40
|ገጽ 1 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ ጥር 16 ቀን 2004 የረቡዕ እትም ቅፅ 17 ቁጥር 19/ 1225| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 በውስጥ ገጽ 2 ወደ ገጽ ዞሯል 5 ለመቶኛ ጊዜ እንደግመዋለን መንግሥት ‹‹ቲንክ - ታንክ›› ያቋቁም ወደ ገጽ ዞሯል 5 አዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሕንፃ ቅዳሜ ይመረቃል ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት ወጪና በቻይናውያን ባለሙያዎች የተገነባው ባለ28 ፎቅ የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥርያ ቤት አዲሱ ሕንፃ፣ በመጪው ቅዳሜ ከፍተኛ የቻይና ባለሥልጣናትና የአፍሪካ መሪዎች በሚገኙበት ሥነ ሥርዓት ይመረቃል::ለሕንፃው ግንባታ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ መደረጉን፣ የሕንፃውን የምረቃ ሥነ ሥርዓትና ቀጣዩን የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ አስመልክቶ በትናንትናው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የአፍሪካ ኅብረት ተወካዮች ገልጸዋል::የግንባታው ወጪ ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት የተሸፈነ መሆኑን ያብራሩት ተወካዮቹ፣ ይህም የቻይናንና የአፍሪካን ወዳጅነት የበለጠ ለማጠናከር በቻይና መንግሥት የተወሰደ ዕርምጃ መሆኑን ጠቁመዋል::በተጨማሪም የሕንፃ ግንባታው ፕሮጀክት የቻይና አፍሪካ መድረክ የጋራ ስምምነት አካል መሆኑን ተወካዮቹ አብራርተዋል::በ110 ሺሕ ካሬ ሜትር ላይ ከተገነባው ሕንፃ ምረቃ ሥነ ሥርዓት በኋላም፣ የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዦን ፒንግ ቁልፉን ይረከባሉ ተብሏል::በዚሁ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ለመገኘትና በቀጣዩም የሚካሄደውን የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ለመካፈል አዲስ የተመረጡት የቱኒዚያው ፕሬዝዳንት፣ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሚገኙ ተገልጿል::(በኃያል ዓለማየሁ) ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን በታምሩ ጽጌ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆና በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣ ከነገ በስቲያ ሁለት ወር የሚሞላው የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣውን አዋጅ ለማስፈጸም፣ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አማካይነት የተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ዛሬ ውይይት ይደረግበታል:: በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ የሊዝ አዋጁን ለማስፈጸም በወጣው ረቂቅ ደንብ ውይይት ላይ፣ የንግዱ ማኅበረሰብ በዋናነት የሚሳተፍ ሲሆን፣ ከየክፍላተ ከተሞቹ ሕዝቡን የሚወክሉ ተሳታፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል:: የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበር ምክር ቤት አዋጁን ተከትሎ በወጣው የማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ዙርያ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ባደረገው ውይይት፣ በርካታና የተለያዩ ሐሳቦች በመነሳታቸው፣ ምክር ቤቱ ለከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴርና ለንግድ ሚኒስቴር የንግዱ ማኅበረሰቡ አባላት ያነሱዋቸውን ጥያቄዎችና አስተያየታቸውን እንዲያቀርብ ጠይቆ እንደተፈቀደለትና ውይይቱ ዛሬ እንደሚደረግ አስታውቋል::ለዚህ ውይይት አባላት በቂ ዝግጅት የሊዝ አዋጁ ማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ወጣ በዛሬው ዕለት ውይይት ይደረግበታል በኃይሌ ሙሉ በከተሞች በተለይም በአዲስ አበባ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግር መፍታት የሚያስችል የቤት ልማት ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ ተዘጋጀ::ሰነዱ ዜጐች በቁጠባ ላይ የተመሠረተ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ያገኛሉ ይላል:: ትናንት በተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የመሥርያ ቤታቸውን የአምስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር አቶ መኩሪያ ኃይሌ እንደገለጹት፣ የአገሪቱ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ፕሮግራም በቁጠባ ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ለማድረግ፣ 40 በመቶ ከቤቱ ባለቤትና 60 በመቶ ከባንክ በሚገኝ ረጅም ብድር የሚገነባ ቤት አቅርቦት እንዲከናወን፣ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የቁጠባ ቤት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ ስትራቴጂና አደረጃጀት ጥናት ተጠናቋል:: ሚኒስትሩ እንዳሉት፣ በጥናቱ መሠረት ከብሔራዊ ባንክና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የከተማ ነዋሪዎችን የቤት ባለቤት የሚያደርግ ረቂቅ ሰነድ ተዘጋጀ

Reporter Issue 1225

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: Reporter Issue 1225

|ገጽ 1 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

ጥር 16 ቀን 2004

የረቡዕ እትም

ቅፅ 17 ቁጥር 19/ 1225| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

በውስጥ

ገጽ 2

ወደ ገጽ ዞሯል5

ለመቶኛ ጊዜ እንደግመዋለንመንግሥት ‹‹ቲንክ - ታንክ››

ያቋቁም

ወደ ገጽ ዞሯል5

አዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሕንፃ ቅዳሜ ይመረቃል

ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት ወጪና በቻይናውያን ባለሙያዎች የተገነባው ባለ28 ፎቅ የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥርያ ቤት አዲሱ ሕንፃ፣ በመጪው ቅዳሜ ከፍተኛ የቻይና ባለሥልጣናትና የአፍሪካ መሪዎች በሚገኙበት ሥነ ሥርዓት ይመረቃል::ለሕንፃው ግንባታ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ መደረጉን፣ የሕንፃውን የምረቃ ሥነ ሥርዓትና ቀጣዩን የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ አስመልክቶ በትናንትናው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የአፍሪካ ኅብረት ተወካዮች ገልጸዋል::የግንባታው ወጪ ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት የተሸፈነ መሆኑን ያብራሩት ተወካዮቹ፣ ይህም የቻይናንና የአፍሪካን ወዳጅነት የበለጠ ለማጠናከር በቻይና መንግሥት የተወሰደ ዕርምጃ መሆኑን ጠቁመዋል::በተጨማሪም የሕንፃ ግንባታው ፕሮጀክት የቻይና አፍሪካ መድረክ የጋራ ስምምነት አካል መሆኑን ተወካዮቹ አብራርተዋል::በ110 ሺሕ ካሬ ሜትር ላይ ከተገነባው ሕንፃ ምረቃ ሥነ ሥርዓት በኋላም፣ የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዦን ፒንግ ቁልፉን ይረከባሉ ተብሏል::በዚሁ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ለመገኘትና በቀጣዩም የሚካሄደውን የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ለመካፈል አዲስ የተመረጡት የቱኒዚያው ፕሬዝዳንት፣ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሚገኙ ተገልጿል::(በኃያል ዓለማየሁ)

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

በታምሩ ጽጌ

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆና በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣ ከነገ በስቲያ ሁለት ወር የሚሞላው የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣውን አዋጅ ለማስፈጸም፣ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አማካይነት የተዘጋጀው

ረቂቅ ደንብ ዛሬ ውይይት ይደረግበታል::

በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ የሊዝ አዋጁን ለማስፈጸም በወጣው ረቂቅ ደንብ ውይይት ላይ፣ የንግዱ ማኅበረሰብ በዋናነት የሚሳተፍ ሲሆን፣ ከየክፍላተ ከተሞቹ ሕዝቡን የሚወክሉ ተሳታፊዎች

እንደሚገኙ ታውቋል::

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበር ምክር ቤት አዋጁን ተከትሎ በወጣው የማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ዙርያ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ባደረገው ውይይት፣ በርካታና የተለያዩ ሐሳቦች በመነሳታቸው፣ ምክር ቤቱ ለከተማ ልማትና

ኮንስትራክሽን ሚኒስቴርና ለንግድ ሚኒስቴር የንግዱ ማኅበረሰቡ አባላት ያነሱዋቸውን ጥያቄዎችና አስተያየታቸውን እንዲያቀርብ ጠይቆ እንደተፈቀደለትና ውይይቱ ዛሬ እንደሚደረግ አስታውቋል::ለዚህ ውይይት አባላት በቂ ዝግጅት

የሊዝ አዋጁ ማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ወጣበዛሬው ዕለት ውይይት ይደረግበታል

በኃይሌ ሙሉ

በከተሞች በተለይም በአዲስ አበባ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግር መፍታት የሚያስችል የቤት ልማት ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ ተዘጋጀ::ሰነዱ ዜጐች በቁጠባ ላይ የተመሠረተ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ያገኛሉ ይላል::

ትናንት በተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የመሥርያ ቤታቸውን የአምስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር አቶ መኩሪያ ኃይሌ እንደገለጹት፣ የአገሪቱ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ፕሮግራም በቁጠባ ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ለማድረግ፣ 40 በመቶ ከቤቱ ባለቤትና 60 በመቶ ከባንክ በሚገኝ ረጅም ብድር የሚገነባ ቤት አቅርቦት እንዲከናወን፣ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የቁጠባ ቤት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ ስትራቴጂና አደረጃጀት ጥናት ተጠናቋል::

ሚኒስትሩ እንዳሉት፣ በጥናቱ መሠረት ከብሔራዊ ባንክና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

የከተማ ነዋሪዎችን የቤት ባለቤት የሚያደርግ ረቂቅ ሰነድ ተዘጋጀ

Page 2: Reporter Issue 1225

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊዋና አዘጋጅ፡ መላኩ ደምሴአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 የቤት ቁ. 481ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ረቡዕ ጥር 16 ቀን 2004

ርእሰ አንቀጽ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ብሩክ ቸርነት፤ ኤፍሬም ገ/መስቀልኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ አፀደ ካሳዬ፣ ፍሬሕይወት ተሰማሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

እንኳን አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት ከመንግሥት ፊት ተደቅኖ እያለ ‹‹በአበረታች››ና በተረጋጋ ሒደት ላይ ተሁኖ፣ እኔ ሁሉንም አውቃለሁ በማለት የተዘጋጋ አስተሳሰብ ይዞ ከመጓዝ ይልቅ፣ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ዕውቀትና ልምድ ያላቸውን ከጎን በማሰለፍ ጠቃሚ ሐሳብና ምክር እያገኙ መጓዝ ብልህነትንና ትክክለኛነትን የሚያሳይ ነው::

ብልህ የዓለም መሪዎችና መንግሥታትም እንዲህ እያደረጉ አገርን መምራት የተለመደና ተግባራዊ ባህርይ አድርገው ይጠቀሙበታል::‹‹ቲንክ - ታንክ›› ቡድን ወይም ስብስብ ይሉታል::አማካሪ ቡድን ወይም ኮሚቴ መሆኑ ነው::

በአሁኑ ጊዜ በዓለም ዙሪያም በአገራችን ውስጥም ፈታኝ ሁኔታዎች አሉ::በሰላምና መረጋጋት መስክ፣ በኢኮኖሚው መስክ፣ በፖለቲካው መስክ፣ በማኅበራዊውና በባህላዊው መስክ በአሁኑ ጊዜ ፈታኝ ችግሮች ከበውናል::ፕሮጋንዳውን ትተን ሀቁ ይኼው ነው::አላስፈላጊ በጀትና ወጪ ሳይመደብ፣ ጊዜ ሳይባክን፣ እንቅፋትና ችግር ሳያጋጥም፣ የስም መበከልና ግድፈት ሳይደርስ ችግሮችን ለመፍታት እንዲቻል፣ መመካከርና መፍትሔ በጋራ ማፈላለግ እውነተኛ የወቅቱ ጥያቄ አይደለምን?

‹‹መንግሥት ካለ በሰማይ መንገደ አለ›› እያልን ራሳችንን ለአደጋ ከማጋለጥ ይልቅ መንግሥትና ሕዝብ ካለ፣ ባለሙያና ባለዕውቀት ካለ፣ መመካከርና መወያየት ካለ፣ እጅ ለእጅ መያያዝ ካለ፣ በመቀራረብ መንፈስ ኢትዮጵያዊያን በጋራ እንዲሳተፉ ከተደረገ፣ ‹‹…በሰማይ መንገድ አለ›› ብንል አያስተማምንም ወይ?

እስቲ በየዘርፉ ያለውን ሁኔታ እንዳስስና ለቲንክ - ታንክ አስፈላጊነት አፅንኦት እንስጥ፡፡

1. የኢኮኖሚ ዘርፉ ቲንክ - ታንክ ያስፈልገዋል

መንግሥትም አገርም ሁለት መቶ ቢሊዮን ብር የሚደርስ ብድር አለባቸው::በግሽበት በዓለም ቀዳሚውን ስፍራ እየያዝን ነው::ግዙፍ በጀት የሚጠይቁ በርካታ ዓበይትና ጠቃሚ ፕሮጀክቶችና ዕቅዶች ተነድፈዋል፤ ተጀምረዋል::የኑሮ ውድነት በጣም እየናረ ነው::ባንኮች የሚሰጡት ብድር አስተማማኝ አይደለም::የንግድ እንቅስቃሴው እየቀዘቀዘ ነው::አዳዲስ መመርያዎችና ደንቦች እየወጡ አለመረጋጋትና አለመተማመን እያስከተሉ ናቸው::የዓለም ኢኮኖሚ በከፍተኛ የቀውስ ስጋት ውስጥ ነው::ቀውሱ እየባሰበትም ነው::መንግሥት በሕጋዊ መንገድ ብዙ ገቢ ማግኘት አለበት::ሙስና የአገራችንን ኢኮኖሚያ በአደገኛ ሁኔታ እያመሰው ነው ወዘተ፣ ወዘተ ማለት ይቻላል::

በእንደዚህ ዓይነቱ አስቸጋሪ የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ ባለሙያዎች፣ ምሁራንና የመንግሥት ኃላፊዎች በጋራ ቲንክ - ታንክ ፈጥረው የኢኮኖሚ ችግሩ እንዴት ይታይ? እንዴት ይፈታ? በማለት መነጋገራቸው በእውነት ለአገራችን አይጠቅምም? የመንግሥትን ችግርና ጫና አያቃልልምን? ቲንክ - ታንክ ይረዳል ይጠቅማል እንጂ::በእጅጉ!

2. የፖለቲካ ሁኔታችን ቲንክ - ታንክ ያስፈልገዋል

የፖለቲካ ድርጅቶች የራሳቸውን ፖለቲካ በራሳቸው ፍላጎት የሚመሩበትና የሚያንቀሳቅሱበት አካሄድ ቢኖራቸውም፣ በአጠቃላይ የአገር ፖለቲካ ምን መምሰል ይገባዋል የሚለውን ለመመካከር ቲንክ - ታንክ በእጅጉ አስፈላጊ ነው::የምርጫ ሒደትን በተመለከተ መመካከርና ማሻሻያ ያስፈልገዋል::ልዩነትን ይዞ እየተቻቻሉ የመጓዝ ክህሎት በባለሙያዎች፣ በባለልምዶች፣ በዜጎች ምክክር ሊመጣ የግድ ነው::በእጅጉ ከፍተኛ የሆነ አስተዋይነትን በማስፈን በመንግሥትና በሕዝብ መካከል እየተፈጠረ ያለውን መጠራጠርና መራራቅ ለማጥበብ መመካከር ያስፈልጋል::የፕሬስ ነፃነት፣ የመደራጀት ነፃነት፣ ወዘተ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እንዲከበር መመካከር ያስፈልጋል::ተቋማት እንዴት እንደሚያድጉ መመካከር ያስፈልጋል::ፍትሕና ዴሞክራሲ እንዴት እንደሚሰፍን መመካከር ያስፈልጋል::የመንግሥትን ስህተት ለማየትና ለማሳየት፣ የተቃዋሚዎችን ስህተትና ድክመት ለማየትና ለማሳየት መመካከር ያስፈልጋል::ቲንክ - ታንክ የግድ ያስፈልጋል::

3. ማኅበራዊና ባህላዊ ዘርፉ ቲንክ - ታንክ ያስፈልገዋል

ራሳችንን አናታልል::በዚህ ዙሪያም ቲንክ - ታንክ ያስፈልጋል::ባህል እየተበላሸ ነው::ወጣቱ አመራር እያጣ ነው::ፆታዊ ጥቃት እየተባባሰ ነው::ባህልን፣ ቋንቋን፣ ልምድን በፍቅርና በቅንጅት አዋህዶ ለመምራት የብሔር ብሔረሰቦች ቀን መጠበቅ የለበትም::መርህ እንጂ ገጠመኝ አይሁን::አላስፈላጊ የሃይማኖት ግጭት አልፎ አልፎ እየተስተዋለ ነው::ሐሺሽና ዝሙት እየተስፋፋ ነው::የጉልበት ሠራተኞችን፣ ዕድሜያቸው ያልደረሱና ሌሎችን ያለ ጥበቃና ከለላ ወደ ውጭ መላኩ የባርያ ሽያጭ እየመሰለ ነው::የኑሮ ችግርና የሞራል ዝቅጠት አስደንጋጭ እየሆነ ነው::የልመና ብዛቱና ዓይነቱ ኢትዮጵያችን ምን እየሆነች ነው የሚል ድንጋጤ እየፈጠረ ነው::ሥራ አጥነትና ወንጀል መወዳጀት ጀምረዋል::ኧረ ስንቱ?! ለዚህም ባለሙያ፣ ባለልምድ፣ ምሁሩና ባለሥልጣናቱ በጋራ እየተገናኙ እንዲመካከሩና መፍትሔ እንዲያስገኙ የሚያደርግ ቲንክ - ታንክ ያስፈልጋል::በአስቸኳይ!

4. የሰላም፣ የውጭ ግንኙነትና የዲፕሎማሲ ጉዳይም ቲንክ - ታንክ ያስፈልገዋል

አሁን እየታዩ ያሉ የኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ባህላዊና ማኅበራዊ ችግሮችን ለመፍታት ጠንካራ፣ ብልህና ብልጥ የውጭ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ ያስፈልጋል::ከምዕራቡና ከምሥራቁ ዓለም ጋር ለኢትዮጵያ በሚጠቅም መንገድ ውጤታማ ግንኙነት መፍጠር የግድ ነው::ከክርስቲያኑም፣ ከሙስሊሙም፣ ከአይሁዱም ጋር የተቆራኘ ታሪክና ግንኙነት ስላለን በዚህ መስክ ከሁሉም ጋር መልካም ግንኙነት ለመፍጠር፣ በእኩልነት እንጂ በአሸባሪነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት እንዳይኖርና ለመመካከር ቲንክ - ታንክ ያስፈልጋል፡፡

ለማሳያ እነዚህን ጠቃቀስን እንጂ መመካከር የሚያስፈልገው በሁሉም ዘርፎች ነው::ቲንክ - ታንክ የሚያስፈልገው ችግር ሲኖር ብቻ አይደለም::በመልካም ሒደት ላይ፣ በልማት ወቅት፣ በሰላም ጊዜና በፍትሕ ጉዳይ ጭምር ቲንክ - ታንክ ያስፈልጋል::ዓለም ስድስት በመቶ ነው የሚለውን ዕድገት ወደ አሥር በመቶ እንዴት እናሳድገው? ብሎ ለመመካከርም ቲንክ - ታንክ ያስፈልጋል::ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ እንደመሆኗ መጠን፣ ወደ የአፍሪካ ሕዝብ የኢኮኖሚ፣ የቱሪዝም፣ የቴክኖሎጂና የስፖርት ማዕከልነት እንዴት እናሸጋግራት ለማለት ቲንክ - ታንክ ያስፈልጋል::

ከአሁኑ በፊትም ደጋግመን ያልነው ጉዳይ ነው::በርካታ ችግሮችን በጋራ መፍታት ይቻላል::መቶ ጊዜ ያልነውን አሁንም እየደጋገምነው ነው::ከሁሉም ዘርፍ የተውጣጣ የጋራ ቲንክ - ታንክ ቡድን ወይም በየዘርፉም ሊሆን ይችላል::የጥሪው ቁምነገር አንድ ነው::

መንግሥት በአስቸኳይ በእምነትና በቅንነት ቲንክ - ታንክ ያቋቁም!!

ለመቶኛ ጊዜ እንደግመዋለንመንግሥት ‹‹ቲንክ - ታንክ›› ያቋቁም

Page 3: Reporter Issue 1225

|ገጽ 3 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

በግንቦት 7 አሸባሪ ድርጅት ውስጥ አመራርና አባል በመሆን የአገሪቱን ፖለቲካ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ሕገ መንግሥታዊ ተቋማትን በኃይል ለማናጋት ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል በሚል ተጠርጥረው በሽብር ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው፣ አንዱዓለም አራጌን ጨምሮ ስምንት በአገር ውስጥ ሆነው ክሳቸውን በመከታተል ላይ ያሉና በሌሉበት ክሳቸው በመታየት ላይ የሚገኙ ተከሳሾች፣ ተጠርጥረው የተከሰሱበትን የሽብር ወንጀል እንዲከላከሉ ትናንትና ብይን ተሰጠ፡፡

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የመሠረታቸውን ስድስት ክሶችና ያቀረባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን መርምሮ ሦስተኛና አምስተኛ ክሶችን ውድቅ በማድረግ፣ ተጠርጣሪዎቹ እንዲከላከሉ ብይን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ነው፡፡

ፍርድ ቤቱ በቀረበባቸው ክስ እንዲከላከሉ ብይን የሰጠባቸውና በአገር ውስጥ ሆነው ጉዳያቸውን በመከታተል ላይ ያሉት አንዱዓለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን፣ ዮሐንስ ተረፈ፣ የሸዋስ ይሁንዓለም፣ ክንፈ ሚካኤል አበበ፣ ምትኩ ዳምጤ፣ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና አንዱዓለም አያሌው ናቸው፡፡

ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በአንደኛ ክስ ማለትም በግንቦት 7 አሸባሪ ድርጅት ውስጥ በአመራርነትና በአባልነት፣ በሁለተኛው ክስ የሽብርተኝነት ድርጊቶችን ለማስፈጸምና ለመፈጸም፣ በህቡዕ በሽብርተኝነት ድርጅት ውስጥ በአመራርነትና ውሳኔ ሰጭነት፣ በአራተኛ ክስ ከኤርትራ መንግሥት ጋር በህቡዕ በመገናኘት አጀንዳውን ለማስፈጸም ሚስጥራዊ ግንኙነት በማድረግ፣ አባላትን በመመልመልና ወደ ኤርትራ በመላክ በፈጸሙት የክህደት ወንጀልና በስድስተኛ ክስ የሙያ ድጋፋቸውን በመስጠታቸው በፈጸሙት የወንጀል ክሶች እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎቹ የመከላከያ

ምስክሮቻቸውን ስም ዝርዝር፣ የሰነድ ማስረጃዎቻቸውን በጽሕፈት ቤት በኩል እንዲያስገቡ ትዕዛዝ ሰጥቶ መከላከያ ምስክሮችን ለመስማት ለየካቲት 26 እና 27 ቀን 2004 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ከሰጠ በኋላ፣ አንዱዓለም አራጌና ክንፈ ሚካኤል አበበ ያላቸውን አቤቱታ ለፍርድ ቤቱ አሰምተዋል፡፡

አንዱዓለም አራጌ ባሰማው አቤቱታ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ ሳለ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩና

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በተከሰሱት እነ አንዱዓለም አራጌ ላይ ብይን ተሰጠ

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ

በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሁለቱም ካምፓሶች ልቅ ወሲባዊ ግንኙነት በመበራከቱ ውርጃ የሚፈጽሙ ሴት ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተመለከተ::

ጥንቃቄ በጐደለው ወሲባዊ ግንኙነት የተነሳ ከእርግዝና በተጨማሪ ለኤችአይቪና ለአባላዘር

በሽታዎች ተጋላጭ የሆኑ ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑንና አንዳንድ ጊዜ በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ ሕፃናት እንደሚጣሉ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽሕፈት ቤት ለሪፖርተር ገልጿል::

የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አባይነህ ኡናሾ እንደገለጹት፣ በዩኒቨርሲቲው የመዝናኛ አገልግሎት አለመኖር፣ በየካምፓሶቹ መኖር የሚገባው የተማሪዎች ቁጥጥር ዝቅተኛ መሆንና በዲላ ከተማ ያሉ ወጣት ባለሀብቶች ከሴት ተማሪዎች ጋር ያላቸው ግንኙነት መስፋፋት ለእርግዝናውና በተያያዥ ለሚፈጸመው ውርጃ፣ እንዲሁም ለቫይረሱ ሥርጭት መንስዔ መሆናቸውን በተደረገ ጥናት መረጋገጡን አብራርተዋል::

በዩኒቨርሲቲ የብሩህ ተስፋ የፀረ ኤችአይቪ ክበብ ሰብሳቢ ተማሪ ደመላሽ ታሪኩ እንደሚለው፣ የሴት ተማሪዎችን ስልክና ፎቶዎች በባጃጅ ታክሲ አሽከርካሪዎች እጅ ማየት የተለመደ ሆኗል:: ምንም ዓይነት የባህሪይ ለውጥ ማየት ወደማይቻልበት ደረጃ ተደርሷል በማለት፣ እርግዝናና ውርጃ ብቻ ሳይሆን የኤችአይቪ ቫይረስ ሥርጭት አሳሳቢ መሆኑን ይናገራል:: እንደ ተማሪ ደመላሽ ገለጻ ከሆነ፣ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ በ2,400 ተማሪዎች ላይ በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ ምርመራ ተደርጐ 380 ተማሪዎች ቫይረሱ በደማቸው ተገኝቶባቸዋል:: ‹‹የከተማዋ አንዳንድ ክሊኒኮች ሴት ተማሪዎች የሚፈጽሙትን ውርጃ ማስተናገድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገውታል፤›› በማለት ሁኔታውን አስረድቷል::

በግቢው የተማሪዎች አገልግሎት አለመኖር፣ ወጣት ባለሀብቶች የዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን በገንዘብ ማማለልና የባህሪይ ለውጥ አለመኖሩ ችግሩን ማባባሱን የምትገልጸው ተማሪ ቃልኪዳን ታደሰ፣ ‹‹በከተማውና በየክሊኒኩ ስለሴት ተማሪዎቻችን ውርጃ የሚነገረውን እኔም እሰማዋለሁ፤ የከተማዋ ሴት ፈላጊ ወንዶች እንደፈለጉ ግቢ ገብተው ሴት ይዘው ይሄዳሉ:: በግቢ ውስጥም ልቅ የሆነ ወሲባዊ

በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የሚፈጸም ውርጃ አሳሳቢ ሆኗል

የኤችአይቪ ቫይረስ ሥርጭት ካለፈው ዓመት ጀምሮ እየጨመረ ነው

በውድነህ ዘነበ

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከአሥር ዓመት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ትልቁን የካሳ ክፍያ 21.1 ሚሊዮን ብር ባለፈው መስከረም ወር በእሳት ለወደመው ካንጋሮ ፕላስት ፋብሪካ መክፈሉን አስታወቀ፡፡

መድን ድርጅት ለካንጋሮ የከፈለው ይህ ክፍያ ከአሥር ዓመት በፊት አደጋ ደርሶባቸው ለነበሩት ለኢትዮጵያ አየር መንገድና ለአርባ ምንጭ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ፈጽሞ ከነበረው ክፍያ ቀጥሎ ትልቁ ነው ተብሏል፡፡

ክፍያው የተፈጸመው ጥር 7 ቀን 2004 ዓ.ም. ሲሆን፣ የመድን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ የወንድወሰን ኢተፋ ለካንጋሮ ፕላስት የፋይናንስ ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ አቶ ማሙሸት አፈወርቅ ገንዘቡን አስረክበዋል፡፡

ካንጋሮ ፎም መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም. በእሳት ቃጠሎ መውደሙ ይታወሳል፡፡

ይህንን እሳት ለመቆጣጠር የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ድርጅት 143 አባላት ያሉት እሳት አጥፊ ብርጌድ ያሳተፈ ሲሆን፣ ብርጌዱ ከሰባት ሰዓታት በኋላ እሳቱን መቆጣጠር ቢችልም፣ በፋብሪካው ላይ ጉዳት ደርሶ ነበር፡፡

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከሦስት ወራት በኋላ ለወደመው ንብረት ካሳ የሚሆን ገንዘብ በአንድ ቼክ ክፍያ ፈጽሟል፡፡ አቶ ማሙሸት የካሳውን ክፍያ በተቀበሉበት ወቅት እንደገለጹት፣ ይህንን ከፍተኛ ገንዘብ በአንድ ጊዜና በፍጥነት መክፈል በመቻሉ ከመድን ድርጅት ጋር አብሮ ለመሥራት እምነት የሚጣልበት ነው፡፡

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በአሁኑ ወቅት ከ45 በላይ የተለያዩ ፖሊሲዎችን ቀርጾ በሕይወትና በንብረት ላይ የሚደርስን ጉዳት፣ እንዲሁም በሕጋዊ ኃላፊነት የተነሳ የሚደርስ ተጠያቂነትን በመሸፈን ላይ ይገኛል፡፡

መድን ድርጅት ለካንጋሮ ፕላስት 21.1 ሚሊዮን ብር ካሳ ከፈለ

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

Page 4: Reporter Issue 1225

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Position Title:- Chief Legal and Loan Recovery Officer (Re-advertized)

Number of Post: OneReports to: The President Place of Assignment: Addis Ababa

Duties and Responsibilities• Guides, coordinates and represents the Legal Services and Loan

Recovery process;• Coaches the overall activities of the Process;• Sets goals, objectives, performance standards and signs an agreement

with Legal service team and Loan Recovery team and measures performances of the both teams;

• Formulates hiring strategy of staff for the process;• Intervenes and gives final resolution on performance problems and

disagreements;• Gives final solution for customer complaint;• Identifies the performance/skill gaps of performers in Legal Services and

Loan Recovery and arrange for the required training/education with the concerned organs;

• Evaluates and measures continuously performances of the teams, if necessary, diagnose and design/modify their processes;

• Prepares budget requirement, facilitates the logistics support to the teams and ensures proper utilizations of resources;

• Involves in arrangement of foreign cases by a foreign legal firm/company in collaboration with the Management of the Bank when deemed necessary;

• Selects the performers in the two teams;• Recommends workout cases for final decision by the president; and• Performs other related duties as deemed necessary.

Minimum Required Qualification and Experience• LLB Degree in Law or B.A Degree in Management or Accounting or

Economics or Marketing or any business related field with ten years of experience in legal or credit operation.

Required Competencies• Knowledge of the Bank’s policy, procedures and overall strategic direction

of the Bank.• Knowledge of macro and micro economic/business environment.• Knowledge of laws of the country; ICC rules and regulations; and

International Banking laws.• Broad knowledge of the processes of two teams.• Ability to measure, diagnose and design the processes.• Outstanding leadership and decision-making skill.• Customer focused.• Strategic thinking ability and analytical skill.• Ability to use information to solve business problems.• Recognition of opportunities/threats.• Dependability and confidentiality.• Broad Knowledge of banking operations.• Strong persuasion, negotiation, conflict resolution, and advisory skills.• Outstanding interpersonal communication.• Keen interest in learning, openness to change and growth.• Working in teams, cooperation and commitment.• Willingness to work under stress and ability to meet deadlines.• Passionate for results.• Self-driven and enthusiastic. • Good computer skill.• Sense of belongingness, honesty and integrity.

Terms of employment:- PermanentSalary:- As per the scale of the bankApplicants Deadline:

Interested applicants may submit their application, curriculum vitae, one passport size photograph and other credentials to the Director-Corporate Human Resource Management office at our Head Office 8th Floor, Ten days after the announcement. Alternatively, applications may also be sent to Commercial Bank of Ethiopia, Corporate Human Resource Management. P.O.Box 255, Addis Ababa. However, the bank has full right to cancel or take any other alternative in this regard.

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክCOMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA

የመንግሥት መገናኛ ብዙኅን ፍርድ እየሰጡባቸው መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ቢያመለክቱም፣ ፍርድ ቤቱ አቤቱታውን ውድቅ በማድረጉ፣ አሁንም ድርጊቱ መቀጠሉን በአቤቱታ ተናግሯል፡፡ በመሆኑም የፍርድ ቤቱ ሥልጣን እየተጣሰ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለፍትሕ በእውነት የሚሠራ ከሆነ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠይቋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ለአንዱዓለም አራጌ በሰጠው ምላሽ ብዙ ጊዜ ፍርድ ቤቱን እየደፈረ መሆኑን ጠቅሶ፣ ‹‹ይኼ ድርጊትህ ሊያስቀጣህ ስለሚችል ብትጠነቀቅ ጥሩ ነው፤ ፍርድ ቤቱ በቀረበለት ማስረጃ መሠረት ሕግን የመተርጐም ሥራ እየሠራ ነው፤›› በማለት አስጠንቅቆታል፡፡

ክንፈ ሚካኤል አበበ በበኩሉ ባቀረበው አቤቱታ፣ ተመሥርቶበት በነበረው አምስተኛ ክስ የኤርትራና የአሸባሪዎች ተላላኪ ሆኖ ይሠራ እንደነበር ቢሆንም፣ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበበት ማስረጃ ባለመኖሩ ፍርድ ቤቱ ክሱን ውድቅ እንዳደረገው በማስታወስ፣ አሁንም ግን ከኤርትራ መሪዎች ጋር እያሳየው መሆኑን በመጥቀስ፣ የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት እንዲጠየቅለት አመልክቷል፡፡ ፍርድ ቤቱ ግን አቤቱታውን ውድቅ አድርጐታል፡፡

በሽብር ወንጀል... ከገጽ 3 የዞረ

ከገጽ 3 የዞረ

ግንኙነት ስላለ የሚባለው ነገር ምንም አይገርምም፤›› ስትል በግቢው ያለው ቁጥጥር ልል መሆኑ ዋነኛ የችግሩ መነሻ እንደሆነ ጠቁማለች::

በከተማው ቫይረስ እንዳለበት የሚታወቅ አንድ ሰው በሞተር ሳይክል እየመጣ ሴት ፍሬሽ ተማሪዎችን እንደሚወስድና ቁጥጥር ካልተደረገ የቫይረሱን ሥርጭትም ሆነ ያልተፈለ እርግዝና መቀነስ አስቸጋሪ እንደሚሆን ሌላዋ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሐያት ኢብራሂም ትናገራለች::

በተመሳሳይ ግርማው አሸብር የተባለ ሌላ ተማሪም፣ በግቢው መዝናኛ ባለመኖሩና ፕሮጀክት ቀርጸው በዩኒቨርሲቲው ቢሮ የከፈቱ ግብረ ሰናይ ተቋማት ኩኪስና ሻይ ቡና አቅርበው ከመሄድ ባለፈ ችግሩን የሚቀርፍ ተግባር አለማሳየታቸውን ይናገራል:: ሴት ተማሪዎች ለመዝናኛ ስፖንሰር

እየፈለጉ በተለምዶ ‹‹ሹገር ዳዲ›› ከሚባሉት ጋር መሄዳቸው የተለመደ እንደሆነም ያስረዳል::

ችግሩን በተመለከተ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አሻግሬ ተሾመ ተጠይቀው፣ የተማሪዎች አገልግሎት ችግር እንደማንኛውም አዲስ ዩኒቨርሲቲ ያለ ቢሆንም በዋናነት የግንባታ መጓተት ችግር እንደሆነ ገልጸው፣ የሴት ተማሪዎችን እርግዝናና የቫይረሱን ሥርጭት በተመለከተ ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚመጡ ተማሪዎች ቢያንስ ለአቅመ አዳምና ሄዋን የደረሱና ብዙ ነገሮችን የሚያውቁ ናቸው ብለዋል:: መዝናኛ የለም ብሎ ሕይወትን ለአደጋ ማጋለጥ አግባብ አለመሆኑን ተናግረዋል:: አንዳንድ ነገሮች ተጋነው ሊወሩ ይችላሉ ብለው፣ በከተማው ውስጥ ስለሚወራው ነገር እሳቸውም መስማታቸውን አቶ አሻግሬ አክለው ገልጸዋል::

በዲላ ዩኒቨርሲቲ...

