ግድ ይለናል::

የእኛ ማኅበር የአባላት ማኅበር ነው:: እያንዳንዳችን አባላት ደግሞ በሥራችን ደንበኞች አሉን:: ደንበኞቻችን ላይ ያሉ ችግሮችን ሁሉ እናያለን:: ስለዚህ እየሰፋ ላለው ሥራ ይህ ማኅበር የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ ነው:: ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ:: እነዚህን ችግሮች ለማረም ደግሞ ለምርት ገበያውና ባለሥልጣኑ ብቻ ትቶ ማረም አይቻልም::

‹‹ለምርት ገበያው ሦስተኛ እግር ነን›› አቶ ሃሚድ ሁሴን፣ የብሔራዊ የግብይት አስፈጻሚዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት

የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ሥራ ከጀመረ ከሦስት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል:: በዚህ ዘመናዊ የግብይት ሥራዎች ውስጥ ግብይቱን በማስፈጸም በዋና ተዋናይነት የሚጠቀሱት አገናኝ አባላት ናቸው:: አጠቃላይ ሽያጭና ግዥውም የሚፈጸመው በእነዚህ አባላት አማካኝነት ነው:: በአሁኑ ወቅት እውቅና ተሰጥቷቸው በአገናኝ አባልነት የሚሠሩ ከ485 በላይ ናቸው:: ከእነዚህ ውስጥ 250 በሚሆኑት በሙሉ አባላት ቀሪው ደግሞ በውስን አባልነት ተመዝግበው እየሠሩ ናቸው:: እነዚህ አባላት ደግሞ የራሳቸው ማኅበር አቋቁመዋል:: ብሔራዊ የግብይት ፈጻሚዎች ማኅበር የሚል መጠሪያም አለው:: በምርት ገበያ ውስጥ አገናኝ አባልነትን በተመለከተና ከአንድ ዓመት በፊት በይፋ ሥራ ስለጀመረው የብሔራዊ ግብይት አስፈጻሚዎች ማኅበር እንቅስቃሴ ዙሪያ ከመጀመሪያዎቹ አገናኝ አባላትና መስራቾች መካከል አንዱ ከሆኑትና የሃሚድ ሁሴን ትሬዲንግ ሥራ አስኪያጅ፤ እንዲሁም

በአሁኑ ጊዜ የማኅበሩ ፕሬዚዳንት በመሆን በማገልገል ላይ የሚገኙትን አቶ ሃሚድ ሁሴንን፣ ዳዊት ታዬ አነጋግሯቸዋል::

|ገጽ 9 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ሦስታችንም ስንሠራ ነው መታረም የሚችሉት::

ሪፖርተር፡- ባለሥልጣኑና ምርት ገበያው እርሶ እንዳሉኝ የእናንተን ማኅበር ለግብይት ሥርዓቱ በትክክል ሦስተኛ እግር ወይም ሦስተኛ አካል አድርገው ያዩታል? በዚህስ ያምናሉ ብለው ይገምታሉ?

አቶ ሃሚድ፡- አዎ እናምናለን:: እኛ አባላት ተሰብስበን ማኅበር ያስፈልገናል ብለን ያቋቋምነው ብቻ አይደለም:: እነዚህ ሁለቱ ተቋማት እንዲቋቋሙ ዲዛይን ሲደረግ፣ የአባላት ማኅበር ያስፈልገናልና ማኅበሩ ይህንን ሥራ ይሠራል ተብሎ ነው የተቀመጠው:: ለዚህም ነው እነዚህ ሁለት ተቋማት ትልቅ እገዛ እያደረጉልን ያሉት:: እስካሁንም በርካታ ድጋፍ አድርገውልናል ከዚህም በኋላ እንዲሁ ያደርጋሉ ብለን እናምናለን:: ምክንያቱም ይህንን ማኅበር አጠናከሩት ማለት የእነሱን ሥራ ማገዝ ነው:: ስለዚህ ለምርት ገበያው ሦስተኛ እግር

መሆናችንን በደንብ ይቀበሉታል::

ሪፖርተር፡- ከዚህ በኋላ የማኅበራችሁ ዋነኛ ተግባር ምን ይሆናል?

አቶ ሃሚድ፡- ይሄ ገበያ በፍጥነት ነው እያደገ ያለው:: ሌሎች አገሮች አሁን ካለንበት አሠራር ወጥተው ወደ ፊቸርስ ገበያ፣ ኦንላይን ትሬዲንግና የመሳሰሉት ደረጃዎች ላይ ደርሰዋል:: አባላት ከእንዲህ ዓይነቱ የግብይት ሥርዓትና ፍጥነት ጋር ለመራመድ ትልቅ ሚና ሊጫወት የሚችለው ይህ ማኅበር ነው::

አባላት ከዚህ ፍጥነት ጋር ሊሄዱ የሚችሉት አደረጃጀታቸውንና ብቃታቸውን ለማጎልበት ሥልጠና እየሰጠን፣ ከዘመናዊና አዳዲስ የግብይት ሥርዓቶች ጋር እንዲጓዙ የማድረግ ሥራ መሥራት ያለብን እኛ ነን:: ስለዚህ ዋና ግባችን በፍጥነት እያደገ ካለው ገበያ ጋር እንዲጓዙ ማብቃት ነው::

በዳዊት ታዬ

ንብ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር በተጠበቀው የበጀት ዓመት ከ98 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆን የካሣ ክፍያዎችን መፈጸሙንና ከታክስ በፊት 25.6 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ገለጸ::

አክሲዮን ማኅበሩ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንደገለጸው፣ ኩባንያው የገባውን የውል ግዴታ በመወጣት ሕይወት ነክ ባልሆነው የኢንሹራንስ ሥራ ዘርፍ ለቀረቡለት የካሣ ጥያቄዎች 93.5 ሚሊዮን ብር፣ በሕይወት ኢንሹራንስ ሥራ ዘርፍ ለቀረቡ የካሣ ጥያቄዎች ደግሞ 4.9 ሚሊዮን ብር የካሣ ክፍያ ፈጽሟል:: ከነዚህ የካሣ ክፍያ ወጪዎችም ውስጥ ለተሽከርካሪ አደጋና ለሕክምና ወጪ የተከፈሉት የ79.3 ከመቶና የ85 በመቶ ድርሻ በመያዝ፣ ሕይወት ነክ ካልሆነና ከሕይወት ኢንሹራንስ ዘርፍ ቀዳሚ መሆኑንም ይጠቅሳል::

ባሳለፍነው ዓመት የሥራ አፈጻጸሙም በተመለከተ እንደተገለጸውም፣ ሕይወት ነክ ካልሆነው የኢንሹራንስ ዘርፍ የአረቦን ገቢውን አምና ከነበረው 172.6 ሚሊዮን ብር ወደ 217.6 ሚሊዮን ብር ከፍ ሲያደርግ፣ በተመሳሳይም

በሕይወት ኢንሹራንስ ዘርፍ አምና የነበረውን የ5.2 ሚሊዮን ብር አረቦን ገቢ ወደ 10.7 ሚሊዮን ብር ከፍ አድርጓል:: በዚህም መሠረት በበጀት ዓመቱ ሕይወት ነክ ያልሆነው የኢንሹራንስ ዘርፍ የአረቦን ገቢ የ26 በመቶ፣ እንዲሁም የሕይወት ኢንሹራንስ የአረቦን ገቢ የ50 በመቶ ዕድገት አስመዝግበዋል:: በአሁኑ ወቅትም ኩባንያው ከኢንዱስትሪው ያለው የገበያ ድርሻም ዘጠኝ በመቶ መድረሱንም መረጃው ይጠቁማል::

ኩባንያው በሁሉም የኢንሹራንስ ዘርፎች እያስመዘገበ ያለው ተከታታይ የአረቦን ገቢ ዕድገት በተለይም በሕይወት ኢንሹራንስ ዘርፍ የታየው የ50 በመቶ የአረቦን ገቢ ዕድገት፣ ንብ ኢንሹራንስ አሁን ያለውን ውድድር የበዛበትና አስቸጋሪ የሥራ ሁኔታ በመቋቋም ጠንክሮ ለመውጣት የቻለ ኩባንያ ስለመሆኑ ጥሩ ማሳያ ነው ብሎ እንደሚያምንም የኩባንያው መግለጫ ይገልጻል::

ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ አክሲዮን ማኅበር 816 ባለአክሲዮኖችን ያሉት ሲሆን፣ የተከፈለ የካፒታል መጠኑ 64.2 ብር ደርሷል:: በአሁኑ ወቅትም 283 ሠራተኞች ያሉትና በ23 ቅርንጫፎችም በማንቀሳቀስ ላይ ይገኛል::

ንብ ኢንሹራንስ ከ98 ሚሊዮን ብር በላይ ካሣ ከፈለ

ከታክስ በፊት 25.6 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ገለጸ

በብርሃኑ ፈቃደ

ሊፋን ሞተርስ ኩባንያ ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት የሚገጣጥማቸውን ተሽከርካሪዎች ቁጥር በማሰደግ ላይ እንደሆነ ለሪፖርተር ሲያስታውቅ፣ በቅርቡ ወደ ገበያ የሚያስገባቸውን ሦስት ሞዴሎች በመገጣጠም ላይ እንደሚገኝም ገልጿል::

የቻይናው ሊፋን እንዳለው፣ መኪኖቹ ለኢትዮጵያ የአየር ጠባይ ያላቸው ተስማሚነትና የነዳጅ ፍጆታቸውን ለማወቅ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የማሽከርከሩ ሙከራ እዚሁ መጀመሩን አስታውቋል::

ሊፋን፣ ሪካርዶ ከተሰኘው የእንግሊዝ ሞተር አምራች ኩባንያ ጋር በመሆን ንድፉን ሠራሁት ያለው አዲሱ መኪና ኤስ 60 ሞዴል የቤት መኪና ሲሆን፣ 1,800 ሲሲ ጉልበት ያለው ነው:: አውቶሞቢሉ ለከተማና ለገጠር መንገዶች እንዲያገለግል ታስቦ የተሠራ፣ Sport Utility Vehicle የሚባለውን ደረጃ የያዘ ነው:: ኢትዮጵያን ለመጀመሪያ ጊዜ ሊተዋወቃት መብቃቱ በኩባንያው የተነገረለት ይህ መኪና፣ ከዚህ ቀደም ይመረቱ የነበሩት መኪኖች 1,600

ሲሲ የፈረስ ጉልበት ያላቸው በመሆናቸው ብልጫውን ይወስድባቸዋል ተብሎለታል::

በአነስተኛ ጉልበትና የነዳጅ ፍጆታ በርካታ ኪሎ ሜትሮችን እንዲሸፍን ተደርጎ መፈብረኩን ኩባንያው ሲያሳውቅ፣ ቪቪቲ የሚባለውን ሞተር ለመኪናው መገጠሙን በመግለጽ ነው::

በአራት ወራት ውስጥ ለገበያ ይወጣል ከተባለው ኤስ 60 መኪና በተጨማሪ፣ ለዕቃ ማጓጓዣነት የሚገለግሉ አነስተኛ የጭነት ተሽከርካሪዎችንም በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ ይፋ ለማድረግ መዘጋጀቱን ኩባንያው ተናግሯል::

ሚኒ ትራክ እንዲሁም ሚኒ ካርጎ የሚል ስያሜ የተሰጣቸውን እነዚህ ሁለት ሞዴሎችና ኤስ 60ን ጨምሮ ኩባንያው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገጣጥማቸው የተሽከርካሪ ዓይነቶች ወደ ስምንት ከፍ እንደሚሉ ለማወቅ ተችሏል:: የዋጋቸውን ጉዳይ በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ማግኘት ባይቻልም፣ በተለይ ኤስ 60 የቤት አውቶሞቢል እስካሁን ለገበያ ከበቁት የሊፋን ምርቶች በዋጋ ይቀንሳል ተብሎለታል::

በቀን 10 መኪኖችን ገጣጥሞ የማውጣት

አቅም እዳለው የገለጸው ሊፋን፣ በአሁኑ ወቅት ለመገጣጠም የበቃው ስድስት መኪኖችን ነው::

ረዥሙ የማስረከቢያ ቀጠሮዬ ሦስት ወር ነው ያለው ይኸው አውቶሞቢል አምራች፣ ሞዴል 620 የሚባለውን የቤት መኪና እጅ በእጅ ለደንበኞች እያቀረበ መሆኑን አስታውቋል::

አዳዲሶቹን ሞዴሎች ወደ ገበያው ለማውጣት ከወሰዳቸው ዕርምጃዎች ውስጥ ስድስት ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎቹን ወደ ቻይና ለሥልጠና መላኩን ለአብነት የጠቀሰው ሊፋን፣ ዱከም ወደሚገኘው ኢስተርን የኢንዱስትሪ ዞን መገጣጠሚያ ፋብሪካውን ሲያዛወር አሁን ካለው አቅም የበለጠ መገጣጠም እንደሚችል ተናግሯል::

በዱከም የሚገኘው የቻይኖቹ የኢንዱስትሪ ዞን በኢትዮጵያ ውስጥ እየተንቀሳቀሱ ያሉት የቻይና ኩባንያዎችን በሙሉ ወደዚያው ያዛውራል ተብሎ የሚጠበቅ ነው:: ሆኖም ሊፋን የመገጣጠሚያው ፋብሪካውን ወደ ኢንዱስትሪ መንደሩ ሊያካትት የሚችለው ከአንድ ዓመት በኋላ ሊሆን እንደሚችል ታውቋል:: ይህም ከግንባታ መጓተት ጋር በተያያዘ እንደሆነ ተነግሯል::

በ20 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል ወደ ገበያው የገባው ሊፋን ሞተርስ፣ ሦስት ዓመት ባልሞላ ቆይታው ከሁለት ሺሕ በላይ ተሽከርካሪዎችን ገጣጥሜ ለደንበኞቼ አስረክቤያለሁ ብሏል::

ኩባንያው ከዚህ ቀደም ልዩ ልዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎችንና የሞተር ብስክሌቶችን ለኢትዮጵያ ገበያ ሲያቀርብ የቆየ ነው:: ተሽከርካሪዮችን እዚህ በመገጣጠም ፈር ቀዳጅ ከሆነው ሆላንድ ካር ኩባንያ ጋር በተሽከርካሪ አካላትና መለዋወጫ አቅርቦት አብሮ ሲሠራ ቆይቶ ራሱን ችሎ በመውጣት መገጣጠም እንደጀመረ የሚታወስ ነው::

ሊፋን ሦስት አዳዲስ ሞዴሎችን ወደ ገበያው ሊያስገባ ነውበፋብሪካው የሚገጣጠሙት መኪኖች ዓይነት ወደ ስምንት ያድጋል

በብርሃኑ ፈቃደሶፍትዌሩ በዋጋ ደረጃ ትንበያ የማይሰጥባቸው

መስኮች የሉም:: የቤት፣ የሕንፃ፣ የመሬት፣ የሪል ስቴት፣ የንብረት ኪራይ፣ የብረታ ብረት፣ የተሽከርካሪ፣ የሸቀጣ ሸቀጥ፣ የመሳሰሉት ሁሉ ከእንግዲህ በደፈናው ዋጋቸው ጣርያ መንካቱን ይገታል፣ ጥሩ ይገምታል የተባለለት ሶፍትዌር አዘጋጀሁ ያለው አንድ ኩባንያ ነው::

ዳታ ሶርስ ኮንሰልታንሲ ኃላፊነቱ የግል ማኅበር አዘጋጀሁት ያለው ሶፍትዌር፣ ለዋጋ ግሽበት መንስዔ መሆናቸው በቅደመ ጥናት ተደርሶባቸዋል ያላቸውን አሠራሮች ለማስቀረት ይረዳል ተብሎለታል:: በኢትዮጵያ በሚታየው አሠራር መሠረት ነጋዴው ለየትኛውም መገልገያ ቁሳቁስ ያዋጣኛል ያለውን ዋጋ ያወጣል፣ ይጠይቃል:: አብዛኛውን ጊዜ የፍላጎትና አቅርቦት ሁኔታ ዋጋን ሲወስን አይታይም፣ በመሆኑም ይንን አካሄድ በመጠኑም ቢሆን ሊያሻሽል የሚችል መፍትሔ ይዘን መጥተናል ያሉት የኩባንያው ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ምስክር ሞላ ናቸው::

ለአብነት ሕንፃ መግዛት የፈለገ ሰው ሕንፃውን ከመግዛቱ በፊት ለሚጠየቀው ዋጋ አግባብነት ግምት ሊያወጣ የሚችልባቸው መጠይቆች በዝርዝር ተቀምጠውለታል:: ገዢው ሕንፃው የተሠራባቸውን ግብዓቶች፣ መገኛ አካባቢውን፣ ወዘተ. የሚጠቁሙ ዝርዝር ነጥቦች በሶፍትዌሩ የተቀመጡ በመሆናቸው ለሚቀርቡለት መመዘኛዎች እንደአግባብነቱ ድምፅ ይሰጣል:: በመጨረሻም በምን ያህል ዋጋ መግዛት እንደሚገባው ከኮምፒውተሩ ይነገረውና ይወስናል::

ይንን ሶፍትዌር መንግሥት በባለድርሻነት እንዲገባበት እንፈልጋለን ያሉት ኢንጂነር ምስክር፣ የዋጋ ትንበያውን ተፈጻሚ ለማድረግ መንግሥት የግድ መሳተፍ ያለበት አካል እንደሆነም ተናግረዋል::

ከዚህ ፕሮጀክት ትይዩ የመንግሥትን ፖሊሲዎች ለመገምገም የሚያስችል ሶፍትዌርም ኩባንያው ማዘጋጀቱ ታውቋል:: አንዳንድ ሕጎች በየጊዜው መቀያየራቸው ያስከተሏቸውን ተፅዕኖዎች መፈተሻቸውን ኢንጂነሩ አብራርተዋል::

አንዳንድ መመርያዎች አስከተሉት የተባሉትን ችግሮች ሲጠቅሱ፣ የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያን አብነት አቅርበዋል:: መሣርያውን መገልገል ግድ

የሚለው መመርያ መውጣቱን ተከትሎ ለጀማሪ ኩባንያዎች ተጨማሪ ወጪ ማስከተሉ፣ በኪሳራ ላይ የሚገኙትንም ይብሱን ማክሰሩ ሳያንሰው ጥቂት የማይባሉትን ከንግድ ዓለም ማሰናበቱ በጥናታቸው መረጋገጡን ኢንጂነር ምስክር ይፋ አድርገዋል::

በተያዘው ዓመትም የሚሰበሰበው የታክስ ገቢ ከፍተኛነት የህልውና ስጋት የሚፈጥርባቸው ኩባንያዎች በመኖራቸው የመፍትሔ ሐሳብ የሚጠቁምና የተለያዩ የፖሊሲ አቅጣጫዎች የሚያስቀምጠው ሶፍትዌር ከንግዱ ኅብረተሰብ ባሻገር ለመንግሥት ተቋማት የውሳኔ አቅማቸው እንዲሻሻል ደጋፊነቱ በባለሙያው ተነግሮለታል::

በተለያዩ መስኮች የሚታዩ ችግሮችን መነሻ በማድረግ መፍትሔ ተኮር የኮምፒውተር ፕሮግራሞችን እያዘጋጀሁ ነው ያለው ኩባንያው፣ እንደ ማኅበራዊ ድረ ገጾች ዓይነት ይዘት ያለውን የመረጃ መለዋወጫ የቢዝነስ ድረ ገጽም ይፋ አድርጓል::

ኢትዮ ቢዝ ኔት የሚል መጠሪያ የተሰጠው ድረ ገጹ፣ ተገልጋዮች የሚፈልጉትን ዓይነት መረጃ የሚጭኑበት፣ ሐሳባቸውን የሚለዋወጡበት፣ ዕቃና አገልግሎት የሚያሻሽጡበት ነው:: የኩባንያቸውን ማንነት በድረ ገጹ ራሳቸው ባለቤቶቹ በመረጡት መንገድ መረጃ ማስቀመጥ ይችላሉ ተብሏል::

በዚህ ድረ ገጽ የሚገለገሉ ተጠቃሚዎች ከ1,000 እስከ 50,000 ብር የሚጠየቁበት የአገልግሎት ዓይነት ሲኖረው፣ ከክፍያ ነፃ የሆኑ ለማንኛውም ተገልጋይ የሚሰጡ ግልጋሎቶችም አሉት::

ድረ ገጹ ላለፉት ሦስት ዓመታት እየተሻሻለ ቆይቶ አሁን ለተገልጋይ ክፍት መደረጉን ኢንጂነር ምስክር ሲናገሩ፣ ግዥ ለመፈጸም፣ ጨረታ፣ የውስጥና የውጭ ማስታወቂያዎችን ለማውጣት፣ ልዩልዩ ውድድሮችን በድረ ገጹ ማካሄድ እንደሚቻልም ገልጸዋል::

ድረ ገጹ የመከላከያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ከ20 ባላነሱ ዘርፎቹ ላይ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑም ታውቋል:: ለሕዝብ ነፃ መረጃ በሚሰጥበት አሠራሩም በስልክ የጽሑፍ መልዕክትና በኢሜል አማካይነት የሕዝብ ማስታወቂያዎችን ያሰራጫል ተብሎለታል::

የዋጋ ተመንና ትንበያን የሚጠቁም ሶፍትዌር ተዘጋጀ

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

|ገጽ 11 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

|ገጽ 13 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ስለአልካን ካላወቁ፣እኛን ሳይሆን … ምሩቃኖቻችንን፣ ቀጣሪዎቻቸውን፣ ተማሪዎቻችንንና

መምህራኖቻቸውን ይጠይቁ!

አልካን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ከተገመገሙት ካምፓሶቹ በባህርዳር እጅግ በጣም ከፍተኛና የላቀ፣ የ2ኛ ዓመት ልደቱን በሚያከብረው ደሴ በጣም ጥሩ ውጤት ቢያመጣም በአዲስ አበባ ራስ ደስታ ካምፓስ የአንድ አመት ማስጠንቀቂያ በመሰጠቱ ውጤቱ አልካንን አይገልፅም በሚል ቅሬታችንን በመስሪያ ቤቱ ለተቋቋመው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቅርበን ታይቶልናል፡፡

ቅሬታችን ነጥብ በነጥብ ተመርምሮ የተሰጠን ማስጠንቀቂያ አግባብነት እንዳልነበረውና ተቋሙን እንደማይገልፅ ታምኖበት በመሰረዙ፣ የተሰማንን ልባዊ ደስታ እንገልጻለን፡፡ በዚህ አጋጣሚ ቅሬታችንን ለመረመረው ኮሚቴና ውሳኔ ለሰጠው የመንግስት አካል፣ በአደረጃጀታችንና በአሰራራችን በመተማመን አብራችሁን ለቆማችሁ ሁሉ፣ በተለይም ለምሩቃን፣ ለተማሪዎች፣ ለመምህራንና ሰራተኞቻችን ምስጋናችን ከልብ ነው፡፡

ተዓማኒነት ያለው ተቋማዊ አደረጃት መፍጠር፣ የተሻለ አመራርና አሰራር መዘርጋት፣ ሰልጣኞቻችንን ማብቃትና የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የህልውናችን መልህቅ ነው፡፡

የምስራች!ለአልካን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ - አዲስ አበባ ካምፓስ

የተሰጠው ማስጠንቀቂያ ተሰርዟል!

እርስዎ ሊያውቋቸው የሚገቡ ሁለቱ (2) አልካነ ሚስጥራት፡-

1. ሚስጥረ ጥራት - የባህር ዳሩ ካምፓሳችን በት/አ/ጥ/ኤጀንሲ

ግምገማ 83.49 በመቶ ማምጣቱና በጤናው ዘርፍ እጅግ

በጣም ከፍተኛ ውጤት መሆኑ፤

2. ሚስጥረ ብቃት - በአዲስ አበባ ከተማ የዲፕሎማ/ደረጃ 4 የብቃት (COC) ምዘና አብላጫ ተማሪዎችን ማሳለፉ፤

ሁለቱን ሚስጥራት ለማረጋገጥ፣

ወደ እኛ ሳይሆን ወደሚመለከታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጎራ ብሎ መረጃዎችን ሳይሆን ማስረጃዎችን ማገላበጥ!

አድራሻ፡ አዲስ አበባ - ራስ ደስታ ሆስፒታል ፊት

ለፊት 100 ሜትር ገባ ብሎ ( 011 155 57

00/02

È091 150 92 22 /091 120 4142

E-mail: [email protected]

Website: www.alkan.edu.et

አልካን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ

‹‹የተናጠ ወተት ቅቤ ይወጣዋል›› እንዲሉ፣

ብልሆች ለ2004 የትምህርት ዘመን አልካንን ይመርጣሉ፡፡

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

z ¡ Wü UNITED NATIONS CHILDREN’S FUNDETHIOPIA COUNTRY OFFICE

VACANCY NOTICE NO. ECO/VN- 0061/2011

POST TITLE/Post No.

LEVEL DUTY STATION

CONT. STATUS

CLOSING DATE

Planning Specialist,70215

NO-C Addis Ababa Fixed-Term (FT)

31 October 2011

PURPOSE OF THE POST Under the supervision of the Deputy Representative, responsible for the planning, development and implementation of the integrated monitoring and evaluation strategies in support of the country programme.

MAjor Duties AnD responsibilities of this post incluDe:• Coordinate development, quality assurance and entry of work plans

in the system for programme sections. Provides technical support and capacity development for decentralization of the development and implementation of budgeting and planning. Supervises staff and identifies training needs and provides on-the-job training.

• Prepare and consolidates inputs for programme mid-term review, annual reviews, and other relevant meetings. Analyzes and evaluates data to ensure achievement of objectives and recommends corrective actions, when necessary. Monitor implementation of agreed follow-up actions. Ensure lessons learned and recommendations from reviews are informed in planning process.

• Contribute to the preparation of country programme documentation and other related planning documents such as, Country Programme Document, Country Programme Action Plan, etc. Provide quality assurance in developing those documents and develop guidelines. Provides technical advice to programme staff, government officials and other counterparts on planning as needed.

• Develop, coordinate and monitor the office’s overall field monitoring system and process of programme implementation with government counterparts and other partners. Identifies problems or alternative courses of action to accelerate/improve programme delivery.

• Assist UNICEF’s participation in the UNDAF process ensuring adequate inputs on the improvement of the rights of children and women.

• Prepares the programme status reports required for management, board, donors, budget reviews, programme analysis, annual reports, etc.

• Participates in intersectoral collaboration with operations and programme colleagues in tracking programme financial inputs and outputs. Monitor management indicators and compliance of relevant SOPs.

• Ensures the accurate and timely input of programme information in the computerized programme system, and issuance of status reports for monitoring purposes.

MINIMUM REQUIREMENTS:Educational requirements: Advanced university degree in Social Sciences, Demography, Development Planning, Statistics or a related technical field.Work Experience: Five years of progressively responsible professional work experience at national and international levels in programme monitoring and evaluation, Practical experience in community-based research.Language requirement: Fluency in English and another UN language is required. Knowledge of the local working language of the duty station is desirable.Competency: Commitment, Diversity and Inclusion, Integrity, Communication, Working with people, Drive for results, Leading and Supervising, Formulating Strategies and Concepts, Analyzing, Relating and Networking, Persuading and Influencing, Creating and Innovating,

Applications along with the updated UN Personal History Form (available at our Web site at www.unicef.org/employ) and photocopies of supporting documents including last two Performance Evaluation Reports should be submitted to:[email protected] or mail/deliver it to:

Human Resources Manager UNICEF House Opposite ECA Compound Adjacent to German House P. O. Box 1169, Addis Ababa, Ethiopia

Quoting Job Title and Reference ECO/VN – 061/2011

DISTRIBUTION All UNICEF staff members and U.N. Agencies, Externally

UNICEF is a smoke-free environment;

Applications from qualified women are encouraged

የሞላ ታክሲያችን እኛንና ያልሞሉ የሐሳቦቻችንን ቋቶችን አሳፍራ ከፒያሳ ቦሌ ሚካኤል ታመራለች። የቸርችልን ቁልቁለት የሚያቆመን ያለ ሳንመስል እንደረደረዋልን ምነው ሐሳቦቻችን

ከእኛ ላይ እንዲህ ተንከባለው ቢሄዱ ብዬ አሰብኩ። አዝማሚያው አላምር እያለ የመጣው የዓለማችን ነገር ምን አለበት እንደዚህ ቁልቁል ሄዶ ቢረጋ ብሎ የሚያስብ ይመስላል ተሳፋሪው። ድሮ ድሮ ተረትና ምሳሌን ብቻ ሙጥኝ ብሎ ነገር ይተረጉም የነበረው ወገኔ፣ ዛሬ ኑሮ ያመጣለትን እንቆቅልሽ መፍታት አቅቶት ከዓለም ነውጥ ጋር ማዛመድ ጀምሯል። ለነገሩ ምን እናድርግ ብላችሁ ነው። እንደው የሁሉም ነገር አዝማሚያ አልጥመን ባለ ቁጥር እጅ አጣጥፈን ከንፈር ከመምጠጥ ይልቅ እንደገባን መጠን በታክሲውም ቁልቁል መንገድ መውረድ እንኳን ሳይቀር መፍትሔ ብንስል አይሻለንም?

ለነገሩ በእኛ አይፈረድም፤ ነገሩ ሁሉ ግራ የሚያጋባ ሆነ:: የሚሰማው ወሬ እኮ ያስደንቃል:: አሁን ባልጠፋ ገበሬ ለዛውም 20 ሺሕ ከህንድ ይምጣ፣ ታዲያ ምንድን ነው የምትሉት? 70 ሚሊዮን ገበሬ ባለበት አገር ውስጥ ገበሬ እንደሌለ ተደርጐ ሲመጣ አያሳስብም ወይ? ኧረ የሚያስተውል ልቦና ይስጠን:: አሁን በታክሲ እየሄዱ እንደዚህ ዓይነት ወሬ ምን አመጣው?