ድርጅቱ ባለፈው ዓመት 233.3 ሚሊዮን ብር ለሞተር መድን ካሳ የከፈለ ሲሆን፣ በዚያው ዓመት በቃጠሎ ለደረሰ ውድመት 6.7 ሚሊዮን ብር ክፍያ ፈጽሟል፡፡ ከኢትዮጵያ መድን ድርጅት የተገኘ መረጃ እንደሚያስረዳው፣ ለሞተር መድን የተከፈለው ገንዘብ ሊበዛ የቻለው የሞተር አደጋ የመድረስ አጋጣሚው በርካታ በመሆኑ ነው፡፡

መድን ድርጅት... ከገጽ 3 የዞረ

Page 5: Reporter Issue 1225

|ገጽ 5 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

እንዲያደርጉና ሊነሱ ይገባቸዋል የሚሉዋቸውን ጥያቄዎች እንዲልኩለት መልዕክት አስተላልፎ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል::

በውይይቱ ላይ ለመገኘት ፈቃደኛነታቸውን ያሳወቁት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር አቶ መኩሪያ ኃይሌና በቅርቡ የንግድ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ከበደ ጫኔ የንግዱ ማኅበረሰብ የሚያቀርባቸውን ጥያቄዎችና አስተያየቶች ያደምጣሉ ተብሎ ይጠበቃል::

የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ኅብረተሰቡ አዋጁን ካለመረዳት፣ ያስፈጽማሉ በተባሉ የወረዳ፣ የክፍላተ ከተሞችና የማዕከል ኃላፊዎችን ቢጠይቁም ተጠያቂዎቹም አለማወቃቸውን ተከትሎ፣ ውዥንብርና የውስጥ ለውስጥ ተቃውሞ በመፈጠሩ፣ ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ ከየወረዳውና ከክፍላተ ከተሞች የተውጣጡና ኅብረተሰቡን ይወክላሉ የተባሉ ተወካዮችን በአዋጁ ዙርያ ታህሳስ 21 ቀን 2004 ዓ.ም. አወያይተው ያለምንም ተቃውሞ ውይይቱ ማብቃቱ ይታወሳል::

በሳምንቱ ታህሳስ 26 ቀን 2004 ዓ.ም. የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮችንና የከተማ ነዋሪዎች

ተወካዮችን ሲያወያዩ፣ አብዛኛዎቹ ተሳታፊዎች ሕዝቡ ሳይወያይበት አዋጁ በፍጥነትና በድብቅ መውጣቱን ተቃውመው፣ ‹‹አዋጁ ከወጣ በኋላ የምታወያዩን ለይስሙላ ነው›› በማለት ውይይቱ ዋጋ እንደሌለው መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል::

ስብሰባውን ይመሩ የነበሩት ከንቲባ ኩማ ደመቅሳና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ ኃይሌ፣ ‹‹እናንተን ማወያየት የፈለግነው አዋጁን ለማስፈጸም በሚወጡ ደንቦችና መመርያዎች ውስጥ ጠቃሚ ሐሳቦችን ለማካተት ነው፤›› ባሉት መሠረት በዛሬው ረቂቅ ደንብ ላይ የተወሰነ ማሻሻያ ተደርጐበት ለውይይት መቅረቡ ታውቋል::

ረቂቅ ደንቡን የተመለከቱና ከስብሰባው በፊት ይዘቱን ለመግለጽ ፈቃደኛ ያልሆኑ የሪፖርተር ምንጮች፣ ረቂቅ ደንቡ በአብዛኛው የአዋጁን አንቀጾች የሚደግፍ በመሆኑ፣ በውይይትና በተለያዩ ስብሰባዎች ጊዜ ማጥፋቱ ትርጉም እንደሌለው ተናግረዋል::ነገር ግን በዛሬው ውይይትና በተለያዩ መድረኮች የሚነሱ ሐሳቦች ለረቂቅ ደንቡ እንደ ግብዓት ሊወሰዱ ይችሉ ይሆናል ሲሉ ግምታቸውን አስረድተዋል::

የሊዝ አዋጁ... ከገጽ 1 የዞረ

ጋር በአፈጻጸሙ ላይ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል::ከዚህ በተጨማሪም ደሃ ተኮር የቤት ልማት ለማካሄድ ስትራቴጂ በመጠናት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከተሞችን እንደየዕድገት ደረጃቸው በሦስት በመክፈል የተለያዩ የዲዛይን አማራጮች ለማዘጋጀት የአማካሪ ቅጥር እየተካሄደ ነው፡፡

በ40 በመቶ ቁጠባና በ60 በመቶ ብድር ለሚገነቡ ቤቶች መዘጋጀት ካለባቸው አምስት ዓይነት ስታንዳርድ ዲዛይኖች ውስጥ የሁለቱ መጠናቀቁንና የሦስቱ ቶፖሎጂ ዲዛይን ዝርዝር እየተዘጋጀ መሆኑን አቶ መኩሪያ አክለው ገልጸዋል::

የአሥሩን አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች ግንባታ በተመለከተም ሚኒስትሩ በሪፖርታቸው እንደገለጹት፣ በሁለተኛው ዙር ግንባታ ከደብረ ታቦርና ከአዲስ አበባ በስተቀር በአብዛኛዎቹ የአፈጻጸም ችግር ታይቷል::የፋይናንስ እጥረት፣ የኢንዱስትሪ ውጤት ከሆኑት መካከል

የመስተዋት አቅርቦት መዘግየት፣ የአካባቢ ግብዓትና የጉልበት ዋጋ መናር፣ እንዲሁም የመሠረተ ልማት አቅርቦት መዘግየት ዋና ዋናዎቹ ችግሮች መሆናቸው በሪፖርቱ ተጠቅሷል::ከፋይናንስ እጥረት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ጋር በመወያየት ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑም ተጠቁሟል::ከዋጋ ንረት ጋር የተያያዙ ችግሮችም መሠረታዊ መንስዔያቸውን ለመለየት ጥናት እየተካሄደ መሆኑንም አቶ መኩሪያ አስታውቀዋል::

የአዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎችን ግንባታ በሚመለከት አስተያየት የሰጡ አንድ የፓርላማ አባል በበኩላቸው፣ የሚገነቡት ዩኒቨርሲቲዎች የዲዛይን ችግር ያለባቸው መሆኑን ገልጸዋል::እርሳቸው እንዳሉት፣ ዩኒቨርሲቲዎችን ተዘዋውረው በጐበኙበት ወቅት የፀሐይ ብርሃን የማያስገባ ቤተ መጻሕፍትና የእጅ መታጠቢያ የሌለው የምግብ አዳራሽ ተመልክተዋል::

የከተማ ነዋሪዎችን... ከገጽ 1 የዞረ

Page 6: Reporter Issue 1225

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

ማስታወቂያአምረፍ ኢትዮጵያ በጤና እና በጤና ነክ ዙሪያ ላይ የሚሰራና ትርፍማ ያልሆነ አለም አቀፍ ግበረሰናይ ድርጅት ነው፡፡ ዋና መስሪያ ቤት ኬንያ ናይሮቢ ይገኛል፡፡አምረፍ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ወደ አፋር ክልል እና ደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ

- የተለያዩ እቃዎችንና የሚያመላልስ መለስተኛ ጭነት ተሸከርካሪዎችን /አይሱዙ NPR እና FSR መኪና/፣

- ሠራተኞችንና አማካሪዎችን የሚያመላልሱ የፊልድ መኪኖችን መከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ ማንኛውን የመኪና አከራይ ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 21 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ የመኪናዎችን ዝርዝር ሁኔታና የቀን ኪራይ መጠን በመጥቀስ ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እንድትልኩልን እንጠይቃለን፡፡

አምረፍ ኢትዮጵያየካ ክፍለ ከተማ ሾላ ገበያ ወይም አዲስ የሚሰራው የካ

ፍርድ ቤት ህንፃ ፊት ለፊት ስልክ 0116-62-78-51አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያድርጅታችን ከዚህ በታች የተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ የቢሮ ምህንድስና ከፍተኛ ኤክስፐርትተፈላጊ የትምህርት ደረጃና MSC/BSC በሲቪል ኢንጅነሪንግ/በሕንጻ

ምህንድስና/በኮንስትራክሽን ማኔጅመንትየሥራ ልምድ 4/6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላትደመወዝ በስምምነትብዛት 1የሥራ ቦታ ዋናው መ/ቤት /አዲስ አበባ/

ማሳሰቢያ፡- ተፈላጊውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ በተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ቢሮ ቁጥር 106 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

አድራሻ፡- የተገጣጣሚ ሕንጻ አካላት ማምረቻ ድርጅትአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አጠገብ

አዲስ አበባስልክ ቁጥር፡ 0114390480

በየማነ ናግሽ

‹‹ያሳለፍነው ዓመት ከባድ ነበር::የአፍሪካ መርከብ በማዕበል ውስጥ ነበረች፤›› ያሉት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዣን ፒንግ ሰሞኑን እየተካሄደ ያለውን የአፍሪካ ኅብረት 18ኛ ጉባዔ ባለፈው ሰኞ ሲከፍቱ ነው::እንደ ሊቀመንበሩ አባባል፣ የአፍሪካ የዴሞክራሲ ሒደት መንፈስ እንዳይደበዝዝ ሕብረታቸው ዓመቱን ሲሠራ አሳልፏል፡፡

የዘንድሮው የአፍሪካ ኅብረት ሰብሰባ እየተካሄደ ያለው አኅጉሪቱ ሁለት ወሳኝ ክስተቶችን ያስተናገደችበት ዓመት ከተጠናቀቀ በኋላ ነው::በአንድ በኩል በቱኒዝያ የተለኮሰው የዓረብ አብዮት ሰሜን አፍሪካን አናግቶ ሦስት ዕድሜ ጠገብ መሪዎች ከሥልጣናቸው የተሽቀነጠሩ ሲሆን፣ ከሰሃራ በታች ያለው የተቀረው የአፍሪካ ክፍል ደግሞ አንዳንድ ደም አፋሳሽ የሆኑ የይምሰል ምርጫዎች የተካሄዱበት ሆኖ አልፏል::

የይስሙላ ምርጫ ማካሄድና የሕዝብን አመኔታ አግኝቻለሁ በማለት ሥልጣን ላይ መቆየት፣ አለበለዚያም ከነአካቴው ምርጫ አያስፈልግም በሚል ሥልጣንን ከነቤተሰብ በዘር ተቆራኝተው እዚያው መክረም የሚመርጡ የአፍሪካ መሪዎች ብዙ ናቸው::የአፍሪካ የፖለቲካ ተመራማሪዎች ዘንድሮ በሰሜን አፍሪካ ውስጥ ከተፈጠረው ክስተት የማይማር መሪ አይኖርም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል::ያም ሆኖ ግን ከእነዚህ ክስተቶች የማይማሩና ‹‹የሥልጣን ባለቤትነት የሕዝብ ነው የሚለውን›› በቃል ብቻ የሚቀበሉ የአፍሪካ መሪዎች አሁንም

አወዛጋቢ ምርጫዎችና አመፅ የተጠናወታት አፍሪካ

ግብፃውያን በታህሪር አደባባይ

Page 7: Reporter Issue 1225

|ገጽ 7 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

አይጠፉም::የሊቢያን፣ የቱኒዚያንና የግብፅን አቻዎቻቸውን ያጡት የአፍሪካ መሪዎች በሚቀጥለው 19ኛው የኅብረቱ ስብሰባ እንደሚሳተፉ እርግጠኛ ይሆናሉ ማለት አይቻልም::

የይምሰል ምርጫ እስከመቼ?በሚቀጥለው ዓመት ራሳቸውን ለሁለተኛ

ጊዜ ለምርጫ ውድድር ለማቅረብ በዝግጅት ላይ የሚገኙት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በወቅቱ ምርጫ ማሸናፈቸውን ተከትሎ፣ ወደ አፍሪካ በተጓዙበት ወቅት ለጉብኝት የመረጧት ብቸኛ አገር ጋና ነበረች::በአንፃራዊነት የዴሞክራሲ ጭላንጭል ከታየባቸው በጣት ከሚቆጠሩ የአፍሪካ አገሮች አንዷ በሆነችው ጋና ዋና ከተማ አክራ ላይ ሆነው ባደረጉት ንግግር፣ የአፍሪካ ሕዝቦች ለዴሞክራሲ የሚያደርጉትን ትግል ከመደገፍ ውጪ ሕዝቦቹንና መሪዎቹን በመተካት ዴሞክራሲ ለማስፈን የሚደረግ ጥረት እንደማይኖር ፖሊሲያቸውን ግልጽ አድርገው ነበር::የአፍሪካ ዴሞክራሲ አቀንቃኝ የነበሩ ሌሎች የምዕራብ መሪዎችም ይህንኑ የኦባማ ንግግር የተቀበሉ ይመስል፣ ለአፍሪካ ዴሞክራሲ የሚያደርጉትን የድጋፍ እንቅስቃሴ ከቀነሱ ውለው አድረዋል::

አንዳንዶቹ ደግሞ ከአምባገነን መሪዎች ጋር ተሞዳምደው መሥራት መርጠዋል::ሕዝቡ በእነዚሁ መሪዎች ላይ ባመፀበት ወቅትም፣ አንዳንዶቹ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ ለዴሞክራሲ የሚታገሉ ተቃዋሚዎችን ከመደገፍ ይልቅ ከአምባገነኖቹ ጋር ሲተባበሩና ሲንቀሳቀሱ የተስተዋሉበትም ጊዜ ነበር::ከአብዛኛዎቹ የዓለም መሪዎች ጋር ትንቅንቅ ውስጥ ገብተው የነበሩትን ጋዳፊን ለመጣል ደግሞ ምዕራባዊያኑ የአፍሪካ ኅብረት ‹‹ካርድም›› ሳያስፈልጋቸው በፈቃዳቸው ገብተው፣ ጋዳፊን በጦር ኃይል ከሥልጣን እስከማስወገድ ደርሰዋል::

በሰሜን አፍሪካ በተከሰተው ዓመፅ

እምብዛም ያልተነኩና በይምሰል ምርጫ ሥልጣን ላይ ቁጢጥ ብለው የሚገኙ የአፍሪካ መሪዎችም ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸው ምን እንደሚሆን መገመት ባይቻልም፣ በተጭበረበረ ምርጫ የመጡትን ዕውቅና ለመንፈግ አልደፈሩም፤ ምዕራባዊያኑ::ሒውማን ራይትስ ዎች ባለፈው እሑድ ያወጣው የ2012 የዓለም ሪፖርትም የሚያትተው ይኼንኑ ነው::‹‹ምዕራባዊያን አፍሪካንና መካከለኛው ምሥራቅን ችላ ብለዋል›› በማለት::

ባለፈው ዓመት በአፍሪካ 20 ምርጫዎች የተካሄዱ ቢሆንም፣ የተደረገው የፓርቲ ወይም የሥልጣን ለውጥ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም::ባለፈው ዓመት ከተካሄዱት ደም አፋሳሽ ምርጫዎች መካከል የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አንዱ ሲሆን፣ ከበፊቱ (እ.ኤ.አ 2006) ምርጫ በጥራቱ የወረደና ብዙ ዓለም አቀፍ ትችት ያስተናገደ ነበር::አገሪቱም እጅግ እንድትከፋፈል ምክንያት ሆኗል::

የአፍሪካ ኅብረት በበኩሉ በምርጫ ሳቢያ የተከሰቱ ቀውሶችንና ግጭቶችን መቆጣጠር ተችሏል በሚል ራሱን እያንቆለጳጰሰ ነው::የኮትዲቯር፣ የላይቤሪያ፣ የናጄሪያ፣ የዛምቢያና የሴራሊዮን ምርጫዎች በመጠኑም ቢሆን በአወንታዊ መልኩ የሚነሱ ናቸው፡፡

ከጥቂቶቹ በስተቀር በአፍሪካ የተካሄደ ምርጫዎች ከሞላ ጎደል ቅጥፈት፣ ውሸትና ማጭበርበር የሚታይባቸው በመሆናቸው፣ የሕዝቡ እውነተኛ ፍላጎት የተንፀባረቀባቸውና የሕዝቡን የሥልጣን ባለቤትነት ያረጋገጡ ነበሩ ማለት አይቻልም::

ከሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ግንባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውን ሒውማን ራይተስ ዎች በ676 ገጽ ሪፖርቱ ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት በዓለም ላይ ተፈጸሙ ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ያካተተ ሲሆን፣ በተናጠልም የ90 አገሮችን የሰብዓዊ

መብት ከዘላቂ ጥቅምና መርህ አያያዝ አንፃር አካቶ ይዟል::የመግቢያው ዋነኛ አካል አድርጎ ባቀረበው ሪፖርቱም በወቅቱ በመካሄድ ላይ ያለውን የሰሜን አፍሪካንና የዓረብ አብዮትን መደገፍ ያስፈልጋል የሚል አቋም ይዟል::

‹‹መንግሥትን ለሚቃወሙትና ለሠልፈኞቹ የማይቋረጥና የማይዛነፍ አለም ዓቀፍ ድጋፍ ማድረግ በአካባቢው ያሉ አምባገነኖችን ለማስወገድና መሠረታዊ የሰው ልጅ ነፃነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ዋነኛ ጫና የማሳደርያ መንገድ ነው፤›› ብሏል::

‹‹እ.ኤ.አ. በ2011 ዓመት በአፍሪካ የተካሄዱት ምርጫዎች ዴሞክራሲያዊ አመራር ለመስጠት የሚያስችል ቁርጠኝነት መኖሩን ማሳያ ተደርገው የሚወሰዱ ይሆናሉ::ሆኖም መሪዎቹ በምርጫዎቹ ወቅትም ሆነ በምርጫዎቹ ማግስት ብጥብጥ እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆነዋል፤ መብቶችንም ረግጠዋል፤›› ሲል ኮንኗል፡፡

ከዚህ ጋር በተያያዘ የድርጅቱ የአፍሪካ ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል በቀለ፣ ‹‹ባለፈው ዓመት አፍሪካዊያን መሪዎቻቸውን ለመምረጥ ፍላጎት አሳይተዋል::ሆኖም በሚያሳዝን ሁኔታ ድምፃቸው በመንግሥት አልተከበረም::የወታደርና የፖሊስ ወከባም በዝቷል::ግጭቶችም ተቀስቅሰዋል::እነዚህ መሠረታዊ ችግሮች ካልተወገዱ በስተቀር አፍሪካዊያን በመጪዎቹ ምርጫዎችም ተመሳሳይ ሁኔታ ነው የሚገጥማቸው፤›› ሲሉ አስጠንቅቀዋል::

በመጪው ዓመትም ሌሎች 25 የአፍሪካ አገሮች ምርጫ ለማካሄድ እየተዘጋጁ ቢሆንም፣ አፍሪካ ኅብረት እንደ ድርጅት ዲሞክራሲን አበክሮ መደገፍ ተስኖታል ሲል ሒውማን ራይትስ ዎች ይተቻል::የአፍሪካ ኅብረት ከምርጫና ከሕገ መንግሥታዊ መንገድ ውጪ ወደ ሥልጣን ለሚመጣ አካል ዕውቅና ባይሰጥም፣ የሚካሄዱት ምርጫዎች

ግን ዲሞክራሲያዊ አለመሆናቸውን ሲያሳይ አይስተዋልም::ለአብነት በአውሮፓ ኅብረትና በአሜሪካ መንግሥት ትችት የቀረበበትን የኢትዮጵያ የ2002 ምርጫ ከማናቸውም አካል በበለጠ ‹‹ዴሞክራሲያዊ፣ ነፃና ፍትሐዊ›› በማለት ነበር ድጋፉን የሰጠው::ይህም ለከፍተኛ ትችት ዳርጎታል፡፡

ኅብረቱ እርስ በርሳቸው መተቻቸትና መተራረም ለማይሆንላቸው የአኅጉሪቱ አምባገነን መሪዎች መደበቂያ ሆኖ እያገለገለ ነው የሚሉ ትችቶችም ይደመጣሉ::

አፍሪካ ኅብረት ዴሞክራሲንና ሰብዓዊ መብቶችን የሚመለከቱ በርካታ ቻርተሮችን በማፅደቅ የሚታወቅ ቢታወቅም፣ ለተግባራዊነታቸው እምብዛም ነው::ይባስ ብሎ አንዳንዶቹ ወሳኝ ሰነዶች ሲጓተቱ ይስተዋላሉ::ለምሳሌ እ.ኤ.አ በ2007 የተረቀቀው፣ ‹‹የዴሞክራሲ፣ የምርጫና የአስተዳደር ቻርተር›› በመባል የሚታወቀው ሰነድ ከ53 አባል አገሮች 37 ብቻ የፈረሙበት ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል በፓርላማቸው ያፀደቁት 14 ብቻ ናቸው::ይኼው አምባገነንትን ለመዋጋት ይረዳል በሚል የተረቀቀው ሕግ ሆኖ እንዲወጣ በ15 አባል አገሮች ተፈርሞ መፅደቅ ይኖርበታል::

ዴይሊ ማክፈክ የተባለው ሚዲያ ያነጋገራቸው መቀመጫው በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የሆነ የደቡብ አፍሪካ ኢንስቲትዩት ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ናሚያ በህበር ሙለር፣ ቻርተሩ በቀጥታ ከምርጫና ከሰላም ጋር የተዛመደ መሆኑን ከገለጹ በኋላ፣ ‹‹ቻርተሩ ቀደም ሲል ከፀደቀው የሰብዓዊ መብት ቻርተር ብዙም የማይለይ ቢሆንም፣ መሪዎቹ ለመፈረም ያዳገታቸው ምን እንደሆነ አይገባኝም፤›› ይላሉ::

እንደዚህ ዓይነት ወሳኝ ሰነዶች ማፅደቅና መተግበር ያቃተው የአፍሪካ ኅብረት ለዴሞክራሲ ምን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ

ወደ ገጽ 35 ዞሯል

Page 8: Reporter Issue 1225

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

አሰናጅ፡- ምሕረት ሞገስ

ዝንጀሮውና አንዲት ቅንጣት ሽምብራ

አንዲቷን ቅንጣት ሽንብራ ከመንገድ አግኝቶ ወደ ቤቱ ይዟት የሄደው ዝንጀሮ እንደቀልድ ደጁ ላይ አፈር ምሶ ቀበራት::ከትንሽ ጊዜ በኋላ ሽንብራዋ አብባ የዝንጀሮውን መዳፍ የሚሞላ የሸንብራ ዘር አስገኘች::ይህንን ያስተዋለው ዝንጀሮ የዚህችን ሽንብራ ጉድ ማየት አለብኝ ይልና ጓሮ ወስዶ ሁሉንም ይዘራዋል፡፡

አንድ ሽንብራ እፍኝ ሙሉ ዘር ካስገኘ ሁሉንም ብዘራ ምን ላገኝ ነው? ብሎ የሙከራ ጥናቱን በጓሮው ተግባራዊ ያደረገው ዝንጀሮ ይህን ያደርግ የነበረው የተለመደ የየዕለት አኗኗሩን ትቶ ሙሉ ጊዜውን በመስጠት ሳይሆን እንደ ትርፍ ጊዜ ሥራና እንደመዝናኛ ነበር::

በጓሮ የተዘራው ሽንብራም በየዓመቱ አንድ ማዳበሪያ ሙሉ ዘር አስገኘ::ባየው ነገር የተገረመው ዝንጀሮ ይኼ ተአምር ነው ብሎ ሰፋ ያለ መሬት ፈለገና ሙሉውን ማዳበሪያ ሽንብራ ዘራው፤ በዚህም ሙከራው በጣም ብዙ ምርት መሰብሰብ ስለቻለ ብዙ ማዳበሪያ ሽንብራ ሰበሰበ፡፡

ይህንን የዝንጀሮዎች ታሪክ ወደ ሰዎች ብንወስደው ብዙዎቻችን በቅጥር ወይም የግል ሥራ ይኖረናል::በየዕለቱ የምንኖርለት የሕይወታችን መደበኛ ተግባር ሥራችን ይሆናል::ከመደበኛ ሥራችን ጎን ለጎን ትንንሽ ነገሮችን ለመሥራት ብንሞክር ባልታሰበ መልኩ ከፍተኛ ውጤት ልናገኝ እንችላለን::

ዶ/ር ወሮታው በዛብህ እና ብርሃኑ ሰሙ፤ የብልፅግና ቁልፍ፣ 2004

ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል

ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል ማለት ሰው የሚያሰክር መጠጥ በጠጣ ጊዜ ምሥጢር አድርጎ ሸሽጐ ይዞት የነበረውን ነገር ለሰው ያወራል ይናገራል ማለት ነው፤ ያባውን የሚለው አማርኛ ቃልም ሀብአ ካለው ከግዕዙ ቋንቋ የተጠቀሰ ነው::

ድናሚት ከባሕር በተጣለ ጊዜ በባሕር ውስጥ የሚኖሩትን ዋዕየ ፀሐይ ዓይቷቸውና ነክቷቸው የማያውቁት ተሐዋስያን የዚሁ የድናሚቱ ኃይል በሰላም ከሚኖሩበት ቦታ አውጥቶ ወደ ውጭ ይጥላቸዋል::የሚኖሩት በቅዝቃዜ ውስጥ በመሆኑ የፀሐይ ሙቀት ባገኛቸው ጊዜ ፈጥነው ይሞታሉ::እንደዚሁም የሚያሰክር መጠጥ በተጠጣ ጊዜ ውስጣዊ ሰውነትን አቃጥሎ ለሕመም ይሰጠዋል::ሕማምም አሳልፎ ለሞት ይሰጣል::

ውኃን ድንጋይ ካልመታው ወይም ድንጋይን ውኃ ካልመታውና ሁለቱ ካልተገናኙ በስተቀር፣ ከአንደኛው ወገን ብቻ ድምፅ አይሰማም::ሰውም ምንም ዝምተኛና ትዕግሥተኛ ቢሆን የሚአሰክር መጠጥ ጠጥቶ ከሰከረ በኋላ ይህን ብናገር ያምርብኛል ይህን ብናገር ሰው ይጠላብኛል ብሎ ገምቶና ቆጥቦ ክፉውን ነገር አስቀርቶ መልካሙን ነገር መርጦ ለመናገር ችሎታ የለው::እንዲያው አፉ እንዳመጣውና የስካሩ መንፈስ እንዳመለከተው ይናገራል እንጂ፡፡

መዓዛ ለማ፣ ሀብትና ጤንነት፤ 1941

መፈንቅለ መንግሥት የሚያካሄዱ እንስሳትየመንግሥት ፍንቀላ በሰው ልጆች ታሪክ ዓመታት

ያስቆጠረ ክስተት ነው፤ ነገር ግን ይህ መሰሉ ክስተት ከሰው ልጆች ውጭ ይኖራል ብሎ ለመገመት ያስቸግር ይሆናል::ይሁን እንጂ ከሰው ልጆች ቀጥሎ ይህን ሥርዓት የሚከተሉና የሚተገብሩ እንስሳት ይገኛሉ::እነዚህ እንስሳት ንቦች ናቸው::

በመሠረቱ ንቦች በባህሪያቸው፣ በሠርቶ በላነታቸውና በታታሪነታቸው የሚታወቁ ቢሆንም፣ ከመካከላቸው አንዳንዶቹ ከዘሮቻቸው ወጣ ያለ እኩይ ተግባር የሚፈጽሙ ዓይነቶች መመዝገባቸው ለዚህ ማስረጃ ሊሆን ይችላል፡፡

እነዚህ ፍጥረታት ለዓመታት በንግሥትነት ስትመራ የቆየች ንግሥትን ድንገት ወሮ በመግደል መፈንቅለ መንግሥት ያካሂዳሉ::ወዲያውኑ መንግሥቱን በመረከብ ማስተዳደሩን ይቀጥላሉ፤ የቀድሞ ንግሥትን ያገለግሉ የነበሩ ሠራተኞችንም በቁጥጥር ሥር በማዋል አስገድደው እንዲሠሩ ያደርጉዋቸዋል፤ በዚህም የባዕዶቹን ዘሮች በማመንመን የራሳቸውን ዘር ያበዛሉ፤ ይህ እኩይ ተግባርም ከዘር ወደ ዘር፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲሸጋገር ይኖራል፡፡

ፈቃዱ ሺፈታ፣ ምጥን፤ 2003

መነጠልበልባችን ምስጢራዊ ዋሻ ሁለት ነገሮች

በሕይወት ፍሰት ውስጥ ይገኛሉ::ብቸኛው የእኔነት ማንነታችን ከጣፋጭም ከመራራውም ይጠጣል፣ ጣፋጩን ሲወስድ መራራውን ይጠላል::ታላቁ ማንነታችን ግን ከጣፋጩም ከመራራውም ይጠጣል::ይኼኛውን መውደድ ያኛውን መጥላት የሚል አማራጭ ውስጥ አይገባም::እኔነት በጨለማ የሚኬድ ጉዞ ሲሆን እውነተኛ ማንነት ግን በብርሃን የሚኖር የሕይወት ተምሳሌት ነው፡፡

አፓኒሻድሶች

ምርጥ የሚባል ውሳኔ ምንጩ መነጠል ነው::ስለዚህ መነጠል በጽሞና ውስጥ ከመሆን የሚገኝ ተረፈ - ምርት ነው::

ልታደርግ የሚገባህን ነገር ለማድረግ ራስህን መነጠልና ውስጥህን ለማዳመጥ አንድ ዕርምጃ ወደፊት መሄድ ይኖርብሃል::አብዛኛውን ጊዜ ራስህን ከድርጊቶች የመከወኛ ሥራ በጣም ቅርብ ሆኖ ልታገኘው ትችላለህ::ጭንቅላትህ፣ አዕምሮህና ምላስህ በእኩል ደረጃ ሲሠሩ ትመለከታቸዋለህ::በመጀመሪያ ድርጊቱን ከፈጸምክ በኋላ ማሰብ ልትጀምር ትችላለህ::ጽሞናን መለማመድ አንድ ነገር ከማድረግ በፊት እንድታስብ ያደርግሀል::መጀመሪያ ላይ ማሰብ ደግሞ ለምትፈጽመው ድርጊት ሁሉ አቅጣጫ ይጠቁምሃል::

የእውነት ቁምነገሩ ሁሌም ትክክለኛ ነገርን ማድረግ እንዳለብህ ማወቅህ ነው::ከባዱ ጥያቄ ግን ይህን ጉዳይ ተግባራዊ ማድረግ ይቻላል ወይ? የሚለው ላይ ነው::

ጄኔራል ኤች ኖርማን አዋርዝኮፕፍ

ዳንኤል ጥሩነህ፤ ፅሞና፣ 2002

ሲ ሊንግ ሺ የምትባለው የቺና አገር ንግሥትሆአንግ ቲ የሚባለው የቺና አገር

ንጉሠ ነገሥት ሲ ሊንግ ሺ የምትባለውን ሚስቱን ከልቡ በጣም ስለሚወዳት መታሰቢያዋ በሕዝብ ዘንድ የማይረሳ ሆኖ እንዲኖር ለማድረግ አንድ ዘዴ ለማግኘት ያስብላት ነበር::አንድ ቀን ሐር የሚፈትለውን ትል አሳያትና እንዲህ አላት::ሐር የሚፈትለውን ይህን ትል ደኅና አድርገሽ ተመልከች::የሚሰጠውን ጥቅምና ትሉንም ለማርባት የሚቻልበትን ብልሃት አስተውዩ::ይህን ያደረግሽ እንደሆነ እስከ መቼም ድረስ ቢሆን ሕዝብ ከቶ አይረሳሽም::

ከዚህም የተነሣ ሲ ሊንግ ሺ ሐር የሚፈትሉትን ትሎች ልብ አድርጋ ተመለከተች::በሐሩም ፈትል እየተጠቀለሉ እንደሚሞቱ አስተዋለች::ፈትሉንም ተርትራ እያከረረችና እያጠነጠነች መልሳ ፈትላው አንድ የሐር መሐረብ ሠራችበት::ቀጥሎም በመመርመርዋ የሐር ትሎች አንድ ቅጠል እየተመገቡ እንደሚረቡ ተረዳች፤ ይህንንም ዛፍ በብዙ አስተክላ እያፀደቀች ቅጠሉን አበረከተችው፣ ብዙም የሐር ትል እያረባች ለሕዝቦቿም ይህንኑ አስተማረቻቸው::

ይህ ነገር ከተደረገ እነሆ ዛሬ ብዙ ሺህ ዓመታት አልፈዋል፤ የቺና ሕዝቦችም እስካሁን ድረስ ሲ ሊንግ ሺን ሳይረሷት በዓሏን ያከብራሉ::

ከበደ ሚካኤል፣ የዕውቀት ብልጭታ፣ 1954

ደምና መልክደም የውበት፣ የመልከ መልካምነትና የሸጋነት መግለጫ ይሆናል::“ደም ግባት፣ ደማም፣ ደመግቡ፣…”

የሚሉት ሐረጋት ይህን ያመለክታሉ::“የቀይ ዳማ” የሚለውም ውብ መልክን ለማመልከት የሚውል ይመስለኛል::የሰው ብቻ ሳይሆን የፈረስ መልክም “ዳማ ፈረስ” ተብሎ ይገለጻል፤ የመልኩን ዓይነትና ማማር ለማመልከት::

በተለይ ውብ ልጃገረድ በአፍንጫ ሰልካካነቷ፣ በዓይንና ጥርሷ ንጣትና ጥራት፣ በፀጉሯ ዘንፋላነት፣ ወዘተ አይደለም የምትወደደው በደምግባት እንጂ!

“አፍንጫ ቢረዝም የንፋስ ዕዳ ነው

መልክና ደምግባት የነጎራዲት ነው

የሰው ሁሉ ሸክሙ በእንሥራ ውኃ ነው

አንቺን የደም ገንቦ ያሸከመሽ ማነው?

ራሷን ብናየው ስብራት የለው

ደሙን ተግንባሯ ምን አፈሰሰው?” የሚሉትና ሌሎችም ነባር ግጥሞች ይህንኑ ያረጋግጣሉ፡፡

ደምና ፍቅርደም የፍቅር መግለጫም ሆኖ ይጠቀሳል ::ከመልኩ ማማርና ከደምግባቱ ሥምረት ጋር ተያይዞ ደመ

ግቡ ሰው “ደማሙ፣ ዳማዬ፣ ድማማዬ፣ …” እየተባለ ይቆላመጣል፤ ለፍቅርም ይጋበዛል፤ ደጅም ይጠናል::

“ዳማዬ አንተን ነው ዳማዬ

ዳማይ ሹሩባ ጎፈሬ

ዳማዬ አንቺን ነው ዳማዬ

ዳማይ አንቺን ነው አካሌ…” የሚሉት የዘፈን ቁልምጫዎች “ደመ ግቡ” የሚባል ወይም ለምትባል ተፈቃሪ የሚቀርቡ ማባበያዎች ናቸው::

“ደሜ መጣ ብላ ቀረች ከካቡ ሥር፣

እኛ ደማም ልጅ እንጠላ ይመስል” በማለትም ደመግቡ ልጅ ልትጠላ እንደማትችል ይገለጻል::ፈላስፋው ዘርዓያዕቆብም የሴትን ልጅ የወር አበባ እንደፀያፍ ለሚያስቡ “ሴትን ከፈጠረ ይህ አልወጣም” በማለት የወር አበባን እንደ እርግመት የሚያየውን አመለካከት ያጣጥላል::ኤፍሬም ታምሩም “ደማም” የሚላትን ወጣት ያሽሞነሙናታል::

ዘመን፤ 2003

ለአፄ ቴዎድሮስ መታሰቢያ የታነፀው ሐውልት ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ ተመርቋል::በጎንደር መሀል ፒያሳ አደባባይ የቆመው የአፄ ቴዎድሮስ ሐውልት የታነፀው በቀራፂ ብዙነህ ተስፋ ነው::(ፎቶ በኤልያስ ግርማ)

Page 9: Reporter Issue 1225

|ገጽ 9 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Page 10: Reporter Issue 1225

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

በብርሃኑ ፈቃደ

የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ኃላፊዎች ትናትናና ከትናንት በስቲያ በጥቃቅንና አነስተኛ የሥራ መደቦች ተደራጅተው ለሚሠሩ ሁሉ በግብር ጉዳይ ላይ የወትሮውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በኢትዮጵያ ስብሰባ ማዕከል ሲሰጡ ቢቆዩም፣ እነዚህን አካላት ያደራጀውን አካል ግን ሳይነቅፉ አላለፉም::

የአዲስ አበባ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ማደራጃ ቢሮ በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፎች ለሚሰማሩ ከሚሰጣቸው ድጋፎች አንዱ ኢንተርፕራይዞቹ በሥራቸው አጋጣሚ ደረሰኝ መጠቀም ሲኖርባቸው ማሳተም እንዲችሉ ደብዳቤ በራሱ መጻፉን ገልጾ፣ የደረሰኙን ተከታታይ ቁጥሮችና በሕጋዊ ማተሚያ ቤት እስከ መታተማቸው ሁሉ ክትትል እንደሚያደርግ ቢሮው ለማብራራት ሞክሮ ነበር::

ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ስለ ግብር ጉዳይ ማብራሪያ የሚሰጥበትን መድረክ የመሩት የገቢዎችንና ጉምሩክ ባለሥልጣን የዋና ዳይሬክተሩ የሕግ ጉዳዮች ዋና አማካሪ አቶ መኮንን አየለ፣ ደረሰኝ የማሳተም ፈቃድ የሚሰጠውና ሥልጣኑም ያለው ገቢዎች በመሆኑ ድርጊቱ ሊታረም እንደሚገባው አሳስበዋል::

ከግብር ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን እንዲያስተዳድር ባለቤትነቱ የተሰጠው ገቢዎችና ጉምሩክ በመሆኑ ከየትኛውም ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ የሚመነጨው ገቢም የሚመለከተው፣ ደረሰኝ ማሳተም፣ የሒሳብ መዝገብ ኢንተርፕራይዞቹ እንዲኖራቸው የማድረግ ወዘተ ሥራዎቼን ተውልኝ ያለው ገቢዎች፣ የሕግ የበላይነትም መከበር እንዳለበት አሳስቧል:: ገቢዎች የማያውቃቸውን ደረሰኞች መጠቀም ሕገወጥ መሆኑንም አስጠንቅቋል::

ዝርዝር የግብር ጉዳይ ማብራርያ በገቢዎች ኃላፊዎች ከቀረበ በኋላ በጥቃቅንና አነስተኛ ሥራዎች የተሠማሩ ሰዎች ጥያቄዎቻቸውን እንዲያነሱና እንዲብራራላቸው ዕድሉን ሲያገኙ

አብዛኞቹ ያነሱት ተመሳሳይ ጥያቄ የግብር እፎይታ ጊዜን በተመለከተ ነበር::

ኢንተርፕራይዞቹ ከተቋቋሙበት ጊዜ እስከ ሦስት ዓመት ድረስ ከግብር ነፃ መሆናቸውን ከተደራጁበት ወረዳ ኃላፊዎች ሲነገራቸው ቢቆዩም፣ ትናንትናና ከትናንት በስቲያ በነበረው ስብሰባ ግን ይህ ጉዳይ የተለየ ገጽታ እንዳለው ለመረዳት ችለዋል::

ገቢዎች፣ ምንም እንኳ የግብር እፎይታ መኖሩን ባይቃወምም አሁን ባለው አሠራር ግን ሕጋዊነት እንደሌለው በመግለጽ ውድቅ አድርጎታል:: ምክንያቱ ደግሞ የግብር እፎይታ እየተሰጠ ያለው ገና በሕግ ባልፀደቀ፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ማደራጃ በተዘጋጀ ስትራቴጂክ ሰነድ መሆኑ ነው::

ሰነዱ በሕግ ገና ያልፀደቀ፣ ቢያንስ እንኳ መመርያ ሆኖ ያልወጣ በመሆኑ በአሁኑ ጊዜ የሦስት ዓመት የግብር እፎይታ ጊዜ መስጠት እንደማይቻል ለማደራጃ ቢሮውም ሆነ ለኢንተርፕራይዞቹ አረጋግጦላቸዋል:: የእፎይታ ጊዜው መፍትሔ እስኪያገኝ ድረስ ግን እንደተርን ኦቨርና ተጨማሪ እሴት ታክስ ያሉትን ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶች መሰብሰብን እንደማይመለከት፣ (ከሦስተኛ ወገን የሚመነጩ በመሆናቸው) በመግለጽም እንዳይቋረጡብኝ ብሏል::