እኔ የምለው ምነው የሰው ልጅ የጥፋት መሣርያ ሲያመርት ጊዜ ሳይፈጅበት የሰላም መፍትሔ ለማምጣት ግን እጁ ተሳስሮበት ሐሳቡ ተቆላለፈሳ? እኛ ሰፈር ሰላም ነው አለ ያገሬ ሰው። ብቻ ተመስገን ክፉ ቀን አታምጣብን ነው ሚባለው። ወያላችን ሒሳብ ለመቀበል ዞር እንዳለ ከተሳፋሪዎች መካከል ድንገት ሁለት ሰዎች ይተዋወቁ ኖሮ በሰላምታ ታክሲዋን ቀወጡዋት። ‹‹እንደምን ነህ አንተ? አለህ ለመሆኑ?›› ይለዋል አንደኛው። ‹‹ኧረ አለሁ እኔ፣ ምን ነው አላይህ?›› መለሰለት ያኛው። ወያላው ይጨርሱ ብሎ ሁሉንም ተሳፋሪ ሒሳብ መቀበሉን ትቷል። ‹‹አይ አትተያዩ ቢለን እንጂ ስንቴ ተላልፈናል ብለህ ነው ይሄኔ?›› ሲለው፣ ‹‹እኔ እኮ ባለቤትህን አግኝቻት የሰማሁት ሌላ ነበር፤›› አለው ኮስተር ብሎ። ያኛው ግን የመጠፋፋቱ ወሬ ከዚህ በላይ እንዲጓዝ እንዳልፈለገ ሃፍረት ባረገዘ ምልከታ የሚከላወሰው ዓይኑ ያሳብቅበታል።

‹‹ወጣ ብዬ ነው ባክህ!›› አለው ተወኝ ዓይነት ምላሽ በመስጠት። ‹‹ብቻ እንኳን ለቤትህ አበቃህ። በዚህ ዕድሜያችን እኮ እኛ መመነን አይገባንም። ሰው ሥራ አጣሁ ብሎ በብስጭት ያብዳል፣ አንተ ከሥራም የተመረጠ ሥራ እያለህ ለቀህ ሄድክ። ሰው ትዳሩ አልሰክን እያለ ሲፋታ ይውላል፤ አንተ ምን የመሰለች ሸጋ ሚስት ይዘህ ዓለም ሰለቸችኝ ትላለህ? ሰሞኑን ስለማልኖር ነው እንጂ በደንብ እንጫወት ነበር። ለማንኛውም ቢያንስ ለልጆችህ ስትል ሁሉንም ታገስ። መሸሽን መፍትሔ አታድርገው፣ ያውም አንተ?›› እያለ በማሸማቀቅ ሲገለው የታዘብነው እኔና አጠገቤ የተቀመጠው ተሳፋሪ ነበርን። ለነገሩ ተሸሽቶ የት ይገባል? ጫካ ነዋ ብዬ ለራሴ መለስኩ:: እኔ እንደሰማሁ ሌላ ሰው እንዳይሰማህ ብዬ ለራሴ ነገርኩት::

ሰው ሁሉ ብስጩ ሆኗል:: ለነገሩ ለምን አይበሳጭ? እኛ በቻይና መወረራችን ሲያስጨንቀን፣ ህንዶችም ተጨመሩልን:: ኧረ የባሰ አታምጣ:: ለካ የሕዝብ ቁጥር የሚጨምረው በመዋለድ ብቻ አይደለም:: መቼም እያደርን የማይገለጥልን ነገር ዕውቀት የለም::

መንኖ የነበርው ሰው ሒሳብ በጓደኛው ሲከፈል እንደለመድነው ዓይነት ‘ተውልኝ ለእኔ! አርፈህ ጠቀመጥ! እኔ እከፍላለሁ!’ ዓይነት ድምፆች አልሰማንም። ብክነቱ ማለዳ ማለዳ እያስረሳው እንጂ ሁሉም ቢመንን ይህቺ ዓለም ምን ይውጣት ነበር? ለነገሩ ምን ይውጣታል ብላችሁ ነው፤ እዛ ደሞ ሲሞላ ወደዚህ መመነኑ የት ይቀራል? አጠገቤ የተቀመጠው ወጣት የሆነ ነገር እንደሚፈልግ ሰው አሥር ጊዜ አንገቱን ወደሌላ ተሳፋሪ ያወዛውዛል። አንድ የመነነ ጓደኛውን እየፈለገ ይሆን? አልገባኝም። ብቻ በንቃት ሳይገባኝ የልጁን እንቅስቃሴ እየተከታተልኩ በከፊል የሚወራውን የተሳፋሪ ወሬ አዳምጣለሁ። ‹‹እኔ የምለው ግን . . . አየህ የአሜሪካንን ሰላማዊ ሠልፍ?›› ሲለው፣ ሌላኛው ‹‹ምን ይጠበስ ታዲያ?›› አለ:: ‹‹አንተ ደሞ ይህቺን አማርኛ አትተዋትም እንዴ? ምን አለህና ምን ይጠበስ ትለኛህ? እንኳን የምትጠብሰው ራስህ የሚጠበስ ሥጋ አለህ ለመሆኑ?›› ሲለው ተሳፋሪው ወደውጭ እያየ ሰበብ ያገኘ አስመስሎ ይስቃል።

‹‹ይልቅ ልልህ የፈለኩት የአሜሪካ ሰላማዊ ሠልፍ ሰላማዊ ሠልፍ ይመስላል?›› አለው ደግሞ። ጓደኛው ግራ ተጋብቶ (እንኳን እሱ እኛን ግራ ገብቶን) ‹‹እና እንደ አንተ ጎማ ስላላቃጠሉ ሰላማዊ ሠልፍ አይደለም ትላለህ እንዴ? ሲጀመር ስሙ ራሱ ሰላማዊ ሠልፍ ነው የሚባለው እኮ፤›› አለው እንዴት ይሄን ሳታውቅ ወይ ሳታስተውል ያውም ታክሲ ውስጥ ታወራኛለህ በሚል ቅላፄ። ‹‹እኔም እኮ ለማለት የፈለኩት እንደሱ ነው። የየመንን አይተህ የኒውዮርክን ስታይ ምንም አልተሰማህም? እኔ ግን ምን እንዳልኩ ታውቃለህ? ሕዝብን እንዲህ የአስተሳሰብ ልዩነትና ስፋት ውስጥ የዶለው ኃይል ምን ይሆን? ነበር፤›› ብሎት

ትክዝ እንደማለት ሲል፣ ወያላው ሒሳብ ብሎ ጮኸበት። የወያላው አባባልን ያደመጡ አንዳንድ ተሳፋሪዎች ፈገግ ብለው እርስ በርስ ተያዩ። ወያለው የራስህን ዕዳ ሳትከፍል አገርን የሚያክል ነገር ታወዳድራለህ ዓይነት መሆኑ ግልጽ ብሎላቸው። ግሎባላይዜሽን ሁላችንንም የዓለም አገሮች አንድ አድርጐ ሲያበቃ የወዳጅህ ፂም ሲላጭ የአንተን በውኃ ንከር አርጎታል ጨዋታውን።

ለነገሩ እዚህ እንኳን ሰላማዊ ሠልፍ ሊደረግ ማሰብም የሚያሳስር ይመስላል:: መሬት እየተሸነሸነ ለካድሬ ይሰጣል ብለው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ቅሬታ ስላሰሙ አይደል እንዴ መታሰራቸውን የሰማነው:: ኧረ ንግሩኝ አሁን ምንድን ነው የማያሳስረው?

አጠገቤ የተቀመጠው ወጣት መቁነጥነጡን አላቆመም። እኔም ክትትሌን አላቋረጥኩም። አዝማሚያቸው ያላማሩ ነገሮች በበዙብን ቁጥር ለስንቱ ትኩረት ችረን እንደምንገፋው አምላክ ይወቀው ብቻ። አሁን የእኔ ስጋት ይህ ልጅ ሌባ ቢሆንስ ነው። ዳሩ ከፈረደበት ሞባይል ሌላ ምንም አይወስድብኝም። እንደው አይቻልም እንጂ ሁኔታው እኮ እኔ ራሴ ተሰርቄ በተሸጥቁ ያስብላል። ውይ ይቅር በሉኝ ክቡሩን የሰውን ልጅ የሚያክል ነገር መልሼ ወደ ባሪያ ሥርዓት ልጎትተው? ብቻ ያልጠረጠረ ተመነጠረ ነው ጨዋታው።

‹‹ይቅርታ እባክሽን አንድ ጊዜ ላናግርሽ?›› አላት ከአራታችን ሦስተኛ በእሱ በኩል ያለችውን ተማሪ መሳይ ወጣት። ‹‹አቤት?›› አለች፣ ‹‹እ . . . ሠራተኛ ነሽ? ወይስ . . .›› ‹‹ምን ነው? ጋዜጠኛ ነህ ወይስ አባል?›› ብላ መለሰች:: ልጁ ለጨዋታው በሩ የሰፋለት መሰለውና እየሳቀ፣ ‹‹ለምን በጋዜጠኛና በአባል ጠረጠርሽኝ?›› አላት። ተሳፋሪው ወደሦስተኛው መድረክ ጆሮውን ቀስሯል። ታክሲያችን የቦሌውን መንገድ እያሳበረች ዳገት ቁልቁለቱን ወጥታ እየወረደች አሰልቺና ማራኪ የማስታወቂያ ፖስተሮችን እያስኮመኮመችን ሸዋ ዳቦ ደርሳለች። እኛም የዓለም ነገርና አዝማሚያው ደስ አላለንም ብለው በመነኑና (ግን ተመልሰዋል) በተደናገጡ ሰዎች ብሎም ወሬዎች እየተዝናናን አብረናት እንጓዛለን።

‹‹ጋዜጠኛ በኑሮ ምክንያት የእያንዳንዱ ሰው አስተሳሰብና ምልከታ በእያንዳንዱ ሰው ልክ ስለተባዛለት መለቃቀም ይወዳል ብዬ ነው። አባል ያልኩህን ግን እ . . . እርሳው በቃ። ይልቅ ማስቸገርህ ካልቀረ ቶሎ ብለህ ምን እንደፈለክ ብትነግረኝ? ቅርብ ወራጅ ስለሆንኩ፤›› ስተለው ‹‹ኦ . . . በቃ ስልክሽን ሰተሽኝ ደውዬ እነግርሻለሁ፤›› ቢላት፣ ተሳፋሪው በሙሉ በሳቅ ተንፈራፈረ። ‹‹ፓ! ይገርማል ጠበሳ፤›› ሲል ወያለው ለሹፌሩ መገረሙን ሲገልጽለት ተሳፋሪው ይባስ በሳቅ ወደቀ። ልጁ የሚገባበት ጠፍቶት ኩምሽሽ ብሎ ቀረ። ይኼ ሁሉ ሰው የእሱን ንግግር የሚሰማ አልመሰለውም ልበል? ወይ ጉድ! ዓለም እንደ ሸንኮራ ተመጥምጣ ጣሟ ባለቀበት ጊዜ ሁሉም አዲስ ነገር ለመስማትና ለማየት ጆሮውንና ዓይኑን እንደሳተላይት እርስ በርሱ እንደተቀሳሰረ፣ ይህቺን የመሰለች የጠበሳ ቴክኒክ ሲበራለት እንዴት ሳይገለጥለት ቀረ?

ልጅቷ ምንም ሳትናገረው ታክሲውን አስቁማ ወረደች። አካሉ በሃፍረት በድን ሆኖ ተቀመጠ እንጂ ልቡ አብሮ እንደወረደ ያስታውቃል። አዝማሚያዎች አስደንግጠውን የደነገጥን እንመስላለን እንጂ ምኞቶቻችን እንዳልከሰሙ እናስታውቃለን። ይኼው መኖር እናቁም አላልንም። እያንዳንዳችን የቻልናትን ያክል ሜትር በዕድሜያችን መም ላይ ስንሮጥ እየተያየን በትዝብት እንጐሻሸማለን። ታክሲዋ ጉዞዋን ቀጥላለች። ሁሉም በልጁን የጠበሳ ስልት ስቆ አባርቶ ወደ ውስጡ በራሱ የኑሮ ሸክም እየዬውን የሚያስነካው ይመስላል። የጠቢብ ሰው ዓይን በራሱ ላይ ናት ይባላል አይደል? ምነው ሁሉም ወደራሱ መመልከት ቢችል:: እስከመቼ ጣት ተቀሳስረን? መንግሥት ይቀስራል፣ እኛ እንቀስራለን፣ ወጣቱ ይቀስራል፣ ሽማግሌው ይቀስራል፣ ሁሉም ይቀስራል፣ ኧረ መቀሳሰር ይብቃ::

ቀስ አልኩና ‹‹አድናቂህ ነኝ፤›› አልኩት በአራዳ ልጅ ሙድ። ‹‹ምን ታረገዋለህ?›› አለኝ ቀስ ብሎ። ‹‹ይገርምሃል በሕይወቴ ነገሮች በሙላ ጣዕም እያጡብኝ ምርር ሲለኝ ጊዜ ሰው አማከርኩ፤›› አለና ቀና ብሎ ሁሉንም ተሳፋሪ ቃኘት አድርጎ እንደሚሰሙትና እንደማይሰሙት አጥንቶ፣ አለመስማታቸውን ሲያረጋግጥ ‹‹ያማከሩኝ ሰዎች ፍቅር የሚባል መድኃኒት አዘዙልኝ። የነገሮች ሁሉ አዝማሚያ አልጥም ሲል ፍቅር ግን አጠገባችን ካለ ተስፋ መቁረጥ አይደርስብንም ሲሉኝ ጊዜ እኮ ነው፤›› ብሎኝ አንገቱን ሰበር አደረገ። ችግሩን አውቆ መፍትሔውን ለማግኘት መጣሩ፣ ብቻውን በቅድሙ ሳቄ እንዳፍር ገፋፋኝ። እናም አንድ ጊዜ ስለፍቅር አሰብኩ እውነትም ፍቅር ያሸንፋል:: ፍቅር ደግሞ የሚያሸንፈው ሁሉን ነው:: ኑሮ ለካ እንደዚህ ያሸነፈን ፍቅር ስለሌለን ነው:: የሚሠራውም በፍቅር ቢሠራ፣ የሚያሠራውም በፍቅር ቢያሠራ ሁሉን ማሸነፍ እንችላለን:: ከታክሲው ስወርድ የማስበው፣ በፍቅር የተከበብኩ ሰው መሆን አለመሆኔን ነበር። የነገሮች አዝማሚያ ሲያስፈራን የፍቅር ሰዎች ብንሆንስ? ፍቅር ሁሉን ያሸንፋል:: መልካም ጉዞ!!

ባልጠፋ ገበሬ?

|ገጽ 15 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

(ጥንቅር- ብሩክ ቸርነት)

ጨረታ እና ንብረት

ግዥ ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ::

በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያ፣ የጽዳት እቃዎች፣ ጐማና ከመነዳሪዎች፣ የኤሌክትሪክ፣ ውሃና የጥገና እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎች፣ ፈርኒቸር፣ የጋራዥ እቃ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047 336 01 81 ወይም 0911 11 53 42 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገ/ኢ/ል/ቢሮ የአዊ አስተዳደር ዞን ገ/ኢ/ል/መምሪያ የባንጃ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያ፣ የውጪ ፈርኒቸር፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የመኪናና የሞተር ጎማ እስከነከመነዳሪው:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058 227 06 47/0913 94 18 12 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር በአርሲ ዞን የአስኮ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ አላቂ የጽህፈትና የጽዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብሶች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 022 119 10 03 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ በዋና ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የፋይናንስ ግዢና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽህፈት ማሽኖች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የፎቶ ኮፒ ማሽኖችና ቀለሞች እና የጽዳት ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 840 16 55 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 2 አስተዳደር ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የፎቶ ኮፒ ቀለሞች፣ የፕሪንተር ቀለም፣ የጽዳት መገልገያዎች፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 17 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 157 06 56 ወይም 011 157 23 13 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- አምቦ ዩኒቨርስቲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ለመደበኛ ተማሪዎች የሚሆን ሥጋ፣

ዳቦ፣ አልጋ፣ የቢሮ ጠረጴዛና ወንበር:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 21 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 236 41 25 ወይም 011 236 38 25 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- ገዳባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ዋና ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 336 01 44/46/51 ፋክስ 011 336 00 11 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የቢሮ ፈርኒቸሮች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የቢሮ ማሽኖች፣ የቅስቀሳ እቃዎች፣ የብረት ካዝናዎች፣ የእንጨትና የብረት ቁምሳጥኖች፣ የጠረጴዛ ቬንትለተሮች፣ የቪዲዮና ፎቶ ካሜራዎች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 10 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 156 90 65 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- የወሊሶ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ቋሚና አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ ጎማዎች፣ የደንብ ልብሶች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 341 30 12 ወይም 011 341 21 08 ይደውሉ::

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የቢሮ መገልገያዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0025 113 06 52 ወይም 025 11 30 645 ይደውሉ::

----------------------------------

ሽያጭ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- አርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- ያገለገሉ ጎማዎች ከመነዳሪዎች፣ ፍላፖች፣ ባዶ በርሜሎች፣ የተቃጠለ ዘይት፣ ከህንፃ ኮንስትራክሽን የተረፉ እንጨቶች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 21 ቀን 2004 ዓ.ም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 37 16 352 /011 371 63 39/011 372 01 40 ይደውሉ::------------------------------------

ኮንስትራክሽን ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- ብሔራዊ የሜትሮሎጂ ኤጀንሲ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የአጥር ግንባታ፣ የቢሮዎች ግንባታ፣ በጨረታ መካፈል የሚፈልጉ ተቋራጮች ደረጃቸው ጂሲ/ቢሲ 5 እና ጂሲ/ቢሲ 7 እንዲሁም ከዚህ በላይ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ህዳር 4 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 661 57 79 ወይም 011 661 57 92 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የዋናውን መ/ቤት አዳራሽ ማስጠገን እና የተሽከርካሪ መመርመሪያ አዳራሽ ማሠራት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 515 02 44 የውስጥ መስመር 231 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መሰሪያ ቤት፡- የየካ ክፍለ ከተማ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- አንድ G+4 የአልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ ማዕከል ህንፃ Structural part ዲዛይን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 24/2004 ዓ.ም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር ------------ ይደውሉ::------------------------------------

ኪራይ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የመከላከያ ሎጂስቲክ ኮሌጅ:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡- የትራንስፖርት ሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጡ ደረጃቸውን የጠበቁ ባለ 47 መቀመጫ ወንበርና አንድ ባለ 60 መቀመጫ ወንበር ያላቸው አውቶቡሶች፣ እንዲሁም ሁለት ባለ 12 መቀመጫ ያላቸው ሚኒባሶች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 15/2004 ዓ.ም:: ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 011 321 12 51 ወይም 011 321 11 11 ይደውሉ:: ------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኦሮሚያ መንገዶች ኮንስትራክሸን ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡- ለመንገድ ግንባታና ጥገና የሚውሉ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች፣ ገልባጭ መኪኖች፣ የውሃ ቦቴ መኪኖች፣ የደረቅ ጭነት መኪኖች እና አነስተኛ የመስክ መኪኖች:: ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 011 156 82 66 ወይም 011 156 88 00 ይደውሉ::

The World BankBID FOR SALE OF USED VEHICLES

The World Bank Ethiopia Country Office would like to sale the following used vehicles on competitive bid on AS-IS basis. The World Bank does not give warranty and guaranty for any of its properties being disposed. Interested bidders are therefore invited to submit their bids according to the following bid instructions.

1. Prospective bidders can inspect the vehicles Monday – Friday from 2:00pm to 4:30pm at the World Bank compound from October 17, 2011 to November 4, 2011.

2. The last day for submission of bids is November 4, 2011, 4:30pm. 3. Bids must be accompanied with bid bond of 5% of the value of the bid amount in CPO written to the International Bank for Reconstruction and

Development (IBRD). The bid bonds will be later returned to unsuccessful bidders.

4. Bid winners are required to pay the full amount of the winning price and collect the vehicle within two weeks after they are notified. 5. Bid winners are responsible to settle any government taxes and duties as they may be applicable. 6. World Bank reserves the right to reject any or all bids.

List of the vehiclesNo. Vehicle Type Plate No. Year of

PurchaseChassis No. Engine No.

1 Toyota Landcruiser UN 1105 2004 JTECB09 J303017131 IHZ 04500942 Toyota Landcruiser UNCD 1019 2004 JTECB09 J003017149 IHZ 04502173 Toyota Landcruiser UNCD 0017 2004 JTECB09 J903017148 IHZ 0450219

Interested bidders can collect bid document from the World Bank Ethiopia Office at Africa Avenue (Bole Road – Worbek House). Sealed bids should be submitted to:

ResourceManagementOfficerWorldBankEthiopiaCountryOffice

Africa Avenue (Bole Rwanda) Worbek HouseAddis Ababa

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

JOBS and CONSULTANCIES In UNITED NATIONS DEVELOPMET PROGRAMME (UNDP)

S.No POSTCONTRACT

TYPE REFERENCE NO.

Brief Job/Consultancy description & Web-link for detailed advert Submission deadline

1

Consultant (Democracy and Governance Specialist) to develop the overall Background/ Discussion Papers for the Eighth African Governance Forum (AGF VIII) on the theme, “Democracy, Elections, and the Management of Diversity in Africa”.

Individual Consultant IC/2011/041

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the DAG website: www.dag.org; or online application www.jobs.undp.org; . Click on the position to access the full vacancy announcement.

30 November 2011

2Senior partnership strategy consultant- for Strengthening the partnership coordination and Management Capacity of the African Union Commission

Individual Consultant IC/2011/042

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the DAG website: www.dag.org; or online application www.jobs.undp.org; . Click on the position to access the full vacancy announcement.

23 October 2011

3Individual Consultant to establish a national team to support development of Climate Resilience Strategy as part the Climate Resilient Green Economy Initiative.

Individual Consultant IC/2011/043

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the DAG website: www.dag.org; or online application www.jobs.undp.org; . Click on the position to access the full vacancy announcement.

23 October 2011

4

Individual Consultant to develop a methodology for identifying, assessing and prioritizing climate change risk and adaptation options; and prepare an Overview Note on the status of Ethiopia’s Climate Resilience Strategy.

Individual Consultant IC/2011/044

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the DAG website: www.dag.org; or online application www.jobs.undp.org; . Click on the position to access the full vacancy announcement

23 October 2011

5

RE-advet-National Consultancy Services to evaluate Outcome evaluation: By end 2011, at least one EGC is identified based on the national strategic framework and ready to be operationalOutcome evaluation: Private Sector Development promoted as a motor of Economic Growth

Individual Consultant IC/2011/034

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the DAG website: www.dag.org; or online application www.jobs.undp.org; . Click on the position to access the full vacancy announcement 23 October 2011

6

International Consultancy Services to evaluate Outcome evaluation: By end 2011, at least one EGC is identified based on the national strategic framework and ready to be operationalOutcome evaluation: Private Sector Development promoted as a motor of Economic Growth

Individual Consultant IC/2011/033

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the DAG website: www.dag.org; or online application www.jobs.undp.org; . Click on the position to access the full vacancy announcement 23 October 2011

7 Protection Officer- UNWOMEN Service Contract

UNDP/SB-4/53/2011

Please visit the UNDP Country Office website www.et.undp.org /index.php?option=com vac&itemid=107, the www.ethijobs.net; . Click on the position to access the full vacancy announcement

23 October 2011

Important information on UNDP employment modalities.

1. Individual Contract (IC): A procurement modality for individual consultancies. Application (CV, brief technical proposal

and financial proposal will be submitted to our secured email: [email protected] or online application through

www.jobs.undp.org;

2. Fixed Term Appointment (FTA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of one year or more.

3. Temporary Appointment (TA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of less than one year.

4. Service Contract (SC): is a modality for hiring individuals under a non-staff contract for a period of six months or more.

5. Firm consultancy: a procurement modality for inviting firms to conduct consultancy assignments.

Contact:

For Consultancy services: UNDP Ethiopia Consultancy Service: [email protected];

ክፍት የስራ ማስታወቂያ1. የስራ መደብ፡- ሴክሪታሪ

ተፈላጊ ችሎታ፡- ከታወቀ የትምህርት ተቋም በሴክሪታሪ

በቢሮ አስተዳደር ወይም በተዛማጅ ሙያ

በዲፕሎማና ከዚያም በላይ ያላት

የስራ ልምድ፡- ቢያንስ የሁለት ዓመት የስራ ልምድ

ያላት ሆኖ በትራንዚት ድርጅት የሰራች

ቢሆን ይመረጣል

የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት ብዛት፡- 1 /አንድ/ ደመወዝ፡- በስምምነት የስራ ቦታ፡- አዲስ አበባ

ማንኛውም አመልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 /አምስት/ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ ይችላል፡፡

አድራሻ፡- ኦሎምፒያ ኒውዮርክ ካፌ ፊት ለፊት ጋራድ ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 ስልክ ቁጥር 0115526235

|ገጽ 17 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገራገርማርቲን ሉተር ኪንግበየዓመቱ በፈረንጆች ጥር (ጃንዋሪ) 15 ቀን ማርቲን ሉተር ኪንግ የተወለደበት ቀን

ብሔራዊ በዓል ሆኖ በምድረ አሜሪካ ይከበራል:: እ.ኤ.አ በ1968 በሎሬን ሆቴል በረንዳ ላይ ቆሞ ንግግር ሲያደርግ በአንድ ነጭ በተተኮሰ ጥይት አንገቱን ተመትቶ ሞቷል:: በማርቲን ሉተር ኪንግ የጥቁሮች የቁም ሞት አብቅቶ፣ ነጻነታቸው በስብከቱ አብቦ፣ በመሥዋዕትነቱ አፍርቶ ዛሬ አሜሪካ የመጀመርያውን ጥቁር ፕሬዝዳንት ባራክ ኦቦማን ለመምረጥ በቅታለች:: ተቃዋሚዎች የራእይን እሳት ለማጥፋት በሞከሩ ቁጥር ይበልጥ ይቀጣጠላል:: አለቃ ታየ ገብረማርያም ከብዙ እንግልት በኋላ በሞቱ ጊዜ እህታቸው እንዲህ ብለው የሐዘን ሙሾ ገጠሙላቸው፡-

‹‹ይሰሩህ ያግዙህ ይስደዱህ የትም

አንተ ብትሰቃይ ታሪክህ አይሞትም

ቢከፋ ቢደሰት ሁሉም በሞት ያልፋል

የመልካም ሰው ዝና ታሪኩ ይተርፋል::››

ይህንን ግጥም ለታላቁ የነጻነት ታጋይ ለማርቲን ሉተር ኪንግ ቢቀጽሉለት ያስኬዳል:: ድምፁን ለማፈን ሲጥሩ ዳርቻ እስከ ዳርቻ፣ የዘመናትን ሸለቆ እየሰነጠቀ ተሰምቷልና:: ራእዩን ሊያጠፉ ቢፈልጉ በሆዱ የገፋው እህል ሳይሆን ልጅ ነውና ተወልዶ አድጓል:: ማርቲን ሉተር ኪንግ ንግግር ሲያደርግ የተሰዋለት የሎሬን ሆቴል ‹‹ብሔራዊ የሰብአዊ መብት ሙዚየም›› ሆናለች:: በየዕለቱም በብዙዎች ትጎበኛለች:: ወ/ሮ ላቀች እንደ ገጠሙት-

‹‹ቢከፋ ቢደሰት ሁሉም በሞት ያልፋል

የመልካም ሰው ዝና ታሪኩ ይተርፋል››

ኪንግ የሚያደርጋቸው ድንቅ ንግግሮቹ ክብርና ተደማጭነትን ማግኘት ጀመሩ:: ከንግግሮቹ ውስጥ ‹‹ሕልም አለኝ ‹‹I have a dream›› የሚለው ንግግሩ ተጠቃሽ ነው:: በዋሽንግተን በተደረገው ትልቅ ሰልፍ ላይ ማርቲን ከጠበቀው በላይ ሕዝብ በመምጣቱ በወረቀት ሊያቀርበው የነበረውን ንግግር ትቶ በቃሉ የተናገረው ትልቅ ንግግር ነበር፡-

‹‹አሁንም ሕልም አለኝ››

ሕልም አለኝ! አራቱ ሕፃናት ልጆቼ በቆዳ ቀለማቸው ሳይሆን በችሎታቸውና በባሕሪቸው የሚዳኙበት አገር ላይ እንደሚኖሩ ሕልም አለኝ!

ዛሬ ሕልም አለኝ!

አንድ ቀን የእያንዳንዱ ሸለቆ እንደሚስተካከል፣ የእያንዳንዱ ተራራም ደልዳላ እንደሚሆን፣ ዳገቱም ወደ ሜዳ እንደሚቀየር፣ ጎርባጣውም እንደሚቃና የእግዚአብሔር ክብር እንደሚገለጥ ሥጋ ለባሽ ሁሉም እንደሚመለከተው አዎ! ዛሬም ሕልም አለኝ!

(አሸናፊ መኰንን፤ ራእይ ያለው ትውልድ፣ 2003)

ተፍጻሜተ ፍጻሜካየር እያወጋሁ ታች ቆላ ወርጄ ደጋውን

ስመካ፣አብራጃው ሲነፍስ ሰማዩ ሲፈካ፣ወኒዬ ተነሥቶ ስጓዝ በስሜቴ፣በመንፈስ ርቆ መጥቆ ሰውነቴ፣አንድ የፍየል ጠቦት አንድ የበግ ሪማ፣ያወጉ ነበረ፣ እኔም ከዚያው ሁኜ አብሬ ስሰማ፣ወጋቸው ሁል ቀንበጥ ወጋቸው ሁል ማር፣አምሮ በጠል ቋንቋ በውበት ቀመር፣በዝማሬ ስልትም የሚፈካከሩ፣ከሽመላ እንጂ ነው ከዚያ ድምጸ ጥሩ::በውበት ተጸንሰው፣ ገብተው ከሐመልማል፣

በቧልት ሲቦርቁ፣እረኞች አንድነት ተደመው ሲሥቁ፣ረቃ ነገሠች ውበት ገብታ ልቤወዲያውም መጠቀ ራቀ ምናቤ፣የደኑ ልምላሜ ኅብሩ ሐመልማል፣እጅግ የለዘበ ልብ የሚያማልል::እኒህን ግልገሎች በፍጹም ንጽሕና፣ትስብእት ከቶ አይደርስም ባለው ሁል ሕሊና::ተፈጥሮ ደህና ሁኚ ልሂድ እኔ ርቄ፣ድማዌን አጥብቄ ንጽሕንም ጠብቄ::በእነዚህ ጎዳና በእነዚህ ፍጽምና፣ድቀትን ማምለጥ ነው የነፍስ ሁል ዋስትና:: (ዮሐንስ አድማሱ፤ እስኪ ተጠየቁ፣ 1990)

እንዲህ ተብሏልየራስህ ቤተ መንግሥት ሁን:: አለበለዚያ ዓለም

እስር ቤትህ ትሆናለች:: (ጀንደን)ቅናት ሲመገብ ያደገ ፍቅር አሟሟቱ ከባድ

ነው:: (ዴቪድ)ቅናትን እንደሳቅ የሚያስፈራው ነገር የለም:: (ፍራንሷ ሳንጋ)ቅናትን የሚፈጥረው ፍቅር ሳይሆን ራስ

ወዳድነት ነው:: (ዋሺንግተን) ከሞትክ አይቀር ደስ ብሎህ ሙት:: (ቻርልስ ጀምስ) ትዳር ያዙ ወይ የሞቀ ትዳር ይሆንላችሁና

በደስታ ትኖራላችሁ፣ ወይም ጨቅጫቃ ትዳር ይሆንባችሁና ፈላስፋ ትሆናላችሁ::

(ሶቅራጥስ)ስጦታዎች ወጥመዶች ናቸው:: (ማርሻል)ካለአንዳች ፓስፓርት ዓለምን የሚዞረው

እውነት ሳይሆን ሀሰት ነው:: (ዋልተር ራሌይ)

(ምርጥነህ ታምራት፤ ጣዝማ፣ 2000)

ዓሣዎቹየዓለማችን እጅግ ሚጢጢ ዓሣዎች

ይህ በሣይንሳዊ ስሙ ትሪማንተን ናነስ በሚል ስም የሚጠራው የዓሣ ዓይነት ነዋሪነቱ በሕንድ ውቅያኖስ ሲሆን መጠኑ ከአንድ ሣንቲ ሜትር አይበልጥም፤ በዚህ አንጻር ይህ ዓሣ የዓለማችን እጅግ ሚጢጢ ዓሣ ሆኖ ለመመዝገብ በቅቷል::በእሾህ የተሸፈኑ ዓሣዎች

እነዚህ ዓሣዎች ፓርፓኩየን ፊሽ በመባል የሚታወቁ ሲሆን እንደ ጃርት ሁሉ ሰውነታቸው በእሾህ የተሸፈነ ነው፤ ይህ እሾ መሰል አካል ዓሣዎቹ ከጠላቱ ለመከላከል የሚያስችለው ሲሆን ሆዱን በውኃ በመሙላትና እንደ ፊኛ በመወጠር ለማስፈራርያነትና ለመከላከያነት ይጠቀምበታል::ከውኃ ውጭ ለቀናት የሚኖሩ ዓሣዎች

ዓሣዎች በባሕሪያቸው ከውኃ ውጭ ለሰዓታት በሕይወት የሚቆዩበት አጋጣሚ እጅግ ጠባብ ነው፤ ይሁን እንጂ ዎኪንግ ካት ፊሽ በሚል ስም የሚጠሩ የዓሣ ዓይነቶች ከውኃ ውጭ ለብዙ ቀናት መቆየት የሚችሉ ሲሆን ከአንዱ ሐይቅ ወደ ሌላው የውኃ አካል በመሬት በመሬት ላይ ተጉዘው ማቋረጥ የሚችሉ ብቸኛ ዓሣዎች ናቸው::

(ፈቃዱ ሸፈታ፤ ምጥን፣2003)

በምስጢራዊ ሁኔታ በቀናት ውስጥ 50 ዓመት ጨመረች

ቪየትናም ውስጥ ነው ሰሞኑን ለዶክተሮች አስደንጋጭ ሁኔታ የተፈጠረው ነገሩ እንዲህ ነው:: ሁኔታው ባልታወቀ ምክንያት የ23 ዓመቷ ጉየን ታይ የሀምሳ ዓመት ሴት ሆና መገኘቷ ነው:: የሆነችው ጉየን ሁኔታው የተፈጠረባት ከሦስት ዓመት በፊት ነው የወጣትነት ለዛዋ ረግፎ የ50 ዓመት በአንዴ ልትሆን የቻለችው የሰዎችን ዓይን በመፍራት ከቤት ስትወጣ ሁሌም ፊቷን በማስክ ሸፍና የምትወጣ ሲሆን ዶክተሮች ይሄንን ሁኔታ ምን እንዳመጣው እየተመራመሩ ሲሆን፣ ለመጀመሪያ ጊዜም ከሦስት ዓመት በኋላ በዚህ ሳምንት ጉየን ራሷን ለሚዲያ አውጥታለች::

ብዙዎች እንደሚሉት በቀናት ውስጥ የማርጀቷ ሁኔታ ሊፓዳይስትሮፊ የሚባል ሁኔታ አጋጥሟት ይሆናል ብለው ገምተዋል:: ይሄ ሁኔታ ያለበት ሰው ከቆዳ ውስጥ የተደራረበ ስብ የሚፈጠርበት ሲሆን ይሄም ከቆዳ ጋር የሚነጣጠል ሲሆን ቆዳውም በሚያስደነግጥ ሁኔታ በፍጥነት ያድጋል:: እናም ሁኔታው የላላና የተጣጠፈ እንዲሁም የተጨማደደ ቆዳ እንዲኖር ያደርጋል::

ክሥተቱ በዓለማችን ውስጥ ከስንት አንድ የሚገጥም ሲሆን አሁን ካለው 7 ቢሊዮን ሕዝብም 2ሺ ሰዎች ይሄ ችግር ሊኖርባቸው እንደሚችል ተገምቷል:: ጉየን ታይ እንደምትናገረው ይሄ ሁኔታ የጀመራት የባሕር ምግብ ከበላች በኋላ ነው:: ‹‹ሰውነቴን ሙሉ ያሳክከኝ ነበር ተኝቼ ራሱ አክ ነበር›› ብላለች::

ይሄ አላርጂክ ሲፈጠር አቅራቢያዋ ወደሚገኝ ክሊኒክ የሄደች ሲሆን፣ በተሰጣትም መድኃኒት ማሳከኩ ቀንሶላታል:: ሆኖም ምልክቶች ቆዳዋ ላይ ነበሩ:: ይንንም ምልክት ለማጥፋት የባህል ሕክምና ተጠቅማ ቢጠፉም ቆዳዋ ግን መሸብሸብና መተጣጠፍ እንደ ጀመረ ተናግራለች::

‹‹ፊቴም፣ ደረቴም እንዲሁም ሆዴ ላይ ያለው ቆዳ የተጣጠፈ ነው:: በተለይም ሆዴ ላይ ያለው መተጣጠፍና መሸብሸብ ብዙ ልጆች የወለደች አስመስሎኛል፤ እኔ ግን ልጅ እንኳ የለኝም›› ነው ያለችው::

ምንም እንኳን ፊቷን ተሸፋፍና ብትሔድም ባሏ ለእሷ ያለው ፍቅር ባለመቀነሱ ሕይወትን ሙሉ በሙሉ በመጥፎ እንዳታይ አድርጓታል::

ምንም እንኳን ሊፓዳይስትሮፊ ነው ብለው የሚከራከሩ ቢኖሩም፣ የመረመሯት ዶክተሮች ግን የወሰደችው መድኃኒት ሊሆን እንደሚችል አስረድተዋል::

በፌስ ቡክ ምክንያት…..ሰሞኑን ቴክሳስ ውስጥ አንድ ሰው በቁጥጥር ስር ውሏል::

ምክንያቱም ፌስ ቡክ ላይ በጻፈው ነገር ላይ ሚስቱ ምንም አስተያየት ባለመስጠቷ መምታቱን ተከትሎ ነው:: ከምቱ በተጨማሪ ፀጉሯን ጎትቷታል:: ሰኞ ዕለት በቁጥጥር ስር የዋለው የ36 ዓመቱ ቤኒቶ ኦፓሊናር የእናቱን የሙት ዓመት አስመልክቶ በፌስ ቡክ ላይ ለጻፈው ጽሑፍ የጻፈ ሲሆን፣ ሌሎች ሰዎች መልስ ሲጽፉለት እሷ ግን ባለመስጠቷ እንደመታት ተናግሯል:: እሱ በበኩሉ ጥፋተኝነቱን አላመነም::

ዕጣ ፈንታ ተወስኗልሁሉ ነገር አስቀድ ተወስኗል?

ወይስ አልተወሰነም? የሚለው ጥያቄ (Determinism Vs Free will) የሜታፊዚክስ (ዲበአካል) ፍልስፍና ከሚያተኩርባቸው አንኳር ጉዳዮች ውስጥ ዋነኛው ነው:: ሙግቱ እጅግ አስደሳችና መሳጭ ነው:: ይህ ሙግት የማያካትታቸው ቁሳዊና ሕይወታዊ ክስተቶች የሉም:: የፊዚክስና ኬሚስትሪ የሚያጠኗቸው ቁሳዊ ሕግጋትና ሥርዓቶች፣ ባዮሎጂና ሳይኮሎጂ የሚያጠኗቸው ሕይወታዊና ባሕሪያዊ ድርጊቶች ሁሉ የዚህ ሙግት አካል ናቸው፤ ሥነ ምግባራችሁ ሳይቀር::

ስለ ሕይወት ሳስብ ሁልጊዜ የምብሰለሰልበት ጥያቄ፣ የወደፊቱ ጊዜ ይታወቃል? ወይስ አይታወቅም? የሚለው ነው:: የእያንዳንዱ ሰው ዕጣ ፈንታ አስቀድሞ ተወስኗል? ወይስ አልተወሰነም? ‹‹አይታወቅም! አልተወሰነም!›› የምትሉኝ ከሆነ ታዲያ ትንቢቱ ከየት መጣ? ኮከብ ቆጠራውስ ምንድን ነው? ‹‹አይ፣ ይታወቃል! ተወስኗል!›› የምትሉኝ ከሆነ

ደግሞ እውነትም ሁላችንም የሥጋ ገፀ ባሕሪያት ነን:: ‹‹ፍቅር እስከ መቃብርን›› ለማሳመር ሰብለወንጌልና በዛብህ ሕይወታቸውን መገበር ግድ እንደሆነባቸው ሁሉ፣ እናንተም ለእግዚአብሔር ድርሰት በስጋ ታስፈልጋላችሁ:: ሰብለና በዛብህ በምናብ ተፈጥረው፣ በምናብ ተወው፣ እናንተ ግን በተግባር ነው የተፈጠራችሁት፤ ድርሰቱን የምትተውኑትም በተግባር ነው፤ እናም በተግባር ትሰዋላችሁ:: ሁሉ ነገር አስቀድሞ የተወሰነ ከሆነ ታዲያ ለድርጊታችሁና ለሕይወታችሁ ራሳችሁን ተጠያቂ የምታደርጉት ለምንድን ነው? አሾ የተባለው ሕንዳዊ ፈላስፋና ታላቅ የሕይወት መምህር እንዲህ ይላል፤

‹‹ዕጣ ፈንታቸው የተወሰነውና የሚታወቀው ሜካኒካዊ የሆኑት ማሽኖች ብቻ ናቸው፤ ሕይወት ልክ እንደ አንድ ሜካኒካዊ ሒደት የወደፊቱ ጊዜ አስቀድሞ የተወሰነባትና የሚታወቅባት ከሆነች፣ ሕይወት የይምሰል ትሆናለች፤ ይህ ደግሞ ከሁሉም ነገር እጅግ አስከፊው ነው::››

(ብሩህ ዓለምነህ፤ ፍልስፍና ፩፣ 2003)

በትናትናው ዕለት እስራኤልና ፍልስጥኤም ታሪካዊ የተባለውን የእስረኞች ልውውጥ አድርገዋል:: በእስራኤል መንግሥትና በሐማስ መካከል በተደረገው ስምምነት መሠረት በእስራኤል ታስረው የነበሩ 1,027 ፍልስጥኤማውያን ጊላድ ሻሊት በሚባል እስራኤላዊ ወታደር ልዋጭ ነው የተፈቱት:: እስራኤላዊው ወታደር ላለፉት አምስት ዓመታት በሐማስ ተማርኮ በጦር እስረኝነት ሲቆይ፣ ፍልስጥኤማውያኑ ደግሞ በሽብርተኝነትና በተለያዩ ወንጀሎች ተወንጅለው በእስራኤል እስር ቤት ውስጥ ታስረው ነበር::

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

|ገጽ 19 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

|ገጽ 21 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ሪፖርተር፡- የማኅበራችሁ ዓላማና ግብ ምንድነው?ዶ/ር ፍስሐ፡- ማኅበራችን የተቋቋመበት የራሱ

ዓላማዎች ያሉት ሲሆን፣ የመጨረሻ ግቡም ኅብረተሰቡን በእንስሳት ጤና ሙያ ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ ነው:: ሙያው ከእንስሳት ጤና ጋር ብቻ የተገናኘ ሳይሆን የሰው ጤንነትንም ይመለከታል:: ምክንያቱም የእንስሳት ጤንነትን መጠበቅ ዞሮ ዞሮ ኅብረተሰቡ ጥራቱና ጤንነቱ የተጠበቀ እንስሳትና የእንስሳት ተዋፅኦ አግኝቶ ጤንነቱን እንዲጠብቅ፣ ብሎም ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፉ በሽታዎችን መቆጣጠር ነው::

ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያ በእንስሳት ሀብት ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት ይባላል፤ በእንስሳት ሕክምናስ ያላት ደረጃ ምን ይመስላል?

ዶ/ር ፍስሐ፡- ኢትዮጵያ በቀንድ ከብቷም ሆነ በአጠቃላይ የእንስሳት ሀብት ብዛቷ ከአፍሪካ አንደኛ ናት:: በእንስሳት ምርትና ምርታማነት ብንመዝናት ግን የዚህ ዓይነቱን ደረጃ የምታገኝ አገር አይደለችም:: የቀንድ ከብቷም ተይዞ ያለው በጣም ኋላቀር በሆነ መንገድ እንደመሆኑ መጠን፣ ከእንስሳቱ የሚገኘው ገቢ የተፈጥሮ ሀብት ይዞታችንን የሚመጥን አይደለም::

ይህ ማለት ግን ምንም አልተጠቀምንም ማለት አይደለም:: ምክንያቱም የአገሪቷ ኢኮኖሚ ሙሉ ለሙሉ በግብርና ላይ የተመሠረተ ነው ማለት ይቻላል:: ግብርና ደግሞ የእንስሳት ሀብቱንም፣ የሰብል ልማቱንም ያጠቃልላል:: የሰብል ልማቱ ደግሞ በአብዛኛው የሚከናወነው በበሬ ትከሻ ነው:: ይህ የሚያመለክተው የእንስሳት ሀብቱ ዘርፍ ለአጠቃላይ የአገሪቱ የግብርና እንቅስቃሴ ብሎም ለአጠቃላይ ኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት መሆኑን ነው::

የእንስሳትን ጤናን በተመለከተ ዘርፉ የሚመዘነው ካሉት ተቋማት፣ ካለው የሰው ኃይል ብዛትና ጥራት እንዲሁም ደግሞ ከአደረጃጀቱም ጭምር ነው:: ከእነዚህ አንፃር ስንመለከት ኢትዮጵያ በቀዳሚነት የሚጠቀስ የእንስሳት ሀብት ያላት ቢሆንም፣ ከአፍሪካ በቀዳሚነት የሚጠቀስ የእንስሳት ጤና አገልግሎት አላት ለማለት ግን አያስደፍርም:: በእርግጥ በዚህ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ የዘርፉ ችግር የነበረውን የሠለጠኑ የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች እጥረትን ለመቅረፍ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል::

ከ10 ዓመት በፊት የነበረው የእንስሳት ጤና ፋኩልቲ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥር የሚገኘው የደብረ ዘይት የእንስሳት ሕክምና ፋኩሊቲ ብቻ ነው:: አሁን ግን ወደ ዘጠኝ የሚሆኑ የእንስሳት ሕክምና ፋኩሊቲዎች ይገኛሉ:: ከዚህ በፊት በየዓመቱ ይመረቁ የነበሩት ባለሙያዎች ቁጥራቸው ከ30 እስከ 40 ብቻ የሚደርስ የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን ከእያንዳንዱ ፋኩሊቲ እስከ 70 የሚደርሱ ባለሙያዎች ይመረቃሉ:: የባለሙያ ቁጥር ጨመረ ማለት ግን የእንስሳት ጤና አገልግሎቱን አሻሽሎታል ማለት ላይሆን ይችላል:: ከሰው ኃይሉ መጠናከር ጋር ተደምማሮ ያለንን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ብንጠቀምበት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ልንደርስ እንችላለን:: ለምሳሌ የወተት ሀብት ልማትን ብንመለከት ኢትዮጵያ

ከ54 እስከ 57 ሚሊዮን የሚሆን የቀንድ ከብት ያላት አገር ስትሆን፣ ኬንያን የወሰድን እንደሆነ ከ15 እስከ 17 ሚሊዮን የሚደርስ የቀንድ ከብት አላት:: እንዲሁም ሆኖ ከአፍሪካ ቀዳሚዋ የወተት አምራችም ሆነ ተጠቃሚ አገር በቀንድ ከብት ሦስት እጥፍ የምንበልጣት ኬንያ ነች:: ይህ የሚያመለክተው የኬንያን ጥሩ መሥራትና የእኛን ጥሩ አለመሥራት ይመስለኛል::

ሪፖርተር፡- ማኅበራችሁ ታዲያ ይህን ችግር ለመቅረፍ ምን እያደረገ ነው?

ዶ/ር ፍስሐ፡- ማኅበሩ ላለፉት 37 ዓመታት በአገሪቱ የእንስሳት ጤና ዘርፍ ላይ በአብዛኛው ወደ ቀንድ ሀብቱ አተኩሮ ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ሙያዊ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል:: የሕክምና የሙያ ማኅበር እንደመሆኑ መጠን መጀመርያ የሚያበለጽገው ሙያውን ነው:: የሙያው መበልጸግ ደግሞ ለአገሪቱ የእንስሳት ጤና አገልግሎት መጠናከር ብሎም ደግሞ ለቀንድ ከብት ሀብት ዘርፉ ዕድገት የበኩሉን ሚና ይጫወታል:: ይህንንም የምናከናውነው ለእውቀት ቅብብሎሽ የሚሆኑ ዓመታዊ የሆኑ ሳይንሳዊ ኮንፍረንሶችን በማዘጋጀትና በተለያዩ ዘርፎች የእንስሳት ሕክምና ፎረሞችን በማካሔድ ሲሆን፣ እነዚህ ፎረሞች መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላትና ማኅበራትን ጨምሮ ይሳተፉባቸዋል::

በእነዚህ ፎረሞችም የዘርፉ ችግሮች ምን እንደሆኑና ችግሮቹ እንዴት መፈታት እንደሚችሉ የሚያሳዩ አቅጣጫ ጠቋሚ ውይይቶች ይካሔዳሉ:: ከእነዚህ ፎረሞች በመነሳት ለሚመለከታቸው አካላት የፖሊሲ ድጋፍ የሚሆኑ ብዙ ፅንሰ ሐሳቦችንና ግብዓቶችን አበርክተናል:: ሌላው በእነዚህ ሳይንሳዊ መድረኮች የቀረቡ ሐሳቦችና በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንስሳት ሐኪሞች የሚያጠኗቸው ጥናቶች የሚካተቱበት ዓመታዊ ሳይንሳዊ መጽሔት እናዘጋጃለን:: ከዚህ በተጨማሪ ለቀንድ ሀብት ዘርፍ ዕድገትና ለእንስሳት ሕክምና ትምህርት መስፋፋትና መጠናከር ይበጃሉ የምንላቸውን ጥናቶች እናካሂዳለን::

ሪፖርተር፡- እንስሳት በተለይም የቀንድ ከብቶች ከሚሞቱባቸው ምክንያቶች አንዱ ድርቅ ነው:: ኢትዮጵያም በርካታ እንስሳትን በዚህ ሳቢያ ታጣለች:: ማኅበራችሁ በዚህ ረገድ ያለው ሚና ምንድነው?

ዶ/ር ፍስሐ፡- ድርቅ በአሁኑ ጊዜ ክስተት ወይም ድንገተኛ ነገር መሆኑ ቀርቷል:: ተዘጋጅቶ በመጠበቅ የሚያስከትለውን ችግር በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ የሚቻልባቸው የራሱ የሆኑ የተለያዩ መንገዶች አሉት:: ከዚህ በፊት ማኅበራችን ካከናወናቸው እንቅስቃሴዎች አንዱ እንዴት ለድርቅ ዝግጁ ሆነን መጠበቅ እንዳለብንና የሚያመጣው ችግር በአገሪቱ ኢኮኖሚም ሆነ በእያንዳንዱ አባወራ ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ ምን እንደሆነ ያመላከተ ትልቅ አገራዊ ኮንፈረንስ ነው:: ከዚህም በተጨማሪ ከድርቅ ክስተት በኋላ ያስከተለው ጉዳት ምን ያህል እንደሆነ ከሌሎች ችግሩ ከሚመለከታቸው ድርጅቶች ጋር በመሆን ጥናት እናደርጋለን:: በአመዛኙ የምናተኩረው ግንዛቤ ማስጨበጫ ላይ ነው:: አወቃቀራችን

የኢትዮጵያ እንስሳት ሐኪሞች ማኅበር የዛሬ 37 ዓመታት ገደማ 46 በሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የእንስሳት ሐኪሞች የተቋቋመ ማኅበር ነው:: በዘርፉ ጥናትና

ምርምር እንዲጎለብት፣ ውጤቱም ለአገር ልማትና ዕድገት የሚውልበትን ዘዴ ለማሳካት፣ የእንስሳት ሕክምና ሙያዊ ሥነ ምግባርን ለማስጠበቅና ለማስከበር፣ እንዲሁም የሙያው የትምህርት ይዘትና ጥራት ወደላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማን አንግቦ የተነሳ ማኅበር ነው:: የማኅበሩን ወቅታዊ እንቅስቃሴ አስመልክቶ ዋና ሥራ አስኪያጁን ዶ/ር ፍስሐ አብነትን ለምለም ፀጋይ አነጋግራቸዋለች:: ፎ

ቶ በ

ሪፖ

ርተ

ር/

ናሆ

ተስ

ፋዬ

ታች ድረስ ወርዶ በእያንዳንዱ ቀበሌ፣ አርብቶ አደርና አርሶ አደር እንስሳት ላይ ተግባራዊ የሚሆን ሥራ ሳይሆን መንገዶቹ ላይ ነው የምናተኩረው::

ሪፖርተር፡- ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ውስጥ ከእንስሳት በሽታዎች ተጠቃሽ የነበረው የደስታ በሽታ ነበር:: በአሁኑ ጊዜ ለከብቶች ትልቅ ችግር የሆነው የእከክ በሽታ መቼ ሊጠፋ ይችላል?

ዶ/ር ፍስሐ፡- በእንስሳት ሕክምና ዓለም በገዳይነቱ ቁጥር አንድ ተብሎ የሚጠቀሰው በሽታ የደስታ በሽታ ነው:: በሽታው ያጠቃቸውን ከብቶች በአንድ ቀን ውስጥ መግደል የሚችል ነው:: በሽታው የተወገደው በአመዛኙ በክትባት ቢሆንም ኢትዮጵያ ይህን በሽታ ለማጥፋት ረዥም ጊዜ ተዋግታለች:: ስለሆነም በሽታውን ለማጥፋት ከፍተኛ ሀብት በማፍሰስ በአስቸጋሪ ሁኔታዎችን ማለፍ የግድ ነበር:: ማኅበራችን የደስታ በሽታን በማጥፋት ዘመቻ ላይ የኢትዮጵያ እንስሳት ሐኪሞችን ሙያዊ በሆነ አግባብ በመምራትና አገሪቱ ለምታወጣቸው ዕቅዶች ተፈጻሚነት ከመንግሥት ጎን በመሰለፍ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል:: የከብቶች የእከክ በሽታ እንደ መዥገር በመሳሰሉ በዓይን የሚታዩ ጥገኛ ተዋህስያንና በቫይረስ ይከሰታል:: ሌላው ደግሞ በፈንገስ ምክንያት የሚከሰቱ የከብት የቆዳ በሽታዎች አሉ:: በዚህም ምክንያት የቆዳ መበሳሳትና የቆዳ ግትርነት ይከሰታል:: ይህ ደግሞ የቆዳ ኢንዱስትሪውን እየጎዳው ይገኛል:: ባለኝ መረጃ መሠረት ከአገሪቱ እየተገኘ ያለው ለኢንዱስትሪው ግብዓት መሆን የሚችለው ጥሩ የቆዳና የሌጦ አቅርቦት ሃምሳ በመቶ ብቻ ነው::

ማኅበራችን በ2003 ዓ.ም. ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (USAID) የንግድና ኢንዱስትሪ ማስፋፊያ ፕሮግራም ጋር በመሆን፣ ‹‹የኢትዮጵያ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ጥራት ማሻሻያ›› የሚል ፕሮግራም በማዘጋጀት በአራት የተለያዩ ክልሎች በእንስሳት ሕክምና ላይ ያተኮሩ መድረኮችን አዘጋጅቷል:: በእነዚህ መድረኮች ውስጥ ሁሉንም የዘርፉን ባለሙያዎች በመጋበዝ የሙያውን ጠንካራና ደካማ ጎኖች በማውጣትና በመወያየት ሁሉም ድርሻውን እንዲወጣ የማነቃቃት ሥራዎችን ሠርተናል:: የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች በተሳተፉባቸው በእነዚህ

‹‹በርካታ የእንስሳት ሐኪሞች ተመርቀው ሥራ የሚያጡበት ሁኔታ እንጂ የባለሙያ እጥረት የለብንም››

ዶ/ር ፍስሐ አብነት፣ የኢትዮጵያ እንስሳት ሐኪሞች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ መድረኮች ላይ የግብርና ዘርፉ ከቆዳ ኢንዱስትሪው ጋር ተቀራርቦ መሥራት እንዳለበት የተጠቆመ ሲሆን፣ ለዚህም እንዲረዳ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመናል:: በዚህ ጊዜ ይጠፋል ብዬ በድፍረት ለመናገር ቢከብደኝም የማይጠፋበት ምክንያት ያለ ግን አይመስለኝም::

ሪፖርተር፡- በኢትዮጵያ ያሉ የእንስሳት ሕክምና ተቋማት ያላቸው አቅም ወይም ብቃት እንዴት ይታያል?

ዶ/ር ፍስሐ፡- አቅም የለንም የሚል ግንዛቤ የለኝም:: የሰው ኃይሉንም በተመለከተ በርካታ የእንስሳት ሐኪሞች ተመርቀው ሥራ የሚያጡበት ሁኔታ እንጂ የባለሙያ እጥረት የለብንም:: በአንድ በኩል በዘርፉ ያለውን የከፍተኛ ትምህርት በዚህ ደረጃ እንዲስፋፋ ያደረገውን የአገሪቱ የትምህርት ፖሊሲ የሚመሰገን ቢሆንም፣ በሌላ በኩል ደግሞ የሚመረቁት የእንስሳት ሐኪሞችና ያሉት ተቋማት የተናበቡ አይደሉም:: አብዛኛው የሙያተኛው ቀጣሪዎች የመንግሥት ተቋማት ናቸው:: በአጠቃላይ ሲታይ ግን በቂ የሆነ የሰው ኃይል ብቻ ሳይሆን፣ በምሥራቅ አፍሪካ ደረጃ ትልቅ ሚና መጫወት የሚችል ሪፈራል የእንስሳት ጤና ዲያግኖስቲክ ላብራቶሪ አለን:: ከዚህ በተጨማሪ ወደ 16 የሚደርሱ ክልላዊ የእንስሳት የጤና ምርመራ ማዕከሎች አሉን:: ሌላው ብሔራዊ እንስሳት ጤና ተቋም የሚባል በአገሪቱ ውስጥ ብቸኛ ክትባት አምራች ተቋም ያለን ሲሆን፣ በዚህ ተቋም አማካይነት 16 ለሚደርሱ የእንስሳት በሽታዎች ክትባት ይመረታል:: ይህን ስንመለከት የተሻለ የብቃት ደረጃ ላይ ነው ያለነው ማለት ይቻላል:: ቢያንስ ቢያንስ የተሻለ ብቃት የመፍጠር ደረጃ ላይ ነው ያለነው::

ሪፖርተር፡- በየጊዜው ዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን ታካሂዳላችሁ፤ ትሳተፋላችሁም:: ይህ በኢትዮጵያ የእንስሳት ሕክምና መስክ ያመጣው ፋይዳ ምንድነው?

ዶ/ር ፍስሐ፡- ሰው ያወቀውን ነው የሚተገብረው፤ የገባውን ነው የሚሠራው:: እነዚህ መድረኮች ሁሉም ባለድርሻ አካላት ምን ዓይነት ሚና መጫወት እንደሚጠበቅባቸውና ምን ማድረግ እንደሚችሉ የሚያስረዱና አዳዲስ ሐሳቦችን የምናፈልቅባቸው መድረኮች ናቸው:: ከእነዚህ ኮንፈረንሶች የመነጩ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ለውሳኔ የምናቀርባቸው የተለያዩ ሐሳቦች አሉ:: ለምሳሌ ከእንስሳት መድኃኒቶች ጋር በተገናኘ የወጣ አዋጅ ነበር:: በዚህ አዋጅ መሠረት በእንስሳት መድኃኒቶችና የሕክምና ቁሳቁሶች ላይ ለተወሰነ ጊዜ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተጥሎባቸው ነበር:: የእንስሳት መድኃኒትና መገልገያ ቁሳቁሶች ላይ ይህን ታክስ መጣል፣ አገሪቱ ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እንዲሁም መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ለመመደብ የምታደርገውን ሩጫ ይጎዳዋል:: ስለሆነም ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጉዳዩን በማብራራት እንዲሁም በግብርና ሚኒስቴርና በገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር መካከል መናበብ እንዲኖር አድርገን የተጣለው የተጨማሪ እሴት ታክስ ሊነሳ ችሏል:: እንደዚህ ያሉት ተግባራት ማኅበሩ እንደ ሲቪል ማኅበር መንግሥት የሚያወጣቸውን የልማትና የዕድገት ዕቅዶች ተፈጻሚነት ለማጎልበት ይረዳዋል::

እየሰሩ ነው?ምን

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

Immediate Vacancy DEBORAH SCHOOL, owned by DEBORAH PLC is a private school determined to offer quality education to young Ethiopians at Kindergarten, Primary, Secondary and college preparatory school levels. To meet our goal, we would like to incorporate strong, capable and dedicated professionals who could contribute their best to young students. Hence, we invite qualified applicants to submit their curriculum vitae and copies of credentials for the following position.