በርካቶቹ የጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጆች ከንግድ ሥራቸው ባገኙት ገቢ ላይ ግብር እየከፈሉ አለመሆናቸውን ያስተዋሉት አቶ መኮንን፣ ‹‹መንግሥት ስላደራጀን ታክስ መክፈል አይገባንም መባል የለበትም፤›› በማለት ተናግረዋል::

በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝነት የሚደራጁና ከአንድ ግለሰብ በላይ ባለቤትነት ኖሯቸው ሲቋቋሙ በግብር ሕጉ መሠረት በቀጥታ በደረጃ ‹‹ሀ›› ግብር ከፋይነት እንደሚመደቡ ያስረዱት አቶ መኮንን፣ በዚህ መሠረትም የሒሳብ መዝገብ መያዝና ለተጨማሪ እሴት ታክስ ሰብሳቢነት መመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው ዘርዝረዋል:: በዚህ ደረጃ ግብር ከፋይ የሆኑ ዓመታዊ ሽያጫቸው ከ500 ሺሕ ብር ያላነሰ ሲሆን፣ ከፍተኛ ግብር ከፋይ ተብለው የተደለደሉ ናቸው::

ዓምና ገቢዎች በላካቸው የዩኒቨርሲቲ ወጣቶች መዝገብ አልያዛችሁም በማለት የግምት ግብር እንደተወሰነባቸው የተናገሩት ከጨርቃ ጨርቅና አልባሳት የሥራ መስክ የመጡ ናቸው:: ወደ ሥራ ሊገቡ እየተዘጋጁ በነበረበትና የሒሳብ መዝገብ ባልያዙበት ወቅት መጥተው ግምት እንደጣሉባቸው፣ ነገር ግን ጥቃቅንና አነስተኛ በመሆናችን የእፎይታ ጊዜ አለን ብለው ለማስረዳት ቢሞክሩም የሚሰማቸው እንዳላገኙ ተናግረዋል::

የፈቃድ ምስክር ወረቀት ካወጡ ሁለት ዓመታት ቢሆንም ወደ ሥራ የገቡት ከጥቂት ወራት በፊት በመሆኑ፣ ግብር የሚከፍሉት በየትኛው ጊዜ እንደሆነ ጥያቄ አቅርበዋል:: ሆኖም የተጣለባቸው ግምትም ከአቅም በላይ መሆኑን በመግለጽም እንዴት ሊስተናገዱ እንደሚችሉ ጥያቄ አቅርበዋል::

በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ በቆዳ ውጤቶች፣ በስፌትና በሽመና የተደራጁ የጥቃቅንና አነስተኛ ተዋናዮች፣ እንዲህ ያሉ ተመሳሳይ ጥያቄዎችን አቅርበዋል:: አምራቾቹ በመርካቶ እያጋጠማቸው ያለውን የግዥ ጣጣ ያነሱም ነበሩ:: በደረሰኝና ያለደረሰኝ የሚካሄድ ግብይት በመኖሩ ደረሰኝ ለሚጠይቅ ከወትሮው ዋጋ ተጨምሮ ካለሆነም ዕቃው እያለ ተሸጧል፣ የለም እየተባሉ በመቸገራቸው ጉራ ማይሌው ይስተካከልልን ብለዋል::

የገቢዎችን ሥልጣን ያላግባብ በመጠቀሙ ማደራጃው ተነቀፈደረሰኝ የማሳተም ሥልጣን ሳይኖረው እንዲታተም ያዛል ሕግ ሆኖ ባልፀደቀ ሰነድ የግብር እፎይታ ጊዜን ይፈቅዳል

አቶ መኮንን አየለ ከባልደረባቸው አቶ አንተነህ እና ከጥቃቅንና አነስተኛ ማደራጃዎች ተወካይ አቶ አወል ጋር ውይይቱን ሲመሩ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

በዳዊት ታዬ

የውጭ ኢንቨስተሮችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች በአብዛኛው የሚካሄዱት በመንግሥት ደረጃ ነው:: በከፍተኛ የአገር ውስጥ ባለሥልጣናትና በየአገሩ በሚገኙ ዲፕሎማቶች በኩል የሚካሄደው አገርን የማስተዋዋቅ እንቅስቃሴ የተለመደ ሆኖ ቆይቷል::

አልፎ አልፎ በንግድ ምክር ቤቶች፣ በአንዳንድ ተቋማትና ግለሰቦች የሚደረጉት እንቅስቃሴዎች ግን በመንግሥት ከሚደረገው ጥረት ጋር ሲመዛዘን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም:: በሌሎች አገሮች ግን ከዚህ በተለየ መልኩ የተለያዩ ማኅበራት የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣ የውጭ ካፒታል ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ በማድረግና በአገራቸው ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ዕድገት እንዲኖር በማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወቱ ይታመናል::

የአክሰስ ካፒታል ኤክስኪውቲቭ ምክትል ፕሬዚዳንት ወ/ት ራሄል ሃናን ኪዳኔ እንደሚገልጹትም፣ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የኢንቨስትመንት ዕድሎችን የሚያስተዋውቁትና የተለያዩ ፕሮግራሞች የሚያዘጋጁት የመንግሥት አካላት ናቸው:: እንደ አሜሪካ ባሉ አገሮች ግን ማኅበራትም ጭምር የኢንቨስትመንት ዕድሎች እንዲበራከቱና የውጭ ኢንቨስትመንት እንዲገባ በማድረግ ትልቅ ሚና እንደሚጫወቱ የሚገልጹት ወ/ት ራሄል፣ ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ግን በማኅበራት ደረጃ የአገሪቱን የኢንቨስትመንት ዕድሎች የሚያስተዋውቁ ተቋማት የሉም፤›› በማለት ያለውን ልዩነት ያስረዳሉ::

እርሳቸው እንደሚሉት፣ ከመንግሥት ሌላ

በተለያዩ የግል ተቋማት የሚሠሩ ሥራዎች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በመረዳት አክሰስ ካፒታል ለመጀመሪያ ጊዜ ይህንን ሥራ ጀምሯል:: አክሰስ ካፒታል በተቋም ደረጃ ከኢትዮጵያ ውጭ የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት ዕድል በማስተዋወቅ በተለይ የኢንቨስትመንት ፈንድ ተቋማትና ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የሚያስችል ኮንፈረንስ ማካሄድ ችሏል:: የመጀመሪያውን ኮንፈረንስም ባሳለፍነው ሳምንት ጥር 7 እና 8 ቀን 2004 ዓ.ም. ዱባይ ውስጥ አካሂዷል::

እንደ ወ/ት ራሄል ገለጻ፣ እንዲህ ዓይነቱ ኮንፈረንስ ኢንቨስትመንት ከመሳብ ሌላ የአገሪቱን ገጽታ በማስተዋወቅና ኢንቨስተሮች ስለኢትዮጵያ የነበራቸውን ግንዛቤ ለመቀየር ያስችላል:: በዱባዩ ኮንፈረንስ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ጅቡቲና ደቡብ ሱዳን እንዲካተቱ ተደርጓል:: ጐን ለጐንም አክሰስ ካፒታልን የማስተዋወቅ ሥራ ተሠርቷል::

ትላልቅ የገንዘብ አቅም ያላቸው የኢንቨስትመንት ፈንድ ወይም ተቋማት ወደ ኢትዮጵያ ገብተው እየሠሩ አለመሆኑን በመገንዘብና መጥተው ቢሠሩ ሊያስገኙ የሚችለውን ጥቅም በመረዳት የዱባዩ ኮንፈረንስ መዘጋጀቱን የሚናገሩት የአክሰስ ካፒታል ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኤርሚያስ አመልጋ በበኩላቸው፣ በመረጃ በተደገፈ መንገድ ስለኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዕድል የተደረገው ውይይት ውጤት ይኖረዋል ብለው ያምናሉ::

በኮንፈረንሱ የተሳተፉት ግዙፍ ኩባንያዎች ፈንዳቸውን ከሕዝብና ከኩባንያዎች በጣም በርካታውን ደግሞ ከጡረታ ቋት የሚያሰባስቡ

መሆናቸውን የገለጹት አቶ ኤርሚያስ፣ የእነዚህ ድርጅት አቅም በቢሊዮንና በትሪሊዮን የሚቆጠር መሆኑን ይናገራሉ::

እርሳቸው እንደሚሉት፣ ድርጅቶች ይህንን ትልቅ ካፒታል በአብዛኛው ወደ ኢንቨስትመንት የሚለውጡት በተለያየ መንገድ ነው:: አዋጭ ከሚሏቸው ኩባንያዎች አክሲዮን በመግዛት፣ ሥራ ለመጀመር በሚቋቋም ኩባንያ ውስጥና ሥራ ውስጥ ባሉ ኩባንያዎች ውስጥ ጭምር ኢንቨስት ያደርጋሉ:: የዱባዩ ኮንፈረንስም እንዲህ ያሉ ተቋማትን ወደ አገር ውስጥ ለማምጣት የተደረገ መሆኑን አቶ ኤርሚያስ ይገልጻሉ::

አንዳንዶቹ ተቋማት አዋጭ ናቸው ባሏቸው ኢንቨስትመንቶች ውስጥ የሚገቡ ሲሆኑ፣ አንዳንዶቹ ደግሞ በተወሰኑ ቢዝነሶች ላይ ብቻ የሚያተኩሩ ናቸው:: ለምሳሌ በሪል ስቴት ወይም በሆቴል ኢንዱስትሪ ብቻ በመምረጥ የሚሠሩ እንዳሉም ተጠቁሟል::

እንደ አቶ ኤርሚያስ ገለጻ፣ እንዲህ ዓይነት የኢንቨስትመንት ፈንዶች በተለያዩ የአፍሪካ አገሮች በመግባት እየሠሩ ናቸው:: ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን በተለመደው አሠራር አንድ የውጭ ኢንቨስተር ሲመጣ ኢንቨስት አደርገዋለሁ የሚለውን ሥራ መርጦ ይሠራል እንጂ የፋይናንስ ተቋማት በቀጥታ ተሳታፊ ሲሆኑ አይታዩም::

የፋይናንስ ተቋማቱ እስካሁን ያልመጡበትን ምክንያት አቶ ኤርሚያስ ሲገልጹ፣ ‹‹አንዱ ምክንያት የእኛ የፋይናንሻል መሠረተ ልማት አለመኖር ነው:: እዚህ አገር ዕድገት አለ፤ ለኢንቨስትመንት ይመቻል ብለው ካመኑ ኢንቨስት ሊያደርጉ ይችላሉ:: በአብዛኛው ኢንቨስት

የሚያደርጉት ደግሞ አዋጭ ነው ባሉት ሥራ ላይ ሲሆን፣ ገንዘባቸውንም ፈሰስ ያደርጋሉ እንጂ በቀጠታ ሥራ ውስጥ አይገቡም፤›› ብለዋል::

እርሳቸው እንደሚሉት፣ በተለይ እንዲህ ዓይነት ተቋማት ስቶክ ማርኬት ቢኖር ይመርጣሉ:: ምክንያቱም ከስቶክ ማርኬቱ ግዥ ፈጽመው መውጣት ቢፈልጉ እንኳን ሸጠው የመውጣት ዕድል እንዲኖራቸው ለማድረግ ነው:: ያም ግን አሁን ባለው ደረጃም ቢሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ሊሠሩ የሚችሉበት ሰፊ ዕድል መኖሩን ይገልጻሉ::

የአክሰስ ካፒታል የቦርድ ሊቀመንበር እንደገለጹት፣ ኮንፈረንሱ ዱባይ እንዲሆን የተመረጠበት ዋና ምክንያትም ኢንቨስት ሊያደርጉ የሚችሉ ኩባንያዎችን በተሻለ ማግኘት የሚቻለው እዚያ በመሆኑና የአውሮፓ፣ የአሜሪካና የእስያ ኩባንያዎች ዱባይ ውስጥ ቢያንስ ቢሮ ያላቸው በመሆኑ በቀላሉ መሳተፍ ስለሚችሉ ነው::

ወ/ት ራሄል ኮንፈረንሱ ያስገኘውን ውጤት በተመለከተም በሰጡት ማብራሪያ፣ ተሳታፊዎቹ ኩባንያዎች ስለኢትዮጵያ ያላቸውን ግንዛቤ ከማስፋቱም በላይ አንዳንዶቹ ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጐት ያሳዩ መሆናቸውን ይገልጻሉ::

በተለይ በግብርና፣ በሪል ስቴት፣ በሆቴል በማዕድን ልማት ላይ ተሳታፊ ለመሆን የሚፈልጉ ኩባንያዎች መገኘታቸውን የጠቀሙት አቶ ኤርሚያስ፣ ከእነዚህ ኩባንያዎች ጋር ቀጣይ ውይይቶችን በማድረግ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡበት ዕድል ሰፊ መሆኑን መገንዘብ መቻላቸውን ጠቁመዋል::

የኢንቨስትመንት ፈንድ ለመሳብ

Page 11: Reporter Issue 1225

|ገጽ 11 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በብርሃኑ ፈቃደ

በቅርቡ የዓለም ባንክ ያወጣው ሪፖርት እንደሚያትተው ከሆነ የዓለም ኢኮኖሚ አደገኛ ጊዜ ላይ ይገኛል:: በተለይ የአውሮፓ የፋይናንስ ቀውስ ወደ ታዳጊ አገሮች መዛመት መጀመሩ፣ ያልተነካኩትን ሁሉ እየበከለ የኢኮኖሚ ዕድገታቸውን እንዳያቀጭጭ የዓለም ባንክ በትንበያ አስፍሯል::

ይህንን ተከትሎ የታዳጊ አገሮች ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር ላይ ይኖራቸዋል ተብሎ የነበረው ዕድገት 6.2 በመቶ ቢሆንም፣ አዲሱ ትንበያ ግን ወደ 5.4 በመቶ ዝቅ አድርጎታል:: በሚቀጥለው ዓመት የፈረንጆቹ አቆጣጠር መሠረት፣ ዕድገቱ ስድስት በመቶ ብቻ እንደሚሆን ይጠበቃል:: ሆኖም እስከ 6.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ ይጠበቅ ነበር::

የዓለም ንግድ ዕድገትም ያድጋል ተብሎ ከተተነበየው 6.6 በመቶ ወደ 4.7 በመቶ እንደሚወርድ በዚህ ዓመት የሚጠበቅ ክስተት ነው:: ይህም ቢሆን እንዲህም ቀንሶ ቢያድግ በምን ዕድል ያለው የዓለም ባንክ፣ የተተነበየው ዝቅተኛ ውጤትም ስለመገኘቱ ምንም ማስተማመኛ እንደሌለ በሪፖርቱ አስፍሯል::

የአውሮፓ ቀውስ ከታዳጊ አገሮች ዕድገት መቀዛቀዝ ጋር ተዳምሮ አንዱ አንዱን እየተባበረ ሊደርስ የሚችለው የባሰ የኢኮኖሚ ዝቅጠት፣ የዓለም ገበያንም ሆነ ኢኮኖሚን ወደነበረበት የመመለሱን ጥረት፣ ጥረት ብቻ ያደርገዋል ብሏል::

አውሮፓ በብድር ቀውስ በምትታመስበት ወቅት የተፈጠረው የዓለም ኢኮኖሚ ዝግመት፣ እ.ኤ.አ. በ2008 እና በ2009 ተንሰራፍቶ ከነበረው ቀውስና ዝቅጠት እንደሚከፋ ባንኩ አስጠንቅቋል:: ይህንንም ዋቢ ያደረገው ደግሞ ያኔ የተከሰተውን የኢኮኖሚ ችግር ሀብታሞቹና ከፍተኛ ገቢ ያላቸው አገሮች የሞኒተሪም ሆነ የፊስካል አቅማቸው የተሟጠጠ

በመሆኑ፣ ባንኮቻቸውን የሚደጉሙበት ትንፋሽ አጥሯቸዋል::በመሆኑም የዝቅጠቱ ጊዜ ከአራት ዓመት በፊት ከነበረው ተራዝሞ እንደሚቆይ ይጠበቃል::

እስካሁን ባለው ሁኔታ ታዳጊ አገሮች በስቶክ ገበያውም ሆነ ከዓለም ኢኮኖሚ ድርሻቸው አኳያ 6.5 ትሪሊዮን ዶላር ወይም ደግሞ ከዓለም ኢኮኖሚ 9.5 በመቶውን ኪሳራ እንዳስመዘገቡ ተነግሮላቸዋል::

ከዚህ በላይ ደግሞ ወደ ታዳጊ አገሮች ይነጣጠር የነበረው የካፒታል ፍሰት እጅጉን ለመዳከሙ የዓለም ባንክ ምክንያት ያደረገው፣ ኢንቨስተሮች መጠኑ የገዘፈ መዋዕለ ነዋያቸውን ከእነዚህ አገሮች ማስወጣታቸውን ነው:: አምና በሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ላይ ወደ ታዳጊ አገሮች የዘለቀው ጠቅላላ የካፒታል መጠን 170 ቢሊዮን ዶላር ነበር:: ሆኖም እ.ኤ.አ. በ2010 ግን 309 ቢሊዮን ዶላር ወደ ታዳጊያኑ ቋት ገብቶ እንደነበር ታውቋል::

በዚህ ያልተወሰነው የታዳጊ አገሮች ሰቆቃ ወደ ወጪ ንግዳቸውም ተዛምቷል:: ዓምና በሦስተኛው መንፈቀ ዓመት በ1.3 በመቶ እየወረደ የነበረው የወጪ ንግዳቸው ማሽቆልቆሉን ቀጥሏል:: በተለይ የደቡብ እስያ አገሮች፣ የምሥራቆቹን ጨምሮ በሁለት አኀዝ የሚቆጠር የወጪ ንግድ መቀነስ አጋጥሟቸዋል::

እንዲህም ሆነው ታዳጊ አገሮች ከሌሎቹ ሀብታም አገሮች የተሻለ የፊሲካል አቋም እንዳላቸው ምስክር የሆነው የዓለም ባንክ፣ የመንግሥት ገቢና ወጪ ምጣኔዎች በታዳጊዎቹ አገሮች ከኢኮኖሚያቸው አኳያ እስከ ሦስት በመቶ መሽቆልቆሉን አረጋግጫለሁ ብሏል:: ይህ ደግሞ 44 በመቶውን ታዳጊ አገሮች የሚመለከት ሲሆን፣ 27 በመቶዎቹ የመንግሥት በጀት ጉድለታቸው የኢኮኖሚያቸውን አምስት በመቶና ከዚያም በላይ እንደዘለቀ አስታውቋል::

ከሰሀራ በታች ያሉ አገሮች አሁንም የተሻለ

የኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚኖራቸው ይጠበቃል:: በዚህ ዓመትም ሆነ በመጪው ጊዜ የሚያስመዘግቡት የኢኮኖሚ ዕድገት ከምሥራቅ እስያና ከፓስፊክ እንዲሁም ከደቡባዊ እስያ አገሮች በመቀጠል ከፍተኛ እንደሚሆን የዓለም ባንክ ይተነብያል:: አውሮፓና መካከለኛው እስያ፣ ላቲን አሜሪካና የካሪቢያን አገሮች፣ መካከለኛው ምሥራቅና ሰሜን አፍሪካውያኑ ዝቅተኛው የኢኮኖሚ ዕድገት የሚመዘገብባቸው ይሆናሉ:: በመሆኑም የታዳጊ አገር ጎራ ውስጥ ያሉ ከሰሀራ በታች ያሉት አፍሪካውያን፣ ደቡብ እስያ እንዲሁም ምሥራቅ እስያና ፓስፊካውያኑ በቀውጢው ወቅት እንኳ ከዓለም ከፍተኛውን የሚባለው ዕድገት እነርሱ እንደሚያስመዘግቡት ተረጋግጧል:: ቢሆንም ተጋላጭነታቸው ግን የከፋ ይሆናል::

ከአፍሪካ ደቡብ አፍሪካውያን በዓለም ቀውስ ሳቢያ ያምናው ዕድገታቸው 3.2 በመቶ ነበር:: ናይጄሪያ ከሰሀራ በታች የአፍሪካ ክፍል ሁለተኛውን ግዙፍ ኢኮኖሚ ስትይዝም፣ ዕድገቷም ቀላል አልነበረም፤ 7.1 በመቶ አስመዝግባለች:: በተለይ የቴሌኮም፣ የጅምላ ንግድና የችርቻሮ ዘርፎቿ ጉልህ ዕድገት ያስመዘገቡ ነበሩ:: ጋና ሌላኛዋ የአካባቢው ፈጣንና ከፍተኛ ዕድገት ባለቤት እንደሆነች ሲነገርላት፣ ዕድገቷም 13.6 በመቶ ሆኖ ነው::

የዓለም ባንክ ከሰሀራ በታች የሚመዘገበውን የኢኮኖሚ ዕድገት የሚያያይዘው ከፍጆታ መጨመር፣ ከኢንቨስትመንት ማደግ፣ የመንግሥት ወጪ በምርታማ ሥራዎች ላይ መስፋፋትን በምክንያትነት በመጥቀስ ነው::

ሆኖም እንደ ኬንያና ኡጋንዳ ያሉ አገሮች ዕድገታቸው ማሽቆልቆል እንደሚታይበት፣ ለዚህም እንደ ግብርና ውጤቶች ላኪነታቸው የንግድ ሚዛናቸው መዛባትና የሚያስገቡት የነዳጅ መጠን እንዲሁ መቀነስ እንደሚያሳይ ዘርዝሯል::

የአፍሪካውያኑ የንግድ እንቅስቃሴ፣ የሸቀጦች ዋጋ፣ የኃዋላ ገቢ ከፍተኛ አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ የዓለም ባንክ አሳስቧል:: 70 በመቶው የአካባቢው የወጪ ንግድ ገቢ የሚመነጨው ከግብርና ውጤቶች በመሆኑ የአውሮፓ ኅብረትም 37 በመቶውን ስለሚሸፍን አፍሪካ (በተለይ ከሰሀራ በታች) ከባድ ፈተና ይጠብቃታል::

ከ20 እስከ 40 በመቶ የሚደርሰውን ኢኮኖሚ የሚሸፍነው የአፍሪካ ግብርና ከገበያ ባሻገር ከበድ ያለ የዝናብ እጥረት ሊያጋጥመው ስለሚችል ከግብርናው በተጨማሪ ኢንዱስትሪውና የአገልግሎት ዘርፎችም ከባድ ጫና ይጠብቃቸዋል::

ምንም እንኳ ስለ ኢትዮጵያ ሪፖርቱ በዝርዝር ያሰፈራቸው ማብራሪያዎች ባይኖሩም፣ መንግሥት በአውሮፓ ቀውስ ሳቢያ የገበያ ችግር እንደገጠመው እሙን ነው:: ንግድ ሚኒስቴር ምን ያህል እንደተሳካለት ይፋ ባያደርግም፣ በዚህ ምክንያት ግን አዳዲስ ገበያዎችን ሲያፈላልግ እንደቆየና አሁንም በማፈላለግ ላይ መሆኑ ግልጽ ነው::

እንደ ዓለም ባንክ፣ ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት የምታስመዘግበው የኢኮኖሚ ዕድገት 7.2 በመቶ ሲሆን፣ በመጪው ዓመት ደግሞ ወደ 7.8 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል:: ዓምና የተተነበየው ዕድገት 7.7 በመቶ ሲሆን፣ እ.ኤ.አ. በ2010 ደግሞ 10 በመቶ ይመዘገባል ተብሎ ተገምቶ እንደነበር ዘርዝሯል::

በመሆኑም አፍሪካ ለመንግሥት ገቢና ወጪ ወይም ፊስካል ዕርምጃዋ ጥብቅነት ምክር ተለግሷታል:: በተለይ ቀላል በማይባል ፈርማ የመንግሥት ወጪ ቅነሳ ማድረግ ይጠበቅባታል:: ይህ ደግሞ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝን ሊያባብስ የሚችል ዕርምጃ በመሆኑ ድሃ ተኮር በሆኑና ሲሠራባቸው በቆዩት ሥራዎች ላይ ያን ያህል ጫናና አደጋ ይኖራል ተብሎ ግን አይጠበቅም::

ታዳጊ አገሮች የከፋ የኢኮኖሚ ጫና ውስጥ እንደሚወድቁ የዓለም ባንክ ተነበየ

የአፍሪካ አዝማሚያ ተስፋ የሚጣልበት ሆኗል

በዳዊት ታዬ

በግብርና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት እ.ኤ.አ ከ2008 እስከ 2011 መሬት ከተሰጣቸው ኩባንያዎች ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነውን የህንድ ኩባንያዎች መያዛቸው ተመለከተ::

የአገሪቱን የግብርና ዘርፍ በሚመለከት በአክሰስ ካፒታል ተጠንቶ የቀረበው ሪፖርት እንደሚያመለክተው፣ በፌዴራል ደረጃ ለተለያዩ የግብርና ልማቶች 347 ሺሕ 099 ሔክታር የሚሆን መሬት ለውጭ፣ ለአገር ውስጥና ለዳያስፖራዎች ተሰጥቷል::

በሪፖርቱ መሠረት እ.ኤ.አ ከ2008 እስከ 2011 ድረስ የህንድ ኩባንያዎች ከ250 ሺሕ ሔክታር በላይ መሬት በመውሰድ ብልጫ ይዘዋል:: እነዚህ የህንድ ኩባንያዎች ካራቱሪ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር 100 ሺሕ ሔክታር፣ ሳፓርጂ ፓውሎንጂ ኩባንያ 50 ሺሕ ሔክታር፣ ቢኤጂኦ ባዮ ፕሮዳክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር 27 ሺሕ ሔክታር፣ ሩቺ ሶያ ኢንዱስትሪስ 25 ሺሕ ሔክታር፣ ሲኤልሲ አስፔንቴክስ ኢንዱስትሪ ሊሚትድ 25 ሺሕ ሔክታር፣ ሳናቲ አግሮ ፋርም ኢንተርፕራይዝ 10 ሺሕ ሔክታር፣ ቪዳንታ ኸርቨስትስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር 3 ሺሕ 12 ሔክታር መሬት መረከባቸውን ይገልጻል::

እነዚህ የህንድ ኩባንያዎች እንደፓልም ዘይት፣ ጥጥ፣ ሩዝና የመሳሰሉትን ለማምረት መሬቱን መውሰዳቸውን መረጃው ይጠቅሳል:: በፌዴራል ደረጃ መሬት ወስደዋል ከተባሉት 23 ኩባንያዎች ውስጥ ስምንቱ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች ሲሆኑ፣ በጥቅሉ 53 ሺሕ 579 ሔክታር መሬት ወስደዋል:: ይህም 15.4 በመቶ ድርሻ እንዳለው የሚያሳይ ሲሆን፣ አንድ የቻይና ኩባንያ ደግሞ 25 ሺሕ ሔክታር መውሰዱ ተመልክቷል::

ለግብርና ተሰጥቷል ከተባለው መሬት ውስጥ አምስቱ ዳያስፖራዎች ደግሞ በጥቅሉ 13 ሺሕ 568 ሔክታር መሬት መረከባቸውን ይኸው የአክሰስ ካፒታል ሪፖርት ያመለክታል:: ሳውዲ ስታር አግሪካልቸራል ዲቨሎፕመንት ደግሞ 10 ሺሕ ሔክታር በጋምቤላ አልዊሮ መረከቡንም ሪፖርቱ ይጠቅሳል::

እንደ አክሰስ ካፒታል መረጃ ይህ ሪፖርት በፌዴራል ደረጃ ለግብርና ኢንቨስትመንት የተሰጠ መሬትን የሚያሳይ ነው እንጂ፣ በክልል ደረጃ የተሰጠውን የማያካትት መሆኑንም ገልጿል:: የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር መረጃን መሠረት አድርጐ የወጣው ይህ ሪፖርት፣ በግብርናው ዘርፍ ያለውን የአገሪቱን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድሎች የሚያሳይ መረጃዎችንም አካቷል::

አንድ ኢንቨስተር በግብርናው ዘርፍ ለመሰማራት የሚያስፈልጉ መስፈርቶችንና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚከፈለውን የሊዝ ዋጋ ጭምር ያካተተ ነው:: ሪፖርቱ ስለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ

አጠቃላይ የአሃዝ መረጃዎችን የያዘ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ የግብርና ዘርፍ ላይ ዓይናቸውን ያሳረፉ የውጪና የአገር ውስጥ ባለሀብቶች የሚያነሱትን ሦስት መሠረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስ እንዲሁ የታሰበ ነው::

በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የግብርና ሥራ መስክ ምን ይመስላል? ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ዕድሎችን በግዙፍ እርሻ ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ትሰጣለች? የግብርናና ከግብርና ጋር ለተያያዙ ኢንዱስትሪዎች ያለው ምልከታ ምን ይመስላል? ለሚሉት መጠይቆችም መልስ ያካተተ ሪፖርት ነው::

በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ 12.6 ሚሊዮን አነስተኛ ገበሬዎች ሲኖሩ፣ በአማካይ 1.2 ሔክታር መሬት ላይ በነፍስ ወከፍ የሚያርሱ ገበሬዎችና በመቶዎች የሚቆጠሩ ባለሀብቶች የተሰማሩበት ዘርፍ ነው:: በጥቅሉ እነዚህ ሁለት ዘርፎች በዓመት 31 ሚሊዮን ቶን ምርት የሚያመርቱ ሲሆን፣ ከዚህም ውስጥ 71 በመቶ የእህል፣ የጥራጥሬና የቅባት እህል ሲሆን፣ የቀረው

ፍራፍሬ፣ አትክልት፣ ቡና፣ ሸንኮራ አገዳ፣ ጫትና እንሰት ናቸው::

የዘርፉ ዕድገት ስምንት ከመቶ አካባቢ ሲሆን፣ በዋጋ ደረጃ ሲተመን 221 ቢሊዮን ብር (13 ቢሊዮን ዶላር) ይገመታል:: በቅርቡ መንግሥት ሰፋፊ እርሻ ላይ ለሚሰማሩ የአገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች መሬት መሸጥ መጀመሩ፣ ዘርፉን አጓጊ የኢንቨስትመንት መስክ ከማድረጉ ባሻገር፣ የግብርናውን ዘርፍ እመርታ እንዲያሳይ ማስቻሉንም ስታስቲካዊ መረጃዎችን ጠቅሶ በሪፖርቱ አካትቷል::

ምንም እንኳን ይህ የመሬት አሰጣጥ ባለሀብቶች በተሰጣቸው መሬት የሚያመርቱትን የምርት ዓይነት ለይተው እንዲያመርቱ የሚያስገድድ ባይሆንም፣ በዘርፉ የገቡ ባለሀብቶች ግን በተወሰኑ ምርቶች ላይ በተለይ በስንዴ፣ በበቆሎና፣ በፓልም ኦይልና በጥጥ ማምረት ላይ አትኩሮት ሰጥተው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ሪፖርቱ ያመለክታል::

ሰፊ የአገር ውስጥ የግብዓት አቅርቦትና ሰፊ የአገር ውስጥና ግዙፍ የአካባቢ ገበያ (ኮሜሳና መካከለኛው ምሥራቅ) በአነስተኛ የትራንስፖርት ወጪ ሰፊ ገበያ ማስገኘት የሚያስችል ዕድል ቢኖርም፣ ለዘርፉ ግብዓት የሚያቀርቡና የዘርፉን ምርት እንደግብዓት የሚጠቀሙ ግብርና ነክ ኢንዱስትሪዎች ግን አሁንም ገና ዝቅተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኙም ያስረዳል::

የግብርና ግብዓት አቅራቢዎችና ኢንዱስትሪዎች ዓመታዊ የንግድ መጠን እስከ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር እንደሚሆን እንዲሁም የግብርና ምርቶችን እንደግብዓትነት የሚጠቀሙበት ተቀባይ ኢንዱስትሪዎች አጠቃላይ የንግድ መጠን 61 ቢሊዮን ብር በዓመት እንደሚሆን ጥናቱ ግምቱን ያስቀምጣል::

ለግብርና ከተሰጠው መሬት የህንድ ኩባንያዎች ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነውን ይዘዋል

በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ 12.6 ሚሊዮን አነስተኛ

ገበሬዎች ሲኖሩ፣ በአማካይ 1.2 ሔክታር መሬት ላይ በነፍስ ወከፍ የሚያርሱ

ገበሬዎችና በመቶዎች የሚቆጠሩ ባለሀብቶች የተሰማሩበት ዘርፍ ነው:: በጥቅሉ

እነዚህ ሁለት ዘርፎች በዓመት 31 ሚሊዮን ቶን ምርት የሚያመርቱ ሲሆን፣

ከዚህም ውስጥ 71 በመቶ የእህል፣ የጥራጥሬና የቅባት እህል ሲሆን፣

የቀረው ፍራፍሬ፣ አትክልት፣ ቡና፣ ሸንኮራ አገዳ፣ ጫትና እንሰት ናቸው::

Page 12: Reporter Issue 1225

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Page 13: Reporter Issue 1225

|ገጽ 13 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Page 14: Reporter Issue 1225

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Vacancy Announcement

Marketing Manager WantedBelayab Enterprises Plc. is a leading automotive assembly and import company. Our company provides a comprehensive after sales service.

We are seeking for a successful individual with strong marketing, sales and problem-solving skills to develop sales and marketing plans for our vehicle and machinery sales business. This position will be based in our head office, Addis Ababa. .

Sn position Job Description specification No of person

salary

1 Sales and Marketing department manager

• Coordinate , plan, organize the sales and marketing department overall activities,• Plan, Monitor and follow up the department activities on daily, weekly, monthly, quarterly,

semi annually and annually basis.• Develop Sales and marketing strategies • Establish efficient working mechanisms• Select and hire commission workers• Evaluate periodically the performances of the section heads and other staffs• Evaluate the performances of commission workers• Submit periodical department report to the General Manger.

• Experience on marketing and sales, 6 years for MA and 8 years for BA

• Educational back ground in marketing, business administration, economics or other related fields masters or Degree.

1 Negotiable

2 Sales head • Organize and coordinate the sales of vehicles• Plan, Monitor and follow up the sales section activities on daily, weekly, monthly, quarterly,

semi annually and annually basis.• Develop Sales and marketing strategies • Establish efficient working mechanisms• Handle and Carry out price negotiation• Make sure that out standing customer service is delivered to all visitors• Develop ways of obtaining feed back from customers • Make sure that the customer have detail product description.• Disseminate detail product description to potential and existing customers.• Evaluate periodically the performances of the sales officer, supervisor and tele marketer.• Submit periodical Sales section report to the Sales and marketing department Manger.

• experience on marketing and sales, 4 years for MA and 6 years for BA

• Educational back ground in marketing, business administration, economics or other related fields masters or Degree

2 Negotiable

3 Marketing and promotion head

• Plan, Organize and coordinate marketing activities • Conducting market research • Developing promotion strategies and follow implementation• Strictly adopt market penetration schemes• Assessing current distribution channel and make sure right service is provided at reasonable

cost • Propose selling price for vehicles • Equip the technique and sales divisions with feed back gathered from clients with

recommendation as to how to meet client needs in sales service and vehicle maintenance.• Submit periodical Sales section activities report to the Sales and marketing department Manger.

• experience on marketing and sales, 4 years for MA and 6 years for BA

• Educational back ground in marketing, business administration, economics or other related fields masters or Degree

1 Negotiable

4 Promotion officer

• The Promotion and Public Relation officer reports to marketing and sales Head and has the following main duties and responsibilities:

• Selecting best media for promoting the enterprise’s products and services• Making every effort to enhance the image of the enterprise through production of publicities,

periodical journal of the enterprise • Plan and administer annual promotion works and closely report feed back received there of• Organize visit program to companies, government agencies, and regional bureaus

• 4 years experience on marketing and sales, 2 years for MA and 4 years for BA

• Educational back ground in marketing, business administration, economics or other related fields masters or Degree

1 Negotiable

5 Market research and Tender

• The market Research officer reports to marketing Head and has the following main duties and responsibilities:

• Collecting, analyzing and summarizing market data and submit to the marketing head.• Conducting market intelligence and submit the analysis of information with suggestion to

the marketing section head.• Follow tender notice, purchase tender documents, prepare tender documents in consultation

with the marketing and sales section and follow the tender results.• Submit periodical reports to the marketing section head.

• experience on marketing and sales, 2 years for MA and 4 years for BA

• Educational back ground in marketing, business administration, economics or other related fields masters or Degree

1 Negotiable

6 sales officer • Organize the sales of vehicles activities• Plan, Monitor and follow up the sales officer activities • Establish efficient working mechanisms• Handle and Carry out price negotiation• Develop feed back collecting mechanism and obtain information from customers. • Provide detail product description to potential and existing customers• Submit periodical Sales section report to the Sales and marketing department Manger.

• experience on marketing and sales, 2 years for MA and 4 years for BA

• Educational back ground in marketing, business administration, economics or other related fields masters or Degree

6 Negotiable

7 Assistance sales officer and supervisors

• Supervise the activities of tele marketer• Prepare appropriate information and documents for tele marketers and provide• Report the daily performances of tele marketers

• 3 years experience on marketing and sales,• Educational back ground in marketing,

business administration, economics or other related fields 1 year for MA or 3 for BA

6 Negotiable

8 Tele marketer • Disseminate catalogue, brochures and informations to potential clients • Provide information of the company to claints• Contact individual buyers at potential localities• Reach potential buyer institution and provide information• Gather information’s and report

• experience on marketing and sales,• Educational back ground in marketing,

business administration, economics or other related fields 1 year for BA Degree 1nd 2 years for diploma

18 Negotiable

9 Secretary • Undertake secretarial service• Undertake record keeping• Properly handle and deliver the incoming and outgoing letters and messages• Receive messages and inform for the relevant body timely• Check email, fax, postal and telephone messages timely and deliver to responsible body• Perform or undertake other tasks given by the department staffs• Enter and record data of supplies• Manage data and produce reports timely• Perform or undertake other tasks given by the manager

• 4 years experience on secretarial work• Diploma or degree on secretary and office

management• Computer certificate (word, excel, etc.)