1. General Service Head: Qualification: Diploma in Management, Finance, Business Administration,

Accounting or any other related fields from a recognized institution

Experience: 1 -2 years experience in the same field preferably in private schools

Additional skills: Proficient English & ability to use computers2. Unit Leader:

Qualification: Degree in Education or Educational Leadership/ManagementExperience: 2 years experience in renowned private schoolsAdditional skills: Proficient English, computer literacy, organizational skills,

ability to work under stressful conditions, excellent communication skills

3. Amharic Teacher: Qualification: Degree in Amharic from a recognized college Experience: Minimum 1 year experience in renowned private schoolsAdditional skills: English proficiency, computer literacy, organizational

skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills

4. Physics Teacher: Qualification: Degree in Physics from a recognized college Experience: Minimum 1 year experience in renowned private schools Additional skills: English proficiency, computer literacy, organizational

skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills

5. Chemistry Teacher: Qualification: Degree in Chemistry from a recognized college Experience: Experience in renowned private schools Additional skills: English proficiency, computer literacy, organizational

skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills

6. Secretary:Qualification: A minimum of diploma in Secretarial Science and Office

Management Experience: 1 year or more experience preferably in private schoolsAdditional Skills: Excellent typing speed for both English and Amharic

(Geeze) manuscripts FOR ALL POSITIONS: Salary: Negotiable Application Procedure: submit CV in personADRESS: Gerji, Near NOC petrol Station (Past Imperial Hotel) Tel: 011629 33 44, 629 41 24

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ1. የሥራ መደቡ መጠሪያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ፣ በኬሚካል ምህንድስና፣ በቆዳ ቴክኖሎጂ ኤም.ኤ ወይም ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ያለው/ያላት የሥራ ልምድ በሙያው 8 ዓመት ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በኃላፊነት የሰራ ደመወዝ በስምምነት ብዛት 1 የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ የውስጥ ኦዲተር ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው /ያላት፣ የሥራ ልምድ 4 ዓመት ከዚህ ውስጥ 2 ዓመቱን በኦዲት የሥራ መደብ ላይ የሰራ ደመወዝ በስምምነት ብዛት 1 የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት

3. የሥራ መደቡ መጠሪያ የህግ አማካሪ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በህግ ሙያ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት የሥራ ልምድ 5 ዓመት ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በአክሲዮን ሽያጭ ዝውውር ተያያዥነት ሥራ ላይ ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል ደመወዝ በስምምነት ብዛት 1 የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት

4. የሥራ መደቡ መጠሪያ የአክሲዮን ሽያጭ ኦፊሰር ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በማርኬትንግ፣ በማኔጅመንት፣ በአካውንቲንግ፣ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት የሥራ ልምድ 4 ዓመት ደመወዝ በስምምነት ብዛት 1 የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት

5. የሥራ መደቡ መጠሪያ የግዥ ሠራተኛ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በማኔጅመንት፣ በአካውንቲንግ ዲፕሎማ ያለው/ያላት

6. የሥራ መደቡ መጠሪያ ሾፌር ደረጃ 3 ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ 8ኛ ክፍለ ያጠናቀቀ የሥራ ልምድ 2 ዓመት በሙያው የሠራ ደመወዝ በስምምነት ብዛት 1 የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት

ለተጨማሪ መረጃአመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃችሁን በመያዝ ቃሊቲ በሚገኘው ፋብሪካ የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ቢሮ ማቅረብ ይችላሉ፡፡

አድራሻ፡- ቃሊቲ ከዲ.ኤች.ገዳ ብርድልብስ ፋብሪካ 300 ሜትር ገባ ብሎ፡፡ ስልክ ቁጥር 011-434-87 35 ወይም 011-434-88-99 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡

job title: project coordinator on national levellocation: Addis Ababa, ethiopiaSalary and Benefit: Attractive (NABU scale)Duration: november 2011 until october 2013job purposeMain purpose of the position is to promote and facilitate NABU’s work in Ethiopia and support the implementation of the integrative project on forest conservation, climate change and regional development in Kafa Biosphere Reserve, SNNPR.essential responsibilities

• Facilitation of smooth implementation of the projecto Support the Local Project Coordinator and his team when and

where required with the different project componentso Cooperate with partners, subcontractors and service providerso Provide technical support to the implementation of the project

(development of ToR, contracts, reports, facilitation of workshops etc.)

• Dealing with governmental authorities • Facilitation of audits• Taking over NABU signatory responsibilities (i.e. charities and societies

agency, bank accounts, contracts, agreements)• Supervision of project staff in the NABU Project Office in Addis Ababa• Serving as a contact point between NABU HQ in Germany and Ethiopia• Support with production of reports to project partners, NABU

Headquarters etc.• Representation of NABU and presentation of its project work nationally

and internationally (media, press & conferences)• Networking with governmental authorities, partners, stakeholders and other

organisations• Facilitation of visits of international experts, NABU guests and others

interested in NABU work in EthiopiaQualifications

• University degree in forestry, natural resource management or similar fieldsprofessional experience and skills

• At least 10 years of work experience in project management including the supervision of staff

• Experience in working with/in NGO’s in Ethiopia• Excellent communication skills (both written and oral) in English and Amharic

(Kafinoono is an advantage)• Knowledge in MS office (Word, Excel, PowerPoint etc.) • Excellent interpersonal skills• Ability to form and maintain relationships through teamwork and networking• High level of professionalism, integrity and reliability• Ability to work productively with minimum supervision• Willingness to travel within Ethiopia and internationally if required • Women are encouraged to apply

Application procedure: Applicants can submit their non-returnable application documents (Cover letter, CV, certificates and references) electronically to the Head of NABU Africa Program in Berlin, Germany Mrs. Svane Bender-Kaphengst until the 31st of October 2011 through the following e-mail address: [email protected] shortlisted candidates will be communicated. www.nabu.de/en/themen/international

VAcAncY AnnounceMent NABU (The Nature and Biodiversity Conservation Union), a Germany based NGO with offices in Ethiopia wants to employ a competent nAbu representative and project coordinator on national level for its project ‘climate protection and preservation of primary forests – A Management Model using the Wild coffee forests as an example’

|ገጽ 23 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

(ክቡር ሚኒስትሩ በቢሯቸው በር ዘግተው፣ ስልክም አላነሣ ብለው፣ ቴሌቪዥንም ኮምፒዩተርም አልከፍትም ብለው በጥሞና ፋይሎች እያገላበጡና እያጠኑ ናቸው:: የሚያነቡትን ነገር ማመን ሲያቅታቸውና ሲናደዱ ነው አማካሪያቸውን የጠሩት)

- አቤት ክቡር ሚኒስትር:: - ይኸውልህ ይህን ፋይል ታውቀዋለህ? በኔና ባንተ

መካከል ሦስት ወር ሙሉ ሲመላለስ ነበር:: - አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - መጨረሻ የሰጠነው ውሳኔ ምን የሚል ነበር? - ረሳሁት ምን ነበር ክቡር ሚኒስትር? - አልረሳኸውም፤ ልትረሳውም አትችልም:: ከመጨረሻ

ማስጠንቀቂያ ጋር ነግሬህ ነበር የወሰንነው:: ኅብረተሰቡን የሚጎዳና የመንግሥት ፖሊሲም የማይፈቅድ ስለሆነ ድርጅቱ የጠየቀውን ጥያቄ ውድቅ እንዲሆን ብለን ነበር የወሰነው::

- አዎን ክቡር ሚኒስትር:: - ታዲያ እንደዚያ ብለን ከወሰንን የውሳኔያችን ተፃራሪ

ተግባር እንዴት ተፈጸመ? ጉዳዩን እንድትከታተል ኃላፊነት ተሰጥቶህ ነበር፤ ውሳኔውን እንዴት ተገልብጦ ተቃራኒው ተፈጸመ? ለምን ቀየርከው?

- የጠየቀው ድርጅት ማን እንደሆነ አውቀውታል ክቡር ሚኒስትር?

- የፈለገው ድርጅት ይሁን ሕግና መመርያ ነው የሚመራን እንጂ አመልካች ድርጅት አይደለም:: ለምን ሕጉን ጣስከው?

- እ… - በል መልስልኝ የመንግሥትን ሕግና መመርያ ጥሰህ

የግል ድርጅት ፍላጎት ፈጻሚና ተላላኪ ለምን ሆንክ? መልስልኝ?

- እኔ ለእርስዎ ብዬ ነው ክቡር ሚኒስትር::- አልገባኝም ለኔ ስትል ምን ማለትህ ነው? - ድርጅቱ ብዙ ወዳጆች ስላሉት እርስዎን ሊያጠቁ

ይችላሉ ብዬ ነው:: - እና ለኔ ስትል የአገር ሕግና ደንብ ትጥሳለህ ማለት

ነው? - የእርስዎን ጥቅም ማስጠበቅ አለብኝ:: - የተቀጠርከው የኔን ጥቅም ለማስጠበቅ ነው ወይስ

የአገርና የሕዝብ? - የእርስዎ ጥቅም ከተጠበቀ ያው የሕዝብም ጥቅም

ተጠበቀ ማለት እኮ ነው:: - ይኸው ሕዝብማ ተጎዳ እኮ ለአንድ ድርጅት ተብሎ፣

ለአንድ ግለሰብ ተብሎ ንብረቱ እንዲነጠቅና እንዲወድም ተደረገ እኮ::

- እ.. - ስማ ለምን እንደዚያ እንዳደረግክ ንገረኝ::- ነገርኩዎትኮ ለእርስዎ ብዬ ነው:: - አታጭበርብር! ይህ ውሳኔ የገለበጥከው ተፃራሪውን

ትዕዛዝ ጽፈሕ የፈረምከው በዚህ ቀን ነው፤ እየው፣ ቀኑን፣ እየው ፊርማህን::

- አየሁት ክቡር ሚኒስትር:: - አንተ አሁን የያዝካት ኮብራ መኪና ወንድሜ ገንዘብ

ልኮልኝ ገዛሁ ያልከኝም ልክ በዚያው ቀን ነው አይደል? - እንደአጋጣሚ ተገጣጥሞ ነው:: - እንደአጋጣሚ አይደለም ውሳኔውን ስለገለበጥከውና

ሕዝቡን ጎድተህ ድርጅቱን ስለጠቀምክ ጉቦ ሰጡህ፣ ጉቦውም መኪናው ነው አይደል?

- መኪናው ጉቦ አይደለም ክቡር ሚኒስትር፤ ሽልማት ነው::

- ምን የሚሉት ሽልማት? - ለአገር የሚጠቅም ውሳኔ ስለወስንክ ብለው ሸለሙኝ:: - አንተ ሽልማት በለው፣ እኔ ግን ጉቦ እለዋለሁ፤ ደግሞም

በሕግ ትጠየቃለህ፤ ከአሁን በኋላ እዚህ መሥርያ ቤት አትሠራም:: ደብዳቤው አሁን ይደርስሃል ውጣልኝ ከዚህ ቢሮ::

- እ… - ከአሁን በኋላ ንግግርህ ከኔ ሳይሆን ከሕግ ጋር ነው

ውጣልኝ:: (ለምሳ ወደቤታቸው እየሔዱ ናቸው:: መንገድ ላይ ከፍተኛ ግርግር እያዩ ናቸው:: የስልክና የኤሌክትሪክ ገመዶች ተቆራርጠዋል:: ምሰሶዎችም አንዱ በአንዱ ላይ ወድቋል:: መጯጯህም አለ:: አላስቻላቸውም ከመኪና ወረዱና ሰዎቹን አነጋገሩ) - የደረሰ አደጋ አለ? - በሰው ላይ የደረሰ የለም:: በንብረት ላይ ግን አዎን፤

ገመዶችም ምሰሶዎችም ተቆራርጠው ወድቀዋል:: - እናንተ ከየት ናችሁ? - ከመብራት ኃይል:: - ታዲያ ገመዱን ለምን አትሰበስቡትም፣ ምሰሶውንስ

ለምን አታቃኑትም? - ለምን ብለን የራሳችንን እንሠራለን:: የቴሌን ለምን ብለን

እናነሣለን ራሳቸው ያንሡ እንጂ:: - እናንተስ ከየት ናችሁ? - ከቴሌ:: - ታዲያ የሚሰበሰበውን ሰብስባችሁ የሚቃናውን

አቃንታችሁ ለምን አትሔዱም? - እኛ የራሳችንን እናነሣለን እንጂ፣ ምን አገባን እና

የመብራት ኃይል ገመድና ምሰሶ እናነሣለን:: - ተባብራችሁና ተጋግዛችሁ ንብረቶቻችሁን ማንሣት

አትችሉም? - የተቀጠርነው የራሳችን ሥራ ለመሥራት ነው::(ክቡር ሚኒስትሩ ለሁለቱም መሥርያ ቤቶች ኃላፊዎች ደውለው ችግሩን አሳወቁ:: በነገሩ እያዘኑ ግን ወደ ቤታቸው ጉዞ ቀጠሉ:: ቤትም ገቡ:: አንዲት አረጋቲት ቤተሰባቸው ሲያለቅሱ አገኟቸው) - እትዬ ምን ሆነሽ ነው?- እህእ እህእ…- እትዬ ንገሪኝ እንጂ የሞተ ሰው አለ? - እኔ ልሞት ነው:: - አይዞሽ ነይ እንሒድ ሆስፒታል:: - ለሆስፒታል የሚሆን በሽታ የለኝም:: - ታዲያ ችግርሽ ምንድነው? የሚያስለቅስሽ ምንድን

ነው? - መሬት:: - መሬት ምን? - ሊነጥቀኝ ነው:: - ማን ነው የሚነጥቅሽ? - እናንተ::- ቤተሰብማ አይነጥቅሽም፤ እንዲያውም እንጨምርልሻለን

እንጂ:: - የእናንተ መንግሥት:: - መንግሥትማ ለምን ይነጥቅሻል? - ፎቅ አልሠራሽም ብሎ:: - የምን ፎቅ አልገባኝም እትዬ::- ቀበሌው መጥቶ ፎቅ እሠራለሁ ብለሽ በሃያ ቀን ውስጥ

ካልፈረምሽ ትነጠቂያለሽ ተባልኩ:: - ማን አለሽ እንደዚያ? - ቀበሌ:: - ችግር የለም ቤተሰብ ተሰባስበን እንገነባለን:: ውጭ

ያሉትንም እነግራቸዋለሁ:: አይዞሽ አይዞሽ አታልቅሺ እኔኮ ሰው የሞት መስሎኝ ደንግጨ ነበር::

- ከሞትሁ በኋላ ከምታውቀው ለመሞት እየተዘጋጀሁ መሆኔን ብታውቀው አይሻልህም?

- አትሞቺም ይህ ቀላል ነገር ነው:: አገርን ለማልማት፣ ሥራ ለመፍጠር ተብሎም ነው፤ ከተማችንም ውብ ትሆናለች::

- ከፎቅ ውጭ ሌላ ውበት አይታያችሁም? - እሱ እውነትሽን ነው ከፎቅ ውጭም ውበት አለ:: አሁን

አረፍ በይ:: - እሺ ልጄ ጋ ልደውል ቦታኮ ሆና እያለቀሰች ነው::

መፍትሔ እንድታገኝ ልነግርህ መጣሁ እንጂ:: - እሺ ደውይላት አይዞሽ በያት:: (ሴትየዋ ልጃቸው ጋ ደወሉ:: ብዙ አወሩ:: ይበልጥ እሪ እያሉ ማልቀስ ቀጠሉ:: ክቡር ሚኒስትሩ ተደናግጠው እረፍት ከሚወስዱበት ክፍል መጡ)- ምን ሆነሽ ነው? - ልጄ እያለቀሰች ነገረችኝ:: - ምን ብላ? - አዋጁ ወጣ ብላ:: - ምን የሚሉት አዋጅ? - መሬቱ የመንግሥት እንጂ የናንተ አይደለም ተባልን

ብላ:: - እንደዚህ ብሎ ነገር የለም አዋጅ የለም:: (ክቡር ሚኒስትሩ ልጅቷ ጋ ስልክ ደወሉ)- አንቺ ምንድን ነው የምታስለቂሺያቸው? - እዚህ ያለው ሰው ሁሉ ተሰብስቦም እየተጯጯኸ ነው:: - ምን ሆንን ብሎ? - አዲስ አዋጅ ወጥቶ መሬት የመንግሥት ነው ብሏል::- ይህኮ አዲስ ነገር አይደለም:: መሬት የመንግሥት ነው:: - በመሬታችን የፈለግነውን መሥራት አንችልም ማለት

ነው? - በይዞታሽ መገንባት ከፈለግሽ ማንም የሚከለክልሽ

የለም:: የምትሸጪው ከሆነ ደግሞ ገዥው የሊዝም ይከፍላል ማለት ነው::

- እኔ አልገባኝም እዚህ ግን የሰፈሩ ሰው እየተጯጯኽ ነው::

- አይዞሽ አይዞሽ ተገናኝተን እናወራለን:: (ክቡር ሚኒስትሩ የልጅቷን ስልክ እንደዘጉ ስለፎቅም ስለአዲሱ አዋጅም ይመለከተዋል ወዳሉት ቢሮ ደወሉ)- አቤት ክቡር ሚኒስትር:: - በቁልፍ ቦታዎች ላይ ፎቅ የመሥራት መመርያና ስለ

መሬት ሽያጭ በሊዝ መሆኑ አዲስ ዝርዝር መመርያ በመውጣቱ ባለመሬቱ እየተጯጯኽ ነው::

- ታዲያ አጭበርባሪ ጮኸ ብለን ልማት ልናቆም ነው እንዴ?

- ቆይ ቆይ እንደዚያ አይደለም እንደዚያም አይባልም:: - ምነው ከኪራይ ሰብሳቢዎች ጎን ወገኑ:: - እንዴ እንደዚያስ አትለኝም:: - እርስዎምኮ አብረው ከኪራይ ሰብሳቢዎቹ ጋር እየጮሁና

እያለቀሱ ነው::- በል በል ቻው እንደዚህ እያደረግክ ነው የሕዝብ ወኪል

ነኝ የምትለው? (ስልኩን ዘጉትና መሬቱን የሚመለከታቸው የበላይ አለቆች ጋር

ደወሉ)- አቤት ክቡር ሚኒስትር:: - በዚህ ፎቅ ሥሩ በሚለው መመርያና በግል ይዞታ ያለ

መሬት ሲሸጥም የሊዝ ሕግ ይከተላል የሚለው ሕግ ሕዝቡ ጋ አለመረዳቱ አለ::

- አዎን አለ ክቡር ሚኒስትር እኛም ይህን መረጃ ከብዙ አቅጣጫ እየደረሰን ነው::

- በጣም ጥሩ እኔም የደወልኩት ለዚሁ ነበረ:: መመርያችን፣ አዋጃችን ትክክል ነው ብንልም ሕዝቡን ካላስረዳነውና ካላሳመነው ችግር ሊፈጠር ስለሚችል ለምን እንደዚያ ዓይነት መመርያ ወይም አዋጅ እንደወጣ ሕዝቡን እናስረዳ ለማለት ፈልጌ ነው::

- እናመሰግናለን ክቡር ሚኒስትር:: - ዋናው ችግር ምን እንደሆነ አውቃችሁታል? - ምንድነው ይላሉ? - ከናንተ በታች ያሉት ክፍለ ከተሞችና ቀበሌዎች

ተደነቀ፣ ተደገፈ፣ ተደሰተ፣ ተመሰገነ እያሉ ያልሆነ የሌለ ሪፖርት እያቀረቡ እንዳያሳስቷችሁ ተጠንቀቁ::

- እሱንማ ደርሰንበታል ክቡር ሚኒስትር:: - አመሰገናለሁ ቻው:: (በጧት ቢሮ ገቡ:: አራት ሰዓት አካባቢ ሲሆን እህታቸው ደወሉ)- ምነው ድምፅሽ ተቀየረ? - እስር ቤት ነኝ ያለሁት:: - የት? - የምን እስር ቤት? - ፖሊስ ጣቢያ:: - ለምን? - የመኪና ታርጋዬን አይተው ፖሊሶች ያዙኝ በወንጀል

ትፈለጊያለሽ ብለው:: - የምን ወንጀል? - የባንክ ዕዳ አለብሽ ብለው:: - የምን ባንክ? - እዚያ አንተ ቢሮ ፊት ለፊት ያለው ባንክ::- ምን ግንኙነት አለሽ አንቺ ከባንኩ? - ምንም ግንኙነት የለኝም፤ የተበደርኩት ያስቀመጥኩትም

ገንዘብም የለም:: - አሁን ምን እያደረግሽ ነው? - ከኢንስፔክትሯ ጋር እየተወያየሁ ነው:: እሷም ግራ

ቢገባትም ያዙ ተብለን ታዘን ነው ትለኛለች፤ ፋይል እያገላበጠች ነው፤ ስልክም እየደወለች ነው::

- እንደዚህ አጋጥሞሽ ያውቃል? - አዎን፣ ላንተ መንገር አልፈለግኩም ነበር:: ወንድሜ

ሚኒስትር ነው ማለትም አልፈልግም:: - በጭራሽ እንዳትይ ችግር ካለ እንደ ዜጋ እንደማንኛውም

ኢትዮጵያዊ ተጋፈጭው:: የባለሥልጣን ስም መጥቀስ አያስፈልግም::

- እኔም ለዚያ ብዬ ነው ያልነገርኩህ፤ ያኔ ለቀውኝ ነበር አሁን እንደገና ያዙኝ:: ያኔ በስህተት ነው ካሉ ለምን አሁን ደግሞ ደግመው እንደያዙኝ ግራ ገብቶኛል:: ቆይ ቆይ ወንድምዬ አትዝጋው ግን ጠብቀኝ (ትንሽ ቆይታ ቀጠለች) ይኸውልህ አሁን ደግሞ…

- አሁን ደግሞ ምን አሉሽ? - በስህተት ነው እንጂ አሉኝ::- ተሳስተን ነው ካሉሽ ጥሩ ነው:: - ለሦስተኛ ጊዜ እስኪሳሳቱ ድረስ አመሰግናለሁ

አልኳቸው:: - ጎሽ.. ባለቤትሽስ ደህና ነው? - እሱም ውጭ ሔዶ ሲመጣ ችግር አጋጥሞት ነበር:: - የምን ችግር? - ሲወጣ አትወጣም ብለው ይዘውት ነበር:: - ለምን? - ምክንያቱን አላወቀውም ግን መጨረሻ የስም ሞክሼነት

ስህተት ነው ብለው ለቀቁትና ሔደ:: - የስም ሞክሼነት ቢኖርም የፓስፖርት ቁጥር ሞክሼነት

አለ እንዴ? - እኛም ግራ የገባን እሱ ነው:: - ሲመለስስ ምን ችግር አጋጠመው? - ሲመለስ የሚውጠው ቫይታሚን እና ካልስየም

መድኃኒት ሁለት ብልቃጦች ታክስ ካልከፈልክ ብለው ይዘውት ነበር::

- ለምን ብለው? - ልትሸጠው ነው ብለው:: - ሁለት ብልቃጥ ተባለች? - አዎን:: - በይ በይ ስንገናኝ በሚገባ እናወራለን:: - እሺ ወንድም ጋሼ ከኔ መቼም ክቡር ሚኒስትር

አትጠብቅም:: - ክቡር ሚኒስትር የሚሉኝ እጠራጠራቸዋለሁ ቻው:: (ስልኩን ከዘጉ በኋላ ከመሳቢያቸው ስሜታቸውን የሚጽፉበት ማስታወሻ አወጡ:: ቀኑን ጻፉና የሚከተለውን ዐረፍተ ነገር በትልቁ ደመቅ አድርገው ጻፉ)‹‹አሁን ገባኝ! አሁን አመንኩ! እውነትም የኢሕአዴግ ጠላት ኢሕአዴግ ነው!››

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

አያት አክስዮን ማኀበር ከሪይል እስቴት ዘርፍ በተጨማሪ በተለያዩ የልማት ዘርፎች ሥራውን በማስፋፋት ላይ የሚገኝ አገር በቀል ማኀበር ነው፡፡ አክሲዮን ማኀበሩ ለሚከተሉት የሥራ መደቦች ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ አመልካቾች እንድትወዳደሩ አክሲዮን ማኀበሩ ይጋብዛል፡፡

1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የአስተዳደርና የሰው ሃይል ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር1.1 ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና ዓይነት፡- ዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ) ወይም ማስትሬት ዲግሪ በንግድ አስተዳደር፣ በሰው ሃይል አስተዳደር ወይም ተዛማጅነት ባላቸው

የትምህርት መስኮች ያለው/ያላት፣

1.2 አነስተኛው ተፈላጊ የሥራ ልምድ፡- ለዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ.) ፡- 6 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ቢያንስ 3 ዓመት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ያገለገለ/ያገለገለች፣ ለማስትሬት ዲግሪ፡- 9 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 4 ዓመት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ የሠራ/የሠራች፣

1.3 የቅጥር ዓይነት፡- በቋሚነት

1.4 ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም፡- • መኪና ከነነዳጁ• 100 % የህክምና ወጪ አገር ውስጥ• የተንቀሳቃሽ ስልክ አበል - ብር 1,000 በወር• የኃላፊነት አበል - ብር 5,000 በወር• የጡረታ መዋጮ 12%• ደመወዝ - ከብር 25,000 -35,000 በወር ሆኖ እንደ ትምህርት ደረጃው/ደረጃዋና የሥራ ልምዱ/ልምዷ ብቃት ተመዝኖ የሚከፈል፣• ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች በድርጅቱ ደንብ መሠረት

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የገበያና ሸያጭ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር2.1 ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡- ዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ) ወይም ማስትሬት ዲግሪ በንግድ አስተዳደር፣ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ በሰው ሃይል አስተዳደር ወይም ተዛማጅነት

ባላቸው የትምህርት መስኮች ያለው/ያላት፣ (ይህ የሥራ መደብ ማስታወቂያ ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ሲሆን ቀደም ሲል ያመለከታችሁ አመልካቾች በድጋሚ ማመልከት አይጠበቅባችሁም፡፡)2.3 አነስተኛው ተፈላጊ የሥራ ልምድ፡- ለዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ.) ፡- 6 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 3 ዓመት በከፍተኛ

የኃላፊነት ደረጃ ያገለገለ/ያገለገለች፣ ለማስትሬት ዲግሪ፡- 9 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 4 ዓመት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ የሠራ/የሠራች፣

2.4 በቂ የኢ-ኮሜርስ ዕውቀትና ልምድ ያለው/ያላት፡፡

2.3 የቅጥር ዓይነት፡- በቋሚነት2.4 ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም፡-

• መኪና ከነነዳጁ• 100 % የህክምና ወጪ አገር ውስጥ• የተንቀሳቃሽ ስልክ አበል - ብር 1,000 በወር• የኃላፊነት አበል - ብር 5,000 በወር• የጡረታ መዋጮ 12%• ደመወዝ - ከብር 25,000 -35,000 በወር ሆኖ እንደ ትምህርት ደረጃው/ደረጃዋ በሥራ ልምዱ/ልምዷ ብቃት ተመዝኖ የሚከፈል፣• ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች በድርጅቱ ደንብ መሠረት

3. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የገበያና ሸያጭ ዳይሬክቶሬት ም/ዳይሬክተር (ሁለት ባለሙያዎች ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ገበያ)3.1 ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡- ዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ) ወይም ማስትሬት ዲግሪ በንግድ አስተዳደር፣ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ በሰው ሃይል አስተዳደር ወይም ተዛማጅነት

ባላቸው የትምህርት መስኮች ያለው/ያላት፣3.3 በቂ የኢ-ኮሜርስ ዕውቀትና ልምድ ያለው፡፡

3.4 አነስተኛው ተፈላጊ የሥራ ልምድ፡- ለዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ.) ፡- 4 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 2 ዓመት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ያገለገለ/ያገለገለች፣ ለማስትሬት ዲግሪ፡- 6 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 3 ዓመት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ የሠራ/የሠራች፣

3.5 የቅጥር ዓይነት፡- በቋሚነት3.6 ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም፡- በስምምነት

4. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የምርት ዳይሬክቶሬት ም/ዳይሬክተር

4.1 ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡- በሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ወይንም በኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ የዶክትሬት ወይም የማስትሬት ዲግሪ ያለው/ያላት፣4.3 አነስተኛው ተፈላጊ የሥራ ልምድ፡- ለዶክትሬት ዲግሪ (ፒ.ኤች.ዲ.) ፡- 4 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 2 ዓመት በከፍተኛ

የኃላፊነት ደረጃ ያገለገለ/ያገለገለች፣ ለማስትሬት ዲግሪ፡- 6 ዓመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የሥራ ዓይነት የሠራ/የሠራችና ከዚሁ ውስጥ ቢያንስ 3 ዓመት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ የሠራ/የሠራች፣

4.4 የቅጥር ዓይነት፡- በቋሚነት4.6 ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም፡- በስምምነት

ማሳሰቢያ፡- የሁሉም የሥራ መደቦች ዝርዝር ኃላፊነቶች የያዘ ሠነድ ከጽ/ቤት መውሰድ ይቻላል፡፡የሥራ ቦታ፡- ለሁሉም የሥራ መደቦች አዲስ አበባ ነው፡፡

ማመልከቻ መቀበያ ጊዜ፡- ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ከጥቅምት 1 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ፣

ማመልከቻ አቀራረብ፡- አመልካቾች ማመልከቻቸውን፣ የትምህርትና የሥራ ልምዳቸውን የሚገልጽ የሕይወት ታሪክ (CV) ለምስክርነት የሚያቀርቡዋቸውን የሦስት ሰዎች ስም ዝርዝር (Reference) ያለበት እና የሥራ ልምዳቸውንና የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው፡፡

የአመልካች አመራረጥ፡- መስፈቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ብቻ በአድራሻቸው ይጠራሉ፡፡

አድራሻ፡- አያት አክስዮን ማኀበርፖ.ሣ.ቁ. 3372ስ.ቁ. 0116463448/0116460300አዲስ አበባ፡፡

አያት የህዝብ ሀብት!