1 Negotiable

10 After sales service manager

• Optimize the utilization of service

Successful candidates for this role will be competitive, proactive, self-motivated, excellent listeners, speakers and written communicators. We offer a dynamic environment, excellent growth opportunities, competitive earnings and benefits. If you have the skills and seek a challenging opportunity please send your CV with cover letter including salary requirements within 10 days via e-mail (preferred) to: Belayab Enterprises Plc. Head quarter located at opposite Nefas silk paint factory next to New Abyssinia College 2nd floor. Tel:0114 42 26 01/08 Email: [email protected]

Page 15: Reporter Issue 1225

|ገጽ 15 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Page 16: Reporter Issue 1225

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

z ¡ WüINVITATION FOR BID

The African Medical and Research Foundation (AMREF) is an international non-for-profit, non-governmental organization that was founded in 1957 in East Africa, seeking to provoke health care improvements of significance important in Africa. Headquartered in Nairobi, Kenya, AMREF has country offices in Ethiopia, Kenya, Tanzania, Uganda and South Africa , Southern Sudan country offices. Although AMREF has been formally registered in Ethiopia in 1998, a full-fledged country program was started in 2002. Since then, the country program has grown from one project in Addis Ababa to over 20 projects in four regions (Addis Ababa, Afar, Oromia and Southern Nation, Nationalities and People Region). AMREF in Ethiopia (AMREF ET) is working in health development with the motto of providing better health for the people of Ethiopia.

1. African Medical and Research Foundation, Addis Ababa is going to undertake the construction of DRY PIT LATRINE, STEEL STAND WITH WATER TANKER, COMMUNAL SHOWER ROOM AND SPRING DEVELOPMENT IN KECHENE AREAS OF ADDIS ABABA and now invites wax sealed bids from eligible bidders for providing the necessary labour, material and equipment for the construction and completion of, AFORMENTIONED construction activities.

2. Contractors or Firms Licensed in the Construction of Water Supply Projects with Renewed License Valid for the Year and grade 6 and above.

3. The Bill of Quantity and related documents can be purchased by interested bidders on submission of a Witten application, VAT registration certificate, at the place of registration to the AMREF office up on payment of a non-refundable fee ETB 50 (Fifty Birr) with a complete set of contract document which is going to be singed with the winner contract after the evaluation of the bid.

4. Bidders may obtain further information from African Medical and Research Foundation head office Addis Ababa. P.O.Box 20855 code 1000 Tele. 0116627851

5. All bids must be accompanied by a bid security of 1% of total submitted cost , in an acceptable BANK GUARANTEE (CPO) OR Certified CHEQUE from known bank/company must be submitted on or before 2:00 pm on Jan 31,2012G.C) at the address specified in no 3 above. Bid will be opened on Jan 31,2012G.C at 3:00 pm in the conference hall of AMREF in the presence of the bidders or representatives.

6. Bids documents will be filled including all necessary information & returned to African Medical and Research foundation, head office Addis Ababa. The bid Evaluation will be 60% technical & 40% Finacial.

7. The bidder shall seal the original and copy of the bid in separate envelopes, duly marking the envelopes as “ORIGINAL” and “COPY” as appropriate, and forward both to the Employer. A separate sealed envelope marked “BID BOND” carrying the contractor’s Bid security should be included in the envelope carrying the original document.

8. The constructions of the works shall be completed within a maximum of 90 (Ninety) calendar days from the date of agreement singed.

9. The aforementioned Office reserves the right to accept or reject any or all bids.

ADDRESS: AFRICAN MEDICAL AND RESEARCH FOUNDATION, HEAD OFFICE, ADDIS ABABA, ETHIOPIA.

P.O.Box 20855 code 1000 Tell. 0116627851 ADDIS ABABA, ETHIOPIA

ከመብራት ኃይል የረር ልንጓዝ የወሰንን ተሳፋሪዎች ተረኛ በተባለው ታክሲ ውስጥ መጠቅጠቅ ጀምረናል። በየትም አቅጣጫ ስተጓዙ ከአፍ እስከገደፉ በሞላ ታክሲ ካልሆነ በስተቀር በመደበኛ ወንበር ብቻ መጓዝ ተረት እየሆነ ነው::የታክሲው ወንበሮች ብቻ ሳይሆኑ ከጎን የተለጠፉ ጣውላዎችና ኩርሲዎች በትርፍ መቀመጫነት ያገለግላሉ::ቆሞ መጓዝም እየተለመደ ነው::ተሳፋሪዎች ደቂቃ በማይሞላ የጊዜ ክፍተት ውስጥ አንድ አንድ እያሉ ይገባሉ። ወያላው ከቢጤዎቹ ጋር ተቀላቅሎ ይጣራል። አካባቢውን በጩኸት ካናጋ በኋላ ከጓደኞቹ ጋር የጀመረውን ወሬ ይቀጥላል። አፍታ ሳይቆይ አላፊ አግዳሚዎችን እያማተረ ‹‹በሞቴ ኑ ተሳፈሩ›› እያለ ሰላም ይነሳል። ‹‹ስንት ዓይነት ደረቅ አለ እባካችሁ?›› የሚሉ ብዙ ናቸው::የድርቅና ነገር ከተነሳ ብዙ ማለት እንችላለን::የድርቅና ታላቅ ወንድም ግትርነት የሚሉት በሽታም እየተዛመተ ነው፡፡

ጋቢናው በመከራ የተከፈተላቸው ባልና ሚስት መሄድ ወይም መቅረት በሚል ወላዋይ ሐሳብ ሲዋልሉ እያየናቸው ነው። አጠገቤ የተቀመጠች ወጣት፣ ‹‹በአሁን ጊዜ ለመወሰን የሚያስቸግሩ አያሌ ነገሮች ሕይወት ውስጥ አይጠፉም፤›› አለችኝ። ንግግሯ እንደ ደራሽ ወንዝ አስደንብሮ ከመቀመጫዬ ሊያስነሳኝ ምንም አልቀረውም። ከምን ተነስታ እንዲያ እንዳለችኝ ሲገባኝ አስተውሎቷን አደነቅኩላት። ‹‹እውነትሽን ነው አብዛኞቻችን በሩ ቢከፈትልንም ውስጣችን በጥርጣሬ ስለሚሞላ ለመግባት እንቸገራለን፤›› እያልኩ በሐሳቧ ተስማማሁ። ስንቶች በቁጭት አንቀልባ እየታዘሉ ባመለጣቸው ዕድል ሲያለቅሱ የሚኖሩ አሉ መሰላችሁ? እኛም ብንሆን ባገኘነው ዕድል ካልተጠቀምን ከፀፀት ለማምለጥ ዘበት ይሆንብናል። ‹‹ያኔ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ›› የተባለው ያለምክንያት አልነበረም። ከእጃችን ያመለጠንን ዕድል በዋይታና በለቅሶ ለማስመለስ መከራ እናያለን::ወደ ፈጣሪም አቤቱታ እናበዛለን::

‹‹ሰው ለምንድነው ሲቸግረው ብቻ ፈጣሪውን የሚፈልገው?›› አለችኝ አጠገቤ የተቀመጠችው ወጣት። ለመወያየት ራሷን በብቃት ያዘጋጀች ትመስላለች። አሁን ምናለበት ሌላውንም እንዳንቺ ውይይት በፍቅሩ ቢነድፈው እያልኩ ሳስብ ‹‹በል እንጂ መልስልኝ›› አትለኝ መሰላችሁ? ‹‹የሰው ልጅ መፍትሔ የመፈለግ አቅም ሲያጥረው ፈጣሪ ጣልቃ እየገባ መፍትሔ ሲሰጠው ኖረ፤ ወይም የመፍትሔ ሰዎችን አስነሳ። ይህን ስለምናውቅ ነው ወደ ፈጣሪ መጮኃችን፤›› ብለው ከፊታችን የተቀመጡ አዛውንት መለሱላት። ‹‹ታዲያ ማጣፊያው ሲያጥር ነው እንዴ?›› የሚል ጥያቄ አቀረበች። ‹‹መቼስ ምን ይደረግ? ማጣፊያው ካላጠረ ማን ይሰማና? ካልተሞተ ማን ይቀብርና?›› ብለው መለሱላት። አንዳንዱ ጉዳያችን ስንቱን ይነካካው ይሆን?

‹‹ለዚህ ይሆን እንዴ የለንደኑ ኦሎምፒክ ውድድር ሲቃረብ ብሔራዊ አትሌቶቻችን ከውድድር የታገዱት?›› ሲል አንድ ጎልማሳ ጠየቀ። ‹‹እንግዲህ ስለሱ አናውቅም። ብቻ ማን ሄዶ ሊሮጥልን ተዘጋጅቶ እንደሆነ ጊዜው ሲደርስ እናያለን፤›› አሉት። ‹‹የእግር ኳሳችን የሙት መንፈስ ወደ አትሌቲክሱ መንደርም እየዘለቀ ያለ ይመስላል፤›› ሲል አንድ ተሳፈሪ በበኩሌ ደነገጥኩ::እውነት አይናችን እያየ ባንዲራችን በኦሎምፒክ መድረክ ላይውለበለብ? ኧረ የሰይጣን ጆሮ ይደፈን::ጎበዝ ግራና ቀኙን ነገር አብርዱ ማለት እኮ በባህላችን የተለመደ ነው::አንተም ተው አንቺም ተይ እንደሚባለው ማለት ነው። ‹‹ገላጋይና ሸምጋይ በሌለ ጊዜ የሚበረታው ጠብና መጋደል ነው፤›› ይሉ የነበሩትን የድሮ ጎረቤቴን አልረሳቸውም::

‹‹እውነት ብለዋል አባት›› ብሎ ሌላ ወጣት ተሳፈሪ ወግ ጀመረ። ‹‹እዚህ አገር ከመጀመሪያ ጀምሮ ሥርዓትና ፍሰቱን የተከተለ አካሄድ አለምድብን ብሏል። ይኼ ደግሞ አቅም በሌላቸው ሰዎች የሚመራ በቅፅል መጠሪያው የሚታወቀው ‘ብልሹ አሠራር’ ነው። ታዲያ በመጨረሻ ወደፈጣሪ ማንጋጠጥ ልማዳችን ይሆናል፤ ስንጀምር በፉከራ ስንጨርስ በፀሎት ሲል፤›› ገለጻ አደረገ::እንዲህ ዓይነቱ ወግ ያላማረው አንድ ተሳፋሪ አልሰማም አላይም በማለት ኢርፎኑን ጆሮዎቹ ላይ ሰክቶ አትላንቲክን አቋርጧል። አንዳንዱ ስለአገር ግድ ሳይለው ሲቀር በአደባባይ ለሚታዘብ ተስፋውን በማን ላይ ይጥለው ዘንድ ይቸገራል። ‹‹አሁን ተስፋዬ ማን ነው እግዚአብሔር አይደለምን?›› የሚል ጥቅስ በትልቁ ታክሲው ውስጥ ተለጥፏል። ቀና ብዬ ሳይ ብዙዎች ዓይኖቻቸውን ጥቅሱ ላይ ተክለዋል::በሰው ላይ ተስፋ ሲታጣ ፈጣሪን ማሰብ ተፈጥሯዊ ግዴታ ሳይሆን ይቀራል ብላችሁ ነው?

እየቆየን ስንሄድ የተሳፈርንበት ታክሲ ብዙ ነገሩ የጎዳደለውና ጨርጫሳ እንደሆነ ተገነዘብን። ‹‹ኧረ ለመሆኑ ሾፌሩ የለም እንዴ?›› አለ አንደኛው ከፊት የተቀመጠ ተሳፋሪ። ወያላው የጋቢናውን በር ለሁለተኛ ጊዜ ሊከፍት እየታገለ ‹‹አለ ይሙላና ይመጣል›› አለን ዘና ብሎ። ‹‹ከዚህ በላይ ምኑ ነው የሚሞላው? አያፍርም እንዴ ይኼ?›› አለ ጠያቂው ተሳፋሪ። ወያላው መመላለሱን ትቶ ከበሩ ጋር ትንሽ እየታገለ ቆየ። ዛሬ ይኼ ታክሲ እንደ ህንድ ባቡር ከላይ ከጣሪያው ላይ ሳይጭን አይቀርም::ይኼም ዕውቀት ሆኖ ይሆን እንዴ ከውጭዎቹ እየኮረጁ መከራ የሚያሳዩን? እንደ ጌሾ ጠቅጥቆ ታክሲው ከሞላ በኋላ ወያላው ቆይ ይሙላ ማለቱ ምን ይሆን?

‹‹ምናለ ታክሲዋን ቅርስ ናት ብላችሁ ለሙዚየም ብትሸጧት?›› አሉ አንድ ተሳፋሪ። ‹‹አዬ ማን ይጎበኛታል ብለው ነው?›› ብሎ ወያላው መልሶ ጠየቀ። ወዲያው ከኋላችን የተቀመጠ አንድ ሰው፣ ‹‹እኛ ምን እንሠራለን? ለምሳሌ አሁን እየተጓዝን አይደለም፤ እየጎበኘናት ነው ከማለት የሚሻል ምን ይኖራል?›› ብሎ መለሰለት። ‹‹አይ እኔ ደግሞ ቱሪስት ነኝ የሚሉ መስሎኝ ነበር። ለቱሪዝም ያለን ዕውቀት አጥጋቢ አይደለም በሚባልበት ጊዜ በቱሪስቶች ላይ የደረሰውን አደጋ ተከትሎ መታማታችን አልቀረም። ቱሪስቶች ሲፈሩ ማን ሊመጣልን ነው ብዬ ነው፤›› አለን። ነገሩን ድንገት ሲነሳ የከነከነው የሚመስል አንድ ወጣት ተሳፋሪ፣ ‹‹እሱንማ ተወው የአፄ ኢሳያስ መንግሥት ገና ጉድ ያፈላል፤›› ሲል አንዱ፣ ሌላው ወዲያው አፍታ ሳይሰጥ፣ ‹‹የሰውዬው ነገር ጭር ሲል አልወድም ነው ሲባል አልሰማችሁም?›› ብሎ ተረተልን። ‹‹ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ›› መሆኑ ነው። ጉድ ነው እያልን ሰማን። ‹‹ጭር ሲል አልወድም›› እስከ መቼ ይቀጥል ይሆን? ለነገሩ ይህችን ዓይነት ባህሪ የሚወዷት በብዛት እንዳሉ ውስጥ ውስጡን ይነገራል::

ዓይን ለዓይን እየተያየን ብንጠብቅም ታክሲያችን ሊንቀሳቀስ አልቻለም። ሁሉም ተሳፋሪዎች ማለት ይቻላል ትዕግሥታቸው ወደማለቁ ስለተቃረበ ወያላው ላይ ቁጣቸውን ማዝነብ ጀምረዋል። ወያላው የሚናገረውን አጥቶ አካባቢውን ያማትራል። ጓደኞቹን ይጠይቃል። መሪውን የሚጨብጥ ሰው አጥተን ያሰብነውን መንገድ ሳንጀምረው እንደተጎለትን አለን::አንዱ በንዴት፣ ‹‹ስማ ወይ ቁርጣችንን ንገረንና እንውረድ ለምን በሰው ጊዜ ትቀልዳለህ?›› አለው። ወያላው በእፍረት፣ ‹‹ቆይ ይመጣል አሁን እዚህ ነበር እኮ፤ ሻይ ልጠጣ ብሎ ወዴት ተሰወረ?›› እያለ እንዳስቀመጠው ዕቃ ዙሪያውን ይፈልጋል። እሱም መበሳጨት የጀመረ ይመስላል። እንዴት አይበሳጭ? እንደዚያ ጉሮሮው እስኪነቃ ጮሆ ጮሆ ድካሙ መና ሲቀር እንዴት አይበሳጭ? እኔ በአብዛኞቹ የመንግሥት መሥርያ ቤቶች በሄድኩ ቁጥር ስብሰባ ላይ ናቸው ሲባል ያናድደኛል::የጓደኛዬ የቀለበት ሥነ ሥርዓት በስብሰባ ምክንያት ቀኑ በመስተጓጎሉ ጨጓራዬ ተልጦ ነበር::አንዳንዴ ሁለት ሹሞች ቢሮ ዘግተው እያወሩ ስብሰባ ላይ ናቸው ሲባል ስብሰባ ላይ ሳይሆን ዱለታ ላይ ያሉ ያስመስልባቸዋል፡፡

ተስፋችን ሲሟጠጥ ቀስ በቀስ ለመውረድ ተራ መጠባበቅ ጀመርን። የያዘን እልህና ንዴት ሾፌሩ ቢመጣ እንኳ በዚህ ታክሲ አልሄድም ያሰኛል። ዓይኑ እያየ ልንወርድ ስንል ያላስቻለው ወያላ ሲበር ወደኛ መጥቶ ታክሲው ውስጥ ገባና በሩን ዘጋው። ሾፌሩ መጥቶ ነው ብለን በጋቢናው አቅጣጫ ብናፈጥ ምንም የለም። ‹‹ምን እየሆንክ ነው?›› ስንለው፣ ‹‹አንዳንድ ብር ሳትከፍሉማ አትወርዱም›› አይለን መሰላችሁ? ንዴትና መገረም ከታክሲው ጣራ በላይ አስጮኸን። በጣም እየተገረምን በአንድነት ‹‹ለምን?›› ብለን ጠየቅነው። ለገባችሁበትና ለተቀመጣችሁበት አለን። ‹‹ምን ነካችሁ ካፌ ገብታችሁ አረፍ ሲባል እንኳ ሻይ ታዞ እየተጠጣ ነው፤ እናንተ ግን እኔን እንደዚያ አስጩኃችሁ ገብታችሁ አረፍ ብላችሁ ስታበቁ የተቀመጣችሁበትን እንኳ ለመክፈል አንገራገራችሁ፤›› ብሎ በኃይለ ቃል ሲናገር፣ ‹‹ዝም በል›› አሉት አዛውንቱ ተሳፋሪ። ‹‹አታፍርም እንዴ? እኛ እኮ የምንወርደው ሾፌር የሌለው ታክሲ ስለሆነ ነው። ያዘገየኸን አንሶህ ሆሆ?›› ብለው ገሰፁት። ‹‹ምን ያድርግ ብላችሁ ነው? ኢቲቪም ያሻውንና የተመቸውን ብቻ እያቀረበ ማንም የቴሌቭዥን ባለንብረት ወደደም ጠላ የአገልግሎት ይከፍላል ሲል ሰምቶ ከዚያ ኮርጆ ነው፤›› ሲል ወያላው ከፋው። አዛውንቱ ግን ትን እስኪላቸው ድረስ ሳቁ::‹‹ለአገልግሎቱም ባይሆን ለዕቃው ትከፍላላችሁ ነው ያሉት?›› እያሉ ፍርፍር ብለው ሳቁ::ወደው አይስቁ!

‹‹እንግዲህ ሰው ብዙ ያስባል፤ አገር ደግሞ ብዙ ያቅዳል። አስተውለው ካልተራመዱ መሀል መንገድ መቅረት እንዳለ ሁሉ፣ ተማክረውና አስበውበት ያደረጉት ደግሞ ለውጤት ይበቃል። ለዚህ ደግሞ ዋናው መሪ የሚጨብጠው ‹‹ሾፌር›› ነው::እሱ ያልተገኘ ዕለት እንዲህ ቆመን መቅረታችን ነው። ትምህርት ቤት ያለጠንካራ መምህራን፣ ቤተሰብ ያለ ጥንቁቅ ወላጆች፣ ድርጅት ያለ ብቁ ሥራ መሪ፣ ታክሲ ያለ ትጉህ ሾፌር የትም መድረስ አይችሉም። መሪዎቻችን ደግሞ ብቃታቸው የማያጠያይቅ፣ በሻይ ሰበብ የውኃ ሽታ ሆነው የማይቀሩ፣ ንቁና አርዓያነት የሚገኝባቸው ሊሆኑ ይገባቸዋል። አይመስልህም?›› አለችኝ ከስንት ዝምታ በኋላ አጠገቤ የተቀመጠችው ወጣት::‹‹ልክ ነሽ›› አልኳት። ወጣቷ ነገሮችን በብቃት የማገናዘብና የመረዳት ችሎታዋ ያስደምማል::ረጋ ባለ አንደበት በገባት መጠን የማስረዳት ችሎታዋ ይማርካል::እንዲህ ዓይነቱን ሞገስ የሚጎናፀፉ የታደሉ ብቻ ስለሆኑ በሆዴ ‹‹ታድለሽ›› በማለት አደነቅኳት::ማን ያውቃል ወደፊት ለአገር መሪነት ትታጭ ይሆናል፡፡

በስንት ፍለጋ የተገኘው ሾፌር መጥቶ ጉዞአችንን ቀጥለናል::በጉዞአችን መሀል እዚህም እዚያም ወሬው ደርቷል::ከገበያ ውሎ እስከ ብሔራዊ ጉዳዮቻችን በየፈርጁ ይነሳሉ ይጣላሉ::የታክሲ ውስጥ ወሬ ትልቁ ቁምነገሩ በነፃነት መነጋገር ነው::ማንም የፈለገውን ሐሳብ ያነሳል ተቀባይነት ካገኘ የደራ ውይይት ይካሄድበታል::ጠቃሚ ካልሆነ በሌላ ርዕስ ይለወጥና ‹‹ከአገልግሎት መስጫ ክልል ውጪ›› ይደረጋል::ይኼ የሚከናወነው በትዕዛዝ ሳይሆን በሚወያዩት ግለሰቦች መልካም ፈቃድ ነው::በዚህ መሀል አንድ ሰምተነው የማናውቀው የስልክ ድምፅ ትኩረታችንን ሳበው::እኔ በበኩሌ የሞባይል ስልክ የጥሪ ድምፅ እንደ ፈረስ ሲያሽካካ ሰምቼ ስለማላውቅ ገርሞኛል::ወጣቷ ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብላ፣ ‹‹አይገርምም?›› አለችኝ እኔም መገረሜን አረጋገጥኩላት::‹‹የእኛ ነገር ድንቅ ይላል::ባለስልኩ የፈረሱ ድምፅ በሚገባ እንዲሰማ ለረዥም ጊዜ ሲያስጮኸው ሥልጣኔ መስሎታል፤›› ስትለኝ ፈገግ ብዬ አየኋት::ፊቷ ላይ ቅሬታ እየተነበበ፣ ‹‹ሥልጣኔ ማለት በዕውቀት በመበልፀግ የፈጠራ ሥራ ባለቤት መሆን ነው::በሳይንስና በቴክኖሎጂ መራመድ ነው::እኛ ግን በሠራነው ሳይሆን በገዛነው እንኮራለን::አገር በቀል ልምድና ዕውቀትን መሠረት አድርገን ሳይሆን በኮረጅነው እንመፃደቃለን::ኩረጃ ጀግንነት ይመስል ሕጉ፣ ደንቡ፣ መመርያው፣ ወዘተ ከውጭ መኮረጁ ይነገረናል::እውነቴን ነው የምልህ ለአገር ዕድገትና ብልፅግና ኩረጃ ፋይዳ የለውም::በኩረጃ የተገኘ ዕውቀትና ልምድ መዘዙ ብዙ ነው::ስለዚህ በኩረጃ መዘዝ እንዳንጠፋ ብንጠነቀቅ መልካም ነው…›› እያለች ሳለ ወያላችን ‹‹መጨረሻ›› ብሎ አቋረጠን::መልካም ጉዞ!

ኩረጃና መዘዙ

Page 17: Reporter Issue 1225

|ገጽ 17 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Invitation for consultancyThe East African Tiger Brands Industries PLC (EATBI) is now looking for consultants for undertaking Environmental Impact Assessment (EIA) study for its industrial set up which is supposed to identify and control Environmental compliance Issues. Therefore, interested applicants are invited to submit technical and financial proposal including:

- Renewed trade license, VAT & TIN Registration Certificate Professional License from Environmental protection authority.

- Qualification to perform the service- Experience in the business- Technical & Organizational Structure of the firm- Number of key staff & CV- Availability of appropriate skills among staff- General Qualifications, and - Methodology of the study

Interested consultants may obtain further information from the address below. Proposals may be delivered in three (3) copies to the address within 10 days from the date of the first announcement.Address: East African Tiger Brands Industries PLC

Telephone 0115526430/0114-401900Wollo Sefer, In front of Telecommunication Training College K&T Building, First Floor, Office No. 5

Vacancy AnnouncementThe National Insurance Company of Ethiopia S.C (NICE) would like to invite qualified applicants for the following positions.

1. Position Head, compulsory 3rd Party Claims Section Qualification: B.A Degree in Management or EconomicsWork Experience: Five years in claims handlingSalary: As per the scale of the CompanyTerms of Employment: PermanentPlace of Work: Addis Ababa

2. Position Junior Claims Officer Qualification: B.A Degree in Management Work Experience: not required Salary: As per the scale of the CompanyTerms of Employment: PermanentPlace of Work: Addis Ababa Number of Requirement: Two

3. Position SecretaryQualification: Graduate with Diploma in Secretarial

Science & Office ManagementWork Experience: three yearsSalary: As per the scale of the CompanyTerms of Employment: PermanentPlace of Work: Addis Ababa

Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 10 days from the date of this announcement to the Personnel and General Service Office.

Address:- Debre Zeit Road Opposite Lancia, Zefco Building 2nd Floor Tel:- 011-466 11 29 Addis Ababa

(ጥንቅር- ብሩክ ቸርነት)

ጨረታ እና ንብረት (ጥንቅር- ዳዊት ወርቁ)

ግዥጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የፌዴራል ክልሎች ባንዲራዎችን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥር 29 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 118 96 05 28 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 44 20 216 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ ዓይነት ቀለሞች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- የካቲት 1 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 118 96 05 28 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የወረዳ 11 አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የቢሮ ዕቃ፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስና ወዘተ ... ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥር 24 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ

ቁጥር011-4- 19 93 58 ይደውሉ:: ------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የውልና ክብር መዝገባ ማስረጃ አገልግሎት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ ዕቃዎችና የሠራተኛ የደንብ ልብስ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥር 23 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-1-58-08-13/011-6-55-19-68 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የባሌ እርሻ ልማት ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የአርሻ መሣሪያ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ ጎማዎች፣ የኤሌክትሪክና የመሣሠሉትን ዕቃዎች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥር 30 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 515 81 41 አ.አ /022 665 00 61 ባሌ ሮቤ ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ለህግ ታራሚዎች የምግብ አገልግሎት የሚውል ጥሬ የምግብ እህል:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥር 24 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-466 53 94/0911 94 26 58 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- መቀሌ ዩኒቨርሲቲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎችና የተለያዩ የፎቶ ኮፒና ፕሪንተር ቀለሞች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 034-441 47 83/84 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኦሮሚያ መንግሥት ሕንፃዎች አስተዳደር ሥራ ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ልዩ ልዩ የNetworking እና Fiber Optics ዕቃዎችና ወዘተ...:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 859 14 03/ 0913 09 84 73 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተሮችና ተዛማጅ የሆኑ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 686 05 70/65 የውስጥ መስመር 244 ይደውሉ::

------------------------------------

ሽያጭጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- የሪል ግፋፊና የተለያዩ ጽሁፍ ያለው ሲግነቸሮች

ወረቀቶች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 646 35 55/ 011 645 81 11 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የግንባታና ቤቶች ልማት ኤጀንሲ:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- ከግንባታ የተረፉ የተለያዩ ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 5 53 60 04 ይደውሉ፡”

------------------------------------

ኮንስትራክሽንጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በሲዳማ ዞን አስተዳደር የዲዛይን ግንባታ አስተዳደርና ቁጥጥር የሥራ ሂደት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- አንድ ብሎክ የመማሪያ ክፍል ግንባታ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 220 91 51 ይደውሉ::

------------------------------------

ኪራይ

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የጉለሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡- ለቢሮ አገልግሎት የሚሆን ህንፃ:: ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 011 156 71 98 ይደውሉ::

------------------------------------

Page 18: Reporter Issue 1225

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

ሪፖርተር፡- ይህንን ፋብሪካ ለመገንባት ያነሳሳዎት ምክንያት ምንድነው?

አቶ ዘሩባቤል፡- ይህንን ሥራ የጀመርነው በ2002 ዓ.ም. ነው::ፋብሪካውን ያቋቋምነው የተጣሉ ቆሻሻዎችን በመጠቀም ወደማገዶነት ለመቀየር ነው::የተገነባውም በሲዳማ ዞን ዳራ በሚባል ወረዳ ውስጥ ነው::ፋብሪካውን በተከልንበት አካባቢ የሚጣለው የቡና ገለባ አካባቢውን ይበክል ነበር::በአሁኑ ወቅት ግን ይህንን ገለባ እየሰበሰብን ወደ ታዳሽ ኃይልነት መቀየር ጀምረናል::ይህንን ሥራ መጀመር እንዳለብኝ የወሰንኩት በህንድና በብራዚል ቆሻሻን በመጠቀም የሚያመርቱትን ማገዶ ወደ ውጭ እየላኩ የውጭ ምንዛሪ እንደሚያገኙ ካወቅኩኝ በኋላ ነው::ቆሻሻን በመጠቀም ማገዶ ማምረት እንደሚቻል መጀመርያ ያየሁት ኬንያ ነው::ከዚያ በኋላም ወደ ህንድ ሄጄ ማሽኑን ለመግዛት ችያለሁ::ኬንያ ውስጥ ቆሻሻን በመጠቀም ብርኩዌት የሚያመርቱ ድርጅቶች በርካታ ናችው::እኛ አገር ውስጥ ለጥሬ ዕቃነት የሚያገለግሉ ነገሮች ዝም ብለው በየቦታው ይጣላሉ::ቆሻሻን ወደ ገንዘብ በመቀየር መጠቀም ይጠበቅብናል::ለምሳሌ በማዘጋጃ ቤት ከሚሰበሰብ ቆሻሻ ኤሌክትሪክ ማመንጨት የሚቻልበት ዘዴ አለ::ለቤት ውስጥ ማብሰያም መጠቀም ትችላለህ::ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንዱስትሪ እየተስፋፋ በመምጣቱ የኢነርጂ እጥረት አለ::ስለዚህ ወደፊት ሰፊ ገበያ ይኖራል::

ሪፖርተር፡- በአገሪቱ በዚህና መሰል ተግባራት ላይ የተሰማሩ አካላት የሉም? ከሌሉስ ችግሩ ምንድን ነው?

አቶ ዘሩባቤል፡- ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ውስጥ ተጀምረው የነበሩ ፕሮጀክቶች ነበሩ::ነገር ግን አብዛኛዎቹ ሥራ ከጀመሩ በኋላ ተዘግተዋል::

ሪፖርተር፡- ምክንያቱ ምንድነው?አቶ ዘሩባቤል፡- ለምን ተዘጉ የሚለውን ሳጠና

በወቅቱ የነበረው የገበያ ዋጋ ዋነኛ ችግር እንደነበር ለማወቅ ችያለሁ::እነኚህ ፋብሪካዎች በተከፈቱበት ወቅት የነበረው የፈርነስና ለማገዶ የሚያገለግሉ እንጨቶች ዋጋ ዝቅተኛ ነበር::ኢንዱስትሪዎችም አልተስፋፉም ነበር::ፋብሪካዎች ከነበረው ገበያ ጋር መወዳደር ስላልቻሉ ለመዘጋት ተገድደዋል::ትልቁ ነገር የዋጋ አለመመጣጠን ችግር ነበር::እኛ ይህንን ሥራ ከጀመርነው ወደ ስድስት ወር ገደማ ሆኖናል::ቀስ በቀስ ውጤቱን እያየን መጥተናል::

ሪፖርተር፡- ይህ ከቆሻሻ የሚሠራ ከሰል ከሌሎች ማገዶዎች የሚለየው በምንድነው? ምንስ የተለየ ጠቀሜታ አለው?

አቶ ዘሩባቤል፡- በአሁኑ ጊዜ እያመረትነው ያለውን ማገዶ በቤት ውስጥ መጠቀም አይቻልም::ልዩ ምድጃ ያስፈልገዋል::ይህንን የተለየ ምድጃ ጂቲዜድ እንዲሠራልን እየተነጋገርን ነው::አምስት ኪሎ ብርኩዌትስ ብትጠቀም 100 ኪሎ ሩዝ ማብሰል ትችላለህ::ወደ ፋብሪካዎች ስንሄድ ደግሞ የድንጋይ ከሰል ከውጪ ነው የሚመጣው::እዚህ አገር ያለው የድንጋይ ከሰል የካሎሪ መጠኑ ዝቅተኛ ነው::ይህ የእኛ ብርኩዌት ከውጭ የሚመጣውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ በሙሉ መተካት ይችላል::ለረጅም ሰዓት ይነዳል::ከሦስት ሰዓት በላይ ይነዳል::አሁን ከሁለት ወር በኋላ የምንጀምረው ተጨማሪ ፋብሪካ አለን::ይህ ፋብሪካ ሥራ ሲጀምር ቤት ውስጥ መጠቀም የሚያስችል ብርኩዌት ያመርታል::ጭስ አልባ ነው::ከካርቦን ነፃ ነው::አንድ ጊዜ ካቀጣጠልከው ከሦስት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት ሊነድ ይችላል:: ድንጋይ ከሰልና ፈርነስ ኦይል የሚባሉት በውጭ ምንዛሪ ከውጭ የሚመጡ ምርቶች ናቸው::አሁን ባለን አቅም ሁሉንም ከውጭ የሚመጡትን ምርቶች ሙሉ በሙሉ መተካት ባንችልም፣

ለእነዚህ ምርቶች የምናወጣውን የውጭ ምንዛሪ እንዲቀንስ ማድረግ እንችላለን::ለምሳሌ ከእንጨት ማገዶ ጋር ብናነፃፅረው ከዋጋ አኳያ 40 በመቶ በላይ ይቀንሳል::እንጨት የሚነድበትና ብርኩዌት የሚነድበት ሰዓት ይለያያል::የመንደድ ኃይሉ ከእንጨት ሦስት እጥፍ ይበልጣል::እንደ እንጨት መፍለጥና መቁረጥ አያስፈልገውም::ከካርቦንና ሰልፈር የፀዳ ነው::ብርኩዌት ስትጠቀም የሚገኘው አመድ በጣም ዝቅተኛ ነው::ይህም ተመራጭ ያደርገዋል::

ሪፖርተር፡- ከቡና ገለባና ከሰጋቱራ ውጭ ማገዶውን ለማምረት የምትጠቀሙት ቆሻሻ አለ?

አቶ ዘሩባቤል፡- ለጊዜው የምንጠቀመው ሁለቱን ነው::ግን ከሁለትና ከሦስት ወራት በኋላ ተጨማሪ ቆሻሻዎችን በጥሬ ዕቃነት ለመጠቀም አቅደናል::ማስፋፊያ ቦታ ጠይቀን እየተንቀሳቀስን ነው::

ሪፖርተር፡- ፋብሪካው በምን ያህል ካፒታል ተመሠረተ? ምን ያህል ሠራተኞችስ አሉት? ፋብሪካው አሁን ባለበት ቦታ እንዲገነባ የተመረጠው ለምንድነው?

አቶ ዘሩባቤል፡- ፋብሪካው ሲገነባ ስድስት ሚሊዮን ብር ገደማ ወጥቶበት ነበር::አሁን ሰባት ሚሊዮን ደርሷል::ወደ ሲዳማ የሄድኩበት ዋናው ምክንያት የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ስላለ ነው::በቆሻሻ መልክ የሚጣለው የቡና ገለባ አካባቢውን እየበከለ ነበር::ይህንን ቆሻሻ ወደ ኢነርጂ ለመቀየር በማሰብ ነው ወደዚያ የሄድነው::በአሁኑ ጊዜ 40 ያህል ሠራተኞችን አሉን::አዲሱ ማሽን ሲመጣ ደግሞ ተጨማሪ ሠራተኞች ይኖሩናል ማለት ነው::

ሪፖርተር፡- ምርቶቻችሁን ለማን ነው የምታቀርቡት?አቶ ዘሩባቤል፡- ምርታችን የድንጋይ

ከሰልንና ፈርነስ ኦይልን ተክቶ ለማድረቂያነት ስለሚያገለግል በአሁኑ ጊዜ በቋሚነት ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች እናቀርባለን::የካሎሪ መጠኑ ከ3,800 በላይ ነው::ማዕድን ሚኒስቴር ማረጋገጫውን ሰጥቶናል::ስለዚህ ከድንጋይ ከሰል ጋር ተቀራራቢ ነው::ሲሚንቶ ፋብሪካዎች ይህንን ቢጠቀሙ ከዋጋም አንፃር ከአካባቢ ብከለትም አንፃር ተመራጭ ነው::ከዚህ ጋር በተያያዘ “KFW” ከሚባል የጀርመን ድርጅት ጋር የካርቦን ፋይናንስ የምናገኝበትን መንገድ ለማመቻቸት እየተነጋገርን እንገኛለን::

ሪፖርተር፡- የካርቦን ፋይናንስ ምንድነው?አቶ ዘሩባቤል፡- ካርቦን የሚለቁ አገሮች

የሚከፍሉት ክፍያ ነው::ይህ ክፍያ ካርቦንን ለሚቀንሱ ድርጅቶች የሚሰጥ ነው::ህንድና ቻይና በዚህ ይጠቀማሉ::ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ሰው ብቻ ነው ያለው::ይህ ሰው ወላይታ ውስጥ ዛፎችን በብዛት በመትከሉ ነው የክፍያው ተጠቃሚ የሆነው::እኛም በዚህ ረገድ የካርቦን ፋይናንስ ለማግኘት እየጣርን ነው::

ሪፖርተር፡- በወር ምን ያህል ብርኩዌት ታመርታላችሁ?

አቶ ዘሩባቤል፡- በወር 500 ቶን ብርኩዌት የማምረት አቅም አለን::በአሁኑ ወቅት ግን 250 ቶን ገደማ ነው የምናመርተው::

ሪፖርተር፡- ጥሬ ዕቃውን የምታገኙት በግዢ ነው? እጥረትስ አያጋጥምም?

አቶ ዘሩባቤል፡- ቆሻሻውን የምንጠቀመው እየገዛን ነው::የቡና ገለባውን ገበሬዎቹ ሰብስበው አድርቀው ያመጡልናል::አንዱን ኩንታል በመቶ ብር ነው የምንገዛቸው::ስለዚህ በሥራው ሁላችንም ተጠቃሚዎች ነን::በአሁኑ ጊዜ የገነባነው ማሽን አንድ ነገር ብቻ ተጠቅሞ ነው ብርኩዌት የሚያመርተው::ከአሥር በላይ ጥሬ ዕቃዎችን በመጠቀም ብርኩዌት ማምረት ይቻላል::ለምሳሌ የእርሻ ተረፈ ምርቶችን መጠቀም ይቻላል::ስንዴ ታጭዶ የተረፈውን ገለባ መጠቀም ይችላል::ቆረቆንዳ መጠቀም ይቻላል::የበቆሎ አገዳም እንደ ጥሬ ዕቃነት ይውላል::ፋብሪካውን የተከልንበት ቦታ ከፍተኛ የቡና ምርት ያለው በመሆኑ አሁን ባለው ሁኔታ ለፋብሪካችን የሚውል ጥሬ ዕቃ የማግኘት ችግር የለብንም::ከዚህ በተጨማሪ የእንጨት ፍቅፋቂን (ሰጋቱራ) በጥሬ ዕቃነት ስለምንጠቀም ብዙም ችግር አልገጠመንም::

ሪፖርተር፡- ምርቱን የምታቀርቡበትን ገበያ ለማስፋፋት አላቀዳችሁም?

አቶ ዘሩባቤል፡- እስካሁን እያደረግን የነበረው ባለን ምርት ገበያ መፈለግ ነው::እስካሁን ሦስት ትላልቅ ፋብሪካዎች ምርቶቻችንን ይወስዳሉ::አሁን ደግሞ ለዩኒቨርሲቲዎች፣ ለትምህርት ቤቶችና ለተለያዩ ተቋማት ምርቶቻችን ለማቅረብ አቅደናል::አዲሱ ማሽን ሲመጣ ማንኛውም ሰው ምርታችንን ቤቱ ውስጥ የሚጠቀምበት ዕድል ይፈጠራል::ወደ ውጭም የምንልክበት ሁኔታ ይኖራል የሚል እምነት አለን::

ሪፖርተር፡- ሥራውን ሲጀምሩ የገጠሙዎት ችግሮች ነበሩ?

አቶ ዘሩባቤል፡- መጀመርያ ላይ ሐሳቡም አዲስ ስለነበር ከቦታ ማግኘት ጀምሮ ሥራውን ለማስፈጸም ትንሽ ይከብድ ነበር::አሁን ግን የአካባቢው ኃላፊዎች ጥሩ ድጋፍ እያደረጉልን ነው::ተጨማሪ ማስፋፊያ ስንጠይቅ በደስታ ነው የተቀበሉት::

ሪፖርተር፡- ወደፊት ያለዎት ዕቅድ ምንድነው?አቶ ዘሩባቤል፡- ለጊዜው ያለን ዕቅድ ፋብሪካውን

ማስፋፋት ነው::ምርቱ ሰፊ ገበያ አለው::ወደሱዳን ለመውሰድ ፍላጎት ያሳዩ ወገኖችም አሉ::እንደ ሳዑዲ ዓረቢያና ሱዳን የመሳሰሉት አገሮች ምርታችንን ይፈልጉታል::ከእነዚህ አገሮች በቅርቡ የመጡ ሰዎች ለመፈራረም ፈልገው ነበር::ነገር ግን ምርቱን ማምረት ከጀመርን በኋላ ከእነሱ ጋር መነጋገሩ ይሻላል ብለን መፈራረሙን አቆይተነዋል::ቀደም ሲል እንደገለጽኩት ልዩ ምድጃውን ማግኘት ከቻልን የምርታችንን ገበያ ማስፋፋት እንችላለን::

ሪፖርተር፡- ትርፋማነቱስ እንዴት ነው?አቶ ዘሩባቤል፡- ትርፋማነቱ ትንሽ ትግል

አለው::አሁን ባለው ሁኔታ ጥሩ ትርፍ ማግኘት ያስቸግራል::

ሪፖርተር፡- ከካርቦን ልቀት ጋር በተያያዘ ምን መሠራት አለበት ብለው ያስባሉ?

አቶ ዘሩባቤል፡- እንደዚህ ዓይነት ፋብሪካ የሚገነቡና የካርቦን ልቀትን በመቀነስ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ ፋብሪካዎች ቢበረታቱ ጥሩ ነው::ለምሳሌ አሁን እኛ ተቀባይነት ብናገኝ በቶን ከአሥር እስከ አሥራ አምስት ዩሮ እናገኛለን::የካርቦን ልቀትን ከመቀነስ በተጨማሪ የውጭ ምንዛሪም ያስገኛል::ብዙ መጠቀም የምንችልበት ዕድል አለ::ከህንድና ከቻይና በተጨማሪ አንዳንድ የአፍሪካ አገሮችም የዚህ ዕድል ተጠቃሚዎች ናቸው::ኢትዮጵያም ይህንን ዕድል መጠቀም ስላለባት እንደዚህ ዓይነት ነገሮችን መንግሥት ቢያበረታታ ጥሩ ነው::

“ቆሻሻን ወደ ገንዘብ በመቀየር መጠቀም ይጠበቅብናል”

አቶ ዘሩባቤል የማነብርሃን የዳራ ብርኩዌቲንግ ፋብሪካ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ናቸው::አቶ ዘሩባቤል በደቡብ ክልል በሲዳማ ዞን የገነቡት ፋብሪካ ቆሻሻዎችን በመጠቀም ብርኩዌት (ነጭ ከሰል) የተሰኘ ማገዶ ያመርታል::ይህ ማገዶ የድንጋይ ከሰልንና ፈርነስ ኦይልን የመተካት አቅም አለው::በዚህና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ኃይሌ ሙሉ አነጋግሯቸዋል::

አቶ ዘሩባቤል የማነብርሃን፣ የዳራ ብርኩዌቲንግ ፋብሪካ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ

ምርታችን የድንጋይ ከሰልንና ፈርነስ ኦይልን ተክቶ ለማድረቂያነት ስለሚያገለግል በአሁኑ ጊዜ በቋሚነት ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች እናቀርባለን::የካሎሪ መጠኑ ከ3,800 በላይ ነው::ማዕድን ሚኒስቴር ማረጋገጫውን ሰጥቶናል::ስለዚህ ከድንጋይ ከሰል ጋር ተቀራራቢ ነው::ሲሚንቶ ፋብሪካዎች ይህንን ቢጠቀሙ ከዋጋም አንፃር ከአካባቢ ብከለትም አንፃር ተመራጭ ነው::ከዚህ ጋር በተያያዘ “KFW” ከሚባል የጀርመን ድርጅት ጋር የካርቦን ፋይናንስ የምናገኝበትን መንገድ ለማመቻቸት እየተነጋገርን እንገኛለን::

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

Page 19: Reporter Issue 1225

|ገጽ 19 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ለሥራ ፈላጊዎች የወጣ ማስታወቂያ

ዮሴፍ ተከተል የህንጻ ሥራ ተቋራጭ ድርጅት ከዚህ በታች በተመለከቱት የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ሥራዎች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠርን ይፈልጋል፡፡

ስለዚህተ.ቁ የሥራ ቅጥር ዓይነት ብዛት ተፈላጊ ችሎታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ በዓመት ደመወዝ የሥራ ቦታ

1 የኮንስትራክሽን ኢንጂነር

1 B.S.C በመንገድ ሥራ ከ5 ዓመት በላይ በስምምነት በየፕሮጀክቱ

2 ኳንቲቲ ሰርቬየር 1 ዲፕሎማ በሲቪል ምህንድስና ከ6 ዓመት በላይ ›› ››

3 ግራጁየት ኢንጅነር 2 B.S.C 0-1 ዓመት ›› ››

4 የዕቃ ግዥ ሰራተኛ 5 ዲፕሎማ ከ4 ዓመት በላይ ›› ለዋናው መ/ቤት

5 ሲኒየር አካውንታንት 1 B.A ከ6 ዓመት በላይ ›› ››

6 ጁኒየር አካውንታንት 1 ዲፕሎማ 4 ›› ›› ››

7 መካኒክ 1 4 ›› ›› ትራንስፖርት

8 ካሸሪ 4 2 ›› ›› ለየፕሮጀክቶቹ

9 እስቶ ኪፐር 4 6 ›› ›› ››

10 አካውንታንት 4 ዲፕሎማ 2 ›› ›› ››

11 የሰው ኃይል አስተዳደር

4 ዲፕሎማ 4 ›› ›› ››

ለተጨማሪ ማብራሪያ መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011 6 62 20 07 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሰበታ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር (ማማ) ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ ክፍት የሥራ መደቡ መጠሪያ

ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ (በዓመት)

ብዛት

1 የሽያጭ ዋና ክፍል ኃላፊ

- በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ፣

- በሙያው 5 ዓመት የሠራና ከዚህ ውስጥ ሁለቱን በኃላፊነት ያገለገለ፣

1

2 የምርት ሱፐርቫይዘር

- በምግብ ሳይንስ፣ በምግብ ቴክኖሎጂ ወይም በወተትና ተዋጽዎ ምርት ቴክኖሎጂ (Dairy Technology) በዲፕሎማ የተመረቀ፣

- የሥራ ልምድ 0 ዓመት ቢሆንም፣ የሥራ ልምድና ልዩ ስልጠና ደጋፊነት አለው፡፡

1

3 የሃይጅንና የሳኒቴሽን ባለሙያ

- በአካባቢ ጤና (Environmental Health) ወይም በሳኒቴሽንና ሃይጅን (Sanitary Science) በዲፕሎማ የተመረቀ፣

- በተመሳሳይ ሥራ 2 ዓመት ልምድ፣

1

ለሁሉም የሥራ መደቦችየቅጥር ሁኔታ በቋሚነትየደመወዝ በስምምነትየሥራ ቦታ ዓለም ገና/ሰበታ በሚገኘው የልማቱ ጽ/ቤት

ማሳሰቢያ፣ከላይ የተጠቀሱትን አነስተኛ መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች አለምገና ሰበታ በሚገኘው የድርጅቱ አስተዳደር መምሪያ ወይም ውሃ ልማት አካባቢ ከሌክስ ፕላዛ ጀርባ በሚገኘው የአዲስ አበባ ጽ/ቤት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት ውስጥ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ሰበታ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግል ድርጅት011-3-38 41 06/011-3-38 00 37

ሞባይል 0911/71 81 89/0921 35 16 37

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያድርጅታችን ከዚህ በታች ለተዘረዘረው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ

ተፈላጊ የት/ደረጃና የሥራ ልምድ ብዛት

1 ፕሮጀክት ኢንጅነር

በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ድግሪ እና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም አድቫንስድ ዲፕሎማ እና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው (ያላት)

1

2 ኦፊስ ኢንጂነር በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ድግሪ እና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም አድቫንስድ ዲፕሎማ እና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው (ያላት)

1

3 ኮንስትራክሽን ፎርማን

ዲፕሎማ እና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው

2

4 ፕሮጀክት አስተዳደርና

ፋይናንስ ኃላፊ

በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 8 ዓመት ወይም ዲፕሎማና 10 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው ወይም (ያላት)

1

5 ሒሳብ ሰራተኛ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 4 ዓመት ወይም ዲፕሎማና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው ወይም (ያላት)

2

6 ፐርሶኔል በማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ እና 6 ዓመት ወይም ዲፕሎማ እና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው (ያላት)

1

7 ዳታ ኢንኮደር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (በሒሳብ መ/አያያዝ) የመጀመሪያ ድግሪና 2 ዓመት ወይም በዲፕሎማ እና በሙያው 4 ዓመት የሰራ (የሰራች)

2

8 የቀላል መኪና ሾፌር

10ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ እና 3ኛ መ/ፍቃድና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው

1

9 የከባድ መኪና ሾፌር

8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 4ኛ መንጃ ፍቃድ ያለው

1

10 ኢክስካቫተር ኦፕሬተር

10ኛ ክፍልና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው

1

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታተይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በፖስታ ወይም በአካል ቀርባችሁ ማስገባት ትችላላችሁ፡፡ ደመወዝና የቅጥር ሁኔታ በስምምነት የሥራ ቦታ አ.አ

አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ ከሳሊተምህረት ቤ/ክ ከአደባባዩ እስከ ጃክሮስ ወደ የረር በር በተሠራው አዲስ አስፋልት አኮሜክስ መ/ቤት ፊት ለፊት 20 ሜትር ገባ ብሎ '፡- 0116-46 35 05 - 0911-19 86 21/0911 64 21 62*፡- 3851 አ.አ

ቤተል ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

Page 20: Reporter Issue 1225

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004 ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Page 21: Reporter Issue 1225

|ገጽ 21 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

|ገጽ 21 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በ‹‹ኤር ትራንስፖርት ወርልድ›› የ2011 የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ፡፡ ተጨማሪ ደንቦች እና ቅድመ ሁኔታዎች እንደየአግባብነታቸው ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ወደ ጉዞ ወኪሉ ወይም ኢምሬትስ ቢሮ በስልክ ቁጥር 0115-181818 ይደውሉ ወይም emirates.com/et ድረገጾቻችንን ይጎብኙ፡፡

Page 22: Reporter Issue 1225

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

TenderFor the Construction of Dalol Oil S.C Fuel station at semera town.

Dalol oil S. C. is a newly established oil company with a vision of strengthening home born prosperity by joining the petroleum industry in Ethiopia. As part of this process the company has allocated the funds to construct a Fuel station at semera town, Afar regional state.

• Dalol oil invites Contractors of Category GC/BC 5 and above with track record of similar nature, to submit their bids for furnishing the necessary labor, material and equipment for the construction.

• Bidding document can be collected from understated office between 23 – 27 January 2012 upon submission of written application to the office of the company

• Completed bid document shall be addressed and hand delivered to the same office on or before 4PM, Feb 7, 2012 wax sealed and marked as “Bid for the construction of semera Fuel station”.

• Bids must be accompanied by a bid security in 1% of the bid amount, submitted in the form of a bank guarantee or CPO from recognized financial institutions licensed in Ethiopia.

• The share company reserves the right to reject any or all bids

The contractors are required to provide the following documents and information• A brief description of the organization (not applicant for those who participated

in previous tenders)• Evidence of registration in Ethiopia• Renewed license for the current year• Outline of recent experiences on works of similar nature

DALOL OIL S.C.Ethio-China Street, Ambasel Bldg 2nd Floor.

Office no 206 Tel 011 416 3838

ባለፈው እሁድ ጥር 13 ቀን 2004 ዓ.ም. በቁጥር 1222 በገጽ 11 ላይ ወጥቶ የነበረው ማስታወቂያ በስህተት ስለሆነ በዚህ ማስታወቂያ የተቀየረ መሆኑ ከይቅርታ ጋር እንጠይቃለን፡፡

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያአዳማ ጀኔራል ሆስፒታልና ሜዲካል ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደብ የትምህርት ደረጃ የሥራ ልምድ ብዛት

1 ጠቅላላ ሐኪም GP

ኤም ዲ 4 አመትና ከዚያ በላይ

2

2 አንስቴሺዎሎጂስት ኤም.ዲ፣በአንስቴሺዎሎጂ እስፔሻላይዝድ ያደረገች

2 አመትና ከዚያ በላይ

1

3 ራዲዮሎጂስት ኤም.ዲ፣በራዲዩግራፊ እስፔሻላይዝድ ያደረገ/ች

4 አመትና ከዚያ በላይ

1

4 ሲኒየር ፋርማሲስት

ቢ.ኤስ.ሲ በፋርሚስት 5 አመትና ከዚያ በላይ

2

5 ባዮ-ሚዲካል ቴክኒሽያን

ቢ.ኤስ.ሲ በባዩ ሜዲካል ኢኩፕመንት ኢንጅነሪንግ

ወይም አድቫንስድ ዲፕሎማ በተመሣሣይ መስክ

4 አመትና ከዚያ በላይ

1

6 ሲኒየር ነርስ ቢ.ኤስ.ሲ በክሊኒካል ነርስንግ 5 አመትና ከዚያ በላይ

8

7 እስክራፕ ነርስ ዲፕሎማ በነርሲንግ 4 አመትና ከዚያ በላይ በእስክራፕ ነርስነት የሠራ/ች

4

8 አዋላጅ ነርስ ዲፕሎማ በነርሲንግ 4 አመትና ከዚያ በላይ

4

9 ሲኒየር ራዲዮግራፈር

ቢ.ኤስ.ሲ በራዮግራፊ(ኤሜጂንግ)

4 አመትና ከዚያ በላይ

2

10 ጁኒየር ራዲዩግራፈር

ቢ.ኤስ.ሲ በራዮግራፊ(ኤሜጂንግ)

2 አመትና ከዚያ በላይ

2

11 ሜትረን ቢ.ኤስ.ሲ በነርሲንግ 10 አምትና ከዚያ በላይ ሆኖ በሜትረንነት ቢንስ የ5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት

1

12 ፊዚዩቴራፒስት ዲፕሎማ በፊዚዩቴራፒ 4 አመትና ከዚያ በላይ

2

13 ማርኬቲንግ ኦፊሰር ቢ.ኤ በማርኬቲንግ 10 አምትና ከዚያ በላይ

1

14 ሲኒየር አካውንታንት

ቢ.ኤ በአካውንቲንግ 10 አምትና ከዚያ በላይ

2

15 የምግብ ቤት አስተናጋጅ

ዲፕሎማ በምግብ ቤት አስተናጋጅነት

4 አመትና ከዚያ በላይ

10

16 የህዝብ ግንኙነት ኦፊሰር

ቢ.ኤ በቢዝነስ አስተዳደር ወይም ተዛማጅ ሙያ

10 አምትና ከዚያ በላይ

1

17 ኤክስኪዩቲቭ ሴክረታሪ

ዲፕሎማ በሴክረታሪያል ሳይንስ እና ኦፊስ

ማኔጅመንት

10 አምትና ከዚያ በላይ

1

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻችሁን፣ሲቪና የማይመለስ የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ዶክሜንቶች በማያያዝ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ በ10 የስራ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡- አዳማ ጄኔራል ሆስፒታልና ሜዲካል ፐርሶኔል ቢሮ አዳማ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ ቀለቤ 04 አዳማ ወይም አ.አ ደብረዘይት መንገድ ንፋስ ስልክ ቴሌ ፊት ለፊት አዳማ ጀኔራል ሆስፒታልና ሜዲካል ኮሌጅ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ቢሮ

ፖ.ሣ.ቁ 5772 አዲስ አበባ፣ስ.ቁ 0911 49 09 75/0911 40 53 40/0114 40 47 17/022 112 65 90/0911 49 09 74/0911 22 11 51/

ማሳሰቢያ1. የሥራ ቦታ፡- አዳማ ጀኔራል ሆስፒታልና ሜዲካል ኮሌጅ፣አዳማ (ናዝሬት) 2. ደመወዝ፡- ድርጅቱ የሚሰጣቸው ጥቅማጥቅሞች እንደተጠበቁ ሆነው በስምምነት

ይሆናል3. የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት

Vacancy Announcement

Abu-Diyab establishment would like to invite qualified applicants for the following positions:-• Position Electrical Engineer

Qualification B.Sc degree/Advanced diploma in Electrical Engineering/ electronics.

Work Experience 2/3 years work experience in the field on production line of food stuff processing industry of edible-oil extracting factories/ or flour mill industry.

Soft ware know-how is mandatory. Sex Female/Male Salary Negotiable Work Place Mojo town

• Position Mechanical Engineer Qualification B.Sc in Mechanical Engineering or advanced diploma

in Mechanical EngineeringWork Experience 1/2 years work experience in the field on production

line of flour mill industry or edible-oil extracting factories or food stuff processing industry

Soft ware know-how is mandatory. Sex Female/Male Salary Negotiable Work Place Mojo town

• Closing date – 7 calendar days from the first date of publication.• Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to

submit their CVs together with supporting documents and handwritten covering letter addressed to the following:-

Abu-Diyab EstablishmentTel. 0251-114-40 13 19/ 40 10 44

P.O.Box – 2064 Code - 1110

Page 23: Reporter Issue 1225

|ገጽ 23 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

y ምነው ክቡር ሚኒስትር ፈተና ደረሰ እንዴ? y የምን ፈተና? y የመመረቂያ ፈተና:: y ምን አይተህ ነው? y እንደዚህ በተመሰጠና በጥሞና ሲያነቡ አይቼ

አላውቅም ብዬ ነው:: y ጋዜጣው በፊት ገጹ ያወጣው ዜና ገርሞኝ

ነዋ! y ምን ይላል? y የኢትዮጵያ መንግሥት ዕዳ ሁለት መቶ

ቢሊዮን ብር ደረሰ ይላል::የአገር ውስጥ ብድር ስድሳ ቢልዮን ብር ነው ብሎ አልጻፈ መሰለህ?

y እና እንዴት አዩት ክቡር ሚኒስትር? y የአገራችን ልማትና ዕድገት የሚያስቀናቸው

ምቀኞችና ቀናተኞች ምን የማይጽፉትና የማይሉት ነገር አለ ብለህ ነው::

y ይህች አባባል ፋሽን ሆነች እንዴ? y የምን አባባል? y ይህቺ “ቀናተኞችና ምቀኞች የሚያወሩት

ነው” የምትለው አባባል ሰሞኑን ተደጋጋመችብኝ፡፡

y እሱን ተወውና አሁን እውነት ኢትዮጵያ ይህን ያህል ብድር አለባት ብለህ ትገምታለህ?

y እገምታለሁ ሳይሆን እውነት መሆኑን አረጋግጫለሁ::

y አረጋግጫለሁ. . . . ? y አዎን ትክክል ነው፣ አረጋግጫለሁ:: y በላ የዓለም ባንክ እንዳለው፣ አይኤምኤፍ

እንደገለጸው፣ ሰብዓዊ መብት ተሟጋች እንደተናገሩት፣ እያልክ እንደ ማስረጃ ልታቀርብልኝ እንዳይሆን?

y እነሱ የሚሉትን እንኳን አዳምጦ መመለስ እንጂ ከሩቁ አልቀበልም ማለት ትክክል አይመስለኝም::የብድራችን ጉዳይ ግን የእነሱ ማስረጃ ሳይሆን የራሳችን ማስረጃ ነው::

y እና ይህ ሪፖርት ከመንግሥት ቀርቧል እያልከኝ ነው?

y የሪፖርቱን ነገር ይተዉት::የአገራችን ሪፖርት አቀራረብ፣ ይዘትና መልክ ከላይ እስከታች “ህዳሴ” ያስፈልገዋል::መጠኑ ግን ሐቅ ነው::

y እና ለምን ይህን ያህል ተበደረ ብለህ መንግሥትን እየወቀስክ ነው?

y ክቡር ሚኒስትር መበደርኮ ዓለም በሙሉ ይበደራል::የበለፀገውና፣ ሀብታሙም አገር ጭምር ይበደራል::ለልማት እስከዋለ ድረስ መበደርን አልቃወምም::

y ታዲያ ተቃውሞህ ምንድን ነው? y ክቡር ሚኒስትር ለምንድን ነው ሁሉም

ነገር “ድጋፍ” እና “ተቃውሞ” እያላችሁ የምትፈርጁት::

y የአንተ አስተሳሰብ ድጋፍ ወይም ተቃውሞ ካልተባለ ምን ሊባል ነው?

y ማሳሰቢያ፣ ማስጠንቀቂያ፣ ምክር፣ አስተያየት ለምን አይባልም::

y እሺ አሁን ክርክሩን እንተወውና ይህን ብድር መመለስ ኢትዮጵያ አትችልም እያልክ ነው?

y ወይ ጣጣ . . . እኔ እንደዛ አላልኩም:: y ታዲያ ምን እያልክ ነው? y ዕዳውን መመለስ ይቻላል፤ ነገር ግን ከባድ

የልማት እንቅስቃሴ፣ ጥብቅ ቁጥጥርና የባለሙያዎች ምክክር ያስፈልጋል ነው የምለው::

y ሚኒስትሮች ኢትዮጵያን ገደል ይከቷታል፤ አማካሪዎችና ባለሙያዎች ደግሞ ያድኗታል እያልክ ነው፡፡

y ሁሉም በጋራ ያድኗታል እያልኩ ነኝ፡፡ y ችግር የለም አታስብ፤ እኛም በጥንቃቄ

ነገሩን እያየነው ነው::እየተቆጣጠርነው ነው፡፡

y አይ ክቡር ሚኒስትር፣ ይህ ዕዳ እዚህ እንዲደርስ የእኛ መሥርያ ቤት እጅም አለበት::

y ምን? y አዎን የእኛ እጅ አለበት:: y በሚገባ አትመራም፣ አትቆጣጠርም ብለህ

እየወነጀልከኝ ነው?

y እሱን ለፀረ ሙስና እንተወው:: y ሙስናን ምን አመጣው? y ክቡር ሚኒስትር፣ የእኛ መሥርያ

ቤት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ብሎ አሥር ሚሊዮን ዶላር ተበድሮ መዓት ንብረት ገዝቷል::በብድሩ ማለቴ ነው::

y እና ለምን አለማችሁ እያልክ ነው? y ለምን አለማችሁ አላልኩም::ስለ አገር ልማት

ከማሰብ ይልቅ “የግለሰቦችን መልማት” ለምን ታስቀድማላችሁ እያልኩ ነኝ::

y እየሰደብከኝ ነው መሰለኝ:: y ስድብ አይደለም ክቡር ሚኒስትር::በአሥር

ሚሊዮን ዶላር ተገዛ የተባለው በስምንት ሚሊዮን ዶላር ሊገዛ የሚችል ነው::

y ታዲያ ለምን አሥር ሚሊዮን ዶላር ወጣበት?

y ሁለት ሚሊዮን ዶላር ኮሚሽን ስለፈለጋችሁ ነዋ::

y ማ?! y እርስዎም፣ ግዢ ክፍሉም:: y በል ውጣልኝ፣ ንብረት ገዝተን አስገብተን

አገርን እያለማን በሙስና ትወነጅለናለህ፣ ከገዛነው ንብረት ሥራ ላይ ያልዋለ አለ?

y የዋለም አለ፣ ያልዋለም አለ:: y ያልዋለው የትኛው ነው? እስቲ የት አለ? y ከመጣው ንብረት እኮ በጎን ውስጥ ለውስጥ

መዓት ንብረት ተሽጧል:: y እ. . . y አዎን ኮሚሽን ሲገዛ መውሰድ ብቻ ሳይሆን

ንብረት ከገባ በኋላም በጎን መሸጥ መለወጥ አለ::ለግለሰቦች ጥቅም ሲባል፣ ለእርስዎና ለወዳጅዎ፣ ከአሥር ሚሊዮን ዶላር ብድር ሁለት ሚሊዮን ዶላር ለአገር ሳይሆን ለግለሰቦች መበልፀጊያ የዋለ ነው::

y ሙሰኛ ነህ እያልከኝ ነው:: y እሱን ለፍርድ ቤት እተወዋለሁ. . . . .

ቻው፡፡[ሰውዬው በዚህ ቀን የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ ለሚኒስትሩ አቀረበ::ሚስጥር የሚያውቅ ሰው መራቁ አስደሰታቸው::ርቆ ይርቃል ወይ የሚል ጥያቄአቸውን ለመመለስ ግን ተቸገሩ::የሚያምኑትን የግዢ ክፍል ኃላፊ ጠሩት] y አቤት ክቡር ሚኒስትር? y እንዴት ነህ? y ዕድሜ ለእርስዎ ክቡር ሚኒስትር፣ ያቺ

ቪላዬኮ አለቀች::ለውጭ ድርጅት አምስት ሺሕ ዶላር አከራይቼዋለሁ::

y ለውጭ ድርጅት ማከራየትህ ጥሩ አደረግክ:: y የውጭ ድርጅት መሆኑ ብቻ ሳይሆን

የውጭ ግዢ ስናካሂድ፣ መሥርያ ቤታችን የሚያማክሩና የሚያገናኙ ስለሆኑ የቅርብ ወዳጆች ናቸው::

y እየተጠነቀቅክ:: y ምን የሚያስጠነቅቅ ነገር አለ?. . . ምንስ

የሚያስፈራና የሚያሳስብ ነገር አለ? ክቡር ሚኒስትር ችግር የለም፣ ካለም በእኔ ይተዉት::

y ያ የምትጠላው ሰውዬ ዛሬ መልቀቂያ አቀረበ::

y ወይ ግልግል - ይህ እንደ ትልቅ በዓል መከበር ያለበት ነው::

y አደጋም ሊኖረው ይችላል . . . በግዢ አፈፃፀም ዙርያ የሚያውቀው ነገር አለ፣ ችግር ሊፈጥርብን ይችላል::

y ችግር የለም ለወዳጆቻችን እንነግራቸዋለን:: y ምን አድርጉት ብለህ? y የሚያደርጉትን እነሱ ያውቃሉ. . መንገር

ብቻ ነው:: y ብቻ ለሁሉም ነገር ጥንቃቄ ያስፈልጋል:: y ችግር የለም ክቡር ሚኒስትር፣ እንደውም

አንድ የፀረ ሙስና ድራማ ለማዘጋጀት አንድ ድርጅት ስፖንሰር አድርጉን ብሎ ባለፈው ወር በደብዳቤ ጠይቆን ነበር::አሁን ደውለን ስፖንሰር ብናደርገው ጥሩ ይመስለኛል፡፡

y ጎሽ ቶሎ ደውል፣ ገጽታ መቀየር ያስፈልጋል::እንደውም አንድ ስብስባ አዘጋጅልኝና ለሠራተኞቻችን የሆነ መልዕክት አስተላልፈን ገጽታችንን እንቀይር::

y እሺ ክቡር ሚኒስትር በዚህ ሳምንት

ውስጥ አይመችም፤ በሚቀጥለው ሳምንት ስብስባውን አዘጋጃለሁ::

y በዚህ ሳምንት ለምን አይመችም? y እንዴ ክቡር ሚኒስትር ነገ እኮ ውጭ አገር

መሄድ አለብዎት:: y የምን ስብሰባ ነበር? y ስብሰባ ሳይሆን ክቡር ሚኒስትር . . . . ሒሳብ

ውስጥ አስቀድሞ መግባቱን ካላረጋገጡ መኪኖችን አንገዛም እንዋዋልምም::

y ታዲያ እሱ አንድ ቀን ይበቃ የለም ወይ? y እሱ አንድ ቀን ይበቃል::ነገር ግን በቀጥታ

ወደዛ ከመብረር ወደ ሌላ አገር ሄደው ከዛ ወደዛ መብረሩ ይሻላል::ቲኬቱንም ሁሉንም ያዘጋጀንልዎት በዚህ ዘዴ ነው::እንቅስቃሴው መታወቅ የለበትም::በተለይ ሥራ የለቀቀው ሰውዬ በሁለት ሚሊዮን ዶላር ከጠረጠረን ለቀጣዩም ሊከታተለን ይችላል::

y ጎሽ:: (ክቡር ሚኒስትሩ ውጭ አገር ናቸው::ከዕቃ አቅራቢዎቹ ጋር ተገናኝተዋል፡፡ y ድርድር ይዘዋል) y ያቀረብነው ሒሳብ ጥሩ መሰለኝ፣ ቢቀበሉትና

ዕቃ ማዘጋጀቱን ብንጀምር ይሻላል፡፡ y ምን መሰላችሁ ሌሎች ተጫራቾችም

መጥተው የበለጠ እንስጥ እያሉ ናቸው::ከእናንተ ጋር ብዙ ስለሠራን ነው ከእናንተ ጋር መቀጠል የፈለግነው::ያውም ዕቃችሁ አይረባም እየተባለ ብዙ ወቀሳ እየደረሰብን ነው::ስለዚህ ቢያንስ ቢያንስ ከነዛ ድርጅቶች ጋር የሚመጣውን አድርጉልንና ኮሚሽኑን ከፍ አድርጉት፣ አሥር ፐርሰንት ጨምሩበት::ዩሮ እየወደቀ ስለሆነም በዶላር አስገቡልን፡፡

y ለቀጣይም ብዙ ስለምንሠራ እሺ አሥር ፐርሰንት እናደርጋለን::ጠቅላላ ሃያ አምስት ከመቶ ይሆናል፣ በዶላር ይገባል::

y በሚቀጥለው ሳምንት እንፈራረማለን:: y ልበ ሙሉ ሆነው እንዲፈርሙ ከዚህ አገር

ሳይወጡ የእርስዎን ድርሻ በዶላር ገቢ እናደርጋለን::

y አመሰግናለሁ ቻው:: y ቻውማ አይበሉን ክቡር ሚኒስትር::ዛሬ

አይሄዱም ዛሬ የመዝናኛ ፕሮግራም አ ዘ ጋ ጅ ተ ን ል ዎ ታ ል : : ጀ ል ባ ተዘጋጅቷል::መዋኛ አለ::ማሳጅም አለ::ቆንጆ ቆንጆ ሴቶች አሉ::ወጪው በሙሉ ተከፍሏል::አንድ ቀን እዛ ያድራሉ::

y ላስቀይማችሁ አልፈልግም፣ እሺ ተቀብየዋለሁ::

(ክቡር ሚኒስትሩ ወደኢትዮጵያ ተመልሰዋል::ሌሊት ነበር የገቡት::በጧት ቢሮ ሄዱ::ያልጠበቁት ነገር አጋጠማቸው::ጸሐፊያቸው ገባች) y የምን ደብዳቤ ነው? y ትናንት ከሰዓት ነው የመጣው፣ ከበላይ ነው

የመጣው፡፡ y (እያነበቡ) እንዴ እንዴ? y ምነው ክቡር ሚኒስትር ጥሩ ደብዳቤ

አይደለም እንዴ? y ከዚህ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ተነስቼ ሌላ

ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ተሹሜያለሁ:: y እንኳን ከሹመት አልወረዱ እንጂ መሥሪያ

ቤት መቀየር ክፋት የለውም:: y ብለሽ ነው? y እዚህም ሚኒስትር ነዎት እዛም ሚኒስትር

ነዎት፣ እንደውም ያኛው ሕንፃው ደስ ይላል::

y ወይ ሕንፃ … እስቲ የግዢ ክፍል ኃላፊውን ጥሪልኝ፡፡

y (የግዢ ክፍል ኃላፊው ገባ) ክቡር ሚኒስትር ለሚቀጥለው ሳምንት ስብሰባውን አዘጋጅቻለሁ፡፡

y ተወው:: y ለምን? y ወደ ሌላ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት

ተቀይሬያለሁ:: y ምን? - ምን? - ጉድ ሆንን - አዲሱ የግዥ

ስምምነትን ሳንጨርስ? y እሱ ችግር ይሆናል::ደግሞ ተደራድሬ ጨርሼ

ነበር የተመለስኩት::በእነሱ በኩል መደረግ

ያለበትን አድርገዋል::ከዚህ ሳያልቅላቸው ሲቀር ጣጣ ሊያመጡብን ይችላሉ::

y ገቢ አድርገዋል? y አዎን ትናንት ሒሳብ ውስጥ

አስገብተውታል:: y እንኳን አስገቡ እንጂ እኛ ምን አገባን::ዋናው

ማስገባታቸው ነው:: y ዕቃው ካልተገዛ መልሱልን ይላሉ:: y ‹‹ጥሪ አይቀበልም›› ማለት ነዋ! y አደገኞቹ ናቸው፣ ቀላል ሰዎች አይደሉም::ያ

ሥራ የለቀቀው ሰውዬ ደግሞ ይህንንም ሳይከታተለው ይቀራል ብለህ አታስብ::

y የእሱን ጉዳይ በእኔ ይተውት:: y ብቻ ይህን ሳምንት እዚህ ነኝ

አረካክባለሁ::የሚደረገውን እየተገናኘን እናቀላጥፍ::

y እሺ ክቡር ሚኒስትር ቻው፡፡(ከሦስት ቀን በኋላ እያረካከቡ እያለ የውጭ ስልክ ተደወለላቸው::‹‹ጥሪ አይቀበልም›› ሆነ መልሳቸው::ያልጠበቁትን ነገር አዩ::ጸሐፊዋ ገባች) y ይቅርታ ክቡር ሚኒስትር የውጭ ፋክስ

መጥቶ ነው::ይኸው፡፡ y (አነበቡት) መቼ ነው የመጣው? y በተደጋጋሚ እርስዎ ጋር ስልክ ደውለው

ጥሪ አይቀበልም እያለ ስላስቸገረን ነው ሲሉኝ ፋክስ አርጉ ብያቸው፣ ፋክስ አድርገው ነው፡፡

y አንቺ ምን ፋክስ አርጉ አስባለሽ? y ጠቃሚ ይሆናል ብዬ ነዋ፣ ደግሞ

የፕሮጀክት የግዥ የገንዘብ ነገር ስለሚያወራ ጠቃሚ ነው::

y አነበብሽው እንዴ? y አዎን::

(በዚያው የውጭ ስልክ ተደወለላቸው::ማንሳቱ ነው የሚበጀው ብለው አነሱት) y ጤና ይስጥልኝ ክቡር ሚኒስትር በተደጋጋሚ

ደውለን አያነሱትም ነበር፡፡ y ጤና ይስጥልኝ ጉንፋን ይዞኝ ስለነበር ነው

አሁን ተሽሎኛል:: y አንድ ሰው ወደድርጅታችን ኢሜይል እያደረገ

ከሙስና ራቁ እያለ ይልክልናል::ብዙ ነገር ነው የሚጽፈው በኢትዮጵያ ገንዘብ አትቀልዱ እከሳችኋለሁ እያለ ነው::ስለእናንተም ብዙ ይናገራል::

y ችግር የለም::በየትም ዓለም እብድ ሰው አለ:: y ይህ ሰውዬ እብድ አይመስልም::ብቻ ጣጣ

ሳይመጣብን ሌላው ይቅርና ያስገባነው ገንዘብ ይመለስልን::

y የሚተካኝ ሰውዬ በጀመርኩት እንዲቀጥል እነግረዋለሁ፣ ችግር አይኖርም፣ እንግባባለን::

y የለም የለም ይመለስለን፣ ይቅርብን፣ ከሌሎች ጋር የምናደርገውን ሥራ ያበላሽብናል::በአስቸኳይ ይመለስልን::ቻው በሁለት ቀን ውስጥ በቃ::

(ገንዘቡን አልመለሱም::ሌላ ዘዴ ነበር የመረጡት::ርክክባቸውን ዓርብ ጧት ጨረሱ::ከቢሯቸው ሲወጡ ጸሐፊዋ ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ ስታለቅስ አዩ::ጠየቁዋት) y ቻው፣ በጣም አመስግንሻለሁ ጎበዝ ሠራተኛ

ነሽ፡፡ y እ ህ እ… (ማልቀስ ቀጠለች) y ምን ሆነሽ ነው? y እ ህ ህ .. እ ህ እ.. (አሁንም ታለቅሳለች) y የሞተ ቤተሰብ አለ? y ቤተሰብ እንኳ አይደለም ግን ከቤተሰብ በላይ

ነው.. እ ህ እ እ… እ… y ቦይ ፍሬንድ ምናምን? y አይደለም ኧረ ትልቅ ሰው ነበር::እርስዎም

ትልቅነቱን አላወቁም እንጂ ሰውዬውን ያውቁታል::

y ማን ነው እሱ? y እዚህ ሲሠራ የነበረውና በቀደም የሥራ

መልቀቂያ ያቀረበሎት:: y እ… y ማታ በመኪና ግጭት ሞተ አሉ::ሠራተኛው

ሁሉ ሰምቶ እየተላቀሰ ነው:: y ቻ… ው….