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

|ገጽ 25 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ል ና ገ ር

በጌዲዮን ሰይፈሚካኤል

“ገደብ የሌለው ሥልጣን ሲደመር ሞኖፖሊ ሲቀነስ ግልጽነት ይሆናል ሙስና፤” የሚለውን አባባል ማን እንደተናገረው ባይታወቅም፣ በመላው ዓለም በምሳሌነት ይጠቀሳል:: ፍፁማዊ ሥልጣን በነገሰበት ግልጽነት፣ ተጠያቂነትና ኃላፊነት ስለማይኖሩ ሥርዓቱ እስከ አፍንጫው ድረስ በሙስና የተዘፈቀ ይሆናል:: ሙስና ያልተረጋጋ ማኅበረሰብ መገለጫ ነው:: በአንድ ኅብረተሰብ ውስጥ ተጠያቂነት ፋይዳ ከሌለው የሕግ የበላይነት አለ ብሎ ለመናገር ይከብዳል:: በእንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ ውስጥ ሙስና የሥርዓተ አልበኝነት ማሳያ ይሆናል ማለት ነው::

በዓለም ዙርያ በርካቶች የሚስማሙበት አንድ ዋነኛ የሙስና መገለጫ የፖለቲካ ሙስና የሚባለው ነው:: ፖለቲካዊ ሙስና በሕግ አግባብ የተሰጠን ሥልጣን በመጠቀም የመንግሥት ተሿሚዎች ለግል ጥቅማቸው ማሳደጃ የሚገለገሉበት መሣሪያ ነው:: በሕግ የተሰጠን የመንግሥት ሥልጣን ራስንና ሌሎችን ለመጥቀም ሲባል ብቻ የሚፈጸም ድርጊት ከመሆኑም ባሻገር፣ በአንድ የተረጋጋ ማኅበረሰብ ውስጥ መኖር ያለባቸውን ግልጽነት፣ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ቦታ ያሳጣቸዋል:: የፖለቲካ ሙስና ሕጎችን፣ ደንቦችንና መመርያዎችን በመሻር በአንድ አገር ሉዓላዊነት ላይ አደጋ ከመፍጠሩም በተጨማሪ፣ በሕዝብና በመንግሥት መካከል የአለመተማመን ስሜትን በመፍጠር ለአመፅና ለብጥብጥ ጥርጊያውን ያመቻቻል::

የሙስና ዓይነቱም የበዛ ሲሆን፣ ጉቦ፣ ምልጃ፣ ዘረፋ፣ ማስፈራራት፣ በኃይል መንጠቅ፣ አድልዎ መፈጸም፣ ወዘተ በሚባሉ ቅርጾች ይገለጻል:: ሙስና በእንዲህ ዓይነቶቹ ቅርጾች እያደገና እየጎለበተ ሲመጣ የወንጀል ድርጊቶች ይበዛሉ:: ከእነዚህም መካከል የዕፅ ዝውውር፣ የሐሰተኛ ገንዘብ ልውውጥ፣ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር፣ ቁማር፣ የጦር መሣርያ ንግድ፣ ወዘተ ይኖራሉ:: ከእነዚህ የወንጀል ድርጊቶች የሚገኘው ገንዘብ በርካታ ከመሆኑም በተጨማሪ ታክስ ስለማይከፈልበት ሕገወጦችን ከማበልጸጉም በላይ፣ የማኅበረሰቡን ሰላም ያደፈርሳል:: የተደራጁ ወንጀለኞች ሕጋዊውን ሥርዓት እየተጋፉ አመፅንና ብጥብጥን ያነግሳሉ::

ከላይ ለመንደርደርያ ያህል የጠቀስኳቸው ጉዳዮች በዓለም ዙርያም ሆነ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ ናቸው:: በአገራችንም “ሙስና የዕድገት ፀር ነው፤” የሚል መፈክር በየቦታው ሲስተጋባ እንሰማለን:: በአፍሪካ ደረጃም ሙስና የአኅጉሪቱ ፀር መሆኑን ከሚገባው በላይ ሲነገር እንሰማለን:: ከዚያም አልፎ ተርፎ ሙስና የመልካም አስተዳደር እንቅፋት መሆኑም በስፋት ይነገራል:: እንዲሁም ሆኖ ግን ሙስናን ከሥሩ መንግሎ ለመጣል ያለው ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት እዚህ ግባ የሚባል አይደለም:: ስለ ዲሞክራሲና ስለ መልካም አስተዳደር ግንዛቤው የሌላቸው፣ ቢኖራቸውም ለእነዚህ መልካም ቁምነገሮች ደንታ የማይሰጣቸው ግለሰቦችና ቡድኖች በሙስና ውስጥ ሲዘፈቁ ይታያሉ:: ሙስናን ከዕለታዊ ተግባሮች እንደ አንደኛው በማየት ከሕገወጥነቱ ይልቅ ሕጋዊነቱ የሚያደላባቸው እየበዙ ናቸው::

ሌላውን ነገር ትተን ወደ አገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ስንመለስ ሙስና እጅግ በጣም አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንዳለ ለማየት መሞከር ግድ ይለናል:: ከዓመታት በፊት የዓለም ባንክ በየዓመቱ በሚያወጣው አገራዊ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሙስና በጣም በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን ይገልጽ ነበር:: ይህ በዝቅተኛ ደረጃ ይገለጽ የነበረው ሙስና በጉቦና በአንዳንድ መለስተኛ የገንዘብ ብክነቶች የሚታይ ነበር:: ይሁንና ከጊዜ በኋላ በመላ አገሪቱ በተለይም በአንዳንድ ክልሎችና በአዲስ አበባ የታየው የመሬት ዝርፊያ ሙስና ጣሪያ መንካቱን ቁልጭ አድርጎ አውጥቶታል::

ከዚያም በላይ በአንዳንድ የመንግሥት መሥርያ ቤቶች በከፍተኛ በጀት በሚሠሩ ፕሮጀክቶች የሚፈጸመው ዘረፋ ሙስናን በአገሪቱ ውስጥ ተወዳዳሪ የሌለው አድርጎታል:: በመንግሥት ሥልጣን እርከኖች ውስጥ ዘመዳሞችና የጥቅም ተጋሪዎች በመሰግሰጋቸው ሙስና የዕድገት ፀር ብቻ ሳይሆን፣ ዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር ዋጋ እንዲያጡ እያደረገ ነው:: ከሙስና መገለጫዎች መካከል ሌላው የፍትሕ ሥርዓቱን ላልተገባ ዓላማ ለመጠቀም የሚደረገው መሯሯጥም አሳሳቢ አደጋ ነው::

“ገንዘብ ሲናገር ፍትሕ ዝም ትላለች፤” የሚባለው አደገኛ አባባል የሚጠቀሰውም በዚህና በሌሎች ተመሳሳይ ምክንያቶች እንደሆነ ማንም አይስተውም:: የሕግ የበላይነትን ተማምነው

የሚኖሩ ዜጎች በሕጉና በሕገ መንግሥታዊው ሥርዓት ላይ ጥርጣሬ እንዲፈጠርባቸው በሩ የሚከፈተው ሙስና የፍትሕ ሥርዓቱን ሲገዳደረው ነው:: ሙስና በነገሰበት ሥርዓት ውስጥ ዜጎች በፍፁም በሕግ ፊት እኩል አይሆኑም:: የሚጠብቃቸው የተዛባ ዳኝነትና ያለ ኃጢያታቸው ቅጣትን መቀበል ብቻ ነው:: ፍትሕ ሁሉንም ያለ ማዳላት ማገልገል ሲገባት በሙስና ምክንያት ግርማዋ ይሰበራል:: ብዙዎች

ተስፋ የሚጥሉበት የሕግ የበላይነት ይቆረቁዛል:: በአንድ አስተሳሰብና ፍላጎት ዙርያ ብቻ የተኮለኮሉ “ምርጦች” በሚፈጽሙት ሰብዓዊነት የጎደለው ተግባር የአገር ገጽታ ይበላሻል:: የዜጎች ሕገ መንግሥታዊ መብት ይገፈፋል:: ያን ጊዜ ስለ ሰላም፣ ብልጽግና፣ ዲሞክራሲ፣ መልካም አስተዳደር፣ ወዘተ መስበክ የበረኻ ጩኸት ይሆናል::

በአገራችን የተለያዩ ክልሎች መሬት የሙስና ምንጭ ከሆነ ሰነባብቷል:: በርካቶች ያላቸውን ሥልጣንና ትስስር በመጠቀም ከድህነት ወደ ብልፅግና የተሸጋገሩት ከመሬት ዝርፊያ በተገኘ ገቢ መሆኑን አገር አውርቶት የጨረሰው ነው:: በመሬት ምክንያት በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በትግራይ፣ ወዘተ በርካታ ግምገማዎች መካሄዳቸውን እንሰማለን:: በዝቅተኛ ደረጃ ያሉ የክፍላተ ከተሞች፣ የወረዳዎችና የቀበሌ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ከሥራቸው ሲባረሩ ወይም ሲከሰሱም እንሰማለን:: የወሰዷቸው መሬቶችም ለመንግሥት ተመላሽ ተደረጉ ሲባል እንሰማለን:: ነገር ግን በኅብረተሰቡ ውስጥ የሚነገሩ ትላልቅ የመንግሥት ባሥልጣናትና ግብረ አበሮቻቸው ፈጽመዋቸዋል የሚባሉት የሙስና ተግባሮች አስደንጋጭ ሆነው ሳለ ሕጋዊ ዕርምጃ ሲወሰድ አናይም:: በርካታ መሬቶችን ሸጠው ብዙ ሕንፃዎችን የገነቡ፣ የበርካታ የንግድ ድርጅቶች ባለቤት እንደሆኑ የሚነገርላቸው፣ ከእነሱ አልፈው ተርፈው ትናንት የረባ ነገር

የሌላቸውን በሀብት ባህር ውስጥ ዘፍቀው ሲታዩ፣ አገሪቱ ከምትችለው በላይ በሕገወጥነት የከበሩ እንደፈለጋቸው ሲንቀባረሩ፣ ወዘተ እንዴት ነው ነገሩ ያሰኛል:: ሕግ ባለበት አገር ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የሚበለፅጉ ሰዎችን ማየት በጣም ያስፈራል::

በበኩሌ ማንኛውም የመንግሥት ተሿሚ በተለይ በከፍተኛ የሥልጣን እርከን ላይ የሚመደብ ዜጋ በቂ ደመወዝ፣ ጥሩ መኖርያ ቤት፣ ለልጆቹ ትምህርት ቤት፣ መታከሚያ፣ የሚያዝናና አበል፣ ወዘተ ይደረግለት እላለሁ:: መሬት ተሰጥቶትም የራሱን መኖሪያ ቤት እንዲሠራ መበረታታት አለበት ብዬ አምናለሁ:: የአገሪቱን አቅም ባገናዘበ መንገድ በጥሩ ሁኔታ የሚደጎም ባለሥልጣን ለሙስና ተጋላጭነቱ ይቀንሳል:: ከዝቅተኛ ደረጃ

በአንዴ ወደላይኛው የሥልጣን መንበር ሲመጣ እነዚህ መብቶች ከተጠበቁለት ራሱንም ሌሎችንም ከሙስና ይከላከላል:: የሾመውን መንግሥትም ያስከብራል:: ከዚያ ውጭ በዝቅተኛ ደረጃ እየኖረ በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ ገንዘቦች ላይ እንዲወስን ዝም ተብሎ የሚለቀቅ ተሿሚ ከጠቀሜታው ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል:: በአገራችን እየታየ ያለው ትልቁ የሙስና ችግር መነሻው ይኼ ይመስለኛል:: ሥልጣንና ገንዘብ ያለ ተጠያቂነት በሚዘዋወሩበት አካባቢ ላይ እንዲህ ዓይነቱ ሸምቀቆ ካልተቀመጠ ሙስና የሥርዓቱ መገለጫ ይሆናል::

ለዚህ እንደ ምሳሌ የሚነሳው በአዲስ አበባና በአዲስ አበባ ዙርያ ባሉ ከተሞች የተፈጸመው ሙስና ነው:: ግለሰቦች ካቅማቸው በላይ ሥልጣን አግኝተው በፍትሐዊ መንገድ እንዲያስተዳድሩ የተሰጣቸውን የመሬት ሀብት ኃላፊነት በጎደለው መንገድ እየቸበቸቡ ሚሊዮኖችን ሲያካብቱ ማንም አልጠየቃቸውም:: ሕዝቡ ወስጥ ግን ለረጅም ጊዜ ይህ ከንቱ ተግባር ስለመንሰራፋቱ በስፋት ይወራ ነበር:: መሬት ለኪና የመዝገብ ቤት ሠራተኛ ሳይቀሩ ሚሊዮኖችን በየጎተራው፣ በየውኃ ማጠራቀሚያና በየጉድጓዱ ሲያከማቹ እንደ ጉድ ተወርቷል:: ማን ምን ያህል እንደዘረፈ በስፋት ተወስቷል:: ከሐሜትና ከቡና ላይ ወሬ በዘለለ ግን ለመጠየቅ የደፈረ የለም:: ከላይ እንደተገለጸው ግልጽነት፣ ኃላፊነትና ተጠያቂነት የሚባሉት የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መገለጫ መርሆች ስለሌሉ፣ ወሬው አገር ናኝቶ ካለቀ በኋላ ግምገማ መደረጉ ይሰማል:: እነ እከሌ ታሰሩ ተብሎም በሰፊው ይወራል:: ፍርድ ቤት ቀርበው ሲወሰንባቸው ግን አይሰማም:: የግምገማው ውጤት በግልጽ በሕዝብ እንዲታወቅ ባለመደረጉ ምን እየተከናወነ እንደሆነ እንኳን አይገባንም:: ሐሜቱ ግን በየድራፍት ቤቱ፣ በየካፌው፣ በየመደንሩና በየቢሮው ይቀጥላል:: ወስጥ አዋቂ ነን የሚሉ ሳይቀሩ የግለሰቦችን ገመና እየዘከዘኩ አፍ የሚያስከፍት ወሬ ያወራሉ:: ወሬውን የሚሰማው ደግሞ በአገሩ ውስጥ መንግሥት የለም ወይ ይላል:: ከዚህ በዘለለ የተጠያቂነት ገደቡ የት ድረስ እንደሆነ ስለማይታወቅ ሙስናውም ይቀጥላል ወሬውም ይደራል::

ሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ወሬዎች በብዛት ይነፍሳሉ:: ከሰኔ ወር ጀምሮ በተደረገ ግምገማ ጎምቱ ባለሥልጣናት ሳይቀሩ ተገመገሙ ይባላል:: በግምገማው ውጤት መሠረት “ኔትወርክ” በሚባለው የትስስር ስልት ዘመድ አዝማድና የጥቅም ተጋሪዎች በሙስና ፈረስ እየጋለቡ በልጽገዋል ነው የሚባለው:: ይኼ ሁሉ የሙስና ወንጀል ሲፈጸም ይታወቅ እንደነበር፣ ነገር ግን በመፈራራት ምክንያት ማጋለጥ ከባድ እንደሆነ ይነገራል:: ልብ በሉ ግልጽነት የለም፤ ተጠያቂነት የለም፤ ኃላፊነት የለም፤ ያለው ግን በ”ኔትወርክ” አማካይነት ሙስና ሲፈጸም ድርጊቱን ለማጋለጥ የዓለምን ፍፃሜ መጠበቅ ነው:: በእንዲህ ዓይነቱ አስፈሪና አሳሳቢ ሁኔታ ወስጥ ስለ ዲሞክራሲና ስለ መልካም አስተዳደር ከመጠን በላይ እየተወራ ማደናገርያ ይሰራጨል:: የከተማው አስተዳደር ውስጥ ያሉ ሰዎች ክረምቱን በሙሉ ሲያንሾካሽኩት የነበረው ወሬ ሰሚ ባለማግኘቱ ማን ምን እንደፈጸመና ምን እንደተወሰነበት እንኳን በግልጽ አይታወቅም:: ግልጽነት የለማ:: መራጩ ሕዝብ ስለሾማቸው ሰዎች እንዳያውቅ ሲደረግ ወይም መረጃ ሲነፈግ ተጠያቂ ከሌለ ዲሞክራሲ አለ ማለት ይቻላል? በተለያዩ ክፍላተ ከተሞች ግምገማ ተደርጎ ግለሰቦች ከሥራ ተባረሩ ወይም ታገዱ ተብሎ መግለጫ ሲወጣ፣ እላይኛው እርከን ላይ ለምን ዝም ይባላል? ካልሆነ ደግሞ በቂ የሆነ መረጃ ለምን አይሰጥም?

ስለ ተለያዩ ክልሎች ብዙ ይወራል:: እነ እከሌ ተገመገሙ በእዚህን ያህል ንብረት ማካበት ተጠያቂ ሊሆኑ ነው:: እገሌ ካሁን በኋላ አልቆለታል ይባላል:: ወሬው እንደ በርበሬ ወፍጮ ጩኸት አገሩን እያዳረሰው ከትክክለኛው ምንጭ እውነቱን ለመግለጽ ወይም ሐሰት ከሆነም ለማስተባበል አይሞከርም:: አዳማ፣

ጂማ፣ ነቀምት፣ አምቦ ሐዋሳ፣ መቀለ፣ አሶሳ፣ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር፣ ጐንደር፣ ወዘተ ብትሄዱ ግን ተመሳሳይ ወሬ ሲወራ ትሰማላችሁ:: በጉዳዩ ላይ በግልጽ መወያየት ስለሌለ ሐሜት በራሱ መንገድ ጉዞውን ቀጥሏል:: የሐሜቱ መሪዎች ግን ውስጥ አዋቂዎች ነን የሚሉ ሰዎች መሆናቸውን አንርሳ:: እንዲህ ሕዝብና መንግሥትን ሆድና ጀርባ የሚያደርጉ ክስተቶች ሲያጋጥሙ “አንዳንድ የጥፋት ኃይሎች፤” እያሉ በኋላ ዘራፍ ማለት ይሻላል ወይስ ነገሮችን ጠራ ማድረግ? መልሱን ለሚመለከታቸው ብሎ ማለፍ ይቀላል:: ይኼ ችግር በበርካታ የአገሪቱ ክልሎች ውስጥ የሚታይ መሆኑን ግን ልብ ይሏል:: በብዙዎች የማነገረውም በተድበሰበሱ ግምገማዎች ምክንያት ሙስና በአገሪቱ ላይ እየፈነጨ መሆኑን ነው::

በሙስና ላይ በርካታ ጥናቶችን ያደረጉ የመስኩ ባለሙያዎች ሙስና በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በአስተዳደርና በተቋማት ላይ የራሱ የሆነ ተፅዕኖዎች አሉት ይላሉ:: ሙስና በዕድገት ላይ የተነጣጠረ አጥፊ መሣሪያ ከመሆኑም በላይ፣ ለዲሞክራሲና ለሰብዓዊ መብት ጥበቃ የሚደረገውን ትግል ያኮላሻል ይሉታል:: በፖለቲካው ዘርፍ ዲሞክራሲና መልካም አስተዳደርን ሲያመክን፣ መንግሥትን የሚያስተዳድሩ ግለሰቦችን መልካም ስብዕና ያጎድፋል:: መሪዎቹ ራሳቸው በቀጥታ በሙስና ውስጥ ባይገኙ እንኳን የሚመሩትን ሥርዓት ገጽታ ያበላሸዋል:: በሕጋዊ መንገድ በምርጫ ሥልጣን ይዣለሁ የሚልን አካል ስለ ሕጋዊነቱ ጥርጣሬ እንዲፈጠር ያደርጋል:: የምርጫውን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ ይጥለዋል:: ከኢኮኖሚው የሚገኘው በረከት ለሕዝቡ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ስለመዳረሱ ጥያቄ ያጭራል:: በአስተዳደራዊ መስኮችም የአለቃና የሠራተኞች ግንኙነት ይበላሻል:: የተቋማትን ጥንካሬ በማዳከም የተልፈሰፈሱ ያደርጋቸዋል:: በዚህም ምክንያት በመንግሥትና በሕዝብ መካከል ሊኖር የሚገባው መተማመን ይበላሻል::

ሌላው ቀርቶ ሙስናን ለመዋጋት የተቋቋሙ ተቋማት ስለመኖራቸው ጥርጣሬ ይፈጠራል:: እነዚህ ተቋማት ትኩረታቸው በትናንሾችና በአቅመ ቢሶቹ ላይ ብቻ ከሆነ ተዓማኒነት ለማግኘት አይችሉም:: በተለያዩ አገሮች ትላልቅ ባለሥልጣናትን ከሰው የሚያስቀጡ ፀረ ሙስና ተቋማት በዓለም አቀፍ ደረጃ አንቱታ እየተቸራቸው ዝናቸው ዓለምን ሲያዳርስ፣ የእኛስ የት ናቸው የሚለውን ጥያቄ ያስነሳል:: ሙስና ተስፋፍቶ አገር ምድሩ እያወራው ዕርምጃ ለመውሰድ የሚንቀሳቀስ ተቋም በተግባር ካልታየ የመኖሩ ፋይዳ ምንድነው ተብሎ ይጠየቃል:: በዚህ ጽሑፍ ዝርዝር ውስጥ ለመግባት ባለመፈለጉ በተቋማት ዙርያ የሚነሱ በርካታ ጉዳዮችን በቀጠሮ እናልፋቸዋለን:: ወደፊት የሚነሱ በርካታ ጉዳዮች እንደሚኖሩ በዚህ አጋጣሚ ለመግለጽ እወዳለሁ:: ተቋማቶቻችን የበለጠ እንዲተጉና ተግባራቸውን እንዲወጡ የምንነጋገርባቸው ማስታወሻዎች አሉና::

ሙስና የዘቀጠ ማኅበረሰብ መገለጫ ነው ይባላል:: ሙስናን ተሸክሞ መጓዝ ማለት በመጪው ትውልድ ላይ አበሳ ማምጣት ነው:: ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ መፍጠር አለብን ስንል በቃል ብቻ ሳይሆን በተግባር መሆን አለበት:: ነገ ልጆቻችን የሚማሩባቸው ጥራት ያላቸው ትምህርት ቤቶች፣ የተሟሉ የጤና ማዕከላት፣ ለኑሮ የተመቹ መኖርያ ቤቶች፣ የተመቻቹ የሥራ አካባቢዎች፣ ውብና የምታምር አገር የምትፈጠረው ይህ ትውልድ ሙስናን ሲዋጋ ብቻ ነው:: የበለፀገና ደሞክራሲያዊ ማኅበረሰብ የሚፈጠረው ከሙስና የፀዳና አድልኦ የሌለበት ሥርዓት ሲመሠረት ነው:: ዲሞክራሲ የሚያብበው፣ መልካም አስተዳደር የሚሰፍነው፣ ሰብዓዊ መብት የሚከበረው፣ ዘረኝነትና ኋላቀርነት ቦታ የሚያጡት ሙስና ሲወገዝና ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሲኖር ብቻ ነው:: ከዚያ በተረፈ በሙስና የተዘፈቁ ግለሰቦችና ቡድኖች ዕውቅና ሲነፈጉና በሕጋዊ መንገድ ሲዳኙ ሙስና በእርግጥም የዕድገት ፀር መሆኑ ይረጋገጣል:: ከዚያ ውጭ ለይስሙላ የሚደረጉ የግብዝነት ተግባራት ያስተቻሉ:: ከዚያም አልፈው ተርፈው ያስንቃሉ:: በሙስና ውስጥ የሚዘቅጡ ለአገርም ለወገንም የማይጠቅሙ ከንቱዎች በመሆናቸው አርዓያ ሊሆኑን አይችሉም:: ከሞራል ድህነት ይልቅ የቁሳቁስ ድህነት ይሻላል ማለት አለብን:: ሞራል የአንድ ማኅበረሰብ ታላቅነት ከሚለኩበት መስፈርቶች መካከል ትልቅ ግምት የሚሰጠው እሴት ነው:: ነፍሱ ለሕገወጥ ጥቅምና ለሙስና ያጎበደደ ግለሰብ እንደ ነቀዘ ዛፍ ወይም ፍሬ መታየት አለበት:: ሞራሉ የዘቀጠና ለሕገወጥ ጥቅም ያጎበደደ ከማኅበረሰቡ መገለል ይኖርበታል:: አገር የምትፈልገው ለዕድገቷ በፅናት የሚታገሉ የሞራል ሰዎችን ብቻ ነው:: ሞራሉ የዘቀጠና በሙስና የተዘፈቀ ለማንም እንደማይበጅ በተግባር እናረጋግጥ::

ሙስና የዝቅጠት መገለጫ ነው

...ትላልቅ የመንግሥት ባሥልጣናትና ግብረ አበሮቻቸው ፈጽመዋቸዋል የሚባሉት የሙስና ተግባሮች አስደንጋጭ ሆነው ሳለ ሕጋዊ ዕርምጃ ሲወሰድ አናይም:: በርካታ መሬቶችን ሸጠው ብዙ ሕንፃዎችን የገነቡ፣ የበርካታ የንግድ ድርጅቶች ባለቤት እንደሆኑ የሚነገርላቸው፣ ከእነሱ አልፈው ተርፈው ትናንት የረባ ነገር የሌላቸውን በሀብት ባህር ውስጥ ዘፍቀው ሲታዩ፣ አገሪቱ ከምትችለው በላይ በሕገወጥነት የከበሩ እንደፈለጋቸው ሲንቀባረሩ፣ ወዘተ እንዴት ነው ነገሩ ያሰኛል::

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

|ገጽ 27 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

የአገር ውስጥ ዜና

የዓለም ዜናእስራኤል አንድ ዜጋዋን ለማስለቀቅ 1,027 ፍልስጤማውያንን ለቀቀች

እስራኤል እ.ኤ.አ በ2006 በጋዛ ሰርጥ አካባቢ በፍልስጤማውያን ተይዞ የቆየውን ዜጋዋን ለማስለቀቅ 1,027 ፍልስጤማውያንን መፍታቷን ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸው:: የእስራኤል ወታደር ጊላድ ሻሊት ለአምስት ዓመታት በፍልስጤማውያን እስር ቤት ውስጥ ያሳለፈ ቢሆንም፣ ትናንት ማለዳ ላይ ተለቋል:: በግብፅ አስማሚነት በተደረገው በዚህ የእስረኞች ልውውጥ፣ እስራኤል በመጀመርያው ዙር 477 ፍልስጤማውውያን እስረኞችን በከፍተኛ ጥበቃ ሥር ቀይ ባህር አካባቢ ማድረሷ ታውቋል:: የተቀሩትንም እንዲሁ:: እስራኤል በቁጥጥሯ ሥር አውላቸው ከነበሩት ፍልስጤማውያን እስረኞች መካከል 280ዎቹ በአሸባሪነትና በግድያ ወንጀል ተጠርጥረው የዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት የተፈረደባቸው ነበሩ:: እስራኤል በሁለት ወር ውስጥ ተጨማሪ 550 የፍልስጤም እስረኞችን ለመልቀቅም ቃል መግባቷን ዘገባዎቹ አመልክተዋል:: የእስራኤል መንግሥት እዚህ ስምምነት ላይ የደረሰው ከሐማስ ጋር በተደረገ ድርድር ነው::

የሙባረክ ልጆች የደበቁት 340 ሚሊዮን ዶላር ተገኘባቸው

በሕዝባዊ አመፅ ከሥልጣን የወረዱት የቀድሞው የግብፅ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ሁለት ወንድ ልጆች በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር የተገኘ ሳይሆን እንዳልቀረ የተገመተ፣ 340 ሚሊዮን ዶላር በስዊዘርላድ መገኘቱን የዘገበው ሮይተርስ ነው:: ሙባረክና ሁለቱ ልጆቻቸው ጋማልና አላ ሥልጣንን ያለአግባብ በመጠቀም፣ በሙስናና በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ተከሰው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው ካይሮ ውስጥ በመታየት ላይ ይገኛል:: የአውሮፓ መንግሥታት ሙባረክ ሥልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ ማንኛውም ዓይነት ንብረታቸው እንዳይንቀሳቀስ መወሰናቸውን ዘገባው አስታውሷል:: ስዊዝ ባንክ ውስጥ አሁን ተገኘ ከተባለው 430 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ 300 ሚሊዮን ዶላሩ የአላ መሆኑ መረጋገጡ ታውቋል:: ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሙባረክ የቅርብ ወዳጅ የሆኑት ሁሴን ሳሌምና ቤተሰቦቻቸው በሆንግ ኮንግ፣ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስና በሌሎች አገሮች ውስጥ አራት ቢሊዮን ዶላር ማስቀመጣቸው ተረጋግጧል:: ሳሌምና ቤተሰቦቻቸው

ባለፈው ሳምንት በሌሉበት በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር የሰባት ዓመት ፅኑ እስራት እንደተፈረደባቸው ዘገባው ጨምሮ አስታውሷል::

የኬንያ ጦር አልሸባብ በሰፈረበት ቦታ ላይ ጥቃት አደረሰ

ባለፈው ሳምንት በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ይሠሩ የነበሩ ሁለት ስፔናውያን የዕርዳታ ሠራተኞች መታገታን ተከትሎ፣ በአልሸባብ ላይ ጥቃት ለማድረስ በሶማሊያ የተሰማራው የኬንያ የጦር ኃይል በአልሸባብ ቁጥጥር ሥር የምትገኘዋን ቆቃኒን መደብደቡን ኦል አፍሪካ ዶት ኮም ዘግቧል:: በጥቃቱ የሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ወታደሮችም የተሳተፉ ሲሆን፣ ከኬንያ ድንበር 100 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኘውን ቆቃኒን ከአልሸባብ ማስለቀቃቸው ተነግሯል:: በኬንያ የሶማሊያ አምባሳደር ሙሐመድ ኑር ዕርምጃውን በመቃወም በስመ አልሸባብ በሶማሊያ ላይ የሚሰነዘረው ጥቃት ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ተናግረዋል:: የሽግግር መንግሥቱ ቃል አቀባይ በበኩሉ ጥቃቱን የሰነዘሩት የራሳቸው ወታደሮች መሆናቸውን በመግለጽ፣ የኬንያ ሚና የሞራልና የሎጅስቲክ ድጋፍ ብቻ መሆኑን ገልጸዋል:: በኬንያ የጦር ኃይል ውስጥ ያሉ ምንጮችን በመጥቀስ ዘገባው እንዳመለከተው፣ የኬንያ ወታደሮች በሶማሊያ ከ50 እስከ 60 ኪሎ ሜትር የሚደርስ ቦታን ተቆጣጥረው ይገኛሉ::

የዮርዳኖስ መንግሥት ካቢኔ በንጉሡ ተበተነ

የዮርዳኖሱ ንጉሥ አብደላህ ሁለተኛ በአገሪቱ እየተባባሰ በመጣው ሙስና ላይ ዕርምጃ እንዲወስዱና የፖለቲካ ለውጥ እንዲያደርጉ በተደጋጋሚ በሚሰነዘርባቸው ጫና ሳቢያ ካቢኔያቸውን መበተናቸውን የዘገበው ኒውዮርክ ታይምስ ነው:: ንጉሥ አብደላህ የጠቅላይ ሚኒስትር ማሮፋ አል ባክሂትን ሥልጣን የመልቀቅ ጥያቄ መቀበላቸውን ገልጸዋል:: የባክሂት መንግሥት በዮርዳኖሳውያን ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ ይጠላ እንደነበር ዘገባው አመልክቷል:: በየጊዜው ይወጡ የነበሩ አዳዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ሕጎች መክበድ ዮርዳኖሳውያንን ሲያስቆጣ መቆየቱ ተገልጿል:: በሰሜን አፍሪካና በመካከለኛው ምሥራቅ የተነሳውን የአመፅ ማዕበል ተከትሎ ዮርዳኖሳውያን የመንግሥት ለውጥ እንዲደረግ ሲጠይቁ መቆየታቸው ታውቋል:: የሕዝቡን ጥያቄ ወደ አመፅ እንዳይሸጋገር በመፍራት እ.ኤ.አ ከ2000 ጀምሮ በዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ውስጥ በዳኝነት ሲሠሩ የቆዩት አዋን ካሃሳውኒህ ጠቅላይ ሚኒስትርነት መሾማቸውን ዘገባው ጨምሮ ገልጿል::