Page 24: Reporter Issue 1225

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

INVITATION FOR VENDORS

PATH is an international, nonprofit organization that creates sustainable, culturally relevant solutions, enabling communities worldwide to break longstanding cycles of poor health. PATH’s mission is to improve the health of people around the world by advancing technologies, strengthening systems, and encouraging healthy behaviors.

PATH Ethiopia Country Program is in the process of selecting preferred vendors for year 2012 which potentially would supply goods and services to its office on a contractual basis. Thus, all potential suppliers of the following goods and services are invited to submit their quotes and expression of interest not later than Wednesday February 15, 2012.

SN Category Details Remark

1 Stationeries

Photocopy/printing paper, pen, pencil, post-it, writing pads, File box,

Suspension file, glue, stapler, puncher, paper tray, staple wires, Scotch tape, markers (white board and flip chart),

flipcharts, file index, correction fluid, etc

2 IT suppliesComputers, printers, cartridges,

tonners, etc

3 Tires Different type of tires4 Vehicle rent Filed vehicles, Automobiles

5 Printing service

Vouchers, documents, brochures, job aids, reports, promotional materials,

certificates, visiting cards, etc

6 Travel agentsAir tickets for local and international

travels

7Security Service Security service

8Documentation

servicePrinting bulk documents, photocopy,

binding, lamination, etc

9

Customs clearance and

courier Customs clearance and courier service

•Interested vendors who would like to participate on the bid should be VAT registered and must have TIN Certificate;

•Interested vendors must provide copy of their valid and renewed trade license;

•PATH reserves the right to cancel or reject the bid partially or totally;

•PATH is not liable for any cost arising from the bidders for participating on the bid;

•PATH may preclude from entering into an agreement with a vendor which doesn’t fulfill the minimum requirements;

Vendors may submit their price quotes with details of each material on or before Wednesday February 15, 2012 5:30pm to the organization in a sealed envelope addressed to:

PATH Ethiopia Country Program

Rear side of Getu Commercial Center, 1st Floor

P.O.Box 493 code 1110

Telephone: 0115-504255/504342

Fax: +251 115 504313

Addis Ababa, Ethiopia.

INVITATION FOR SUPPLY AND DELIVERY OF” TOWEL FOR NEW BORN BABY”

The International Training and Education Centre for Health (I-TECH) is a center in the University of Washington’s Department of Global Health with operations in Africa, Asia, and the Caribbean. I-TECH’s worldwide staff work in partnership with local ministries of health, universities, non-governmental organizations (NGOs), medical facilities, and other organizations to support the development of a skilled health work force and well-organized national health delivery systems. I-TECH Ethiopia is one of the largest NGO operating in three regional states of Ethiopia – Affar, Amhara, and Tigray. I-TECH Ethiopia’s primary activities are health system strengthening, Operations research, evaluation and Prevention, care, and treatment of infectious diseases.

To support its primary activities, I-TECH Ethiopia would like to purchase “3,000 (three thousand) pieces OF TOWEL FOR NEW BORN BABY” you are invited to bid for supply and delivery of these items.

The following documents should be submitted by bidders along with their offers and shall also agree to work under the conditions listed below.•Renewed or valid business licenses for the type of

the item •VAT registration certificate•Certificate of tax identification number•Price offer for the item with the sample of the towel

you supply•Validity date of the offer•Delivery time•Bid bond amounting Birr 20,000.00•To accept a 30 days credit payment condition•To deliver the items to the main store located at Addis

Ababa office using own transport.

Note: Delivery schedule:

I-TECH Ethiopia requires that the items in the bid documents shall be delivered in accordance with the time specified in your offer document/pro forma only. The delivery time for the item should be determined after considering the maximum reasonable time for international, inland transportation; and custom clearing.Bid must be put in wax – sealed envelope, clearly marked “ Bid for towel “ and put in the bid box provided for this purpose at I-TECH Ethiopia office no. 107, at the address mentioned below, before 5:00PM, January 31, 2012.

I-TECH Ethiopia

Bole S/C k. 03/05

Tel. 25116639718/19/21/22

Fax: 25116639800

P.O. Box 2695/1250 I-TECH reserves the right to accept or reject the whole or part of the bid.

Page 25: Reporter Issue 1225

|ገጽ 25 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ል ና ገ ር

በሶቅራጥስ ደ.

አብዮታዊ ዲሞክራሲ ምንድነው ብላችሁ አትጠይቁኝ። ብዙም አይገባኝም። ይልቁንስ አሁን ለማንሳት የፈለግኩት ሊዝን አስመልክቶ በቅርቡ እየተደረገ ስላለው የመንግሥት ጥረት ለማንሳት ፈልጌ ነው። አንድ ሰሞን ኢሕአዴግ/መንግሥት የአብዮታዊ ዲሞክራሲ ፅንሰ ሐሳብን ለማስረጽ ሲል አባላቱንና ካድሬዎቹን ‹‹የማጥመቅ›› ሥራ ሲሠራ እንደነበር አስታውሳለሁ። ከዚያም ቀጥሎ ‹‹ኪራይ ሰብሳቢነት›› የሚለውን ሐሳብንም እንዲሁ ለማስረዳት ሲማስን ነበር። እነሱን ይግባቸው አይግባቸው ባላውቅም። በበኩሌ ግን ፅንሰ ሐሳቦቹ የፈጠሩትና የገባቸው የፓርቲው ‹‹መምህራን›› ያሳዝኑኛል። ለምን ቢሉ ይህን ‹‹ከባድ›› ንድፈ ሐሳብ ለማስረዳት ቢባዝኑም ካድሬው በሞላ ፅንሰ ሐሳቦቹ ሳይገቡት እየተንጫጫ አለቦታቸው ሲደነጉራቸው በማየታቸው ነው።

እስኪ ይታያችሁ አሁን ‹‹ኪራይ ሰብሳቢነት›› የማይገባበት ቦታ አለ ትላላችሁ? ጨው ነው ብንለው ነገር ያበላሽብን ይሆን? ኪራይ ሰብሳቢነት ምናልባትም ኢ-ሞራላዊ ወይም ኢ-ሥነ ምግባራዊ ሊሆን ይችላል። የመንግሥት ሠራተኞች በኪራይ ሰብሳቢነት ሰበብ ሥነ ምግባራቸው አልጠበቁም ማለት ይቻል ይሆናል። ነጋዴውን ግን ‹‹ኪራይ ሰብሳቢ›› ነው ማለት ግን የሚገርም (absurd) ነው። ነጋዴ እኮ ላይ ታች እያለ የሚራወጠው ለትርፍ ነው። የንግድ ዋና ዓላማም በውጤታማነት ሠርቶ ለማትረፍ ነው። ስለዚህ ኪራይ መሰብሰብ ከነጋዴው አንፃር ‹‹ኃጢያት›› ሊሆን አይችልም። ኃጢያት ቢሆን እንኳ ድርጊቱ በወንጀል ሕጉ እስካልተከለከለ ድረስ ስህተት ነው ሊባል አይችልም። ይበልጥኑ ነገሩ የሚበላሸው ደግሞ ‹‹ኪራይ ሰብሳቢነት›› ለሊዝ አዋጁ መሠረት የሆነ ዕለት ነው።

ከዚህ በፊት በዚህና በሌሎች ጋዜጦች ጭምር ሲጻፍ እነደነበረው የሊዝ አዋጁ መሠረታዊ ችግሮች አሉበት። እኔ በሕይወቴ እንዲህ ያለ አወዛጋቢ ሕግ አይቼም ሰምቼም አላውቅም። ሳስበው መንግሥት (መንግሥት ልበል እንጂ ተወካዮች የተባሉትንማ አየንላቸው፤ ይኼኔ እነሱም በግላቸው መንግሥትን እየወቀሱ ይሆናል) ይህን አዋጅ ሲያረቅም ሆነ ሲያፀድቅ ይህን የመሰለ በቁጣ የተሞላ የሕዝብ ምላሽ የጠበቀ አይመስለኝም። ከበፊቶቹ ከተሻሩት የሊዝ አዋጆች የተለየ ሁኔታ ወይም ምላሽ ይጠብቀኛል አላለም። ለዚሁም ነው ስልሳ የሚሆኑ የማዘጋጃ ቤት ተወካዮች ብቻ በመሰብሰብ ሕጉን በማስረቀቅ ያስፀደቀው። ይህ አዋጅ ከፊተኞች የሚለየው ግን የእያንዳንዱን ሰው በራፍ ያንኳኳ መሆኑን ነው።

ደርግ በአዋጅ መሬትንና ቤትን ወረሰ:: ሳስበው ብዙው ሰው ንብረት አልባ ስለነበር ወይም የደርግን አረመኔነት ስለፈራ ዝም አለ። ቀጥሎ አዲሱ መንግሥት መጥቶ መሬት ‹‹የሕዝብና የመንግሥት›› ነው ሲል ጉዳዩ የተገለጸላቸው ጥቂት ሰዎች ብቻ ተቃወሙት። መሬት የግል መሆን ነበረበት ብለው ተከራከሩ። አብዛኛው ሕዝብ ግን ቢያንስ የያዛትን ንብረት ስላልተነካችበት ‹‹ይህ የአይዲኦሎጂ ፍትጊያ›› ነው በማለት ዝም አለ። አሁን ቀስ ብላ መጣችና የያዝካት መሬት ያንተ አይደለችም፤ ዋጋም አታወጣልህም ሲባል ጊዜ እያንዳንዱ ከእንቅልፉ ባነነ። ‹‹የሕዝብና የመንግሥት›› የሚለውን አባባል ‹‹የመንግሥት›› ነው ወደሚል ትርጓሜ ተወሰደና መንግሥት ስላንተ ብሎ ይወስንልሃል ሲባል ጊዜ ጉዳቱ ምን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ ተሰማው።

አንዳንድ ሰዎች ‹‹ምን አዲስ ነገር ተፈጠረና ነው?›› ብለው ይጠይቃሉ። የተፈጠረውማ ሰው ከመሬቱ ሊያገኘው የሚገባውን ጥቅም ሊያጣ ነው። ይዞታው አደጋ ላይ ያለ (precarious) መሆኑን ነው። አንዳንዶቹ ደግሞ ‹‹መሬት የሕዝብና የመንግሥት ስለሆነ ግለሰብ መብት የለውም›› ይላሉ:: ሕዝብ ማለት ማነው?

ሕዝብ ማለት እኮ የግለሰቦች ስብስብ ነው። ሕገ መንግሥቱ መሬት ‹‹የመንግሥትና የሕዝብ›› ነው ሲል እኮ የሕዝቡን ብሎም የግለሰቡን ባለቤትነትን በማመን ነው። ስለሆነም ማንኛውም ሕገ መንግሥቱን ተከትሎ የመጣ ሕግ ይህን የሚያከብርና የሚያስፈጽም መሆን

ነበረበት። የግለሰቦች ነፃነትና የንብረት መብት በተጠበቀበት አገር ግለሰቡ የሚቀበርበትና ለሕዝቡ ተብሎ የሚሰዋበት ምክንያት የለም። ይኼ ድሮ ጥንት ቀረ።

ግለሰቡ ወዶ እስካላደረገው ድረስ (ለምሳሌ በጦርነት ጊዜ ለሕይወታቸው ሳይሳሱ ራሳቸው ስለ ሕዝባቸውና ስለአገራቸው ክብር ብለው ፈንጂ እንደሚረግጡ ጀግኖች) ግለሰብ ስለ ማኅበረሰብ ብለህ መስዋዕት ሁን ብሎ ማስገደድ አይቻልም። ማኅበረሰብ ከግለሰቦች የግድ ፅድቅንና ጀግንነትን መጠበቅ አይችልም። ማኅበረሰቡም ሆነ ሕጉ ሊያደርጉት የሚችሉት አብረን ልንኖርባቸው የሚያስችሉንን ክልከላዎች (አትግደል፣ አትስረቅ፣ የሰው ክብር አትንካ፣ ቃልህን አክብር፣ ወዘተ) ማስቀመጥ ብቻ ነው።

ከመስመሬ ስለወጣሁ ይቅርታ። በሊዙ አዋጁ የተነሳ ሕዝቡ (የኢሕአዴግ ደጋፊም ሆነ ያልሆነ) ሲንጫጫ ጊዜ መንግሥት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ታላላቅ ሚኒስትሮችንና ባለሥልጣናትን በመላክ ለወራት በቲቪ ለማስረዳት ቢሞክርም፣ ሕዝቡ በእርግጥም

ጉዳዩ እየገባው ወይም እየተደናገረው ሲሄድ ይበልጥ በጉዳዩ ላይ ትኩረት እያደረገ መጣ። ነገሩም እየተካረረ ይበልጥኑም አከራካሪ እየሆነ መጣ። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የንብረት ልውውጥና ግንባታዎች ተቀዛቀዙ። ዕድሜ ለሊዝ አዋጁ ሲሚንቶም ረከሰ፤ የሲሚንቶ ፋብሪካዎችም በራቸውን ለሁሉም ክፍት አድርገው ባደረግነው ቅናሽ መሠረት ግዙን አሉ።

አንድ በማኅበረሰብ ጥናት ዶክተር የሆነ ወዳጅ አለኝ። እንደዋዛ ስለሊዝ አዋጁ አነሳንና እባክህ እስኪ አስረዳኝ አለኝ። ‹‹ያላለቀ ቤት (ግማሽ ግንባታ) ብትሸጥ ጥቅም የለውም›› ብዬ መናገር ስጀምር ፊቱ ከሰል መሰለ። ምነው? ቢሉ፣ ለካንስ መሠረት አውጥቶ ያልጨረሰው ቦታ አለው። ከዚህ በፊት በከፍተኛ ትርፍ እንዲሸጥ ተጠይቆ እምቢ ብሏል። አሁን እንዳይጨርሰው ገንዘብ የለው፤ ዝም እንዳይል የሁለት ዓመት ገደብ አለበት (በሁለት ዓመት ካልጨረሰው መንግሥት መሬቱን መልሶ ሊወስድበት ይችላል)። ይኼውና እስካሁን ሳይገባው ኖሮ አሁንም በሐዘንና በትካዜ ላይ ይገኛል። ይህንና የመሳሰሉት ታሪኮች በየቦታው ልናገኝ እንችላለን። ሕግ ለምንድነው የተፈጠረው? ይህንንም በሉ ያንን እኔ በበኩሌ ኅብረተሰቡን ለማገልገል ነው ብዬ አምናለሁ። ለማኅበረሰቡ ሰላምን፣ ደህንነትን፣ ብልጽግናንና ደስታን ለማምጣት ነው። ቢያንስ ቢያንስ ግን ለማኅበረሰቡ ሐዘንና ትካዜን ለማምጣት አይደለም። ይኼን የሚያደርጉና መንግሥት ይህን እንዲፈጽም የሚገፋፉ ካሉ ግን ሪፖርተር ጋዜጣ አንዳንዴ እንደሚለው ‹‹ለመንግሥት በጎ የማይመኙ ሰርጎ ገቦች›› ብቻ ናቸው።

ዞሮ ዞሮ ወደ ጉዳያችን ስንመጣ የሊዝ አዋጁ ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ቁጣና ውግዘት የደረሰበት በመሆኑና የሚኒስትሮችና የባለሥልጣናቱ ማብራሪያ የማይመልሰው መሆኑን ሲረዳ፣ መንግሥት ልክ እንደ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሁሉ ‹‹የሊዝ ጥምቀት›› እየጀመረ መሆኑን መገንዘብ ችለናል። ከየሚድያው እንደምንሰማውና እንደምናየው ከፍተኛ ካድሬዎች፣ የክፍለ ከተማና የወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ የከተማ ኗሪዎች ተወካዮችና የመገናኛ ብዙኅን ሠራተኞች ጠመቃውን ጀምረውታል። እንዳየነውም የከተማ ኗሪዎች በብዛት አሁንም አዋጁን እንዳልተቀበሉት ነው። ባለሥልጣናቱ የተሰብሳቢዎቹን ቁጣና አስተያየት ሰምተው አንዳንዴ በማንገራገር አንዳንዴ ደግሞ እነርሱ ብቻ መናገር የፈለጉትን (ኪራይ ሰብሳቢነትን፣ አነስተኛና ጥቃቅንን፣ ኮንዶሚንየምና የከተማ መሠረተ ልማትን›› በማንሳት ይሟገታሉ። ያልተረዱት ግን እየተማረረ ያለው ንብረትና መሬት ያለው ግለሰብ ነው። ካንተ ትርፍ ወስደን ለጥቃቅንና ለመሳሰለው እንሰጠዋለን የሚባለው አባባል ሊገባውም አይችልም። ማን ለማን መስዋዕት ይሆናል?

በሊዝ ገዝቶ የሊዝ ክፍያ ከፍሎ ካበቃ

በኋላ እንደገና መንግሥት መጥቶ የንብረትህን ብልፅግና/ዕድገት ዘጠና አምስት በመቶ ትርፍ ወስጄ (የአዋጁን አንቀጽ 23 ይመለከቷል) ለድሃው ኮንዶሚንየም ልሥራበት ሲባል እንዴት ብሎ እሺ ይላል? ሰው ሁሉ ፃድቅ (alturist) ካልሆነ በስተቀር። የንብረት መብት ጥልቅና የማይገባ ፍልስፍና አይደለም። ከላይ እንዳነሳናቸው ፅንሰ ሐሳቦችን በ‹‹ማጥመቅ›› ብቻ አድበስብሰን የምናልፋቸው አይደሉም። የንብረት መብት መጣስ ቁጣ ብቻ አይደለም፤ ለዘመናት ጦር ሲያማዝዝ የኖረ ነው። በአገራችን በገጠር አከባቢ ከሚፈጸሙ የግድያ ወንጀሎች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከንብረትና ከመሬት ጋር የተያያዙ ናቸው። ከታሪክ አንፃርም የገጠር መሬት መብት መገፋት ለገበሬዎች አመፅ መነሻ (የትግራይ፣ የጎጃምና የባሌ) ምክንያት እንደነበሩ እንረዳለን።

በእነዚህንና በሌሎችም ምክንያት እንደዚሁም በአዋጁ ላይ ቅድሚያ ሕዝባዊ ውይይት አለመደረጉን ግምት ውስጥ በማስገባት ሪፖርተርን ጨምሮ በርካታ ጸሐፍት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ተመራማሪዎችና በትልቁ ደግሞ ሕዝቡ አዋጁ እንደገና ታይቶ መሻሻል ይደረግበት የሚል ሐሳብ ቢያቀርቡም፣ መንግሥት ጆሮ ዳባ ልበስ በማለት ጉዳዩን የቀጠለበት ይመስላል። ይልቁንስ አዋጁን በቁርጠኝነት ለማስፈጸም ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል። በብዙ አገሮች እንዲህ ያለ አጨቃጫቂ ጉዳይ ሲነሳ ሕዝቡ ድምፅ እንዲሰጥበት ይደረጋል። በዚህ መንገድም በትክክልም የሕዝቡን ፍላጎት ማዳመጥ ይቻላል። የተወካዮች ምክር ቤት አባላት የአስፈጻሚውን አካል ፍላጎት እንጂ የመረጣቸውን ሕዝብ ፍላጎት እንደማያስፈጽሙ አይተናል። ስለዚህ በጉዳዩ ላይ ሕዝቡ በቀጥታ ድምፅ ይስጥበት ቢባል ችግር አለው ትላላችሁ? ይህ ነገር የተፈቀደ ስለመሆኑ የሕግ ባለሙያዎች አስተያየት ይስጡበት።

እንደ መደምደሚያ ኢሕአዴግ እልኸኛ እንደሆነ ይታወቃል። ያወጣውን ሕግ መልሶ ለማሻሻል ‹‹መራራዋን ክኒን›› መዋጥ ስለሚሆንበት በቅርብ ጊዜ ማሻሻል ያደርጋል ብዬ አላስብም። የሊዝ አዋጁ ማስፈጸሚያ ነው የሚባለውን ደንብ እያረቀቁ ያሉት ባለሙያዎች ግን አሁንም ቢሆን ከሕዝቡ እየተሰነዘሩ ያሉትን አስተያየቶች ከአዋጁ ጋር በማጣጣም ቢያካትቷቸው ተመራጭ ይሆናል::ከዚሁ በተጨማሪ ደንቡ ፀድቆ ከመውጣቱ በፊት በመረቀቅ ሒደት ላይ ለሕዝብና ለሚመለከታቸው አካላትና ምሁራን ግልጽ ተደርጎ ውይይት እንዲደረግበት ቢያስቡበት የተሻለ ነው። አለበለዚያ ግን ደንቡ ከወጣ በኋላ ደግሞ ሌላ ‹‹ጥምቀት›› እንዳይመጣብን ያሰጋል።

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል

አድራሻ [email protected] ማግኘት ይቻላል፡፡

የሊዝ አዋጁ ማስፈጸሚያ ደንብ ሲረቀቅስ ሕዝባዊ ውይይት አያስፈልገውም?

በሊዙ አዋጁ የተነሳ ሕዝቡ (የኢሕአዴግ ደጋፊም ሆነ ያልሆነ)

ሲንጫጫ ጊዜ መንግሥት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ታላላቅ ሚኒስትሮችንና ባለሥልጣናትን በመላክ

ለወራት በቲቪ ለማስረዳት ቢሞክርም፣ ሕዝቡ

በእርግጥም ጉዳዩ እየገባው ወይም እየተደናገረው ሲሄድ ይበልጥ በጉዳዩ ላይ ትኩረት እያደረገ

መጣ። ነገሩም እየተካረረ ይበልጥኑም አከራካሪ እየሆነ መጣ። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የንብረት ልውውጥና ግንባታዎች ተቀዛቀዙ። ዕድሜ ለሊዝ አዋጁ ሲሚንቶም ረከሰ፤ የሲሚንቶ ፋብሪካዎችም በራቸውን ለሁሉም ክፍት አድርገው ባደረግነው ቅናሽ

መሠረት ግዙን አሉ።

ኢሕአዴግ እልኸኛ እንደሆነ ይታወቃል። ያወጣውን ሕግ መልሶ ለማሻሻል ‹‹መራራዋን ክኒን›› መዋጥ ስለሚሆንበት በቅርብ ጊዜ ማሻሻል ያደርጋል ብዬ አላስብም። የሊዝ አዋጁ ማስፈጸሚያ ነው የሚባለውን ደንብ እያረቀቁ ያሉት ባለሙያዎች ግን አሁንም ቢሆን ከሕዝቡ እየተሰነዘሩ ያሉትን አስተያየቶች ከአዋጁ ጋር በማጣጣም ቢያካትቷቸው ተመራጭ ይሆናል::ከዚሁ በተጨማሪ ደንቡ ፀድቆ ከመውጣቱ በፊት በመረቀቅ ሒደት ላይ ለሕዝብና ለሚመለከታቸው አካላትና ምሁራን ግልጽ ተደርጎ ውይይት እንዲደረግበት ቢያስቡበት የተሻለ ነው።

Page 26: Reporter Issue 1225

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

የዕድገት በአንድነት የንግድ አክሲዮን ማህበርEDGET BE’ANDENT TRADE S.CO.É011-275-92-27 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ክፍት የሥራ ማስታወቂያ

1. የሥራ መደቡ መጠሪያ…...የሂሳብ ሠራተኛ

2. ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ………............. ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ/ ዲግሪ/የተመረቀና አራት ዓመት እና በተመሳሳይ አክሲዮን ማህበር ውስጥ የሠራ ሆኖ በቂ የኮምፒዩተር ክህሎት ያለው/ላት እና በፒችትሪ አካውንቲንግ አጠቃቀም ሙሉ ዕውቀት ያለው/ላት

3. የሥራ ቦታ…………………....አዲስ አበባ4. ብዛት………………………......አንድ5. ደመወዝ……………………..... በስምምነት

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ዋናውንና

የማይመለስ ፎቶ ኮፒ መረጃችሁን በመያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን

ጀምሮ ባሉት 8 የሥራ ቀናት ውስጥ ድርጅቱ ድረስ በመምጣት መመዝገብ

የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

አድራሻ፡- መርካቶ 4ኛ ፖሊስ ጣቢያ ወረድ ብሎ አስፋው ወሰን ሆቴል

ፊት ለፊት ያለው የማህበሩ ህንጻ ቤዝምነት ቢሮ ቁጥር B002

ETHIOPIA HIV/AIDS COUNSELORS ASSOCIATIONInvitation for Consultancy Service

To Develop IEC/BCC Material

ETHIOPIA HIV/AIDS COUNSELORS ASSOCIATION (EHACA) is a professional association founded by a group of HCT providers and trainers who are working in governmental, private and non-government organizations. At the onset, the Association was named Addis Ababa HIV/AIDS Counselors Support group. Subsequent, in cognizant of the need to widen its horizons at a national level, the Association evolved in to Ethiopian HIV/AIDS Counselors Association (EHACA) in January 2008. Currently, the Association has established Chapter associations in all Regions of Ethiopia except in Somali and Afar regional States.

EHACA works to ensure the quality and standards of HIV/AIDS counseling through providing technical support for practicing counselors. EHACA’s Goal is contributing to the national efforts in fighting the HIV/AIDS epidemic through strengthening the capacity of institutions and individuals working in HIV Counseling and Testing (HCT) to enable them to provide quality counseling services.

In this project year Ethiopia HIV/AIDS Counselors Association (EHACA), with the financial and technical assistance of its esteemed donor; CDC-Ethiopia has planned to develop counselors focused TV and radio spots. Hence, EHACA is looking for a well experienced expert / consultant who can execute the job in effective and efficient manner. The consultant should have demonstrated experience in IEC/BCC materials preparation and production especially in the areas of HIV/AIDS in general and counseling in particular. Apart from this s/he has to have a registered license for consultancy service. Interested consultants are therefore invited to collect the TOR within ten days from the date of this vacancy announcement using the following address.

ETHIOPIA HIV/AIDS COUNSELORS ASSOCIATION Addis Ababa, EthiopiaOur office is located at Bole sub city, Kebele 04/06/07, house no. 363 Michililand Avenue near to Care Ethiopia Country Office

For further clarification please call us by using the following numbers: 011-6-180903/13

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ጅንአድ/ገጥሽመ/07/2004

የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅት ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ

ባለስልጣን የተረከባቸውን ጨርቃ ጨርቅ፣ ሸቀጣ ሸቀጣ፣ ሽቶ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣

የሕንጻ መሣሪያ፣ የመኪና መለዋወጫ እና የጽሕፈት መሣሪያ ባሉበት ሁኔታ

የንግድ ፈቃድ ላላቸው እና የዘመኑን ግብር ለከፈሉ ነጋዴዎች በግልጽ ጨረታ

አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው

የጨረታ ሰነዱን በብር 100 /አንድ መቶ ብር/በሸቀጥ ዓይነት መግዛት

ይኖርባቸዋል::

በጨረታ ሰነድ ላይ የቀረበውን ሸቀጥ በመጋዘን ቀርቦ መመልከት

አለባቸው::

ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የሸቀጥ ዓይነት የጨረታ ማስከበሪያ

የጨረታ መነሻ ዋጋውን 10% በCPO ከጥር 18 ቀን እስከ ጥር 25

ቀን 2004 ዓ.ም. 9፡00 ሰዓት ድረስ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::

ጨረታው ጥር 26 ቀን 2004 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች

በተገኙበት በግልጽ ጨረታ በዋናው መ/ቤት አዳራሽ ይከፈታል::

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ

የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 1 11 06 80 መጠየቅ ይቻላል::

www.mewit.com.et

የሸቀጦች ጅምላ ንግድ አስመጪ ድርጅት /ጅንአድ/

የቤተ ጉራጌ ባህል ማዕከል (ቤጉባማ) ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ

መደብ ላይ ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች አወደድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

• የሥራ መደቡ መጠሪያ የሂሣብ ባለሙያ • ተፈላጊችሎታ በአካውንቲንግ ቢኤ ዲግሪ ወይም

የኮሌጅ ዲፕሎማ • የሥራ ልምድ ለቢኤ 3 ዓመት እና ለዲፕሎማ

5 ዓመት የፒችትሪ አካውንቲንግ ሶፍትዌር ዕውቀት ያስፈልጋል

• ብዛት አንድ• ደመወዝ በድርጅቱ የደመወዝ ስኬል

መሠረት • የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት • ፆታ አይለይም (ሴት አመልካቾች

በጣም ይበረታታሉ)

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርት የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍና ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ልደታ አካባቢ ደጃ/ባልቻ አባነፍሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ጽ/ቤታችን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ የብሔረሰቡ ተወላጅ ለሆኑ ወይም ቋንቋውንና ባህሉን ለሚያውቁ ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

የቤጉባማ ጽ/ቤት (ስልክ፡- 011 895-92-69፣ 0912 72 85 90) አዲስ አበባ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

Page 27: Reporter Issue 1225

|ገጽ 27 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Vacancy AnnouncementIntercontinental Trading PLC, the distributor of Zhongshun Cement (Dukam) East Cement (Fitche), also the distributor for enterprises located in Easter Industry Zone, would like to invite qualified, energetic and competent applicants for the following vacant post:

Position No.1: Sales and Commission Agent

Requirement: a. Bachelor or above in Business Management;b. Qualification of Commission Agent; c. Experience of cement sales and having some client group are preferred

Sex: Male and Female

Salary & Benefits: Basic salary and sales bonus

Number of Required: Ten (10)

Place of Work: Addis Ababa, Debre Zeit, Adama, Awassa

Qualified applicants are invited to submit their application with their CVs

within one week and passport-size photos and scan copies of documents &

certificates to our office in person from 25th January 2012. Our office is located

inside Eastern Hotel between Gebre Church and South Africa Embassy, in

Nefas Silk Lafto, Addis Ababa. You may call 011-3726996 for more information

አሞላይታ አክሲዮን ማህበር AMOLEITA SHARE COMPANY

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የአስቸኳይ የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪአሞላይታ አክሲዮን ማህበር ታህሣሥ 15 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ጠቅላላ መደበኛ ስብሰባ ውሣኔ መሠረት ለጥር 26 ቀን 2004 ዓ.ም. የጠቅላላ ስብሰባ ጥሪ ለአባላቱ ያቀርባል፡፡

አጀንዳዎች፡-• የማህበሩን ካፒታል ማሣደግ • የማህበሩ የመመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 7 ተራ ቁጥር 2

ለማሻሻል • የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ

ቦታ፡- ሜድኮ ባዮሜዲካል ኮሌጅ /ወሎ ሰፈር/ ከቀኑ በ3፡00 ሰዓት

ማሳሰቢያ፡- ምልዐተ ጉባዔው ካልተሟላ በመደተዳደሪያ ደንቡና በንግድ ሕግ መሠረት በተገኙት ውሣኔዎች የሚሰጡ መሆኑን እያስታወቅን ወኪል የሚወክሉ ከሆነ የውክልና ቅጽ በማህበሩ ጽ/ቤት/ኒው ቪዥን ት/ቤት ተገኝተው እንዲፈርሙ ከጥር 9/2004 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ጥር 25/2004 ዓ.ም. ድረስ መፈረም የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የዳይሬክተሮች ቦርድ

Page 28: Reporter Issue 1225

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Page 29: Reporter Issue 1225

|ገጽ 29 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Page 30: Reporter Issue 1225

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Civil Society Support ProgrammeSupported by the peoples of Ireland, TheNetherlands&Norway

First Call for Proposals Assessment Update

Ethiopian civil society organisations including foreign charities and private sector organisations who submitted applications under the different grant windows of the First call for Proposals are advised as follows:The submission of concept note applications under the Innovation, Networking and Capacity Development Services grant windows was closed on January 9th, 2012 at 5pm. Confirmations of receipt were sent by email to organisations that submitted concept notes before the 5pm deadline. Registration of the concept notes commenced soon after the deadline and evaluation of those that were received before and on the deadline is underway. Because of the overwhelming number of the concept note applications that were received, processing of all eligible concept notes will take more time than was indicated in the Call for Proposals Guidelines. This means that the timelines indicated in the Call for Proposals Guidelines will be adjusted to allow a proper and fair evaluation of all the applications received.

The notification of results will be sent out over the coming weeks and in two stages:

The results under the Networking and Capacity Development Services Grants Windows will be announced, indicatively in the week starting 30th January 2012.

The conclusive results under the Innovation Grants Window will be announced latest by the second week of February 2012.

The CSSP Management would appreciate understanding among applicant organisations of the demanding process of the concept notes evaluation and advise applicants to patiently await announcement of the results as per the above indicative dates.Organisations that will be short-listed for the full proposals stage will be advised on the timelines and other procedures to follow for proposals preparation and submission.For latest updates on CSSP, please e-mail [email protected] is financed by:

KINGDOM OF THE NETHERLABDS

and managed by:

Request for QuotesRFQ Number: ETH-P3167-2011-006For procurement of: 67,680 meter fabrics Issuance Date: January 23, 2012Due Date and Time for Recipient Offers: March 5, 2012, 5:00pm, Addis Ababa, Ethiopia

The USAID Strengthening Civic Educations in Primary School (SCEPS) Project under cooperative agreement with Pact Inc., requests quotes for fabrics to make uniforms for 11,520 male and 11,520 female Cub Scout for Ethiopia in accordance with the specifications listed on this RFQ.

A prospective offeror having any questions relating to this RFQ should contact prior to the due date and time of submissions of quotes:

Administration and HR Department Pact Ethiopia Bole sub city House no 2129Telephone 011662 37 86/87/88P.O. Box 13180Addis Ababa, Ethiopia

The project will respond to any questions it received prior to the due date for this RFQ.

Quotes must be delivered on or before the due date to:

Administration and HR Department Pact Ethiopia Bole sub city House no 2129Telephone 011662 37 86/87/88P.O. Box 13180Addis Ababa, Ethiopia

Late quotes will not be considered or accepted.

Interested bidders can come in person and collect the bid document form reception during working hour

Position Accountant/SecretaryQualification Diploma in Accounting and Secretarial Science from Eligible College or UniversityExperience Minimum four year in accounting and two years in Secretarial ScienceAdditional Skill - Computer literacy, application packages, Peachtree Accounting - Excellence in writing and spoken English - Experience in foreign companies /for profit organization/Salary Negotiable Duty Station Addis AbabaDead line 10 days from the date of announcement in reporter news paper All qualified applicants fulfilling the above requirement are kindly requested to submit their application letter, curriculum vitae and other testimonials in person as per the following address. CONTROL Y MONTAGES INDUSTRIALSETHIOPIA BRANCH Friendship Building 5th floor, on the road to bole international airport beside Alem Cinema, room No. 508

For further information please call on 0116-185636, 0116-185637

VACANCY ANNOUNCMENTS

VACANCY ANNOUNEMENT

GET-AS International plc whould like to invite qualified and experienced candidates for the following position.

1. Position: Head, Cost and Budget Accounting DivisionRequirement: BA. Degree in Accounting, Training in Computer and

knowledge of accounting software Application. With minimum of 7 years Expereince and 2 years on Supervisory.

2. Position: General Service and property Admin. OfficerRequirement: BA Degree in management or public Administration with

minimum of 6 years Experience.3. Position: Planning and Business Development Service Head

Requirement: BA Degree in Economics/Management/ Marketing Management. 8 years of Expereince out which 3 Years on Supervisory position.

For Both Position- Number Required- One - Term of Employment- Permanent- Salary- As per the organization scale- Place of Work- Addis Ababa

Interested applicants are invited to submit in person their non-returnable application, CV and related documents with 10 consecutive working days from the first date of this announcements on the news paper in the following address.

Adress:- Get-As International P.O.Box 50800 Sub City Arada H.NO 595/596 Tel 011155 99 99/89 (0911 50 34 44 )

GET-AS INTERNATIONAL PLC

Page 31: Reporter Issue 1225

|ገጽ 31 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ

ታዋቂዋ ዘፋኝ አቢ ላቀው የምትተውንበትና ‹‹ወደ መጣሁበት›› በሚል ርዕስ ሐምሌ 2 ቀን 2003 ዓ.ም. የተመረቀው ፊልም ‹‹እየሩስ›› በሚል ርዕስ ጥር 28 ቀን 2004 ዓ.ም. ሊወጣ ነው::

ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ወጥቶበታል የተባለለት ይኼ ፊልም ከተመረቀ በኋላ፣ ከተመልካቾች በተገኙ አስተያየቶች ፊልሙን እንደገና ለማስተካከል ወደ ስቱዲዮ እንደተገባ ተገልጿል:: የፊልሙ ዳይሬክተር ስንታየሁ ሲሳይ እንደገለጸው፣ ፊልሙን ሊያስተካክሉ የሚችሉ ጥቃቅን ነገሮች እንደተለወጡ አስረድቷል::

የፊልሙን ዋና ገጸ ባህርይን የምትወክለው አቢ ላቀው፣ እየሩስ የተባለችን ገጸ ባህርይንም ወክላ ተጫውታለች::

እየሩስ ጎንደር ተወልዳ ያደገች ዘፋኝ ስትሆን አዲስ አበባ መጥታ የሚያጋጥሟትን ችግሮችና ለሙዚቃ ያላትን ፍቅር የሚያሳይ ፊልም ነው:: ፊልሙ መጀመርያ ከነበረው ይዘት አንዳንድ ትዕይንቶች የተጨመሩበት ሲሆን ርዕሱም ሊቀየር ችሏል::

‹‹ፊልሙን የመለስንበት ዋነኛው ምክንያት ሁሉንም ነገር አስተካክለን ለማውጣት ነው:: ፊልሙ አዲስ ፊልም አይደለም የበፊቱ ነው:: ርዕሱን የቀየርንበት ምክንያትም የሷን ታሪክ ስለሚናገር በእሷ ስም ቢሆን ፊልሙን በደንብ ይገልጸዋል በሚል ነው፤›› በማለት የፊልሙ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ ወርቁ ያስረዳሉ::

ዳይሬክተሩ ስንታየሁ በበኩሉ፣ ‹እኛ ኢትዮጵያዊ የሆነ ፊልም ሠርተናል:: ለኢትዮጵያ ፊልሞችም አንድ አስተዋጽኦ አድርገናል:: አርመን ስናወጣውም ታሪኩን የሚደግፉ ትዕይንቶች አስገብተናል፤›› ብሏል::

ፊልሙን ለማስተካከል ሁለት ወራት መፍጀቱና ከአንድ መቶ ሺሕ ብር በላይም ወጭ መደረጉ ከመገለጹም በላይ፣ አቢ ላቀው ለምትተውንበት 150 ሺሕ ብር እንደተከፈላት ለማወቅ ተችሏል::

የአቢ ላቀው ፊልም በአዲስ ርዕስ ሊወጣ ነው

በጌታቸው ንጋቱ

ሰዎች ዕድል ባለማግኘታቸው ለራሳቸው ብሎም ለሌሎች ሊያበረክቱ የሚችሉትን የፈጠራ ውጤት ወይም የችሎታ ትሩፋት እንዲያካፍሉ ሊያደርጋቸው እንደሚችል የሱዛን ቦይልን ታሪክ የሚያውቁ ይረዱታል::

ሱዛን ቦይል ለዘመናት በአካባቢዋ ሰዎች እንደ አዕምሮ በሽተኛ እንጂ ልዩ ተሰጥኦ ያላት ዘፋኝ ትሆናለች ብሎ የጠበቀ አልነበረም:: የምትናገረውንም ማንም ከመጤፍ አየቆጥረውም ነበር:: ሱዛን ግን የምንጊዜም ሕልሟን ለማሳካት ዕድልና አጋጣሚ ትጠብቅ ነበር:: የገንዘብ አቅም ባይኖራትም ዕድሜ ‹‹ለብሪቴን ጋት ታለንት›› (Britain Got Talent) የምትፈልገውን አጋጣሚ አገኘች:: ከስትኮትላንድ ወደ ለንደን በመውረድም መድረክ ላይ ቀረበች:: ለመዝፈን ወደ መድረክ ከገባች ጊዜ ጀምሮ መዝፈን እስከምትጀምር ድረስ በአዳራሹ ያሉ ታዳሚዎች ዳኞችን ጨምረው አፌዙባት:: ይሁን እንጂ ያ የለበጣ ሳቅና ፌዝ ከሰኮንዶች አላለፈም:: ሱዛን መዝፈን ስትጀምር ሁሉም አፋቸውን ከፍተው መስማት ብቻ ሳይሆን

ማልቀስም ጀመሩ::

ያቺ እንደ አዕምሮ በሽተኛ የታየችውና ዕድሜዋ የገፋው ሱዛን ቦይል በፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በዓለ ሲመት የራት ግብዣ ላይ ተገኝታ የዘፈነች ብቸኛዋ አርቲስት ነበረች::

የሱዛን ቦይል ታሪክ ተስፋ ሳይቆርጡ ለሚጥሩና ለሚሠሩ ትልቅ አርዓያ ይሆናል:: በቦሌ መንገድ ላይ በሚገኘው ባይላሞስ ላውንጅ ውስጥ ዘወትር ማክሰኞና ሐሙስ ዝግጅቱን የሚያቀርበው የ‹‹በበያይነቱስ›› ባንድ አባል የሆነው ማቲያስ ይልማ የሱዛን ቦይልን ታሪክ እንዳስታውስ አደረገኝ:: የተለያዩ የአማርኛ ዘፈኖችን የሚያቀነቅነው ማቲያስ በሚሠራበት ባንድ ተመራጭ አርቲስት ነው:: እንደ አብዛኞቹ ታዳሚዎች የቴዲ አፍሮን፣ የማህሙድ አህመድንና የሌሎች አርቲስቶችን ዘፈን ሲዘፍን አብዛኛው ሰው የሚጠይቀው ለምንድነው ይኼ ልጅ የራሱን ዘፈን የማይዘፍነው? በማለት ነው::

ማቲያስም ይኼ ሕልም አለው:: ይሁን እንጂ ችሎታ ያለው ሁሉ አጋጣሚና ዕድል አያገኝምና ሁሉም ካለመበት በቀላሉ

አይደርስም:: ይህንን የተገነዘበው ማቲያስም ሳይታክት ይለማመዳል፣ ሳይታክት ይሠራል::

በአገራችን ያሉ ሚዲያዎች እንደዚህ በጥቂት ታዳሚዎች ብቻ የሚደነቁ እንዲሁም እስከጭራሹ ተደማጭ ያልሆኑ፣ ነገር ግን እስካሁን ካየናቸው ችሎታዎች የላቀ ችሎታ ያላቸውን ፈልፍሎ የማውጣት አቅማቸው የተጠናከረ ነው ማለት አይቻልም:: በሌላ በኩል የተሳካላቸውን ማሞካሸት ወይም ስለእነሱ መግቢያና መውጫ እየተከታተሉ መጻፍ ይመርጣሉ:: የሚዲያው ኃላፊነት እንደ ማቲያስ ያሉ ዕልፎች በመኖራቸው ሥራቸውን ማበረታታት ብቻ ሳይሆን የተሻለ ሥራ ለሕዝቡ እንዲቀርብ ማድረግ ይገባል::

ማቲያስ ሲያቀነቅን የሰሙ ታዳሚዎች መቼ ነው የራሱን ሥራ የምንሰማው? መቼ ነው ሕዝቡ እንደ እኛ ይህንን የመስማት ዕድል የሚያገኘው? ብለው ይጠይቃሉ::

የማቲያስ አድናቂና የሁልጊዜ ተከታታይ የሆኑት አቶ ዳንኤል ንጉሴ እንደ ማቲያስ

ያሉ ዕምቅ ችሎታ ያላቸው በሺዎች የሚቆጠሩ በየቦታው ስለሚኖሩ፣ ዕድሉና አጋጣሚውን ማመቻቸት የሁሉም ኃላፊነት እንደሆነ ይናገራሉ:: ማቲያስን በተመለከተ ከሌሎች ጓደኞቻቸው ጋር በመሆን የተቻላቸውን ያህል ድጋፍ ለማድረግ ወደ ኋላ እንደማይሉም ይገልጻሉ:: እንደ ማቲያስ ሁሉ፤ በአዳማ በሚገኘው ግራንዴ ሲቲ ክለብ የምትሠራው ሜሮንም በዚያ የምሽት ክበብ ውስጥ ተደናቂ ናት:: ታላላቅ ሕልሞች እንዳሏት ብትናገርም ከምትሠራበት ቦታ አልፋ የመውጣት ዕድል አላገኘችም:: የቤቱ ተጠቃሚዎችም ‹‹የቤቱ ኮከብ ናት፤ አንድ ቀን ትልቅ ደረጃ ደርሳ እናያታለን፤›› ሲሉ ይደመጣሉ::

ዕምቅ ችሎታና ተሰጥኦ እያላቸው መውጫ ቀዳዳው ጠፍቶባቸው፣ ከረጅም ጥረትና ውጣ ውረድ በኋላ ታክተው የሚያቆሙ ብዙዎች ናቸው:: የሱዛን ቦይልን ታሪክ ያነበበ ወይም ሳይታክቱ የሚሠሩ ግን በስተመጨረሻ በእሳት ተፈትነው የወጡ ይሆናሉ፤ አዳዲስ ሥራዎችንም ያበረክታሉ::

ዕድልና ተሰጥኦ

በመልካሙ ማሞና በዮሐንስ ሙሉጌታ ዳይሬክት ተደርጐ የተሠራው “ተሜው” የሚል በይዘቱ ልብ አንጠልጣይና አስቂኝ ፊልም ጥር 20 ቀን 2004 ዓ.ም. በግል፣ በመንግሥት ሲኒማ ቤቶችና በክልል ከተሞች ሊመረቅ ነው::

የዘጠነኛ ክፍል ተማሪው በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ለሁለተኛ ጊዜ ትምህርቱን ይደግማል:: ለሦስተኛ ጊዜ ከደገመ ሊባረር እንደሆነ የተነገረው ይኼ ተማሪ፣ ነገሮች ሁሉ

ሲመሰቃቀሉበትና ፈተና ለማለፍ የሚያደርገውን ጥረት ፊልሙ ያሳያል::

250 ሺሕ ብር ያህል ወጥቶበታል የተባለው ይኼው ፊልም ዳንኤል ንጉሴ፣ ሃና አበበ፣ አብነት ዳግም፣ ደስይበልህ መንበሩ፣ በርናባስ አብዲሳና ሌሎችም ተዋንያን ተውነውበታል::

ይኼንን ፊልም ሠርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት ያህል መውሰዱና አንድ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ ርዝማኔ አለው ተብሏል::

ምጥን

Page 32: Reporter Issue 1225

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004 ማህበራዊ ማህበራዊ

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

መርሶ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሥሩ ለሚያስተዳድራቸው መርሶ ልዩ የአይን፣ የጥርስ እንዲሁም የመነፅር አገልግሎት ማዕከል ከታች ለተመለከቱት ክፍት የሥራ ቦታዎች ብቁ ሙያተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ 1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- ሹፌር

ተፈላጊ ችሎታ፡- 4 ዓመት የሥራ ልምድ እና ከዚያ በላይ ፆታ፡- ወንድ የሥራ ቦታ፡- በዋና መ/ቤት ደመወዝ፡- በድርጅቱ ስኬል መሠረት ብዛት፡- 1የትምህርት ደረጃ፡- 12 ክፍል ያጠናቀቀ

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- ሽያጭተፈላጊ ችሎታ፡- 2 ዓመት የሥራ ልምድ ፆታ፡- ሴትየሥራ ቦታ፡- በዋና መ/ቤት ደመወዝ፡- በድርጅቱ ስኬል መሠረት ብዛት፡- 3የትምህርት ደረጃ፡- 10+3 ዲፕሎማ /sales or marketing/

የሂሳብ ማሽን ላይ እውቀት ያላት ከላይ የተመለከቱትን መመዘኛዎችን የሚያሟሉ አመልካቾች የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን እንዲሁም አስፈላጊውን ፎርማሊቲ በሟሟላት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአካል በዋናው መ/ቤት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ስልክ 011-5-54-79-03/04አዲስ አበባ

መርሶ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

INVITATION TO BID FOR “Authorized Auditors-Grade A”

The International Training and Education Centre for Health (I-TECH) is a center in the University of Washington’s Department of Global Health with operations in Africa, Asia, and the Caribbean. I-TECH’s worldwide staff work in partnership with local ministries of health, universities, non-governmental organizations (NGOs), medical facilities, and other organizations to support the development of a skilled health work force and well-organized national health delivery systems.I-TECH Ethiopia is one of the largest NGO operating in three regional states of Ethiopia – Affar, Amhara, and Tigray. I-TECH Ethiopia’s primary activities are health system strengthening, Operations research, evaluation and Prevention, care, and treatment of infectious diseases.

I-TECH Ethiopia would like to invite “Authorized Auditors-Grade A” for auditing its books of account for the period of April 2011 to December 2011.

1. The bidders shall present professional certificate with the bid document

2. The bidders shall present its renewed trade license and tax identification number

3. The bidders shall present documents witnessing its payment of current government tax

4. The bidders shall present renewed license for the budget year from Federal or Regional Audit office.

Bid must be put in wax – sealed envelope, clearly marked “Authorized Auditors-Grade A ” and put in the bid box provided for this purpose at I-TECH Ethiopia office no. 107, at the address mentioned below, before 5:00PM, January 31, 2012.

I-TECH EthiopiaBole S/C k. 03/05

Tel. 25116639718/19/21/22Fax: 25116639800P.O. Box 2695/1250

I-TECH reserves the right to accept or reject the whole or part of the bid.

በታደሰ ገብረማርያም

“ለቤት ውስጥ ሠራተኞች ውሳኔ ሰጪነትን፣ ራስን የመግለጽ አቅምን፣ የመግባባትንና የመደራደር ችሎታን እንዲያዳብሩ ለማድረግ የሚያስችላቸውን ሥልጠና መስጠት በቀጣሪዎችና በተቀጣሪዎች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት በመተሳሰብና በመከባበር ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ያደርገዋል::ለዚህም እውን መሆን ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መንቀሳቀስ ግድ ይላል፡፡”

ይህንን አስተያየት የሰጡት ወ/ሮ ጽጌሬዳ ጌታቸው የዳክ አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው::እንደ ዋና ሥራ አስኪያጇ አባባል ከሆነ ሥልጠናው ቀጣይ የሆነ ራዕይ እንዲሰንቁ የሚያስችል መሠረታዊ ክህሎት ያስጨብጣቸዋል::የቁጠባ ባህልንም በማዳበር ኑሮአቸው የተቃና እንዲሆን በማድረግ ረገድ የማይናቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል::

የቤት ውስጥ ሠራተኞች ሕይወታቸው የሚሻሻለው በሥልጠና ብቻ ሳይሆን ከአጉራዘለልነት ባህሪ ተላቅቀው የሥራ ክቡርነትን፣ ታማኝነትንና ቁጠባን እንደመመርያቸው አድርገው ራሳቸው በመንቀሳቀስም ጭምር መሆኑን ጠቁመው፣ ይህ ዓይነቱም አካሄድ መብታቸው ተጠብቆ ኑሮአቸው በተቃና መንገድ ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ያደርገዋል የሚል እምነት እንዳላቸው አስረድተዋል::

ይህን መሰሉን የማኅበረሰብ ችግር ለመቅረፍ ያነሳሳዎት ምክንያት ምንድነው? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ “በወጣት ላይ አትኩሮ በሚንቀሳቀስ አንድ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ውስጥ ተቀጥሬ በማገለግልበት ወቅት ብዙ ማኅበራዊ ችግሮች እንዳሉ ለመገንዘብ ቻልኩ::እነዚህን ማኅበራዊ ችግሮች ሁሉንም ለመፍታት ባይቻል

የቤት ውስጥ ሠራተኞችን በኤጀንሲ

እንኳን በአቅሜ የትኛውን ለይቼ መቅረፍ እችላለሁ የሚል ሐሳብ በአእምሮዬ ተመላለሰ::ስለሆነም ኅብረተሰቡን ችግርህ ይኼ ነውና ችግርህን ልፍታልህ ብሎ ከመንቀሳቀስ ይልቅ ኅብረተሰቡ ራሱ ችግሬ ይኼ ነው ብሎ ለምን አይነግረኝም ከሚል ሐሳብ ተነስቼ በማኅበረሰቡ ችግሮች ዙርያ ላይ ያተኮረ የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ ጀመርኩ፤” ሲሉ ወይዘሮ ጽጌሬዳ መልሰዋል::

ይህ አነሰተኛ የሆነ የዳሰሳ ጥናት ያሳየው ነገር ቢኖር ከማኅበረሰቡ ችግሮች መካከል በጣም ነጥሮ የወጣው የቤት ውስጥ ሠራተኞችና የቀጣሪዎች ችግር ነው::ዘርፉ

በጣም ምርታማ ሆኖ እያለ እስካሁን በመንግሥት ታክስ የማይጠየቅበትም መሆኑንም ጥናቱ አመልክቷል::

የጥናቱን ውጤት መነሻ በማድረግ የቤት ሠራተኞች ሕይወታቸውን በቀና መስመር እንዲመሩ፣ ተቀጥረው ራሳቸውን ከችግር እንዲያወጡ፣ መብታቸው ተጠብቆ ሥራቸውን እንዲያከናውኑና ተገቢውን ግብር ከፍለው እንዲንቀሳቀሱ የበኩሉን እገዛ ያደርጋል ብለው ያመኑበትን ይህንኑ ኤጀንሲ እንዳቋቋሙ ተናግረዋል::

ኤጀንሲው ለቤት ውስጥ ሠራተኞች የስነ ተዋልዶ

ጤና፣ የግል ንጽህና አጠባበቅ፣ የሕይወት ክህሎት፣ የቤት ውስጥ አያያዝ የመሳሰሉትን የተወሰነ ሥልጠና በመስጠት ከቀጣሪዎች ጋር ያገናኛቸዋል::የቁጠባና የብድር አገልግሎት በኤጀንሲው በኩል እንዲያገኙ ይደረጋል::የቤት ሠራተኞች ለመጀመርያ ጊዜ ታክስ ከፋይ እንዲሆኑ በማድረግ መንግሥትን፣ ሠራተኞችን፣ ኤጀንሲውንና ቀጣሪውን አካል ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ሥራ አስኪያጇ ያስረዳሉ::

ሥልጠናው የሚካሄደው ለሁለት ቀናት ያህል ብቻ ሲሆን በዚህም ላይ የሚሳተፉት ሥራ ያላቸውና የሌላቸውም ጭምር መሆኑን ገልጸዋል::የሥልጠናው ቀናት አላነሱም ወይ? ለተባለውም ከሥራ ባህሪያቸው አንፃር ከሁለት ቀናት በላይ ማስቀመጥ ችግር እንደሚፈጥር፣ ነገር ግን ከአሠሪዎች ጋር በመነጋገር ሥልጠናው ቀጣይ እንዲሆን ማድረግ እንደሚቻል አስረድተዋል::

ከዋና ሥራ አስኪያጇ ማብራሪያ ለመረዳት እንደተቻለው ቀጣሪንና ተቀጣሪን ለማገናኘት የሚያስችሉ መስፈርቶችና አራት ደረጃዎች ተቀምጠዋል::ከደረጃዎቹ መካከል በመጀመርያ ወይም በአንደኛ ደረጃ የተያዘው ከዚህ በፊት ምንም የማታውቅና ልምድ የሌላት ስትሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ ከዚህ በፊት ሰው ቤት ሠርታ የምታውቅና የውጭ ቋንቋ የምትችል በአራተኛነት ደረጃ ላይ ትያዛለች::

የድርጅቱ ዓብይ የሥራ ድርሻ ወይም ዓላማ የቤት ውስጥ ሴት ሠራተኞችን ሕይወት በማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ ቢሆንም በመስተንግዶ፣ በሼፍነትና በካሸር ሥራ ለሚሰማሩ ወንድ ሠራተኞችም ተመሳሳይ የሆነ አገልግሎት እንደሚሰጥ ሥራ አስኪያጇ ተናግረዋል::

ሥልጠናው የሚሰጠው በነፃ ሲሆን አሠልጣኞቹም በበጎ ፈቃደኝነት የሚያገለግሉ ባለሙያዎች መሆናቸውን ገልጸዋል::ሥልጠናው የቤት ውስጥ ሠራተኞች የተሻለ ኑሮ ፍለጋ ሲባል ለስደትና ለሴተኛ አዳሪነት እንዳይዳረጉ ለማድረግ የሚያስችል አማራጭ ወይም መፍትሔ በመጠቆም ረገድ የበኩሉን እገዛ የሚያበረክት መሆኑንም ገልጸዋል::

ወይዘሮ ጽጌሬዳ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት የመጀመርያ ዲግሪ፣ እንዲሁም ከዘመን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት በፕሮጀክት ማኔጅመንት ፖስት ግራጁዌት ዲፕሎማ እንዳላቸው ተናግረዋል::

ወ/ሮ ጽጌሬዳ ጌታቸው

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

Page 33: Reporter Issue 1225

|ገጽ 33 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ፍ ሬ ና ፍ ርከ

የጥሬ ዕቃዎች እና ያለቀለት ምርት ማከማቻ መጋዘን መስፈርት

1. የመጋዘኑ ስፋት ዝቅተኛ 900 ካ.ሜ.

ከፍተኛ 1,200 ካ.ሜ.

2. ወለል ኮንክሪት

3. ግድግዳ ብሎኬት// ኮንክሪት

4. ኮርኒስ ብሎኬት/ኮንክሪት/ችፕ ውድ

5. ጣሪያ ቆርቆሮ/ኮንክሪት/

6. በቂ ብርሀን ያለው

7. የጭነት መኪና ሊያስወጣና ሊያስገባ የሚችል መንገድ ያለው

8. በፎርክሊፍት ለማውረድ አና ለመጫን ምቹ የሆነ ቦታ ያለው

9. አስተማማኝ አጥር ያለው እና ስለጥበቃ ያሉ አማራጮች

ከተጫራች ይቀርባሉ፣

10. ለብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት የቀረበ ቢሆን ይመረጣል፣

11. ሕጋዊ ካርታና ፍቃድ ያለው

12. ቢያንስ ለስድስት ወር ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ የሚታደስ

የጨረታ ማስታወቂያ

ብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት /ኢትዮጵያ/ አ.ማ. ለፋብሪካ ግብዓት የሚሆኑ ጥሬ ዕቃዎችን እና ያለቀለት ማከማቻ የሚሆን መጋዘን መከራየት ይፈልጋል፡፡

1. ተጫራቾች ለ2004 ዓ.ም. የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ ወይም በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ መሆናቸውን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሰርተፊኬት የቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅቱ የሀገር ውስጥ ግዥ ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላል፡፡

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ላይ 1% ለሦስት ወር የፀና በባንክ የተመሰከረ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

4. ተጫራቾች የተገለፀውን የመጋዘን ኪራይ የሚያከራዩበትን ዋጋን የመጋዘን መስፈርቱን ተመስርቶ መግለጫ ከማስረጃ ጋር በሁለት የተለያዩ በታሸጉ ኢንቨሎፖች (ዋጋና ቴክኒክ ተከፍሎ) እስከ ጥር 30/2004 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥር 30/2004 ቀን ዓ.ም. 8፡45 ሰዓት በዋናው መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6. አሸናፊ ተጫራች ቅድሚያ ክፍያ ከጠየቀ የቅድሚያ ክፍያውን ሙሉ ዋጋ በባንክ ጋራንቲ ወይም CPO ማስያዝ ይጠበቅበታል፡፡

7. አሸናፊ ተጫራች ከድርጅቱ ጋር ውል ይፈራረማል፡፡ 8. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ብሔራዊ የትምባሆ ድርጅት/ ኢትዮ/ አ.ማ.

ስልክ ቁጥር 011-551-00-44 የውስጥ መስመር 222

በምሕረት አስቻለው

የመጀመርያ ዲግሪያቸውን በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግና በኮምፒውተር ሳይንስ ሠርተዋል::ከአምስቱ ጓደኛሞች የተወሰኑት አሁንም ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በመሥራት ላይ ይገኛሉ::ከጥቂት ወራት በፊት ‹‹PSY & CO’s›› የተሰኘ ሶፍትዌር የሚሠራና ተያያዥ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት አቋቁመው ሥራ መጀመራቸውን የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆኖ በማገልገል ላይ የሚገኘው ጉታ ዋቁማ ገልጾልናል::

ጉታ እንዳለው ምንም እንኳ ድርጅቱ በይፋ ሥራውን የጀመረው ከወራት በፊት ይሁን እንጂ፣ የግል ሥራቸውን ሳይለቁ አምስቱም የድርጅቱ መሥራቾች ከአንድ ዓመት በላይ ሶፍትዌር በመሥራትና ሌሎችንም እንቅስቃሴዎች እያደረጉ ሲዘጋጁ ቆይተዋል::‹‹ERP›› የተሰኘውና ከአንድ ዓመት በላይ የወሰደው ጉታና ጓደኞቹ የሰሩት ሶፍትዌር፣ በብዛት በአገራችን በተለያዩ ኩባንያዎች ጥቅም ላይ ከዋሉ ሶፍትዌሮች አንድ ደረጃ የቀደመና የተለያዩ ተግባራትን በተቀናጀ መልኩ አንድ ላይ መሥራት የሚችልም ነው::

የሠራችሁት ሶፍትዌር ምን አይነት ሥራዎችን አቀናጅቶ ይሠራል? ስንል ለጉታ ጥያቄ አቅርበን ነበር::‹‹በመጀመርያ ደረጃ ሶፍትዌሩ እንደ ኮንስትራክሽንና የወጪ ንግድ ላይ ለተሰማሩ የተለያዩ ኩባንያዎች ያገለግላል::የሰው ኃይል አስተዳደር፣ የገንዘብ አስተዳደር፣ የክፍያ ሥነ ሥርዓቶችና የስቶክ ማኔጅመንት ሥራዎችን በአንድ ላይ ይሠራል::አገልግሎቱን ለሚፈልጉ ኩባንያዎች ሶፍትዌሩ በአንድ ጊዜ ሰርቨር ላይ ይጫናል፤ አስፈላጊው የደኅንነት ጥበቃ ደረጋል፤›› በማለት ምላሽ ሰጥቷል::

ድርጅታቸውን በይፋ እንደከፈቱ እነሱ በሠሩት ሶፍትዌር ለመጠቀም ስድስት ኩባንያዎች መስማማታቸውንና አገልግሎት ማግኘት መጀመራቸውን የነገረን ወጣት ጉታ፣ አንድ ደረጃ የተራመደውን የእነሱን ሶፍትዌር ኩባንያዎች እንዲጠቀሙበት ማግባባት የራሱ ፈተናዎች እንዳሉት ገልጿል::

ጉታና ጓደኞቹ የገጠማቸው የመጀመርያ ፈተና፣ ብዙ ኩባንያዎች በውጭ አገር ዜጎች በተሠሩ ሶፍትዌሮችና በውጭ አገር አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች መጠቀም የመፈለግ አዝማሚያ ነው::ሌላው ደግሞ ወጣት ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ የገጠማቸው የተዓማኒነት ጥያቄ ነው::

ዕድሜያቸውን ብቻ ከግምት ውስጥ በማስገባት ከዚህ በፊት የት የት ሠርታችኋል; የሚል ጥያቄ በየሄዱበት ይቀርብላቸዋል::‹‹የረዥም ጊዜ የሥራ ልምድ ዋጋ የሚሰጠው ቢሆንም፣ አንድ ባለሙያን ብቃት አለው ለማለትና በሥራው ለመተማን የግድ በዕድሜው የገፋና የረዥም ዓመታት የሥራ ልምድ ያለው መሆን የለበትም::የረዥም ዓመት የሥራ ልምድ በራሱ የብቃት ማረጋገጫ መሆን እንደማይችል ሁሉ ወጣት መሆንና የረዥም ጊዜ የሥራ ልምድ አለመያዝ የብቃት ማነስ ምስክር ሊሆን አይገባም፤›› በማለት ጉታ ያስረዳል::ይህ ችግር ጉታና ጓደኞቹን ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ዘርፎች የተለየ ሥራ አሊያም የተለየ ፈጠራ ይዘው ብቅ የሚሉ በርካታ ወጣቶችን

የሚያጋጥም ችግር ነው::“በማንኛውም ሁኔታ የውጭ ነገር የተሻለ

ነው::የውጭ አገር ዜጋ አንድን ሥራ በተመሳሳይ ሙያ ላይ ከተሰማራ ኢትዮጵያዊ በተሻለ ያከናውነዋል የሚል እምነት አለ::ይህ የጥቂቶች አመለካከት ሳይሆን በጥቅሉ የበርካቶች እምነት ነው::በእርግጥ እኛ ኩባንያዎቹን አነጋግረን የሠራነውን ሶፍትዌር ከተመለከቱና የምንሰጠውን አገልግሎት ከተረዱ በኋላ የተቀየሩ ጥቂት አይደሉም::እኛም ሶፍትዌራችን የተሻለ ከመሆኑም ባሻገር የውጭ ኩባንያዎች ለጥገናና ለድጋፍ ቅርባቸው እንዳልሆኑ፣ ከእኛ ጋር ቢሠሩ ግን ይህ ችግር እንደሚቀረፍ ለማስረዳት እንሞክራለን፤” ይላል::

ይህም ቢሆን ሥራቸውን ከተመለከቱ በኋላም ከውጭ ኩባንያዎች ጋር መሥራት ከመፈለግ አቋማቸው ፈቀቅ የማይሉ ውስን ድርጅቶች አይደሉም::እንደዚህ ዓይነቱ ለዓመታት የዘለቀ አመለካከት በቀላሉ በጉታና በጓደኞቹ የአንድና የሁለት ጊዜ ጥረት የሚቀየር ባለመሆኑ ለውጥ ለማምጣት ሁሉም በያለበት ኃላፊነቱን መወጣት መቻል አለበት በማለት አስተያየት የሚሰጡ አሉ::

“አብዛኛውን ጊዜ የሚታየውና ትኩረት የሚደረግበት አንድ ባለሙያ ይኼን ያህል ዓመት አገልግሏል የሚለው ነው::ሰውዬው ያለው የሥራ ትጋትና ብቃት እንደ ሁለተኛ መስፈርት የሚታይ ነው፤” የሚለው ጉታ፣ የእሱና የጓደኞቹ የሥራ ልምድ ምን እንደሚመስል ተጠይቆ ነበር::የተማሩት ማይክሮ ሊንክና ሔልኮ እንደሆነና እንደ ጂአይዜድ ባሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በአማካይ ከሦስት እስከ አራት ዓመታት መሥራታቸውን ገልጾልናል::የአምስቱ ጓደኛማቾች ትውውቅና መቀራረብም በተማሪነት ጊዜያቸው የተጀመረ ነው::

በአሁኑ ወቅት አምስቱም የግል ሥራቸውን አቁመው ሙሉ ጊዜያቸውን ለራሳቸው (ለድርጅታቸው) ሥራ የሚያውሉ ሲሆን፣ ሦስቱ ደግሞ የድርጅቱ ባለድርሻዎች ናቸው::

ሲስተም መዘርጋት፣ የድረ ገጽና የግራፊክስ ዲዛይን፣ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ምክር አገልግሎት፣ ኔትዎርኪንግና ጥገና ድርጅቱ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች በዋነኛነት የሚጠቀሱ መሆናቸውን ከጉታ መረዳት ተችሏል::

ፍሬያማ ጓደኝነት

ጉታ ዋቁማ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

‹‹ወቅቱ ሁሉም ናይጄሪያውያን

በሥልጣኔና በሰላም ላይ ባመፁ ጠላቶች ላይ በአንድነት የሚነሱበት

ነውለናይጄሪያ የሃይማኖትና የነገድ ብዝኅነት የጥንካሬ ምንጭ ነውከዚህ

ተቃራኒ በሆነ መንገድ በመጓዝ ይህንን ጥንካሬ

የሚያንኳስሱ ካሉ አይሳካላቸውም፤››

የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ቃል አቀባይ ቪክቶሪያ ኑላንድ፣ ባለፈው ዓርብ ቦኮ ሐራም የሚባለው የናይጄሪያ ጽንፈኛ ቡድን ካኖ በተባለ ከተማ በስምንት ስፍራዎች ላይ ባደረሰው ተከታታይ ጥቃት 185 ዜጎች መሞታቸውን ተከትሎ፣ ትናንት ከሰጡት መግለጫ የተወሰደ፡፡

Page 34: Reporter Issue 1225

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

የአገር ውስጥ ዜና

የዓለም ዜና

የባህረ ሰላጤው አገሮች ከሶሪያ ታዛቢዎችን ሊያስወጡ ነው

የባህረ ሰላጤው ስድስት አገሮች በሶሪያ ያሰማሯቸውን የዓረብ ሊግ ታዛቢ ቡድን አባላትን ሊያስወጡ መወሰናቸው ተሰማ::እንደ አሶሼትድ ፕሬስ ዘገባ፣ የባህረ ሰላጤው አገሮች ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት የፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ መንግሥት በዓረብ ሊግ የቀረበውን ሰላማዊ ፕሮፖዛል አልቀበልም በማለቱ ነው::የዓረብ ሊግ ባቀረበው ፕሮፖዛል በአስቸኳይ ፕሬዚዳንታዊና የፓርላማ ምርጫ እንዲካሄድ ይጠይቃል::ሳዑዲ ዓረቢያ በፕሬዚዳንት አል አሳድ ድርጊት በመበሳጨት 13 ታዛቢዎችን ማስወጣቷ ይታወሳል::ፕሬዚዳንት አል አሳድ ሥልጣናቸውን መልቀቅ ስለማይፈልጉ የቀረበላቸውን ምርጫ የሚካሄድ ጥሪ አልቀበልም ብለዋል::ላለፉት አሥር ወራት በዘለቀው ግጭት ስድስት ሺሕ የሚሆኑ ሶሪያውያን መገደላቸው ይነገራል::ሶሪያ ውስጥ ያለውን ሁኔታ በመታዘብ ላይ ያለው የዓረብ ሊግ ታዛቢ ቡድን የሶሪያ መንግሥት የኃይል ዕርምጃ የከፋ እንደነበር በተለያዩ ጊዜያት መግለጹ ይታወሳል::

ኬንያ በድኅረ ምርጫ ለደረሰው ግጭት ልዩ ችሎት ልትሰይም ነው የኬንያ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እ.ኤ.አ በ2007

በተካሄደው ምርጫ በደረሰው ግጭት የተፈጸሙ ግድያዎችንና ጉዳቶችን ለማየት ልዩ ችሎት ልታቋቁም መሆኗን አስታወቁ::እንዲህ ዓይነቱ ውሳኔ ላይ የተደረሰው መቀመጫውን ዘ ሔግ ያደረገው

ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በአራት ታዋቂ ኬንያውያንና በሁለት ዕጩ ፕሬዚዳንቶች ላይ ክስ እንደሚመሠርት በትናንትናው ዕለት ካስታወቀ በኋላ ነው::ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጊቱ ሙጋይን ዋቢ ያደረገው ሲቢኤስ እንደዘገበው፣ ኬንያ ይህንን ልዩ ችሎት የምትሰይመው በድኅረ ምርጫ ወቅት በተፈጸመው ድርጊት ጥፋተኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ ነው::አገራቸው ኬንያም ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር በትብብር እንደምትሠራ አረጋግጠዋል::እ.ኤ.አ በ2007 በተካሄደው አወዛጋቢ ምርጫ ፕሬዚዳንት ምዋይ ኪባኪ አሸናፊ ነኝ በማለት በማስታወቃቸው በተቀሰቀሰ ግጭት ከአንድ ሺሕ በላይ ኬንያውያን መገደላቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ብዙዎች መቁሰላቸው አይዘነጋም::ከግጭቱ ጋር በተያያዘም የትኛውም ወገን ለፍርድ አለመቅረቡም ይታወሳል::

የጋዳፊ ደጋፊዎች በሊቢያ ከተሞች ውስጥ ጥቃት ሰነዘሩ

የቀድሞው ሟቹ የሊቢያ ፕሬዚዳንት ሙአመር ጋዳፊ ደጋፊዎች በተለያዩ የሊቢያ ከተሞች ውስጥ ጥቃት መሰንዘራቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል::በትናንትናው ዕለት የጋዳፊ ደጋፊዎች በጠመንጃዎች፣ በእጅ ቦምቦችና በተለያዩ መሣርያዎች ጥቃት የከፈቱት በዋና ከተማዋ ትሪፖሊ፣ በባኒ ዋሊድ፣ በቤንጋዚና በሌሎች ከተሞች ላይ ነው::የሊቢያ ጊዜያዊ መንግሥት ለ42 ዓመታት በጋዳፊ መዳፍ ሥር የነበረችውንና በሕዝባዊ አመፁ ጊዜ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባትን አገር ለማረጋጋት ላይ ታች ሲል፣ እንዲህ ዓይነቱ ጥቃት መከፈቱ ድንጋጤን ፈጥሯል::በባኒ ዋሊድ ያለውና የጋዳፊን መንግሥት ያሸነፈው ሕዝባዊ አመፅ የወለደው ጦር አንድ ብርጌድ

ቃል አቀባይ፣ የጋዳፊ ታማኝ የነበሩ 150 ያህል ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት አራት ተዋጊዎቻቸው መሞታቸውን መናገራቸው ተዘግቧል::በባኒ ዋሊድና በሌሎች ከተሞች ውስጥ ከጋዳፊ ደጋፊዎች ጋር የጎዳና ላይ ውጊያ መደረጉም ተሰምቷል::የሊቢያ ጊዜያዊ መንግሥት ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ተቃውሞ እየተነሳበት ሲሆን፣ ምክንያቱ ደግሞ ከጋዳፊ ውድቀት በኋላ ለዜጎች የገባውን ቃል ባለማክበሩና ግልጽነት ስለሚጎድለው ነው ይባላል::የጊዜያዊ መንግሥቱ መሪዎች የጋዳፊን ርዝራዦች በቁጥጥር ሥር በማዋል ለፍርድ እንደሚያቀርቡ እየዛቱ ነው::

ከተገለበጠችው መርከብ 1.9 ሚሊዮን ሊትር ነዳጅ ሊቀዳ ነው ከሁለት ሣምንታት በፊት በጣሊያን የባህር ዳርቻ

ከተገለበጠችው ኮስታ ኮንኮርዲያ ከተባለችው የሕዝብ ማመላለሻ መርከብ 1.9 ሚሊዮን ሊትር የሚገመት ነዳጅ ሊራገፍ መሆኑ ታወቀ::የተለያዩ ሚዲያዎች እንደዘገቡት፣ እስከ ፊታችን ቅዳሜ ድረስ ይጀመራል ለተባለው ነዳጅ የመቅዳት ሥራ ክሬኖችን የሚሸከሙ መሣርያዎች መርከቧ የተጋደመችበት ሥፍራ ደርሰዋል::ይህ 1.9 ሚሊዮን የሚሆን ነዳጅ የሚቀዳው መርከቧ ካሉዋት ስድስት የነዳጅ ታንከሮች እንደሆነ ዘገባዎች ያስረዳሉ::ውስብስብ ነው የተባለለት ሥራ ለ24 ሰዓታት እንደሚካሄድ ታውቋል::ኮስታ ኮንኮርዲያ የተባለችው ዘመናዊ መርከብ አደጋው በደረሰባት ወቅት ከ4,200 በላይ መንገደኞችን ጭና የነበረ ሲሆን፣ እስካሁን 15 ሰዎች መሞታቸው ሲረጋገጥ፣ 17 መንገደኞችና የመርከቧ ሠራተኞች የት እንደደረሱ አልታወቀም::