የፍትሕ አካላት የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብሩ

ተጠየቁየፍትሕ አካላት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን

መሠረት በማድረግ የሕግ የበላይነት እንዲከበር አርዓያ በመሆን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቁ:: እንደ ኢዜአ ዘገባ፣ የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አህመድ አባጊሳ እንደተናገሩት፣ የፍትሕ አካላት ለኅብረተሰቡ የሚሰጡት አገልግሎት ጥራቱን የጠበቀና ውጤታማ እንዲሆን መንግሥት የነደፋቸውን የልማት፣ የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር አቅጣጫዎች በመከተል አገልግሎት መስጠት ይገባቸዋል:: ዘርፉ የሚጠይቀውን ሥነ ምግባር አክብሮ ለኅብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ለፍትሕ ሥርዓቱ መጠናከር፣ ለዜጎች ሰብዓዊ መብቶች መከበርና ለፍትሐ ሥርዓቱ መጎልበት አስተዋፅኦው የጎላ መሆኑን መግለጻቸው ተወስቷል:: የፍትሕ አካላት ሙያው የሚጠይቀውን ሥነ ምግባር አክብረው ከተንቀሳቀሱ በአገሪቱ የሕግን የበላይነት በማረጋገጥ ፈጣን፣ ቀጣይና ኅብረተሰቡ በየደረጃው ተጠቃሚ የሚሆንበት ልማት ማረጋገጥ እንደሚቻል ሚኒስትር ዴኤታው ማስታወቃቸው በዘገባው ተመልክቷል::

ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ መሣርያዎች ተገዙ

የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የገዛቸውን የቤተ ሙከራ የፍተሻ መሣሪያዎች እያስተከለ መሆኑን አስታወቀ:: አዲስ ዘመን እንደዘገበው፣ መሣሪያዎቹ በጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ልማት ላይ የምርምርና ሥርፀት አቅምን ከማሳደጋቸው በላይ፣ የምርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተጨማሪ አቅምን የሚፈጥሩ ናቸው:: መሣሪያዎቹ በ15 ቀናት ውስጥ ተተክለው የሚጠናቀቁ ሲሆን፣ የመሣሪያዎቹ መተከል በጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው የሚመረተው ምርት ጥራቱን የጠበቀ ሆኖ ስለመመረቱ ማረጋገጥ እንደሚያስችል ተጠቁሟል:: በዘርፉ የተሰማሩ ባለኀብቶች ቀደም ሲል ውጭ አገር ካሉ ደንበኞቻቸው ትዕዛዝ ተቀብለው በመስፈርቶቹ መሠረት ባለማምረታቸው ጭቅጭቅ እንደሚነሳ፣ አንዳንድ ጊዜም የላኩዋቸው ምርቶች ተመልሰው የሚመጡበት አጋጣሚ ይከሰት እንደነበር ተገልጿል:: እየተተከሉ ያሉት መሣሪያዎችም ምርቶቹ ገበያ ከመቅረባቸው በፊት የሚፈለገውን ጥራትና ደረጃ ማረጋገጥ የሚያስችሉ በመሆናቸው ችግሩን ያቀለዋል ተብሏል::

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዳዲስ የትምህርት መርሐ ግብሮችን ሊጀምር ነውየአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የትምህርት

ዘመን ስምንት አዳዲስ የትምህርት መርሐ ግብሮችን መስጠት ሊጀምር መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል:: ዩኒቨርሲቲው የሚጀምራቸው አዳዲስ መርሐ ግብሮች በውኃ ሀብት ምህንድስና ለመጀመሪያ ጊዜ በዶክትሬት ዲግሪ፣ በቢዝነስ አስተዳደር፣ በኢኮኖሚክስና በሥራ አመራር የትምህርት መስኮች በማስተርስ ዲግሪ፣ እንዲሁም በታዳሽ ኃይል ምንጭ ምህንድስና፣ በሜካኒካል ምህንድስና፣ በቴክኒክ፣ በድራፍቲንግና በስፖርት ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ናቸው:: ተቋሙ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በሶስት ቦታዎች የማስፋፊያ ግንባታዎች በማካሄድ ላይ መሆኑም ተገልጿል:: ከሦስት ዓመት በኋላ ግንባታዎቹ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቁ የዩኒቨርሲቲውን የቅበላ አቅም ከ25 ሺሕ በላይ እንደሚያሳድገውም ዘገባው ጨምሮ ገልጿል::

የወልቂጤ-አርቅጥ መንገድ በ717.4 ሚሊዮን ብር ግንባታው ተጀመረ

በ717.4 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ የሚገነባው የወልቂጤ-አርቅጥ 60 ኪሎ ሜትር መንገድ ሥራ መጀመሩን አዲስ ዘመን ዘግቧል:: ግንባታውን የሚያካሂደው የቻይና ጐዝጀባ ግሩፕ ባይቴ ካምፓኒ (ሲጂጂሲ) ነው:: የማማከሩን ሥራ ደግሞ ኮምፕትራን ኢንጅነሪንግና ፕላኒግ ከቤዝ አማካሪ መሐንዲሶች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ጋር በጣምራ መሆኑ ታውቋል:: የመንገድ ግንባታው አብዛኛው ወጪ የሚሸፈነው በዓለም ባንክ አካል ከሆነው ዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር (አይዲኤ) በተገኘ ብድር መሆኑ ተጠቁሟል:: የመንገዱ ግንባታ የወልቂጤ ከተማንና አካባቢውን ከአዲስ አበባ፣ ከሆሳዕና፣ ከዓለም ገና በኩል ከሶዶ ጋር እንዲሁም ከጅማና ከሌሎች አካባቢዎች ጋር ያለውን የመንገድ ትስስር ያጠናክረዋል ተብሏል::

መነሻቸውን ከወደ ምሥራቅ ሊቢያ ያደረጉት የሊቢያ አማፂያን፣ በሕዝባዊ አመፅና የተቃውሞ ሠልፍ የጀመሩት እንቅስቃሴ፣ ሊቢያን ለ42 ዓመታት አንቀጥቅጠው

ከገዙት ሙአመር ጋዳፊ እጅ ሙሉ በሙሉ ነፃ ለማድረግ፣ በሰውዬው የትውልድ ከተማ ሲርት ውስጥ የሚገኙ ሁለት ትናንሽ መንደሮች ብቻ እንደቀሯቸው እየተነገረ ይገኛል::

በእነዚህ ‹‹ዶላርና ነምበር ቱ›› በመባል የሚታወቁት ሁለት የሲርት መንደሮች ብቻ ተወስነው ያሉትን የጋዳፊ ታማኞችን ማሸነፍ የሚጠበቅባቸው አማፂያኑ፣ ሲርትን ሙሉ በሙሉ ነፃ ሳያወጡ የሊቢያን ነፃነትና አዲስ መንግሥት በይፋ ማወጅ የማይታሰብ መሆኑን እየገለጹ ነው:: ነገር ግን ባለፈው ሳምንት ማገባደጃ ግድም የአማፂያኑ የቤት ሥራ ከአሁኑ በጣም የጠነከረ ነበር:: ከጋዳፊ ታማኞች ለሦስት ሳምንታት ያህል ጠንካራ መከላከል ጠብቋቸዋል:: ጉዳትም ደርሶባቸዋል::

ለሰኞ አጥቢያ እስኪቃረብ ድረስ ግን አማፂያኑ ከሲርት በተጨማሪ በከፍተኛ ሁኔታ የቀድሞው መሪ ታማኞች ይገኙባታል ተብላ ትጠበቅ የነበረችው ባኒ ዋሊድ ከተማ ትቀራቸው ነበር:: ሰኞ ዕለት ሊነጋጋ ግድም ግን ባኒ ዋሊድ ሙሉ በሙሉ በአማፂያኑ እጅ ገብታለች:: ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ፣ ለስድስት ሳምንታት ያህል ውጊያ የተካሄደባት ባኒ ዋሊድ ከተማ በስተመጨረሻ አማፂያኑ እጅ ላይ እስክትወድቅ ድረስ ግን ነገሮች ቀላል አልነበሩም:: ከፍተኛ መስዋትነት አስከፍሎአቸዋል::

ከሰሜን ማለትም ከዋና ከተማዋ ትሪፖሊ አቅጣጫና ከምዕራብ አቅጣጫ ወደ ከተማይቱ የገቡት የአማፂያኑ ተዋጊዎች፣ ደስታቸውን በተኩስ እሩምታ ሲገልጹ መመልከታቸውን ጠቅሰው የወጡ ዘገባዎች፣ የከተማይቱ ከጋዳፊ ታማኞች ላይ መቀማት በሊቢያ ውስጥ ያላትን ቦታ

ሁለት መንደሮች ደንቃራ ሆነዋል

በሊቢያ ነፃነት ዋዜማ

አመላክተዋል:: የሲርትና የባኒ ዋሊድ ከጋዳፊ ታማኞች እጅ ማፈትለክ ለሊቢያ ብሔራዊ የሽግግር ምክር ቤትና ለሕዝቡ ጭምር ታላቅ ድል ተደርጓል::

የአማፂያኑ የጦር አመራሮች ተዋጊዎቻቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ቅጥረኛ ወታደሮችን ከመማረካቸው ባሻገር፣ በባኒ ዋሊድ ይገኛሉ ተብለው የተጠበቁት ከፍተኛ የቀድሞው መንግሥት ሰዎች እንዳልተያዙ አስታውቀዋል::

ከጋዳፊ ታማኝ ወታደሮች ውጪ የባኒ ዋሊድ ከተማ ኦና እንደነበረች የገለጹት ዘገባዎች፣ በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ የተራቆቱ የመኖሪያ ቤቶችን ሙሉ በሙሉ ፈትሸው ባለመጨረሳቸው በባኒ ዋሊድ ባለሥልጣናት ሊኖሩ ይችላሉ ለማለት እንደማያስደፍር ይገልጻሉ::

በሌላ በኩል ከተለያየ አቅጣጫ የዘመቱት የአማፂያኑ ወታደሮች እርስ በእርስ የማይተዋወቁ በመሆኑ፣ የቀድሞው መንግሥት ኃላፊዎች ከአማፂያኑ ጋር ሳይቀላቀሉ እንደማይቀሩ ስጋቶች እንዳሉ እየተገለጸ ይገኛል::

በተለይ በሲርት በተካሄደው የከተማ ውስጥ ውጊያ የአማፂያኑ ተዋጊዎች ባለማወቅ እርስ በእርስ መታኮሳቸው ይጠቀሳል:: የሆነ ሆኖ ግን ዋናው የሊቢያ ጦርነት መቋጫ በሲርት ከተማ የሚደረገው ውጊያ ነው:: በሜድትራኒያን ባህር ዳርቻ ላይ የምትገኘው ውቧ ከተማ ሲርት ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ሥር ስትውል ‹‹ነፃዋ ሊቢያ›› ትመሠረታለች ተብሏል::

በሁለት ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት ውስጥ ተወስነው ያሉት የቀድሞው መሪ ታማኞች በበኩላቸው በቀላሉ እጅ የሚሰጡ አልሆኑም:: ጦርነቱ ተጠናቀቀ እየተባለ በነበረበት ባለፈው ሳምንት መገባደጃ ላይ እንኳን ታማኞቹ እንደገና የማጥቃት ዕርምጃ ወስደው ጠንካራ ይዞታቸውን ለማረጋገጥ የሞከሩ ሲሆን፣ እንደ አማፂያኑ የጦር መሪዎች ከሆነ ዋናው ፈታኝ ሁኔታ የተፈጠረው ደግሞ በሁለቱ የሲርት መንደሮች ላይ ከባድ መሣሪያ መጠቀም ባመፈለጋቸው ነው:: የመኖርያ መንደሮቹ ላይ ካባድ መሣርያ መተኮስ ለበርካታ ዜጎች እልቂት ምክንያት ሊሆን ስለሚችል አማፅያኑ የጋዳፊን ታማኞች በስልት በልጠው ለማሸነፍ እየተጣጣሩ ናቸው::

የቀድሞውን መሪ ሙአመር ጋዳፊን ጨምሮ ሦስቱ ልጆቻቸው ሳይፍ አል ኢዝላም፣ ሙታሲምና ሳዲ ጋዳፊ፣ እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር የነበሩት አቡበከር ሁኒስ በእነዚህ ሁለት መንደሮች ተሸሽገው ይገኛሉ ተብሎ እየተናፈሰ ነው:: እነዚህ በጦር ወንጀለኝነት የሚፈለጉ ሰዎች አማፅያኑን በመሸሽ ዜጎችን ሰብዓዊ ጋሻ ሊያደርጉ ይችላሉ ተብሏል:: በእንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ ውስጥ የተራቀቁ መሣርያዎችን በመጠቀም የጋዳፊን ልጆችና የመከላከያ ሚኒስትሩን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ጥረት እየተደረገ ነው::

በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ግን የሽግግር ምክር ቤቱ ወደ መንግሥትነት የሚያሸጋግረውን ሒደቶች እያከናወነ ይገኛል:: ከጥቂት ሳምንታት በፊት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተገኙ የምክር ቤቱ ተወካይ በሞቀ ጭብጨባ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን፣ የቀድሞውን መንግሥት ሀብት ለመረከብ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ:: እስካሁን ባለው የምክር ቤቱ አቋም መሠረት ምክር ቤቱ የሲርት ጦርነትን እንዳጠናቀቀ በይፋ የሽግግር መንግሥት መሆኑን በማወጅ፣ ሕዝባዊ ምርጫ የሚደረግበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል:: በትናንትናው ዕለት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሒላሪ ክሊንተን ትሪፖሊ ውስጥ ከምክር ቤቱ አመራር አባላት ጋር ተገናኝተው መወያየታቸው ተሰምቷል:: ሒላሪ ለሽግግር ምክር ቤቱ አሜሪካ የምትሰጠውን ዕርዳታና ድጋፍ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነበር::

በሰሜን ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አማካይነት ተጥሎ የቆየውን የበረራ ማዕቀብ እንዲወገድለት ከጦር ቃል ኪዳን ድርጅቱ ጋር ሰሞኑን ስምምነት የፈረመው የሽግግር ምክር ቤቱ፣ የአየር በረራውን የቆሰሉ ተዋጊዎችን ከግንባር ወደ ሕክምና ማዕከላት ለማድረስ እንደሚጠቀምበት እየገለጸ ይገኛል:: ምንም እንኳን በዓለም አቀፍ ረገድ ምክር ቤቱ ነገሮች የተሳኩለት ቢሆንም ጦርነቱን ግን በቀላሉ ለመጨረስ የተቻለው አይመስልም:: የጋዳፊ ታማኞች ድንገት ብቅ እያሉ መልሶ ማጥቃታቸውን ቀጥለዋል:: ባለፈው ሳምንት በትሪፖሊ የታየውና ሲርት ላይ ያልተጠናቀቀው ጦርነት ይህንን ስጋት ያመላክታል:: የዶላርና የነምበር ቱ መንደሮች በቁጥጥር ሥር እስኪውሉ ድረስ ጦርነቱ ይቀጥላል እየተባለ ነው::

|ገጽ 29 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

inVitAtion for consultAncY serVice to unDertAKe Health Institutions WaSH Assessment

1. WaterAid Ethiopia (WAE), an International NGO, invites eligible bidders to submit their technical and financial proposals that incorporates terms and conditions for the consultancy service to undertake Health Institutions WaSH Assessment. The assessment work will be carried out as per the TOR of the work.

2. The scope and all other details of the Consultancy Service including scope and methodology of the work is clearly stated in the TOR developed for this specific work and made available at WaterAid Ethiopia’s reception Desk that could be collected upon request as per the address specified below during the working days (Monday to Friday).

3. The proposal for this invitation for the consultancy service must be accompanied

with Technical and Financial proposal including updated Company Profile, CV of professionals, renewed official licenses and trade and professional licences of the year, VAT, TIN Registration Certificate and other supporting letter/s concerning whether they have paid the taxations for Government and have to submit these requirement/s. A previous experience supported with certificates from client(s) is/are mandatory.

4. Consultants should submit their technical proposal and financial offers in separate wax-sealed and stamped envelopes to WAE’s reception Desk on or before thursday, 3rd november 2011 until 11:30 am. Official Cover letter, stamps and initials on the proposal documents are mandatory.

5. Bids will be opened in the presence of bidders or representatives who prefer to attend at our office on the same date thursday, 3rd november 2011 at 02:00pM.

6. WaterAid Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids. Late bids shall also be rejected.

WaterAid ethiopiaKirkos sub city, opposite Agona cinema, Kebele 04,

house no. 620,off Debrezeit road, p.o.box 4812

Telephone: +251 (0) 114 661680, Fax: +251 (0) 114 661679Addis Ababa, ethiopiA

ይማሩ! ዓለምን ያናግሩ!ዓለም እንደ አንድ መንደር በሆነበት ዘመን መማር ብልህነት ነው፡፡ጊዜውም አሁን ነው፡፡በአካዳሚክ በቋንቋና በባህል መስክ በአፍሪካና በመካከለኛው ምስራቅ ተጨባጭ ስራዎችን ለመስራት በ February, 2011 ኢትዩጰያ ውስጥ የተቋቋመው (Institute of Humanitarian Assistance and Cultural studies) የተሠኘው ማእከል ተምረው ዓለምን ያናግሩ ዘንድ የሚከተሉትን ቋንቋዎች ሊያሠለጥንዎ ተዘጋጅቷል

ዓረብኛ ከአውሮፖ ቋንቋዎች

እንግሊዝኛ ፍረንሳይኛ ስፖኒሽ ፖርቹግስ

ከአፍሪካ ቋንቋዎች ሥዋሂሊ አፍሪካና

ከኤስያ ቋንቋ ቻይንኛ /ማንዳሊን/ ጃፖንኛ ህንድኛ ኮርያኛ

አጫጭር ስልጠናዎች /Short-term Training /Conducted by professionals in the following fields

· Feasibility studies & Need assessment · Monitoring & Evaluation · UN System & NGOs: Concept , evolution, and roles· Gender & Conflict· Advocacy & Fund raising activities· Project Cycle Management· Climate Change (mitigation & adaptation)· Coping with Stress & Stress Management· Introduction to Careers: Writing up CVs/Resume, Searching jobs , and doing excellent in

interviews..· SPSS : Analysis & Interpretation· Club Management

ስለትምህርት አሠጣጣችን አይጨነቁ K’ÒÈ­‹­‘­KUG<^”­‘­K}T]­­‹­‘­K}S^T]­­‹­‘­KÇ=ýKAT„‹­‘­uÓw[c“íÉ`Ï„‹(NGOs) እ“­­u›[w­GÑ^ƒ­Se^ƒ­KT>ðMÑ<­uM¿­G<’@¬ ¾}c“Ç­¾s”s­‹­eMÖ“­}²ÒÏaM::­· I퓃”­uM¿­G<’@@¬ እ“e}U^K”::­ ለሁሉም ተመጣጣኝ የሆኑ ኮርሶችን አዘጋጅተን እየጠበቅነዎት ነው፡፡

አሁኑኑ ወስነው አሁኑኑ ይደውሉ!

አድራሻችን፡ ካሳንችስ ከኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል አጠገብ ንግስት ታወር ሁለተኛ ፎቅ /201/ ስልክ +251 115 509 809ፋክስ +251 115 509 722Email: [email protected]

www.ihacs.org

Invitation For Bid

Oromo Self Help Organization invites interested and eligible bidders to supply

40,000 pcs white sacks labeled 50kg. The specification of the sacks are here

understated with all the details of the bid.

1. New sacks made of woven pp with a minimum weight of 110g/m2

2. The Dimension of the sacks are to be appropriate to the density of the product

with which they are filled.

3. Local bidders or agent are required to submit copy of renewed valid trade

license, and certificate from minister of finance specifying that they have

registered as supply service lists VAT registration certificate from inland

revenue Authority and TIN certificate required

4. Bidders are required to submit their unit cost offer accompanied with their

proposal, company profile and testimonials.

5. Bidders should submit their offer in a wax sealed envelope and drop the

envelope in the box arranged for this purpose up to 9:00 AM October 21/2011.

6. Bids will be opened in the presence of bidders or their legal representation on

the same day at 9:30 October 21/2001

7. Interested eligible bidders may obtain further information from our office

telephone No. 0115 53 73 05

8. Reserved the right to cancel the bid fully or partially

The labeled sack with red color

OSHO-HEKS

50KG

Address of OSHO: In front of Addis Ababa University Commercial College,

Telephone No. 0115 53 73 05

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004 ማህበራዊ ማህበራዊ

Invited For BidIFB NO: W-01/2011

To: Water Well Drilling Co. or Water Works Licensed With Renewed License Valid For The Year 2010/2011 & VAT Registered.

1. Ambo Minerals Water Share Co. is inviting wax sealed bids from eligible bidders for providing the necessary labor, material and equipment for the drilling, construction and completion of One borehole in the Company Compound at Tatek Depot in Burayo Wereda.

2. A Complete set of bidding documents may be taken by selected interested eligible bidder up on payment of non-refundable fee of Birr 200.00 from Ambo Minerals Water Sahare Co.Sales Dpot, Kirkos Kifle Ketema, Kebele 10, House No 13 Fax no 0115516252 P.O.Box 1805. Tele.+251115151756/0113716417, Addis Ababa.

3. Bidders may obtain further information from, and inspect and acquire the bidding documents at the above office during office hours.

4. All bids must be accompanied by a bid security in a acceptable CPO form not less than 1% of the bid amount with 90 day’s validity and must be delivered to Ambo Minerals Water Share Co. Head Office on or before 10:00 am. After 10 calendar days of this announcement.

5. Bids will be opened and read in the presence of bidders or their authorized representatives who choose to attend on the same date and place at 11:00 am at the Ambo Minerals Water Share Co Head Office.

6. The drilling of the work shall be completed within maximum of 20 calendar days from the commencement of the work.7. Bidders are requested to fill all necessary details in the schedules 8. The office reserves all rights to reject or accept any or all bid.

AMBO MINERALS WATER SHARE C.OP.O.BOX:1805

TEL:+251 11 5151756/0113716417ADDIS ABABA

VACANCY ANNOUNCMENT

Position : Help Desk Technician

Qualification : Diploma or 10+3 or Level 4 in Computer Science

or Information Technology or Hardware &

Networking Technology

Experience : Minimum 2 Years in IT Support & Troubleshooting

Additional : COC certificate is an advantageous

Salary : As per the scale of the Company

No. Required : 1 (One)

Term of Employment : Contract (for 6 months)

Place of Work : Addis Ababa

Applicants are advised to submit their non-returnable testimonials with 10

days from the day of this announcement to Human Resource & Property

Administration Room No. 111.

Construction Design S.Co.P.O. Box 40036Tel. 0114420800

Addis Ababa

የዋሽንግተንን ነዳጅ ኢንዱስትሪ የተቆጣጠረው ኢትዮጵያዊበጋዜጣው ሪፖርተር

ኢዮብ ማሞ ካቻ ከአገር ቤት የወጣው እ.ኤ.አ. በ1981 የአሥራ ሦስት ዓመት ታዳጊ ወጣ ሳለ በድንገት ነበር:: የአገር አቋራጭ አውቶቡስ ትራንስፖርት ጀማሪነት ስማቸው የሚነሣው የማሞ ካቻ (ማሞ ይንበርበር) ልጅ ኢዮብ ማሞ ዛሬ ላይ በዋሽንግተን

ዲሲ ከሚገኙ ነዳጅ ማደያ ጣቢያዎች ግማሽ ያህሉን በባለቤትነት ያስተዳድራል::

አባቱ ማሞ ካቻ በሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶቻቸው በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ክፍለ ሀገር የሚያመላልሱ አውቶቡሶችን ማሰማራታቸው ስማቸውን ገናና አድርጐት ነበር:: ዛሬም በጊዜያቸው ምን እንደሠሩ በሚገባ አይወቁ እንጂ የዚህኛው ትውልድ ልጆች እንኳ ማሞ ካቻ የሚለውን ስም በደንብ ያውቁታል::

ታዋቂነታቸውና የስማቸው እየገነነ መምጣት ግን በመጥፎ መልኩ የደርግ መንግሥት ዓይን ውስጥ ከትቷቸው ነበር:: ሁለት ሦስት ጊዜ ታስረዋል:: የተወሰነ ሀብትና ንብረታቸውም ተወርሷል:: እነዚህ ሁኔታዎች ነበሩ ማሞ ካቻ ኢዮብን ገና በጨቅላነቱ ወደ አሜሪካ እንዲልኩት ያስገደዳቸው::

የ44 ዓመቱ ኢዮብ ማሞ (ጆ) በዋሽንግተን ዲሲ ከሚገኙ የጋዝ ማደያ ጣቢያዎች 42 በመቶ የሚሆኑትን የሚቆጣጠረው ካፒቶል ፔትሮሊየም ግሩፕ (Capitol Petroleum Group) መሥራችና ባለቤት ነው:: ዋና ሥራ አስኪያጁም እሱ ነው:: በዲሲ የሚገኙ ነዳጅ ማደያ ጣቢያዎችን በከፊል መቆጣጠር በአጠቃላይ የኢትዮጵያዊው ኢዮብ ማሞ የቢዝነስ ስኬት የብዙዎችን ትኩረት ስቧል::

ኢዮብ ወደ አሜሪካ እንደሔደ ሰሜን ዳኮታ ውስጥ በሚገኝ የካቶሊክ አዳሪ ትምህርት ቤት ነበር የገባው:: የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ ችካጐ ለከፍተኛ ትምህርት በመሔድ የኮሌጅ ትምህርቱን እየተከታተለ ነዳጅ ማደያ ጣቢያ ውስጥ ጋዝ ቀጂ ሆኖ ይሠራ እንደነበር የሕይወትና የቢዝነስ ስኬቱን በስፋት የተዳሰሰበት የዋሽንግተን ፖስት ዘገባ ያመለክታል::

በ1987 ኢዮብ እንደገና ከችካጐ ወደ ዋሽንግተን አመራ:: በድንገት ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ እንደተጓዘ ሁሉ የዋሽንግተን ጉዞውም ድንገተኛ ነበር:: ወደ እዚያ የሔደው በዚያ ይኖር ከነበረ የቀድሞ ጓደኛው ጋር ነበር:: ‹‹ዋሽንግተንን ብዙ አላውቀውም ነበር:: ከችካጐ ይልቅ ዋሽንግተን በብዙ መልኩ የተለያዩ ነገሮች የሚታይበት በመሆኑ ወደድኩት:: በርካታ ኢትዮጵያውያን፣ የተለያዩ ባህሎችም ይንፀባረቃሉ፤›› የሚለው ኢዮብ

ከአገር ቤት ከዘመድ ቢርቅም የሥራ ፈጣሪነት መንፈሱ እዚያው አሜሪካ አብሮት ነበር:: ‹‹ሁሌም እንደ አባቴ የቢዝነስ ሰው መሆን እፈልግ ነበር:: የማውቀው ብቸኛው ቢዝነስ ደግሞ የነዳጅ ማደያ ጣቢያ ስለነበር ጋዝ ማደያ ጣቢያ በሊዝ ለመከራየት ወሰንኩኝ::››

ውሳኔውን ተግባራዊ ለማድረግ በወቅቱ የቅድሚያ ክፍያ መፈጸም የነበረበት ኢዮብ የተጠየቀውን ገንዘብ የከፈለው ቆጥቦ ያጠራቀመውንና ከአባቱ ያገኘውን ትንሽ ገንዘብ በማጋጨት ነበር:: በመጨረሻም ዋሽንግተን በገባ በጥቂት ወራት ውስጥ በደቡብ ዳኮታ የመጀመርያውን ነዳጅ ማደያ ጣቢያ ለመክፈት ተፈራረመ:: የማደያው ብቸኛ ሠራተኞች ሁለት ወንድሞቹ ብቻ እንደነበሩ የሚናገረው ኢዮብ እሱን ጨምሮ ሦስቱም በቀን ለአሥራ ስምንት ሰዓት ያህል ይሠሩ እንደነበር ያስታውሳል::

የመጀመርያው የነበረው የጋዝ ማደያ ዛሬም የእሱ ንብረት ሲሆን ከዚያ በኋላ በሃያ አምስት ዓመታት ውስጥ ቀስ በቀስ በአካባቢው የነዳጅ ማደያዎችን በመያዝ የቢዝነስ መረቡን መዘርጋት የጀመረው ኢዮብ በተለይም ከ2009 በኋላ እንቅስቃሴው ፈጣን ነበር:: በዚህ ጊዜ ውስጥ 25 የነበሩትን የጋዝ ማደያዎች 240 ማድረስ ችሏል:: በዚህም ከሞላ ጐደል የዲስትሪክቱ ግማሽ በመቶ ጋዝ ማደያ ጣቢያዎች ባለቤት ሲሆን ይህም የአካባቢውን አንድ አራተኛ ነዳጅ ማደያ መቆጣጠሩን መስክሯል::

አንዳንዴ ኢዮብ ስስታም ባለሀብት ተደርጐ ሲሣል በምሳሌነትም ስሙ ይነሣል:: ከጋዝ ቀጅነት ወደ ዋና ሥራ አስኪያጅነት ከዚያም የካፒቶል ፔትሮሊየም ግሩፕ ቦርድ ሊቀመንበርነት የተሸጋገረው ኢዮብ የፔትሮሊየም ኢንዱስትሪ ውስጥ እስከዚህም የሚታወቅ ሰው አልነበረም:: በመገናኛ ብዙኅን ላይ ላለመውጣትም ይጠነቀቅ ነበር:: አምባገነን መንግሥትን በመሸሽ የተጀመረው የኢዮብ ሩጫ የዋሽንግተን የነዳጅ ቢዝነስን በበላይነት መቆጣጠር አስችሏል:: ይህ በትንሹ የሚታወቀው የኢትዮጵያዊው ኢዮብ የሕይወት ጉዞ ፖለቲካ፣ ጥልቅ ፍላጐት፣ ዕድል፣ ተግቶ መሥራት፣ ብርታትና ዘረኝነት በተለያየ መልኩ የተንጸባረቁበት ነው::

የኢዮብ ስኬት ለብዙዎች እንቆቅልሽ የሚሆንበት ሁኔታም አለ:: ይህ በማወቅና በጥበብ የተሞላው የኢዮብ የቢዝነስ እንቅስቃሴ እንቆቅልሽ መሆኑን ለንግድ እንቅስቃሴዎች ሽፋን የሚሰጠው ሲ ኤስ ፒ መረጃ ግሩፕ ዳይሬክተር ስቲቭ ሆልትዝ መስክሯል::

ዘገባው እንደሚያሳየው፣ ኢዮብ ምንም እንኳ ስሙ የገነነ ታዋቂ የቢዝነስ ሰው ቢሆንም ሁለንተናው ትህትናውን ይመሰክራል::

የዲስትሪክቱ ኗሪዎች ጋዝ ማደያዎች በሚገኙበት ቦታ፣ በታክስና በሌሎች ወጪዎች ምክንያት ኢዮብ ከሚያስተዳድራቸው የጋዝ ማደያ ጣቢያዎች ለሚገዙት ጋዝ የሚጠየቁት ክፍያ ከፍተኛ መሆኑን፣ ከተማ

ዳር የሚገኙ ማደያዎች ከሚሸጡበት ዋጋም እንደሚለያይ በመጥቀስ ያማርራሉ:: ይህን ተክተሎም የዋሽንግተን ከተማ ምክር ቤት አባል የሆኑት ማሪ ኤም ቺ ቁጥጥሩ

ተግባራዊ እንዲሆን ለምክር ቤቱ ረቂቅ አቅርበዋል:: ይህ የባለሀብቶች ነዳጅ ማደያ መቆጣጠርን የሚመለከተው ሕግ የኢዮብን ቢዝነስ ጥያቄ ውስጥ ከትቶታል::

ኢዮብ ማሞ

|ገጽ 31 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያረጲ ሣሙናና ዲተርጀንት አ/ማ ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ ቦታ ብቁ ባለሙያ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደብ መጠሪያ የፋይናንስ መምሪያ ሥራ አስኪያጅ ተፈላጊ ትምህርት ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በሂሳብ አያያዝ ቢ.ኤ ዲግሪ የሥራ ልምድ በፋብሪካ ውስጥ ቢያንስ በሙያው ስምንት

ዓመት የሠራ ከዚሁ ውስጥ በኃላፊነት አራት ዓመት

የቅጥሩ ሁኔታ ቋሚየሥራ ቦታ አዲስ አበባ ጾታ አይለይምደመወዝ በስምምነት

መመዘኛውን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለፋብሪካው አስተዳደር በማቅረብ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

አድራሻ፣ ረጲ ሣሙናና ዲተርጀንት አ/ማ

ጅማ መንገድ

ስልክ ቁጥር 011 3 48 07 70

011 3 48 07 82

አስቸኳይ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ፓዌ ፍሬን ሸራ የሚያስመጣቸውን ምርቶች በስፋት

ለማከፋፈል በሙያው በቂ የስራ ልምድና የትምህርት ዝግጅት ያላቸው

የሽያጭ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡በመሆኑም ከታች

የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች መመዝገብ የምትችሉ

መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ በሴልስማን ሺፕ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት

ዘርፍ በዲፕሎማ /10+3/ የተመረቀ/ቀች

የስራ ልምድ፡ ምርቶችን በተላያዩ ቦታዎች በመዘዋወር፤

በማስተዋወቅ እና በማሸጥ በቂ የስራ ልምድ

ያላቸው ቢሆኑ ይመረጣል

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ7 ቀናት ውስጥ እንቁላል ፋብሪካ

እንደወይን ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303 ድረስ በመምጣት

የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኮፒ በማስገባት ወይም

በኢሜይል አድራሻ [email protected] በመላክ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911-73 37 43/ 0911 75 99 53 ይደውሉ

ፍ ሬ ከ ና ፍ ር

“በዕምቅ ሀብቶችና በማዕድናት የበለፀገችው አፍሪካ ለምን ለድህነትና ለምግብ እጦት ትጋለጣለች? የፖለቲካ

አለመረጋጋትና የብድር እጦት የአፍሪካን የምግብ ዋስትና የሚፈታተኑትስ እስከመቼ

ድረስ ነው? በዚህ ዓይነቱ ሁኔታ ውስጥ እስከመቼ መቆየት

እንችላለን?”

የዚምባቡዌ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞርጋን ሻንጋራይ፣ ሰሞኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ባዘጋጀው ኮንፈረንስ ካደረጉት ንግግር

የተወሰደ:: ሞርጋን ሻንጋራይ የፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ዋነኛው ተቀናቃኝ መሆናቸው

ይታወቃል::

የሆስተሷን ዓይን... የወንጀል ሕግ 67 ቢሆንም ዋስትና አክብሮ አይቀርብም የሚለውን ስለሆነ፣ ዋስትና የሚፈቀደው መልክ ታይቶ፣ አቅም ታይቶ ሳይሆን ሕገ መንግሥታዊ መብት በመሆኑ፣ መቃወሚያው ትክክል አለመሆኑን ጠበቆቹ ተቃወሙዋል:: ሕገ መንግሥቱ መብት ሲያስከብር አቅም ያለው፣ የሌለው ስለማይል ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ የሚቀርቡትን ሌሎች አማራጮች ሊያይ እንደሚገባም ጠቁመው፣ ፍርድ ቤቱ የዓቃቤ ሕግን መቃወሚያ ውድቅ አድርጐ ደንበኛቸውን በዋስ እንዲለቀው ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል::

ፍርድ ቤቱ ሁለቱንም ወገን አዳምጦ ዓቃቤ ሕግ በወንጀል ሕግ 63 መሠረት ያቀረበውን ተቃውሞ ውድቅ በማድረግ፣ በወንጀል ሕግ 67 ላይ በተጠቀሰው መሠረት ሲታይ ወንጀሉ ከባድ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ ቢለቀቅ ይቀርባል የሚል እምነት ስለሌለው፣ የዋስትና መብቱን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን በመግለጽና ማረሚያ ቤት እንዲቆይ በማዘዝ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለጥቅምት 27 ቀን 2004 ዓ.ም. እንዲያቀርብ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል::

አሳልፎ በመስጠቱ፣ በፈጸመው ከባድ የሰው መግደል ወንጀል ተከሷል::

ሌላው ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል በአንደኛ ክሱ ላይ የተጠቀሰውን ሽጉጥ ከአምስት ጥይቶች ጋር ይዞ በመገኘቱ፤ የተከለከለ ጦር መሣርያን በመያዝ በወንጀል መከሰሱን የዓቃቤ ሕግ ክስ ዝርዝር ያስረዳል:: ዓቃቤ ሕግ በተጠርጣሪ ተከሳሹ ላይ አምስት የሰው፣ ስድስት የጽሑፍና አንድ ኤግዚቢት ከክሱ ጋር አያይዞ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል::

ፍርድ ቤቱ የዕለቱን ችሎት ከመጀመሩ በፊት፣ ችሎቱን ለመከታተል በፍርድ ቤቱ ቅጥር ግቢ የሞሉት በርካታ ሰዎች፣ ኡኡታና ጩኸት በመስማታቸው ሁሉም ወደ ችሎቱ እንዲገቡ አዘዘ::

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ጠባብ በመሆኑ ችሎቱ የተሰየመው ወደ አንደኛ ወንጀል ችሎት በመቀየር ስለነበር፣ ከመቶ የሚበልጡ ታዳሚዎች ተቀምጠው ችሎቱን ሊከታተሉ የሚችሉ ቢሆንም፣ ዳኛ ሸምሱ ሲርጋ ‹‹ሁሉም ይግቡ›› በማለታቸው፣ ሁሉም ታዳሚ ችሎቱን ቆሞ ለመከታተል ተገዷል::

“ማንም ምንም ቢል ከሕግ በላይ መሆን አይቻልም:: የምንሠራው ሕጉን ብቻ ተከትለን ነው:: መጮህ የሚጨምረውም የሚቀነሰውም ነገር የለም:: ችሎት ከመረበሽ ያለፈ ፋይዳ ስለሌለው በፀጥታ ተከታተሉ:: ጩኸት ሌላ ችግር ሊያስከትል ይችላል፤” በማለት ፍርድ ቤቱ ለታዳሚው ማስጠንቀቂያ ከሰጠ በኋላ ሥራውን ጀመረ:: ፍርድ ቤቱ በዓቃቤ ሕግ የቀረበለትን ክስ ካነበበ በኋላ የተከሳሽ ጠበቆች በክሱ ላይ ተቃውሞ ወይም የሚናገሩት ካለ እንዲናገሩ ዕድል ሰጠ::

የደረሳቸው ክስ ያልተፈረመበት መሆኑን ጠቁመው ደንበኛቸው የተከሰሰበት አንቀጽ በሞት የሚያስቀጣ መሆኑን በመግለጽ፣ መቃወሚያ ማቅረብ የሚችሉት አስበውበትና ደንበኛቸውም የእምነት ክህደት ቃሉን እንዴት መስጠት እንዳለበት ለማማከር አጭር ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ጠበቆቹ ጠየቁ::

የጠበቆቹን ጥያቄ በመቃወም ምላሽ የሰጠው ዓቃቤ ሕግ፣ ጠበቆቹ ያቀረቡት ሐሳብ በወንጀል ሕጉ ያልተቀመጠ በመሆኑና እነሱም በግልጽ እየታየ በፍርድ ቤት ሲካሄድ የነበረን ሒደት ምክክር ያሻዋል ማለታቸው አግባብ አለመሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስረዳ::

ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን መቃወሚያ ወድቅ በማድረግ ለጠበቆቹ የተወሰነ ደቂቃ በመስጠት ከተከሳሹ ጋራ ተመካክረው እንዲመለሱ በዳኞች ጽሕፈት ቤት በኩል ወደ ውጭ እንዲወጡ ፈቀደ::

ጠበቆች ከደንበኛቸው ጋር ከተመካከሩ በኋላ ተመልሰው ባቀረቡት መቃወሚያ፣ ዓቃቤ ሕግ በክሱ ላይ

የጠቀሰው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ቁጥር ከክሱ ዝርዝር ጋራ አብሮ እንደማይሄድ፣ በክሱ ላይ “በቤት ውስጥ ከቆዩ በኋላ ድብደባ ተነሳ” ቢልም ምክንያቱን አለማስቀመጡን፣ እንዲሁም “የሞተች መስሎት ራሱ እጁን ለፖሊስ ሰጠ” የሚለው ዓቃቤ ሕግ ቀድሞ ክሱን ከወዲሁ ደምድሞ ማቅረቡን ስለሚያሳይ፣ ክሱ በአንቀጹ መሠረት እንዲስተካከልለት ፍርድ ቤቱን ጠየቁ::

ተከሳሹ ሽጉጥ ይዞ ከመገኘቱ ውጭ የት ይዞ እንደተገኘ የዓቃቤ ሕግ ክስ ስለማያመለክት የጠቀሰው አንቀጽና ያቀረበው የክስ ዝርዝር ስለማይጣጣም ክሱ እንዲሻሻልላቸው ጠበቆቹ በድጋሜ ፍርድ ቤቱን ጠየቁ::

ጠበቆቹ ያቀረቡት መቃወሚያን በሚመለከት ዓቃቤ ሕግ እንደገለጸው፣ ጠበቆቹ ያቀረቡት መቃወሚያ በወንጀል ሕጉ 130 መሠረት ነው:: ግን የተጠቀሰው የሕግ አንቀጽ የሚያመለክተው በወንጀል ሕጉ 132 ሀ እስከ ሰ ድረስ ያለውን ብቻ ነው ማቅረብ ያለበት:: በዚህ መሠረት ተቀባይነት የለውም:: ይኼ ከታለፈ ሁሉም ነገር በማስረጃ የሚረጋገጥ በመሆኑ ማስረጃ ከመሰማቱ በፊት ያቀረቡት መቃወሚያ ውድቅ ይደረግ:: ሽጉጡን በሚመለከት በማስረጃ የሚረጋገጥ ይሆናል:: የወንጀል ሕግ 539 በዝርዝር እንደሚገልጸው አስቀድሞ ማሰብና ግድያ ሙከራ ማድረግ ይገናኛሉ::

ፍርድ ቤቱ የጠበቆቹን የመቃወሚያ ቃል ውድቅ በማድረግ ተከሳሹ የእምነት ክህደት ቃሉን እንዲሰጡ አዘዘ:: ተጠርጣሪ ተከሳሽ ፍስሐ በሰጠው የእምነት ክሕደት ቃል፤ “ድርጊቱን ፈጽሜያለሁ ወንጀለኛ ግን አይደለሁም፤” አለ:: ፍርድ ቤቱ በመካከል ገብቶ “ለምን ጥፋተኛ አይደለሁም አልክ?” ሲለው፣ “በወቅቱ የሆነውን ነገር አላስታውስም፤ አብረን ጠጥተናል፤ አብረንም ወድቀን ነበር፤ ከዚያ በኋላ ሄጄ ፖሊስ ስጠራም እንደምታሰር አላውቅም ነበር፤›› የሚል ምላሽ ሰጥቷል:: ጠበቆቹም የተጠቀሰበት የሕግ አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክል የዋስ መብቱ እንዲከበርለት ጠየቁ::

የተከሰሰበት አንቀጽ ከ15 ዓመት በላይ የሚያስቀጣ መሆኑን በመጥቀስ፣ በወንጀል ሕጉ 63 መሠረት የዋስ መብቱን እንደሚቃወም ዓቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ አመለከተ:: ግለሰቡ በዋስ ቢወጣ አቅም ስላለው በተለያየ መንገድ ከአገር እንደሚወጣና በወንጀል ሕጉ 67 መሠረትም ማስረጃ ሊያጠፋበት እንደሚችል ገልጾ በድጋሚ የጠበቶቹን ጥያቄ ተቃወመ::

የወንጀል ሕጉ 63 ከ15 ዓመት በላይ የሚታሰርን የዋስ መብት እንደማይከለክል፣ የሚከለክል ቢሆን ኖሮ 15 በመቶ የሚሆነው የሕግ ተጠያቂና ከ15 ዓመት በላይ ይታሰር እንደነበር፣ ነገር ግን ዋስትና የሚከለክለው በጠባቡ ከ15 ዓመት በላይ በሚያሳስር የሕግ አንቀጽ የተከሰሰ የሚያሳስርና ተጐጂው ከሞተ ሊከለከል እንደሚችል ጠበቆቹ አስረድተዋል::

ከገጽ 3 የዞረ

የለም›› የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ይጠቁማል::

የትምህርት ዘርፉ በኢትዮጵያ ሲሰጥና ሲያስመርቅ ይህ የመጀመርያው እንደመሆኑና በዘርፉ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ሊኖሩ እንደሚገባ በየጊዜው እንደሚነገር የሚገልጸው ክብሮም፣ ነገር ግን ተመርቀው ከወጡ በኋላ ተመራቂዎችን ይቀበላል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣንም ቦታ ሊሰጣቸው እንኳ አለመቻሉን ይገልጻል::

ከተመረቁት ተማሪዎች መካከል አንዱ ብቻ የሥራ ዕድል ማግኘቱን የሚናገረው ክብሮም ቀሪዎቹ በተስፋ መቁረጥ ሐዘን ውስጥ መሆናቸውን ጠቁሟል:: የመቀለ፣ የወለጋ፣ የሰመራና የጎንደር ዩኒቨርሲቲዎች በዘርፉ የተመረቁ ባለሙያዎችን አንደሚፈልጉ፣ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር እስኪመድብላቸው ድረስ በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን በግል ባደረጉት ማጣራት እንደገለጹላቸው ያስረዳል::

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ካባ ኡርጌሳ እንደገለጹት፣ በዘርፉ የተመረቁ ባለሙያዎችን የሚፈልጉ ዩኒቨርሲቲዎች ለሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ እስካላሳወቁ ድረስ ሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ ዝም ብሎ አይመድብም:: እስካሁን የፍላጐት ጥያቄ ስላልመጣ መመደብ አለመቻላቸውን የሚናገሩት ዶክተር ካባ፣ ተማሪዎቹ በግላቸው እንዳጣሩት እውነት የተጠቀሱት ዩኒቨርሲቲዎች ተመራቂዎቹን የሚፈልጉ ከሆነ፣ ለሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ ሊያሳውቁ ይገባ እንደነበር ተናግረዋል:: አሁንም ፍላጐቱ ካለ ተማሪዎችን ከመመደብ የሚያስተጓጉላቸው ነገር እንደሌለ ጨምረው ገልጸዋል::

የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጊዜያዊ አስተባባሪ ወይዘሮ ቀለሟ መኮንን በበኩላቸው፣ ባለሥልጣን መሥርያ ቤቱ ሙያተኞቹን የሚፈልጋቸው በመሆኑ፣ በቅርቡ ማስታወቂያ ማውጣት እንዲቻል ለሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸው፣ ከተመራቂዎች የቀረበው አቤቱታ ግን ‹‹ከእውነት የራቀ ነው›› ብለዋል::

የአርኪዮሎጂ... ከገጽ 3 የዞረ

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

Invitation for BidNo. DEL - PR 02/11

The USAID | DELIVER PROJECT invites sealed bids from eligible bidders for the following items:

A. Printing of 4 (four) types of Report and Requisition Forms (RRFs) for Health Center

[A-1] Printing of RRF for Health Center – Program Drugs (1,500 pads, in packages of 20)

[A-2] Printing of RRF for Health Center – RDF Drugs (300 pads, in packages of 20) [A-3] Printing of RRF for Health Center – RDF Reagents,

Supplies & Diagnostics (300 pads, in packages of 20)[A-4] Printing of RRF for Non Lab Monitoring Health Center

– Program Reagents, Supplies & Diagnostics (1,000 pads, in packages of 20)

B. Printing of 5 (five) types of Report andRequisition Forms(RRFs) for Hospital

[B-1] Printing of RRF for Hospital – Program Drugs (200 pads, in packages of 20)[B-2] Printing of RRF for Hospital – RDF Drugs (200 pads, in packages of 20)[B-3] Printing of RRF for Hospital – RDF Reagents, Supplies

& Diagnostics (200 pads, in packages of 20)[B-4] Printing of RRF for Hospital and Lab Monitoring Health

Centers – Program Reagents, Supplies & Diagnostics (700 pads, in packages of 20)

[B-5] Printing of RRF for Special Lab Monitoring Hospital – Program Reagents, Supplies & Diagnostics (25 pads, in packages of 25)

1. Bidders must provide a copy of a valid EC 2004 business license when picking up bid packet(s).

2. Interested bidders shall pick up bidders packet no later than Thursday, 27 October 2011 from the address listed below. For all bidders’s packet obtained will require a non-refundable payment of ETB 100. For quotation purposes, there will be two packets, one for the Health Center and one for the Hospital printings.

3. Bidders may bid on any or all of the items listed above. Suppliers should provide quotes for each of the items listed above (9 items) separately.

4. Bids must be delivered on or before 28 October 2011 by 5:30pm EST to the following address.

5. All ‘finalist’ bidders shall be asked to show/provide/demonstrate a sample from one of the 9 (nine) items within 5 working days, no later than Friday, 4 November 2011, as quality is a key component of the selection process.

6. The USAID | DELIVER PROJECT reserves the right to accept or reject any or all bids.

Attn: M. Truneh

USAID | DELIVER PROJECT

Al Paulo Building, 3rd floor

P.O. Box 1392, Code 1110

Addis Ababa

011-416-84-54

pADetp.o. box 365Addis Ababa.

Professional Alliance for Development (PADet) is an Ethiopian Residential Charity organization which runs various developmental programs at community level focusing on Reproductive health, HIV/AIDS and Livelihood promotion programs to empower non accessed and vulnerable women, children and youth.

PADet has been working since 1998 in partnership with various international NGOs and Donors, Regional Governments and National NGOs and communities in three regional national states (Amhara, Oromia and Afar National Regional States).

PADet would like to recruit experienced senior accountant at Head office level.

Position: Senior Accountant (one) Duty station: Addis Ababa (PADet Head Office)

Major Duties:

• Prepare the annual budget of the organization• Ensure that all payments to and by the organization are effected in accordance

with the guidelines• Maintain proper accounting system and ensure that all books and accounting

documents are properly kept.• Conduct budget monitoring and proper utilization of funds at field program/

project sites when instructed by his/her supervisor• Prepare periodic financial reports • Prepare year end account statements for the purpose of annual audit• Carry out other related activities as may be assigned by the admin & finance

head

Required Qualification

• BA degree in Accounting and/ or MIS, Business Management with minimum of 2 years experience in finance related activities or diploma with 5 years of experience.

• Professional training and experience in computer based financial accounting systems like peach tree

other important Qualities required for all positions

• Willingness and commitment to work in rural areas,• Preferably working and/or exposed to NGO experiences • Personal qualities suitable for teamwork, • Strong community leadership skills, value oriented, • Internal desire to make a difference in the lives of poor and marginalized,• Good knowledge of basic computer soft wares.• Commitment to frequently travel to and work in remote areas

Potential candidates who wish to apply for the above posts should submit their application along CV and credentials to PADet within 10 days from the 1st date of announcement in the following address:

Qualifiedwomenarehighlyencouragedto apply!!!

Vacancy Announcement

|ገጽ 33 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በሔኖክ ያሬድ

በዛጉዌ ሥርወ መንግሥት ከነበሩት ነገሥታት አንዱ በነበሩት ንጉሥ ይምርሃነ ክርስቶስ በታነፁት ቤተ ክርስቲያንና ቤተ መንግሥት ላይ ትኩረት ያደረገ መጽሐፍ የሕትመት

ብርሃን አየ:: በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአርኪዮሎጂና ቅርስ

አስተዳደር መምህር መንግሥቱ ጎበዜ ተጽፎ የታተመው መጽሐፍ ‹‹Yemrehana Kristi’s: A Bridge between Axum and Lalibela Civilization›› ይሰኛል::

መጽሐፉ ከላሊበላ ከተማ መስዕ (ሰሜን ምሥራቅ) አቅጣጫ 42 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ፣ በዛጉዌ ሥርወ መንግሥት ነገሥታት መካከል አንዱ በነበሩት አፄ ይምርሃነ ክርስቶስ ከ950 ዓመታት በፊት ባሳነፁት የዋሻ ውስጥ ቤተ ክርስቲያንና ቤተ መንግሥት ላይ ያተኮረ ነው::

በአክሱምና በላሊበላ ሥልጣኔ መካከል ያለ መሸጋገርያ እንደሆነ የሚነገርለት ይምርሃነ ክርስቶስ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን፣ በድንጋይ የተገነባና የአክሱምን ስልት የተከተለ ነው:: ከደብረ ዳሞ ጋርም ምስስል አለው:: በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ ያሉት ጥንታውያን ሥዕሎችም ረዥም ዕድሜ አስቆጥረዋል::

ባህላዊና ተፈጥሯዊ መስህቦችን በአንድነት ያጣመረውን ይምርሃነ ክርስቶስን የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ እንቅስቃሴ የተጀመረ ሲሆን፣ የመጽሐፉ መታተም ጥረቱን የሚያግዙ መረጃዎችን በመስጠት በኩል ያግዛል የሚል እምነት አለ:: መጽሐፉ ጥቅምት 3 ቀን 2004 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም መመረቁ ታውቋል::

በሌላ ዜና ገጣሚ አብርሃም መለሰ ‹‹እናት የግጥም ጓዳ›› የተሰኘውን የግጥም መድበሉን ባለፈው ቅዳሜ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስመርቋል::

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ

አዲስ አበባ ብዙ እንቅስቃሴዎች የሚታዩባት ከተማ ናት:: የሰዎች ትርምስ፣ የሚገነቡ ሕንጻዎች ሁካታ፣ የታክሲዎች ግርግር፣ እነኚህ ሁሉ የአዲስ አበባ ገፅታዎች ናቸው::

ለከተማዋ ነዋሪዎችም ይሁን አዲስ ለመጡ ሰዎች ይሄ ሁኔታ የቀን ተቀን ኑሮና ዕውነታ ነው:: ከሰፈር ሰፈር ያለው ሁኔታ የተለየ ቢመስልም ብዙ ሰፈሮች ላይ ይኸው ትርምስ ይስተዋላል::

ይሄ ሁሉ ትዕይንት በመዲናዋ ውስጥ የዕለት ተዕለት የሚካሄድ ቢሆንም ብዙዎች ግን የቅርብ ሩቅ ናቸው:: ለዚህም ይመስላል ይሄንን የከተማነት ኑሮ፣ እንቅስቃሴ በካሜራው ለማስቀረት ሙሉጌታ አየነ የተነሣው:: በቅርቡ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝ በተከፈተው የፎቶግራፍ ዓውደ ርዕይ ላይ ያቀረበውም እነዚህን ሥራዎቹን ነው:: ‹‹ዴፕዝ ኦፍ ፊሊንግ›› (የስሜት ጥልቀት) በሚል ርእስ ሃያ አምስት ሥራዎችን አቅርቧል:: እነዚህ ሥራዎች የሁለት ዓመት ስብስብ ሲሆኑ

በሔኖክ ያሬድ

ክረምት አልፎ መፀው (የአበባ ወቅት) ከገባ 12ኛ ቀን ላይ እንገኛለን:: ወቅቱ አዝመራ በተለይ እሸት የሚታፈስበት የጥቅምት መጀመርያ ነው:: ወርሀ ጥቅምት የቃሉ መነሻ በራሱ ይህንኑ ያመለክታል:: ‹‹ጥቅም - ጥንት››:: ከነብሂሉም ‹‹እህልን በጥቅምት ልጅን በጡት›› ይባልለታል::

በሐውርታዊት (ባለብዙ ብሔረሰቦች) በሆነችው ኢትዮጵያ እንደየብሔረሰቦቹ ትውፊት የእሸት አሰባሰብና አቀማመስ ሥነ ሥርዓት ይካሔድባታል:: የእሸት ቀመሳ ሥርዓት ከሚከናወንባቸው አንዱ በደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኘው አፄ/ባጫ ብሔረሰብ ነው::

የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን በአካባቢው ባደረገው የኢንታንጀብል ባህላዊ ቅርሶች ኢንቬንቶሪ ላይ ሥርዓቱን ይገልጸዋል::

አፄዎች ኪኪሸተኔ በሚል በሚጠሩት ከሰብል መድረስ ጋር አያይዘው የሚፈጽሙት ሥነሥርዓት አላቸው:: ሥነሥርዓቱ በቤተሰብ ደረጃ ይከናወናል:: የማሽላ ወይንም የበቆሎ እሸት ደርሶ ከመቀመሱ በፊት ሥነሥርዓቱን የሚፈጽመው የቤተሰብ ኃላፊ ቀነ ቀጠሮ ይይዝና በዚህ ቀን ከየእሸቱ አይነት ተቆርጦ ይቀርባል:: እሸቱም ታሽቶ ወይንም ተፈልፍሎ ይፈጫል፤ ከዛም ይቦካል፤ በቂጣ መልክም ይጋገራል:: በማስከተልም ታዳሚው ባለበት አዘጋጁ የሞቱ አያት ቅድመ አያቶቹን እየጠራ የተዘጋጀውን ለታዳሚው እንዲደርስ ያደርጋል:: ስለአስፈላጊነቱ ሲናገሩም፣ ሥርዓቱ ባይከናወን የሙት መንፈስ እየመጣ እንደሚረብሻቸው ከዛም አልፎ በሕይወት ያሉት የቤተሰብ አባላት ለሞት ሊዳረጉ እንደሚችሉ ይናገራሉ:: ሥነሥርዓቱ ዓመታዊ ዑደትን ተከትሎ የሚፈጸም ነው::

መጽሐፍ ታተመይምርሃነ ክርስቶስስለ

ከላሊበላ ከተማ መስዕ (ሰሜን ምሥራቅ) አቅጣጫ የሚገኘውና የዋሻ ውስጥ ቤተ

ክርስቲያኑ ይምርሃነ ክርስቶስ ገዳም

የአፄ እሸት

ቀመሳ

“ኪኪሸተኔ”አዲስንአራቱ ፎቶዎች ‹‹ፎሬይን ኮረስፓንዶንት አሶሲዬሽን ኦፍ ኢትዮጵያ›› አምና በነበረው ውድድር ላይ የቀረቡ ሥራዎች ናቸው:: በዚህም ሥራዎቹ አሸናፊ ለመሆን ችሏል::

በዚህ ዐውደ ርዕይ የተለያዩ የሕይወትና የአኗኗር ዘዬ ያሉባትን አዲስ አበባን ለማስቃኘት ሞክሯል:: እጇ በአመድና በአቧራ የተበላሸ እናት፣ ፒያሳ፣ ሕፃን ልጅ እየዘለለ፣ ለረጅም ጊዜ ያልበራ አምፑል ካቀረቡት ፎቶ ግራፎች መካከል ይገኛሉ::

‹‹ይሄንን አምፑል በማየት እዚህ ቤት ውስጥ ያለው የኑሮ ዘዬ ምን ዓይነት እንደሆነ መገመት ይችላል፤›› በማለት ይገልጻል:: ‹‹የተሰበረ ትዝታ›› የሚል ርእስ የሰጠው ደግሞ ብሔራዊ ሙዚየም ላይ ያነሣውን የተሰበረ መስታወት ነው::

ኤድና ሞል አካባቢ ያነሣው ፎቶ ደግሞ በረሃብ ምክንያት አጥንቱ የገጠጠና ራቁቱን የሆነ ሰው ጥሩ ኑሮ ያላቸው ከሚመስሉ ሴቶች አጠገብ ቆሞ ይታያል:: ይሄም አዲስ አበባ ውስጥ ያለውን ያልተመጣጠነ ተስፋ አስቆራጭ ኑሮ እንደሚያሳዩ ይገልጻል:: ከዚያም ተስፋውን ‹‹ዊ ካን ዊን›› (እናሸንፋለን) በሚል ርእስ በአቧራ የተበላሸና የተሰነጣጠቀ እጅ ባለው ሕጻን ልጅ ጨብጦ ያሳያል:: ከዚህም በተጨማሪ በአንድ ወቅት የአዲስ አበባ መገለጫ የነበሩት የጠላና ሥጋ ቤቶች ምልክት የነበሩትን ጣሳና መስቀል እንዲሁም ሥጋ ቤቶች አሁን ላይ በቀን ተቀን ለትራንስፖርት የምንጠቀምባቸውን ታክሲዎች ቀለም በፎቶ አሳይቷል::

‹‹ፎቶ የማንሣት ስሜቴ የሚመጣው የተለያዩ ፎቶዎችን ስመለከት ነው:: መመልከት እወዳለሁ፤ እናም አሁን እየተካሔዱ ያሉት ነገሮች ምን ያህል ኢትዮጵያን እየቀየሩ እንደሆነ እያየሁ ነው ያለሁት:: የጥበብን ሥራ በመጠቀም እነዚህን ሁኔታዎች ወደ ፎቶግራፍ ቀይሬያቸዋለሁ፤›› በማለት ያስረዳል::

ሙሉጌታ እነዚህ ትዕይንቶች መሰነድ አለባቸው ብሎ የሚያምን ሲሆን ያንን ለማድረግም በካሜራው እየሞከረ መሆኑን ያስረዳል::

ከዚህ በፊትም ሥራዎቹን ያቀረበ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ በማስተር ፎቶግራፊና ቪዲዮግራፊ ትምህርት ቤት፣ ብሔራዊ ሙዚየምና ሀበሻ ጋለሪ የሚጠቀሱ ናቸው:: አሁን ደግሞ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ለሁለት ሳምንታት ለተመልካች ክፍት ሆኖ ይቆያል::

በፎቶግራፍ

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

IMMEDIATE VACANCYFAME IMPEX TRADING PLC invites competent applicants for the following positions:-1. JOB POSITION: Executive Secretary

Place of Work: Addis AbabaQualification: Diploma in Secretarial Science/ related field Experience: Minimum 2 years preferably in import and Export Company Salary: AttractiveTerms of Employment: Permanent with a probation period of 45 days

ADDITIONAL REQUIREMENTS• Good interpersonal and communication skills;• Good skills in computer applications;

Interested and eligible applicants for the positions can submit their non returnable CV and copy of credentials with application letter to the following address within 7 days after the date of vacancy announcement.

OfficeLocation:-HaileG/SilassieAvenue,neartoWARYTBuilding, WAF Building 4thfloor,RoomNo.401/402

Tel: 0116 639600/011 662 95 26E-mail: [email protected]

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

በፌዴራል ግብርና ሚኒስቲር የግብርና ዕድገት ፕሮጀክት (AGP) ከዚህ በታች

በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት

ቀጥሮ ሊያሰራ ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ

ለሥራ መደቡ የሚፈለገው ዝቅተኛ የትምህርት ዝግጅትና ሙያ

ብዛት ደመወዝ

ሙያ የትምህርት ደረጃ

አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ

1 ሾፌር 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድና ከዚያ በላይ

8ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ከዚያ በላይ

10 ዓመትና ከዚያ በላይ

አንድ በስምምነት

ማሳሰቢያ፣

በምዝገባ ወቅት ተወዳዳሪዎች ኦሪጅናል የትምህርትና የሥራ ልምድ

ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡

የምዝገባው ቦታ ግብርና ሚኒስቴር Block A ቢሮ ቁጥር 2-2

የምዝገባው ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት

አምስት ተከታታይ የሥራ ቀኖች ውስጥ ብቻ ይሆናል፡፡

የፈተናው ቀን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የውስጥ ሰሌዳ ላይ ይገለጻል፡፡

አድራሻ፡- ከማዕድን ሚኒስቴር በስተጀርባ

ስልክ ቁጥር 011 6 46 16 85

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡

ተ.ቁ የሥራ መደብተፈላጊ የት/ደረጃና የሥራ ልምድ

ብዛት ፆታ ደመወዝየሥራ ቦታ

1 ሲ/ኤሌክትሪሽያን በኢንዱስትሪያል ኤሌክትሪሲቲ

በዲፕሎማ ከታወቀ ተቋም ወይም ኮሌጅ

የተመረቀ ሆኖ ከሁለት ዓመት በላይ በቆዳ ፋብሪካ የሠራ

1 ወ በስምምነት ባሕርዳር

2 የማምረቻ መሣሪያዎች

መካኒክ

በኢንዱስትሪያል መካኒክ/በጠቅላላ

መካኒክነት በዲፕሎማ ከታወቀ ተቋም ወይም ኮሌጅ የተመረቀ ሆኖከሁለት ዓመት በላይ በቆዳ ፋብሪካ የሠራ

1 ወ በስምምነት ባሕርዳር

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ቀናት ውስጥ በአ.አ. አንበሳ ሕንፃ (መስቀል አደባባይ) ዘጠነኛ ፎቅ ወይም ባሕርዳር ቆዳ ፋብሪካ በአካል በመቅረብ ተገቢውን ማስረጃ በመያዝ ማመልከት ይችላሉ፡፡ ስልክ 011-515 90 40 አ.አ ቢሮ

VACANCY ANNOUNCMENT

POSITION TITLE

QUALIFICATION AND

EXPERIENCE

SALARY NO.OF POSITIONS

TERMS OF EMPLOYMENT

PLACE OF

WORK

Inspector From recognized University

College Diploma in Mechanical /

Automotive Engineering and 4 years related

work experience (Experience on

vehicle inspection is preferable)

2012 1 Contractual A.A

Additional requirement for the position 4th grade driving license.

Interested applicants should submit their application together with their CV and

other supporting documents with in five working days of this announcement In

the Reporter News paper at our Head Office (Leghar) to Room No. 406.

Maritime and Transit Services Enterprise

Tel: No 011 5 51 06 66

የባሕርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅትMARITIME & TRANSIT SERVICE ENTERPRISE

|ገጽ 35 | ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ዳኝነት ስ ፖ ር ት

በደረጀ ጠገናው

የእግር ኳስ ጨዋታን አወዛጋቢም፣ አስደሳችም ከሚያደርጉት አንዱና በቀዳሚነት የሚጠቀሰው የዳኞች ውሳኔ መሆኑ ግልጽ ነው:: በተለያዩ ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ውድድሮች ላይ የዳኞች ውሳኔ ቡድኖችን ለሽንፈት አልያም ለድል ሲያበቃ ተመልክተናል::

እግር ኳስን ተወዳጅ ከሚያደርጉት ነገሮች ይህ የዳኞች ውሳኔ ስለመሆኑ ባያከራክርም፣ በዳኞች ስህተት ምክንያት የተሸነፈ ቡድን ይህንን ሁኔታ በፀጋ ተቀብሎት እየቀጠለ ነወይ? የሚለው ግን ስጋት እየሆነ ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የእግር ኳስ እንቅስቃሴ እንደሌሎች አገሮች ፈጣንና ቅፅበታዊ ለሆነው ለዳኞች ውሳኔ ያን ያህል አስቸጋሪ ደረጃ ላይ ደርሷል የሚል እምነት ባይኖርም፣

ነገር ግን ባለውም ቢሆን እየስተዋለ ያለው የዳኝነት ስህተት በቡድኖች ውጤት ላይ ተፅዕኖ ሲያሳድር እየታየ ነው::

ሰሞኑን በአዲስ አበባ ስታዲዮም እየተካሔደ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዋንጫ የዳኞች ብቃት ችግር እንዳለ ሆኖ በተለይ አሁን አሁን ከእግር ኳሱ ይልቅ የስታዲዮም ውበት እየሆነ በመጣው በተመልካች ጩኸት በመደናበር የተሳሳተ ውሳኔ መመልከት ሌላው የእግር ኳስ አደጋ ሆኖ

መታየት ጀምሯል:: የዘንድሮው የአዲስ አበባ ዋንጫ ከቀደሙት ለየት የሚያደርገው ውድድሩን ከፍተኛ

ቁጥር ያለው ተመልካች እየታደመ መከታተሉ ጠንካራ ጐኑ ሆኖ ለጨዋታው ድምቀት ተጠቃሽ የ ሆ ኑ ተጫዋቾችና ዳኞች ግን ለዚህ ተመልካች እያሳዩት ያለው የተጫዋቾች የሥነ ምግባር ጉድለትና የዳኞች ጨዋታን በጥሩ ብቃት ተከታትሎ ተገቢ የዳኝነት ውሳኔ አለመስጠት ‹‹በእንቅርት ላይ . . .›› እንዲሉ የእግር ኳሱ መልክ ወደ አልተፈለገ ሁኔታ እንዳይወስደው የሚመለከተው አካል አንድ ሊለው እንደሚገባ የሚናገሩ አሉ::

በሰሞኑ ጨዋታዎች የተስተዋሉት የዳኝነት ስህተቶች በአብዛኛው በሜዳ ውስጥ የሚከናውን ጨዋታን ተከታትሎ ተገቢውን ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል የሙያ ብቃት ብቻ ሳይሆን፣ የአካል ብቃት ጉዳይ ሌላው የታየው ችግር ነው:: የጨዋታው እንቅስቃሴና ድርጊት ፍጹም ቅጣት ምት ክልል ውስጥ ሆነው እያለ ዳኞች መሀል ሜዳ ላይ ሆነው ሲዳኙት የታየበት አጋጣሚ ተስተውሏል:: ፍጹም ቅጣት ምት መሆን የሚገባው ሳይሆን ሲቀር፣ መሆን የሌለበት ደግሞ ሲሆን፣ መታየቱ የፕሪምየር ሊጉን ቀጣይ ጨዋታና የዳኝነቱ ጉዳይ ከወዲሁ ካልታሰበበት የከፋ ችግር እንዳያስከትል ስጋታቸውን የጠቆሙ የክለብ መሪዎች አልጠፉም:: ዳኞች በፌዴራል ታጅበው ካልሆነ እንደተለመደው ከተጫዋች ጋር በመሆን ከሜዳ መውጣት እየቀረ ነው:: ይህም በሰሞኑ የአዲስ አበባ ዋንጫ የታየ እውነታ ነው::

ዳኞች ለሙያቸው የሚመጥን የውሎ አበል እንደማይከፈላቸው ሲናገሩ ይደመጣል:: ጥያቄያቸው ተገቢ ነው ተብሎ ቢወሰድም፣ ነገር ግን አንድ ዳኛ፣ ዳኛ የሚያስብለውን በቂ የሙያ ክህሎትና ተመጣጣኝ የሆነ የአካል ብቃት ሲታከልበት መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል:: ለዚህም ባለፈው የውድድር ዓመት የፈጠረውን ማንሳት ተገቢ ይሆናል:: አገሪቱ ከ2012 በኋላ በኢንተርናሽናል መድረክ ተወካይ የላትም:: አሉ የሚባሉት ሁሉም ዳኞች የዓለም አቀፉን የብቃት ማረጋገጫ መስፈርት ማሟላት ተስኗቸው ከኢንተርናሽናል የዳኝነት መድረክ ተጠራርገው መውጣታቸው ይታወሳል:: ይህንኑ ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ በግዮን ሆቴል ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በዋናነት አነጋጋሪ ከነበሩት ርዕሰ ጉዳዮች አንዱ እንደነበርም የቅርብ ቀናት ትውስታ ነውና ይታሰብበት::

በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ዋንጫ በነገው ዕለት ሁለቱን የከተማዋን ተቀናቃኝ ቅዱስ ጊዮርጊስንና ኢትዮጵያ ቡናን ያገናኛል:: ደደቢት ከመከላከያ ጋር ይጫወታል:: ጨዋታው ሁለቱን የዋንጫ ተፋላሚዎች የሚለይበት ነው:: ትናንትና በአዲስ አበባ ስታዲየም ቅዱስ ጊዮርጊስ መድንን 3ለ0 በመርታቱ መድን ብዙ በገባበት በሚል በመውደቁ መከላከያ በሁለተኛነት ለማለፍ ችሏል::

የእግር ኳስ ሌላው

ችግር

በደረጀ ጠገናው

የቀድሞውን የሴቶች እግር ኳስ ቡድኑን ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ650 ሺሕ ብር የሸጠው ሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፣ አዲስ የሴቶች ቡድን ማቋቋሙን አስታውቋል:: በአዲሱ ቡድን የተያዙት ተጫዋቾች ከሁሉም የአገሪቱ ክልሎች የተሰባሰቡ መሆኑም ተመልክቷል::

ባለፈው ቅዳሜ በዲማ የባህል ምግብ አዳራሽ በተከናወነው ሥነ ሥርዓት የሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የአዲሱን የሴቶች እግር ኳስ ቡድን አስመልክቶ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ባለቤትና ፕሬዚዳንት አቶ አብነት ግርማይ፣ በቡድኑ ውስጥ የተያዙት ተጫዋቾች አዲስ አበባን ጨምሮ ከሁሉም የአገሪቱ ክልሎች የተመለመሉ መሆናቸው ‹‹ትንሿ ኢትዮጵያ›› የሚለውን ስያሜ ማሟላት እንደሚችሉ ገልጸው፣ በማስከተልም ተጫዋቾቹ በቡድኑ ውስጥ የሚያቆያቸውን ሕጋዊ ኮንትራት እንዲፈርሙ ተደርጓል:: መማር የሚፈልጉም ከሆነ ነፃ የትምህርት ዕድል እንዳላቸው ጭምር ተናግረዋል::

ከ1960ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በአገሪቱ የሴቶች እግር ኳስ ትኩረት ሳይሰጠው እንደቆየ ያከሉት አቶ አብነት፣ አሁን ባለው ወቅታዊ ተጨባጭ

ሁኔታ የሴቶች እግር ኳስ ቢሠራበት ከወንዶች በተሻለ ውጤት እንዳለው ባለፉት ጥቂት ዓመታት ምልክት ታይቷል ብለዋል::

ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ በአሁኑ ወቅት በያዛቸው ተጫዋቾች ከጠንካራ ተፎካካሪነት ባለፈ ዋንጫ እንደማይጠብቅ ያስረዱት ኃላፊው፣ ‹‹ከሦስትና አራት ዓመታት በኋላ ግን ለአገሪቱ ብሔራዊ ቡድን የሚመጥኑ ተጫዋቾች እንዲኖሩት ብቻ ሳይሆን፣ ዋንጫም እንጠብቃለን›› ሲሉ ተናግረዋል::

በተቋም ስም ክለብ በመመስረትና በመሸጥ የመጀመርያ የሆነው ሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የቀድሞውን የሴቶች እግር ኳስ ቡድኑን ባሳለፍነው ክረምት ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ650 ሺሕ ብር የሸጠ ሲሆን፣ ከሽያጩ የተገኘውን ገንዘብ አብዛኛውን ለተጫዋቾቹ በስጦታ መስጠቱ ይታወሳል:: ይህንኑ በተመለከተ አቶ አብነት ሲገልጹ፣ ‹‹ሰዎች የገንዘቡን መብዛትና ማነስ መመልከት የለባቸውም:: ትልቁና ሊታወቅ የሚገባው ግን ዛሬ በአውሮፓና በሌሎችም አገሮች እንደምንመለከተው ሁሉ በአገራችንም ቢለመድ አዋጭ የንግድ ተቋም ሊሆን እንደሚችል ግንዛቤ ያስጨበጠ መሆኑን ነው፤›› ብለዋል:: ሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በአገሪቱ ብሔራዊ ሊግ እየተወዳደረ የሚገኝ ክለብ ባለቤት መሆኑም ይታወቃል::

ሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የሴቶች ቡድን አቋቋመ

አቶ አብነት ግርማይና ኳስ ተጫዋቿ ሲፈራረሙ

ግጭት አልበረደም

የኤቭራስዋሬዝእና

ባሳለፍነው ሳምንት ከተከናወኑ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብሮች የሊቨርፑልና ማንችስተር ዩናይትድ ጨዋታ ትኩረት ካገኙት ይጠቀሳል:: የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ የተወራለትን ያህል በውጤት የታጀበ ሆኖ ባይጠናቀቅም፣ የበርካታ መገናኛ ብዙኀንን ትኩረት ያገኘ ክሥተትን ግን አስተናግዷል::

ይህም ፈረንሳዊው የማንችስተር ዩናይትድ አምበል ፓትሪስ ኤቭራ፣ በኡራጓዊው ስዋሬዝ ደርሶብኛል ያለው የዘረኝነት ስድብ ነው:: የቢቢሲ ዘገባ እንዳመለከተው፣ ስዋሬዝ ኤቭራን ሰደበው በተባለው የዘረኝነት ስድብ ምክንያት በእንግሊዝ የሚጫወቱ ጥቁር ተጫዋቾችን ሁሉ እንዳስቆጣ ዘገባው ያትታል:: የእንግሊዝ እግር ኳስ ማኅበርም ሁኔታውን እያጣራ መሆኑን ተመልክቷል::

ባለፈው የውድድር ዓመት ሊቨርፑልን በ30 ሚሊዮን ፓውንድ የተቀላቀለው ስዋሬዝ ድርጊቱን እንዳላደረገ ገልጾ፣ ፓትሪስ ኤቭራ ‹‹ባልተባለና በፍጹም ከአንደበቴ ያልወጣን ነገር እንደተናገርኩ አድርጐ ሁኔታውን ወደ

እዚህ ደረጃ ማድረሱ ምን ፈልጐ እንደሆነ አልገባኝም:: በግሌ ሰዎችን በሰውነታቸው ብቻ የማከብር ሰው ነኝ:: ይኼ በግልጽ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ፤›› በማለት ነገሩን ቢያስተባብልም፣ ፓትሪስ ኤቭራ በበኩሉ፣ በስዋሬዝ የተሰነዘረበት የዘረኝነት ስድብ ክፉኛ እንዳበሳጨው፣ እንዲያውም ጉዳዩን በሕግ አግባብ ይዞ ዳር ማድረስ እንደሚጠበቅበት የአሠልጣኙ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ምክር እንደተቸረው ተናግሯል::

* ** ** **ሻምፒዮንስ ሊግ የዛሬ ጨዋታዎች

ማርሴይ - አርሴናል 3፡45ባርሴሎና - ፕልዜን 3፡45ቸልሲ - ጌንክ 3፡45ኤሲ ሚላን - ባቴ ቦሪሶቭ 3፡45ፖሪቶ - ኤፖኤል 3፡45

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥቅምት 8 ቀን 2004

የዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

በውድነህ ዘነበ

የቀድሞ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምትኩ አብዲሳ፣ የኩባንያው ባለአክሲዮኖች እሳቸው የታገዱበት ምክንያትንና ለባንኩ ህልውና አደገኛ ናቸው ባሏቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲወያዩ ተማፀኑ፡፡

አቶ ምትኩ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ‹‹ከኩባንያው እንድወጣ የተደረግኩበት መንገድ ሕግን የተከተለ አይደለም፡፡ የኢንሹራንስ ኩባንያውም ህልውናው አስጊ ሁኔታ ላይ ይገኛል፤›› ብለዋል፡፡

ባለአክሲዮኖቹ የፊታችን ቅዳሜ በሒልተን ሆቴል ጠቅላላ ጉባዔ ያካሂዳሉ፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ ለውይይት ከሚቀርቡ አጀንዳዎች በተጨማሪ፣ በእሳቸውና በዳይሬክተሮች ቦርድ የተወሰኑ አባላት መካከል የተፈጠረውን ችግር በተመለከተ ባለአክሲዮኖቹ ማብራርያ ይጠይቁ ብለዋል፡፡ በኢንሹራንስ ኩባንያው በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ በአቶ ኤልያስ ገነቴ ፊርማ በወጣ ደብዳቤ መጋቢት 23 ቀን 2003 ዓ.ም. አቶ ምትኩ የግዳጅ ዕረፍት እንዲወጡ ተደርጓል፡፡ በዚህ ደብዳቤ አቶ ምትኩ ለ70 ቀናት ሥራቸውን የኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ለሆኑት አቶ ተስፋዬ ደስታ በእጃቸው የሚገኙትን የኩባንያውን ንብረቶች እንዲያስረክቡ ታዘው ነበር፡፡

አቶ ምትኩ እንደሚሉት፣ ዕረፍት የሚወጡበት ምክንያት ግልጽ ባይሆንላቸውም ንብረት በማስረከብ ሒደት ላይ እያሉ የእግድ ደብዳቤ ደርሷቸዋል፡፡ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ ‹‹የዳይሬክተሮች ቦርድ ዕረፍት እንዲወጡ ቢያዝዎትም ትዕዛዙን ባለመቀበልዎና ባለመፈጸምዎ ከመጋቢት 23 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ከሥራ ታግደዋል፤›› ይላል፡፡

ደብዳቤው በመቀጠል፣ ‹‹ኩባንያው ያለ ሥራ መሪ የሚገኝ በመሆኑ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰበት ነው፡፡ የተጣለብዎትን ከባድ ኃላፊነት በአግባቡ ባለመወጣትዎ የኩባንያው ህልውና ጥያቄ ውስጥ የገባ በመሆኑ ሁኔታው እስኪጣራ ድረስ በእግድ እንዲቆዩ አዟል፤›› ይላል፡፡

አቶ ምትኩ ይህንን በፍጹም አይቀበሉትም፡፡ ኩባንያውን ወደ ላቀ ደረጃ እያሸጋገሩት ከመሆኑ በተጨማሪ ከገበሬዎች ጋር አዳዲስ የኢንሹራንስ ፖሊሲዎችን በመጀመር ሒደት ላይ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡

ኢንሹራንስ ኩባንያውም በተቋቋመ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትርፋማ እየሆነ ነው ይላሉ፡፡ አቶ ምትኩ ‹‹እንድታገድ የተደረግኩት ከተወሰኑ የቦርድ አባላት ሕገወጥ ተግባር እንዳከናውን የሚደረግብኝን ግፊት አልቀበልም በማለቴ ነው፤›› ይላሉ፡፡

እነዚህ የቦርድ አባላት አሁን ምቹ ሁኔታ የተፈጠረላቸው በመሆኑ ኩባንያውን አደጋ ላይ እንደሚጥሉት አቶ ምትኩ ገልጸው፣ የኩባንያው ባለአክሲዮኖች በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡

በዚህ ጉዳይ ላይ አቶ ኤልያስ አስተያየት እንዲሰጡን ያደረግነው ጥረት አገር ውስጥ የሉም በመባሉ አልተሳካም፡፡

የቀድሞው የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ባለአክሲዮኖችን ተማፀኑ

አቶ ምትኩ አብዲሳ

በዘካሪያስ ስንታየሁ

በአገሪቱ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን መቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የማስታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ወጣ:: ኢትዮጵያ በነፃ የኢኮኖሚ ሥርዓት የምትመራ ከመሆኗ አንፃር ገበያው ጤናማ በሆነ የንግድ እንቅስቃሴ እንዲመራ በማድረግ ረገድ ማስታወቂያ ከፍተኛ ሚና ስለሚጫወት፣ ረቂቅ አዋጁ መውጣቱ ወሳኝ መሆኑን አዋጁ ይጠቅሳል::

ረቂቅ አዋጁ በማስታወቂያ ሥራ ላይ የተሰማሩ የማስታወቂያ ወኪሎች፣ እንዲሁም የማስታወቂያ አሰራጮችና የማስታወቂያ አስነጋሪዎች ሥርዓት ባለውና ተገቢ የሆኑ የንግድ ውድድር መርሆችን በማክበር እንዲያስተዋውቁና መብትና ግዴታቸውን በግልጽ ለማስታወቅ መውጣቱም ተገልጿል::

ረቂቅ አዋጁ 38 አንቀጾች ሲኖሩት፣ በማስታወቂያ ዙሪያ ያሉ በርካታ ጉዳዮችን ይዳስሳል:: በአዋጁም መሠረት ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ ያልሆነ ግለሰብ በማስታወቂያ ሥራ ላይ የመሰማራት መብት የለውም:: በዚህም መሠረት በአሁኑ ወቅት በማስታወቂያ ሥራ ላይ የተሰማሩ የውጭ ዜጐች አጣብቂኝ ውስጥ ይገባሉ ተብሏል::

በኅብረተሰቡ መካከል የአመፅና የኃይል ተግባር፣ ሽብር፣ ግጭት ወይም የፍርኃት ስሜት እንዲፈጠር የሚያነሳሳ ማስታወቂያ ማስተላለፍ ወይም ማሰራጨት እንደማይቻል አዋጁ ይገልጻል:: ከዚያም በተጨማሪ የድምፅ መሣሪያ በመጠቀም በከፍተኛ ድምፅ አካባቢን እየበከሉ ማስታወቂያ ማስተላለፍ አይቻልም::

ከዚህ ባሻገር ለመልካም ሥነ ምግባርና ለመልካም ፀባይ ተቃራኒ የሆነ ወሲብን ወይም ፍትወተ ሥጋን የሚቀሰቅስ ብልግናና አሳፋሪ ሥራን የያዘ መልዕክት፣ ምስል፣ ስዕላዊ መግለጫ፣ ፊልም ወይም ማናቸውም ሌላ ፀያፍ አቀራረቦች መተላለፍ ወይም መሰራጨት አይችሉም:: የመከላከያ ሠራዊት ወይም የፖሊስ የደንብ ልብስን ለብሶ ማስታወቂያ መሥራት እንደማይቻልም ረቂቁ ያትታል::

በብሮድካስት አገልግሎት የስርጭት ጣቢያ ለማናቸውም ማስታወቂያ የሚመደበው ጊዜ ከየዕለቱ ወይም ከአንድ የተለየ ፕሮግራም የስርጭት ጊዜ ውስጥ ከ20 በመቶ መብለጥ እንደሌለበት የሚገልጸው አዋጁ፣ በአንድ ሰዓት የስርጭት ጊዜ ውስጥ ከ12 ደቂቃ በላይ ማስታወቂያ ማሰራጨት እንደማይቻል ይገልጻል:: የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት፣ የሕፃናት ፕሮግራምና የዜናና ወቅታዊ ጉዳይ ዘገባዎች በማስታወቂያ ማቋረጥ እንደሌለባቸው በረቂቁ ተገልጿል:: ከዚህም በተጨማሪም የቅጅ መብት ባለቤት ወይም ባለይዞታ ካልፈቀደ በስተቀር ሙዚቃ፣ ድራማ፣ ዶክመንተሪና ፊልም እንዲሁም የስርጭት ጊዜው ከ20 ደቂቃ የማይበልጥ ማናቸውም ፕሮግራም በማስታወቂያ መቋረጥ አይችልም::

ጋዜጣንና መጽሔትን በመሳሰሉ በየጊዜው በሚወጡ ሕትመቶች

ላይ የሚሰራጭ ወይም የሚተላለፍ ማስታወቂያ ከእያንዳንዱ ዕትም ጠቅላላ የሕትመት ሽፋን ከ70 በመቶ በላይ መብለጥ እንደሌለበት ረቂቁ አስፍሯል::

ከዚህ በኋላ ማንኛውም ሰው አግባብ ከሌለው የመንግሥት አካል ፈቃድ ሳያገኝ በማናቸውም ሕንፃ ወይም ቅጥር ግቢ ማስታወቂያ መለጠፍ አይችልም:: በተጨማሪም በማናቸውም ትራንስፖርት፣ ሕንፃ፣ ምሰሶ፣ አጥር፣ ግንብ፣ ግድግዳ፣ ለሕዝብ አገልግሎት በሚውል የአውቶብስ ፌርማታ፣ የሕዝብ ስልክ መገልገያና መሰል ነገሮች ላይ ማስታወቂያ መለጠፍ ክልክል ነው:: በማናቸውም በጽሑፍ የሚተላለፍ የውጭ ማስታወቂያ በቅድሚያ ወይም ከላይ በኢትዮጵያ ፊደል ወይም ቋንቋ እንዲጻፍ ረቂቅ አዋጁ ያስገድዳል::

በአዋጁ መሠረት የአደንዛዥነት ባህሪ ያለው ዕፅ፣ ያለሐኪም ትዕዛዝ የማይሰጥ መድኃኒት፣ ባህላዊ መድኃኒት እንዲሁም ለአጠቃቀሙ ልዩ ሥልጠና የሚያስፈልገውና ለሕክምና ሥራ የሚውል ዕቃ፣ የሜዲካል ቴክኖሎጂ፣ የሕክምና ምርመራ፣ በሽታ የመከላከልና የፈውስ ዘዴን በቀጥታ ተጠቃሚ እንዲገዛ የሚገፋፉ ማስታወቂያዎችን ማሰራጨት አይቻልም:: ከዚህ በተጨማሪ የእንቅልፍ መድኃኒት፣ የጦር መሣሪያ፣ የቁማር፣ የአራጣ አበዳሪ፣ የጥንቆላ፣ የሲጋራና የትምባሆ ውጤቶችና ሌሎች በሕግ የተከለከሉ ማስታወቂያዎች ማሰራጨት ክልክል ነው::

ማስታወቂያ የሚያስተላልፈው ወይም የሚያሰራጨው አካል ስለማስታወቂያው መረጃ ትክክለኛነት የማረጋገጥ ግዴታ ያለበት ሲሆን፣ ማስታወቂያ አስነጋሪው አካል ደግሞ የተጠየቀውን መረጃ የማቅረብ ግዴታ አለበት::

ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ በማስታወቂያ የተነገረን ምርት ወይም አገልግሎትን ቤተሰቡን ወይም ሌላ ሰውን እንዲያስገዛ በግልጽ የሚገፋፋ ማስታወቂያ መተላለፍ አይችልም:: አንድ ምርትን የገዛ ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ምርቱን ካልገዛው ሌላ ልጅ የተሻለ እንደሆነ በማስመሰል ማስታወቂያ ማቅረብ እንደማይቻል ረቂቁ ይገልጻል::

ከዚህ በተጨማሪ ከእናት ጡት ወተት የበለጠ ወይም የማይተናነስ የሚል ቅጽል በመጨመር፣ ከስድስት ወር ዕድሜ ላልበለጡ ሕፃናት የዱቄት ወተት ተመራጭ እንደሆነ አድርጐ ማስተዋወቅ አይቻልም::

ረቂቅ አዋጁ የተለያዩ የቅጣት መጠኖችን ያስቀመጠ ሲሆን፣ አዋጁን የሚተላለፍ ከአንድ ሺሕ ብር ጀምሮ እስከ መቶ ሺሕ ብር ቅጣት ሊጣልበት ይችላል:: በዚህ ረቂቅ የማስታወቂያ አዋጅ ላይ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት እንዲወያዩበት የኢትዮጵያ ብሮደካስት ባለሥልጣን ከአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ጋር በመሆን የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል:: በዚሁም መሠረት ነገ በረቂቁ ላይ በምክር ቤቱ አዳራሽ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል::

አዲስ የማስታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ወጣበረቂቁ ላይ ለመወያየት ነገ የምክክር መድረክ ተዘጋጅቷል