ኢራን የነዳጅ ዘይቷን ወደ አሜሪካ እንዳትልክ በአሜሪካ የተጣለባትን ማዕቀብ ተከትሎ የአውሮፓ ኅብረትም ማዕቀቡን መጣሉ፣ ኢራን የባህረ ሰላጤውን ሰላም እንድታደፈርስ ምክንያት ይሆናታል ሲል አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል::የኢራን የጦር መርከቦች በባህረ ሰላጤው

የሚያልፈውን የፐርሽያን የነዳጅ መስመር እንዲዘጉ በኢራን ከፍተኛ ሕግ አውጪዎች ትዕዛዝ ሊተላለፍ እንደሚችልም ተሰግቷል::ኢራን የኑክሌር ፕሮግራሟን ለዓለም አቀፉ

የኑክሌር ኤጀንሲ ግልጽ አላደረገችም በሚል መነሻ፣ ወደ አሜሪካና አውሮፓ ኅብረት አባል አገሮች የነዳጅ ዘይቷን እንዳትልክ የተጣለባት ማዕቀብ፣ የኢኮኖሚዋን አቅም የሚያሽመደምደው ቢሆንም ኢራን በአፀፋው ጠንካራ የተባለውን ‹‹ካርዷን›› ትመዛለች ሲል ዘገባው ያትታል::የኢራን ባለሥልጣናት ‹‹ካርድ››

የሚያነጣጥረውም በዓለም በአምስተኛ ደረጃ ላይ በሚገኘውና በጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ በሚያልፈው የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ይሆናል::የባህረ ሰላጤው መተላለፊያ መንገዶችንም

ልትዘጋ እንደምትችል በተደጋጋሚ በማስጠንቀቅ ዓለም አቀፉን ገበያ ልታመሳቅለው፣ በተለይ ደግሞ በባህረ ሰላጤው አካባቢ ግጭት እንዲቀሰቀስ ልታደርግ እንደምትችል ተገልጿል::የኢራን ከፍተኛ ባለሥልጣናት በነዳጅ

ዘይታቸው ላይ የተጣለውን ማዕቀብ አስመልክቶ ‹‹በእርግጥም ወደ ሆርሙዝ የሚያደርሰውን የባህር ወሽመጥ እንዘጋለን›› ማለታቸውን ተከትሎ፣ ኢራን የፐርሺያን የነዳጅ መስመር ብትዘጋ ለማስቆም እንዲቻል የእንግሊዝ መንግሥት ተጨማሪ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ሊልክ እንደሚችል እየተነገረ ነው::ወታደራዊ ኤክስፐርቶች ኢራን አካባቢውን

ለመዝጋት አቅም ይኖራት ይሆን? የሚል ጥያቄ ያነሱ ቢሆንም ያለምንም ቅድመ መግለጫ የአንግሊዝና የፈረንሳይ የጦር መርከቦችና የአሜሪካ አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ የገቡት ባሳለፍነው እሑድ እንደነበር ይታወቃል::በኢራን ፓርላማ አባልና በደኅንነት ኮሚቴ

ተደማጭነት አላቸው የተባሉት መሀመድ እስማኤል ኮዋሳሪ ከትናንት በስቲያ ‹‹የኢራን የነዳጅ ዘይት ሽያጭ በማንኛውም መንገድ ከተቃወሰ የፐርሽያን የነዳጅ መተላለፊያ እንዘጋለን፤ አሜሪካም የጦር ጀብደኝነት እንዳትፈጽም አስጠንቅቀናል፤›› ብለዋል::በተያዘው ወር መጀመርያ ላይ ኢራን ማዕቀቡ

ከተጣለባት የሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያን የመርከብ መተላለፊያ ልትዘጋ እንደምትችል

ሲቢኤስ ዘግቦ ነበር::ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣንን ጠቅሶም፤ ‹‹ኢራን ለተወሰነ ሰዓት የሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያን ልትዘጋ ትችላለች::ግን እንመክታታለን፤›› ማለታቸውን ገልጿል::በኢራን ላይ የሚጣለው ማዕቀብ በነዳጅ ላይ

ብቻም አላበቃም::ይልቁንም በገንዘብ ተቋማት ላይም ቀጥሏል::ብሉምበርግ እንዳዘገበው፤ አሜሪካና የአውሮፓ

ኅብረት ለኢራን የገንዘብ ተቋማት የጀርባ አጥንት በሚባለው ዓለም አቀፉ የታጅራት ባንክ ላይም ማዕቀብ ጥለዋል::የአሜሪካ መንግሥት በኢራን ለሚገኙና

ከኑክሌርና ከሚሳይል መሣሪያዎች ጋር ግንኙነት ላላቸው ባንኮች የፋይናንስ ድጋፍ ያደርጋል ሲል የታጅራት ባንክን ፈርጆት ነበር::አሜሪካ ባንኩ ከጦር መሣርያ ጋር በተያያዘ

ለሚሠሩ ባንኮች የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል ያለችውንና በኢራን የፋይናንስ አቅርቦት በመስጠት በትልቅነቱ በሦስተኛ ደረጃ የተቀመጠው ታጅራት ባንክ በመታገዱ ግን፣ በአውሮፓም ሆነ በኢራን ያሉ የንግድ ማኅበረሰብ አባላትን አስደንግጧል::በአሜሪካና በአውሮፓ ኅብረት አባል አገሮች

በታጅራት ባንክ ላይ የተጣለው ማዕቀብ ኢራን በዓለም አቀፉ የገንዘብ ዝውውር የነበራትን ተደራሽነት የሚያሽመደምድ ነው ሲል ብሉምበርግ ዘግቧል::የታጅራት ባንክ በኢራን ብቻ ወደ ሁለት ሺሕ፣

በውጭ ደግሞ በፓሪስ፣ በታጃኪስታን ዋና ከተማ ዱሻንቤ ቢሮዎች አሉት:: የአሜሪካ መንግሥት በኢራን ላይ የተለያዩ

ማዕቀቦችን ማድረግ የጀመረው እስላማዊ አብዮት ከተካሄደበት እ.ኤ.አ. ከ1979 ጀምሮ ቢሆንም፣ ማዕቀቦቹ እየበዙ የሄዱት ግን እ.ኤ.አ. ከ1995 እስከ 2005 ባሉት ጊዜያት መሆኑን የአሜሪካ የሰላም ተቋም ጥናት ያሳያል::አሜሪካ ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት

በኢራን ላይ በተለይ የጦር መሣርያን በተመለከተ የተለያዩ ማዕቀቦችን ስታደርግ ቆይታለች::ሕግ አውጭዎችና የፖለቲካ ተንታኞች

ግን አሜሪካ ብቻዋን የምታደርገው ማዕቀብ ኢራን የምታካሂደውን የኑክሌር ጦር መሣርያ ግንባታን ለማስቆም አይችልም በማለት ሲተቹ መሰንበታቸው ይታወቃል::በመሆኑም አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን

ማዕቀብ አስመልክቶ ሩሲያና የአውሮፓ ኅብረት አባል አገሮች እንዲተባበሯትም ያላሰለሰ ጥረትና ቅስቀሳ ስታደርግ ሰንብታለች::አሜሪካ ሰሞኑን በኢራን ላይ የሚጣሉ

ማዕቀቦችን በተመለከተ ከአውሮፓ ኅብረት ድጋፍ በማግኘቷ ኢራንን ለማሽመድመድ አቅሟን ያጠናከረላት ቢሆንም፣ በባህረ ሰላጤው አካባቢ ከፍተኛ ግጭት እንዳይፈጠር ተሰግቷል::በተለይም የኢራን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ‹‹በነዳጃችን ላይ ማዕቀብ ከተጣለ የፐርሺያን የነዳጅ መተላለፊያ እንዘጋለን›› ካሉ በኋላ ውጥረቱ አይሏል::

በኢራን ላይ የተጣለው ማዕቀብና የባህረ ሰላጤው ስጋትለአዲስ አበባ ቀላል የባቡር

ትራንስፖርት ግንባታ ዝግጅት ተጀመረ

በአዲስ አበባ የሚገነባው የባቡር የመንገድ ሥራ ዝግጅት ሥራዎች በአብዛኛው መጠናቀቃቸውንና ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ምዕራፍ መሸጋገር መጀመሩን፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ትራንስፖርት ፕሮጀክት መግለጹን ዋልታ ዘግቧል የፕሮጀክቱ የመጀመሪያው ምዕራፍ ከአያት አደባባይ እስከ ጦር ኃይሎች፣ ቀለበት መንገድና ከሚኒሊክ አደባባይ፣ በመርካቶ ልደታ መስቀል አደባባይ ቃሊቲ የሚዘረጋው ሐዲድ ይገኝበታልርዝመቱም 134 ኪሎ ሜትር መሆኑን ዘገባው ያስረዳልየአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት የመጀመርያ ምዕራፍ ግንባታ በ30 ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የሚታሰብ ሲሆን፣ የከተማ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት እያንዳንዳቸው 286 ሰው መጫን አቅም ባላቸው 41 ባቡሮች ሲጀምር፣ በአንድ ሰዓት ውስጥ በአራቱም አቅጣጫዎች እስከ 60 ሺሕ ሰው ለማጓጓዝ እንደሚያስችል ዘገባው ያስረዳልየባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ሥራ ሲጀምር በአንድ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ፌርማታ እንደሚኖረው፣ እያንዳንዱ መንገደኛ ለሚጓጓዝበት ኪሎ ሜትር ብቻ እንደሚከፍል፣ ባቡሩ ያመለጠው ሰው ቀጣዩን ባቡር ለመጠበቅ የሚፈጅበት ጊዜ ቢበዛ ስድስት ደቂቃ ብቻ እንደሚሆን ዘገባው ያስረዳል

መሬትን ደጋግሞ ማረስ የአፈር ለምነትን ይጎዳል ተባለ

የእርሻ መሬትን ደጋግሞ በማረስ ሰብል መዝራት የአፈር ለምነትን የሚጎዳ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ምርታማነት እንዲቀንስ የሚያደርግ መሆኑን አንድ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧልበአሁኑ ወቅት በአርሶ አደሩ እየተተገበረ የሚገኘው የእርሻ መሬትን ደጋግሞ ማረስ ለም አፈር በጎርፍ እንዲታጠብ፣ መሬት እንዲሸረሸርና ምርታማነትን እንዲቀንስ ከማድረጉም በላይ፣ ለረዥም ዓመታት የነበረውን ባህላዊ የአስተራረስ ዘዴ ማስቀረት ያስፈልጋል ብለዋልየእርሻ መሬት ሳይታረስ ወይም ውስን በሆነ መንገድ በማረስና ሰብል በመዝራት፣ የመሬት ለምነትን በመጠበቅና ከዓመት ዓመት ምርታማነትን የሚጨምር ዘመናዊ የእርሻ እቀባ መከተል እንደሚያስፈልግ ተመራማሪው አስረድተዋልበአሁኑ ወቅት የመሬትን ለምነት ለማዳበር፣ ምርታማነትንና እርጥበትን ለመጨመር የእርሻ መሬትን ደጋግሞ አለማረስ፣ ሰብል በሚሰበሰብበት ወቀት ከ30 እስከ 50 በመቶ የሚሆነውን የሰብል ገለባ በማሳው ላይ ማስቀረት፣ ልቅ የእንስሳት ግጦሽን መከላከል፣ ዘመናዊና የተሻለ ምርት የሚሰጡ አማራጮች መሆናቸው በጥናቱ መገለጹን ዘገባው አክሎ ገልጿል

ከኢንዱስትሪው ዘርፍ 37.7 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ

ተገለጸኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ከኢንዱስትሪው

ልማት ዘርፍ 137.7 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ማስታወቁን ዋልታ ዘግቧልገቢው የተገኘው ከጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ ከቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ ከአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ከኬሚካልና ፋርማሲዩቲካል ዘርፎች ነውበኢንዱስትሪዎች የአሠራር ሥርዓት መሠረት ችግሮቻቸውን በተገቢው ሁኔታ በመፍታት ተወዳዳሪነታቸውን በማዳበር፣ ወደ ኤክስፖርት ሥራ በፍጥነት አለመግባታቸው በዘርፉ ካጋጠሙ ችግሮች ተጠቃሽ ነው ተብሏልበቆዳው ዘርፍ የኤክስፖርት አፈጻጸም በጥቅልም ሆነ በምርት ስብጥር የሚፈለገውን ያህል አካሄድና አቅም ያላቸውም ሆኑ የሌላቸው የቆዳ ፋብሪካዎች፣ ያላለቀለት ቆዳ በመሸጥ ላይ ማተኮራቸው ሌላው ችግር እንደሆነ ዘገባው ያስረዳል

በቦረና ዞን አሥራ ስድስት ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ ነውበኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ከ13 ሚሊዮን ብር

በላይ ወጪ አሥራ ስድስት የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በመካሄድ ላይ መሆኑን፣ የዞኑ ትምህርት ቤት ማስታወቁን ኢዜአ ዘገበበዞኑ አርብቶ አደሩን የትምህርት ሽፋን ለማሳደግ በመንግሥትና መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ድጋፍ በአሥራ ሁለት ወረዳዎች እየተገነቡ ያሉት አሥራ ስድስት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን ዘገባው ያስረዳልእንደ ዘገባው ግንባታቸው በመካሄድ ላይ ያለው ትምህርት ቤቶች ሲጠናቀቁ ከ3,200 በላይ ተማሪዎች የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ይሆናሉትምህርት ቤቶቹ በአርብቶ አደሩ ማኅበረሰብ አካባቢ በመገንባታቸው፣ በተቋማቱ ልጆቻቸውን በማስተማር ከቦታ ቦታ የሚያደርጉትን ዝውውር ሊቀንስ እንደሚችልም ያስረዳል

የአንግሊዝና የፈረንሳይ የጦር መርከቦችና የአሜሪካ አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ የገቡት ባሳለፍነው እሑድ እንደነበር ይታወቃል

Page 35: Reporter Issue 1225

|ገጽ 35 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

VACANCY ANNOUNCMENTSHoA-REC calls for competent professionals to apply for the following positions as per the respective responsibilities and requirements listed hereunder.

1)Position...................Integrated Solar Cooking Project OfficerPlace of Work..........Addis Ababa with extensive travels to Districts.Duration...................One year with possibility of extensionNo of Positions.......One

Major ResponsibilitiesUnder the supervision of the Energy Unit Coordinator, the Energy Expert will assume the following duties and responsibilities.

Plan, lead, coordinate and control the activities of the project related to Integrated Solar Cooking, in close collaboration with the Solar Cooking Foundation the Netherlands (SCN), which is an associate partner of this project.

Actively liaison SCN, internal and external partner organizations concerning technology choice, training, marketing and setting up business modalities;

Liaise between SCN and all stakeholders with regard to annual planning and implementation;

Assist in the preparation, reviewing and consolidating work plans, periodic reports, project proposals and budgets of the activities of SCN in the country;

Conduct regular site visits to plan and monitor the implementation of activities, not limited to but with focus to Arsi Negele and Ada’a woreda’s.

Represent SCN in relevant meetings in close consultation with SCN. Actively network with involved stakeholders, both government as well as

civil society and private sector, to increase awareness, commitment and to share resources, knowledge and experiences;

Perform any other duties assigned by SCN and the Energy Unit coordinator pertinent to the specific project.

Essential qualifications and specifications:Education: MA/BA: in business management, environmental sciences, geography, environmental management or a related field. Experience:

- At least 3 years of project/ programme designing and implementation experience, related to renewable energy, afforestation, additionally;

- Experience in working with community building management and development,

- Independent and entrepreneurial / marketing mind set. - Skilled in writing reports and Action plans- Strong communication and teamwork skills,

Personal skills• Demonstrated managerial skills,• Excellent communication skills and mastery of the English language to

regularly update and liaison with SCN in The Netherlands,• Self-motivation and ability to cope up with deadlines • Willingness to work under stressful condition • Ability to liaise with different stakeholders at different levels

Because of the close cooperation between the Integrated Solar Cooking Expert and target group female heads of households preference will be given to female candidates.

2) Position: Executive Director Assistant Place of Work: Addis Ababa Duration : Six Months with the possibility of extensionNo of Positions: One

Major Responsibilities

Under the direction of the Executive Director (ED):Assists the ED in day-to-day activities and facilitates the efficiency, order and

harmony of the office of the ED.Serves as the point of contact in the office of the Executive Director in the

coordination of the information and formal meetings to include Management meeting and Board Meetings.

Prepares agenda, minutes and documentation for management and board meetings. Seeks cooperation with other relevant individuals and programmes. Organizes all executive office files.

Organizes, plans, and coordinates the logistical support needed for other Centre meetings, conferences and internal seminars, workshops, training courses and other meetings sponsored by the Centre. Determines meeting needs such as space allocations, interpretation, translation, specialized conference staff, transportation, and equipment and supplies to ensure that all requirements for holding meetings are met. Is responsible for distribution of agenda, confirmation of participants, reproduction and distribution of documents or informational materials and/or other pre-meeting initiatives requiring contact with attendees.

Develops informational material for the ED as background and support information to his participation in Board of Trustee and other meetings, conventions, seminars and other official activities.

Collects, registers and maintains information on activities throughout the Centre by reviewing reports and through first-hand sources; monitors activities by reviewing a variety of records, including work plans and schedules, progress reports, project inputs, budgets and financial expenditures. Analyzes data, draws conclusions and uses that knowledge to anticipate the need for and develop analytical and technical briefing materials, statements, talking points, fact sheets and presentations or information background papers and summaries on various mandates for the ED in advance of their attending meetings, conferences and seminars and/or traveling.

Advise the ED on possible cooperation areas with government and non-governmental organizations.

Performs other duties as assigned.

Requirements

Masters in Cooperation and Development.Two to Three years of work experience in a positions that provide logistical

and administrative support to an international NGO.Information Science and Accounting knowledge is an asset.Outstanding detail oriented skills are required.Previous work experience assisting executives in the private sector or

international organizations.Excellent verbal and written communication skills English to draft clear and

concise text for producing documents, evaluations and other reports Excellent time management, organizational and computer software skills.

Instruction

Interested applicants for the above positions should present their latest CV, with copies of credentials and other supporting documents during working days to the Horn of Africa Regional Environment Office/Network, Admin and Finance Office, located within the compound of Addis Ababa University, Science Faculty, Graduate Building, 6th Floor, Room No: 606, from January 25,2012 to February 3, 2012Remuneration for all positions is based upon HoA-REC/N salary scale.

Only short listed applicants will be called for interview.

የተጠራጠሩት ሙለር፣ ዕድሜ ልካቸውን በሥልጣን ለመቆየት ከሚፈልጉ መሪዎች ስብስብ ምንም አይጠበቅም የሚል ድምዳሜ ሰጥተዋል::

አመፅ እንደ አማራጭ

በአፍሪካ የሚካሄዱት ምርጫዎች በአብዛኛው በብጥብጥና በአመፅ የሚታጀቡ ናቸው::አመፆቹ የምርጫዎቹን ውጤት መቀበል ካለመቻል የሚነጩ

ናቸው::የኢትዮጵያ የ1997ቱ ምርጫ ለዚህ ዓይነተኛ ምሳሌ ነው::በግጭትና በፖለቲካ ቀውስ የሚታጀቡ ምርጫዎች ሕዝብንና የፖለቲካ ፓርቲዎችን ተስፋ በማስቆረጥ፣ የአገሪቱን ዴሞክራሲ ወደኋላ የሚጎትቱ ናቸው::በአብዛኛው የአፍሪካ አገሮች እየተስተዋለ ያለውም ይኸው ነው፡፡

በሊቢያ፣ በግብፅና በቱኒዚያ የተከሰተውና በሶርያና በየመን እየተቀጣጠለ ያለው አመፅ ግን ከምርጫ ጋር የተያያዘ አይደለም::አፍሪካ ኅብረት በሰሜን አፍሪካ በተከሰተው እንዲህ ዓይነቱ ወሳኝ አመፅ የወሰደው የተለሳለሰ

አቋም በብዙዎች ክፉኛ እንዲተች መንገዱን አመቻችቷል::የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ግን ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ፣ አፍሪካ ኅብረት በሊቢያና በሌሎች አገሮች የያዘው አቋም ችላ ቢባልም ትክክለኛ ነበር በሚል ይሞግታሉ::ኅብረቱ በዚህ ጉዳይ ላይ የወሰደውን አቋም ክፉኛ የተቸው የሰሞኑ የሒውማን ራይትስ ዎች ሪፖርት ግን፣ አፍሪካ ኅብረት አሁንም በአፍሪካ ሊከሰቱ የሚችሉ ፀረ አምባገነን አመፆች የዴሞክራሲ ምንጭ መሆናቸውን ግንዛቤ ወስዶ አወንታዊ ሚና እንዲጫወት ጠይቋል::‹‹ዓለምም የሰሜን አፍሪካና የአረብ አብዮት እንዲስፋፋ መደገፍ ይኖርበታል›› የሚል አቅም ይዟል፡፡

አወዛጋቢ ምርጫዎችና... በሊቢያ፣ በግብፅና በቱኒዚያ የተከሰተውና በሶርያና በየመን እየተቀጣጠለ ያለው አመፅ ግን ከምርጫ ጋር የተያያዘ አይደለም::አፍሪካ ኅብረት በሰሜን አፍሪካ በተከሰተው እንዲህ ዓይነቱ ወሳኝ አመፅ የወሰደው የተለሳለሰ አቋም በብዙዎች ክፉኛ እንዲተች መንገዱን አመቻችቷል

Page 36: Reporter Issue 1225

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

Page 37: Reporter Issue 1225

|ገጽ 37 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Page 38: Reporter Issue 1225

ገጽ 38|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

REQUEST FOR QUOTATION (RFQ)International Relief and Development, Inc. (IRD) is selected by the United States Agency for International Development (USAID) to perform construction of about 85 new health facilities and renovation of about 300 health facilities through USAID Health infrastructure Program (EHIP).

IRD now invites potential companies to submit their sealed quote for the one or more of the categories:

RFQ No. Goods or Services

005 Office Supplies

006 Office Equipment

007 Janitorial and Messenger Service

The details of the bidding requirement are included in the RFQs documents. The RFQ documents are available for pick-up at IRD office indicated below. Vendors must provide copies of their TIN and VAT registration document to obtain the RFQ documents.

To be selected as successful Vendor, at a minimum, the Vendor needs to have acceptable past performance record with NGOs and/or public agencies for supply of goods or services similar to the requirements of the RFQs.

Due time/date for submitting bids for RFQ 005 & RFQ 006, February 10, 2012 at 4:00PM, Addis Ababa Time

Due time/date for submitting bids for RFQ 007, January 29, 2012 at 4:00PM, Addis Ababa Time

IRD Office: Yeka Sub-City Administration, Woreda 8, House No. 984, and Addis Ababa, Ethiopia (in front of Misrak Technical and Vocation College). For additional information, please contact Adamu Kassa at 0911-434944 or Biruk Kibret 0930-013874.

IRD is not responsible for any costs the bidder may incur in response to these RFQs. IRD reserves the right to accept or reject any or all bids.

Technical Assistance to theScaling Up Participatory Forest Management Project

In Ethiopia, since historical times, the livelihoods of rural people are closely linked to the forests that provide a wide range of benefits. Nowadays, the situation is characterised by the unsustainable utilisation of forests with little benefit for the population living within and from the forest. In this connection, the EU-funded “Scaling-Up PFM” project is being implemented by the Ministry of Agriculture under the direct supervision of the Natural Resources Management Directorate. In its effort to improving the wellbeing of farmers living near forests and simultaneously strengthening the capacity of sustainable forest management in Ethiopia, SUPFM is inviting expressions of interests for short term assignments in 2012:

1) PFM/NTFP-Formal Needs Assessment & Preparation of Training Manuals (technical and didactic) (approx. 3 Person Month)

2) NTFP-Training Needs Assessment & Training (approx. 3 Person Month)

3) NTFP-Forest Based Livelihood Assessments & Development of National NTFP Development Strategy (approx. 2 Person Month)

4) Development & Implementation of a Permanent Monitoring System (approx. 2 Person Month)

5) Development & Implementation of a Communications Strategy (approx. 3 Person Month)

6) Strengthening the role of women in PFM & NTFP, analysis & programme development (approx. 1 Person Month)

Interested candidates are requested to submit an updated version of the CV in EU format, information about availability and expected honorarium until the 3rd February 2012. Shortlisted candidates will then receive the Terms of Reference in order to be able to submit their technical and financial proposals for the assignment. Enquiries will be accepted by mail or email only:

Carl-Georg Arendt (GOPA) [email protected] 100 002Addis Ababa / Ethiopia

Acute Engineering P.L.CImmediate Vacancy Announcement

Qualified professionals are invited to apply for the following positions:

Position Qualification Work Experience No

Contract EngineerMsc or Bsc Degree in Civil Engineering or related fields

3 years for Msc, and 5 years Bsc On contract administration or project management

1

Project Administration Diploma or Degree in Management or related filed

A Minimum of 2 years experience as a project administration

1

Other SkillsTo Position 1:-

1) Excellent knowledge of Spoken and Written in English and Amharic 2) Proven experience in Project Management 3) Computer knowledge is necessary

Supplementary training in contract administration for all positions is advantageous Salary : Negotiable

Place of Work : Addis Ababa

Closing Date : 7 Days After date of announcement. Only short listed candidates will be contacted.Interested Applicants should submit a non-returnable application letter, curriculum vitae (CV) and copy of supporting documents to:

Acute Engineering P.L.CHaile G/Selassie Street

Getahun Besha Building, 4th Floor Room No. 408P.O.Box 23219 Code 1000

Tel No. 011 8602050

Please include your experience testimonials with the application and show names of three references in your CV.

Page 39: Reporter Issue 1225

|ገጽ 39 | ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ስ ፖ ር ት ስ ፖ ር ት

ኦ ሊ ም ፒ ክ

1 8 4ቀን ቀ ረ ው

ለን ደ

ክለብ ተጫወተ ግብ ነጥብ

መብራት ኃይል 9 13 18

ቅዱስ ጊዮርጊስ 6 5 13

ሙገር ሲሚንቶ 9 3 13ኢትዮጵያ ቡና 9 1 13

አዳማ ከነማ 9 -2 13ሲዳማ ቡና 9 1 12

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 8 1 11

ሐዋሳ ከነማ 8 0 11

ደደቢት 7 1 10ሐረር ቢራ 9 0 10

ድሬዳዋ ከነማ 9 -3 9

መከላከያ 8 -3 9

አርባ ምንጭ ከነማ 8 -8 5

አየር ኃይል 8 -5 3

በደረጀ ጠገናው

በወርኅ ጥር የዛሬ 50 ዓመት ማለት ነው ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እስካሁን ድረስ በእግር ኳስ ደረጃዋም ሆነ በጥንካሬዋ እየተጠቀሰች የምትገኘውን ግብፅ 4ለ2 በሆነ ውጤት ድል ነስታ የዋንጫ ባለቤት የሆነችበት ነው:: ዛሬ ደግሞ በተቃራኒው አገሪቱ ዋንጫው ቀርቶባት ከውድድሩ ከራቀች ድፍን ሦስት አሥርት ዓመታትን አስቆጥራለች::

የዛሬ 50 ዓመት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ዋንጫ አዘጋጅታ የዋንጫ ባለቤት የሆነችበት ሦስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጥር 4 ቀን 1954 ዓ.ም. ተጀምሮ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ተሳታፊ የነበሩት ቡድኖች ኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ ቱኒዚያና ኡጋንዳ እንደነበሩ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ:: የሦስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ባለቤትና ከዚያም በላይ ለአኅጉሪቱ እግር ኳስ መፈጠር ግንባር ቀደም ከሆኑ ጥቂት አገሮች አንዷ እንደነበረች የሚነገርላት ኢትዮጵያ፣ በአሁኑ ወቅት ጥሩ ተመልካች የሆነችበት የጊዜ ዑደት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በሌላ ወገን የእግር ኳሱ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መገኘቱ ካልሆነ በስተቀር ተስፋው እየተነገረለት አይደለም::

ምክንያቱ ደግሞ እግር ኳሱን በተለያየ ደረጃ በመምራት ላይ የሚገኙት በዋናነት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሽንና ስፖርት ኮሚሽን፣ እግር ኳስ በሚዘወተርባቸው አካባቢዎች እየተስተዋለ ያለው የዲሲፕሊን ጉዳይ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ እያሳሰባቸው ስለመሆኑ፣ እንዲያውም ከጀርባው ሌላ ጉዳይ ሊኖረው ስለሚችል በሚል ክለቦችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አስጠንቅቀዋል:: መጨረሻው ያላማረ ይሏችኋል ይህ ነው::

ይህንኑ መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከትናንት በስቲያ ጥር 14 ቀን 2004 ዓ.ም. ‹‹የ2003 ፕሪሚየር ሊግ አፈጻጸምና የ2004 የውድድር ዓመት ከስፖርታዊ ጨዋነት አተገባበር አኳያ›› በሚል ከክለብ ሥራ አስኪያጆች፣ ከክልል የስፖርት ኮሚሽን ኃላፊዎች፣ ከአዲስ አበባና ዘክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር በግዮን ሆቴል ውይይት አድርጓል::

የፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አብዲሳ ያደታ በመሩት በዚሁ ውይይት፣ እግር ኳሱን መነሻ በማድረግ እየተከሰተ ያለው ችግር ‹‹መንስዔውና መፍትሔው›› በሚለው ላይ በርካታ ነጥቦችን በማንሳት የሐሳብ ልውውጥ ተደርጓል::

ከወትሮው በተለየ ጠንካራ አስተያየት በመስጠት መድረኩ በተለይም እግር ኳሱን መነሻ አድርጐ እየተከሰተ ያለውን አሳሳቢ ሁኔታ ያለአንዳች ማመንታት መድረኩ በግልጽ እንዲወያይበት ኮሚሽነሩ ዕድሉን ሲሰጡ፣ ችግሩ የቱንም ያህል አሳሳቢ ነው ቢባልም ነገር ግን ከሰው አቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል በመግለጽ ጭምር ነበር::

የመጀመርያው ተናጋሪ በመሆን ዕድሉን ያገኙት

ከደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ ስማቸውን ያልተናገሩት የፖሊስ አባል ሲሆኑ፣ እሳቸውም ‹‹እግር ኳስ የሞራል ጉዳይ ነው:: ዘመኑ እግር ኳስ ከፍተኛ ደረጃ የደረሰበት ነው:: ኅብረተሰቡም ይህንኑ ዕድገት በሚኖርበት ቦታ ሆኖ እንዲከታተለው ከመቻሉም በላይ ቁጭትም እንዲጭርበት እየሆነ መሆኑ ግልጽ ነው:: ከዚህ አንፃር የአገራችን እግር ኳስ ለምን ወደኋላ ቀረ ብሎ ራስን መመልከት ተገቢና ትክክለኛ ጥያቄ ይሆናል:: ነገር ግን እግር ኳስን ምክንያት አድርጐ የሕዝብና መንግሥት ንብረት ማውደም፣ ሰላማዊ ሰዎች እንዳይንቀሳቀሱ ማወክና ሌሎችንም ተመሳሳይ ኹከቶች መፍጠር የማን አመለካከት ነው?›› ሲሉ የጅምሩን አሳሳቢነት አስረድተዋል::

እኚሁ የደቡብ ክልል ፖሊስ አባል በስፖርቱ ዙርያ እየታየ ያለው ነገር ኳስን መውደድ ተደርጐ ብቻ ሊወሰድ እንደማይገባው፣ ለዚያ ደግሞ ሁሉም ባለድርሻ የበኩሉን መወጣት አስፈላጊና ለነገ የማይባል ስለመሆኑ ተናግረዋል:: ይህንን አስተያየት እንደሚጋሩ የተናገሩት ሌላው የደቡብ ክልል ፖሊስ አባል፣ ‹‹በእግር ኳስ በአገሪቱ ከጫፍ ጫፍ ክልሎች ወደ ውድድር እየገቡ ባሉበት በአሁኑ ወቅት፣ አሁን እየተስተዋለ ያለው ሁኔታ ግን ያንን ንቅናቄ ማኮላሸት ብቻ ሳይሆን፣ የራሱ ተልዕኮ ሊኖረው ስለሚችል ልዩ ጥንቃቄ የሚሻ ነው፤›› ብለዋል::

‹‹በዕድሜም ሆነ እግር ኳስን በመከታተል እዚህ ካላችሁት ቀደምት ነኝ›› ያሉት ቀጣዩ ተናጋሪ የኢትዮጵያ ቡና ቦርድ ሰብሳቢ የመቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ ነበሩ:: ቀደም ሲል የተነገረውን መነሻ በማድረግ በአሁኑ ወቅት ተፈጠረ የተባለው ከ1950ዎቹ ጀምሮ ሲፈጠሩ ከነበሩ ችግሮች ያን ያህል ጐልቶ የወጣ ነው ብሎ ለማለት እንደሚያስቸግር ተናግረዋል::

‹‹አሁን እየተነገረ ባለው ግን ከመፍትሔው ይልቅ የእግር ኳሱን ዕድሜ እንዳናሳጥረው›› ሲሉ ድርጊቱን ለመኮነንና ለችግሮች መፍትሔዎችን ለመሻት እየተሰጡ ያሉ አስተያየቶችና ጥቆማዎች፣ የእግር ኳስ ባህርያትን መሠረት ያደረጉ ቢሆኑ እንደሚበጅ ምክር አዘል አስተያየታቸውን ሰጥተዋል::

እየተነገረ ካለው በተጨማሪ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያለበት የአደረጃጀት ችግር፣ የፕሪሚየር ሊጉ ፎርማት፣ መመርያዎች፣ ደንቦችና ሌሎችም የአሠራር ችግሮች እንዴት የእግር ኳስ ተመልካቾችና ደጋፊዎች መካከል አለመግባባቶችን አይፈጥሩም ተብሎ ይታሰባል ሲሉም ይጠይቃሉ::

በቢሾፍቱ (ደብረ ዘይት) ተፈጠረ የተባለውን ግጭት እንደምሳሌ በማንሳት፣ ‹‹ለመሆኑ አንድ አወዳዳሪ አካል በዕለቱ የተሟላ የፀጥታ ኃይል መኖር አለመኖሩን ማረጋገጥ የለበትም? እግር ኳስ የሰዎችን ስሜት በመግዛት የሚታወቀውን ያህል ስሜታዊ እንደሚያደርግስ መታወቅ የለበትም?›› ሲሉ አስተያየታቸውን ከማጠቃለላቸው በተጨማሪ፣ ‹‹በክለብ ደጋፊ ስም ጥፋት የሚያጠፉ ግለሰቦች ተይዘው በወንጀል የማይጠቁበትስ ምክንያት ምንድን ነው?›› ይላሉ::

ከሐረር ቢራ ክለብና ከሌሎችም ባለድርሻ አካላት የተሰነዘረው ደግሞ፣ በእግር ኳስ ግጭቶች የተለመዱ ናቸው:: እዚህ አገር እንዳለው ሁሉ በሌላውም ዓለም አለ:: ነገር ግን በኢትዮጵያ ያለውን ለየት የሚያደርገው በተለይ በክልል ጨዋታዎች ሲደረጉ እዚያው ክልሉ ውስጥ ተወልዶ ያደገ ተጫዋች ካልሆነ፣ ከሌላ ክልል የመጣ ተጫዋች እንዲጫወት ከተደረገ ረብሻና ኹከት የሚነሳበት ሁኔታ እየተስተዋለ ነው:: ይኼ አደገኛ

አካሄድ ነው:: የአገሪቱ እግር ኳስ ደረጃና የኅብረተሰቡ ግንዛቤ እየተለያየ መምጣቱ ሌላው ለችግሩ በመንስዔነት እንደሚጠቀስ የተናገሩ አሉ::

የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ አመራር አቶ ነዋይ በየነ በበኩላቸው፣ ችግሩ የቆየ መሆኑንና እንዲያውም ጨዋታ ባለ ጊዜ አብረን ከምንቀመጥ የክለብ አመራሮች አንዳንዶቹ የፌዴሬሽን አመራሮችን ሳይቀር ስም እየጠቀሱ ሲናገሩ የምናዳምጥበት ጊዜ ብዙ ነው:: በክልል ሜዳዎች አጠገብ የኮብል ስቶን (የንጣፍ ድንጋይ) ክምር ሆን ተብሎ ይቀመጣል:: ምክንያቱ ደግሞ ቡድኖች የሚሸነፉ መስሎ ከታያቸው መረበሽን በአማራጭነት እንደሚጠቀሙና ሌሎችንም በርካታ የረብሻ መንስዔ ያሏቸውን ችግሮች ጭምር በመዘርዝር ተናግረዋል::

እግር ኳሱን መነሻ አድርጐ እየተፈጠረ ያለው አለመግባባት፣ በእርግጥ እግር ኳስን ብቻ የተመለከተ ነውን? የሚል ጥርጣሬ እንዳላቸው፣ ሆኖም ግን እግር ኳስ አሁን ከደረሰበት የዕድገት ደረጃ አንፃር የአገሪቱ እግር ኳስ ደግሞ በተቃራኒው የኅብረተሰቡን ፍላጐትና ስሜት ሊያረካ አለመቻሉ በራሱ ለችግሩ መንስዔ ስለመሆኑም የተናገሩ አልጠፉም::

እንዲህ ዓይነቱን ችግር ለመፍታት ደግሞ የተወሰነን ክፍል ብቻ ተጠያቂ ማድረግ እንዳልሆነና ይልቁንም ሁሉም ችግሩን ‹‹ችግሬ›› ብሎ ለመፍትሔው መረባረብ እንደሚጠበቅበት የተናገሩ በርካቶች ናቸው:: እነዚህና የሌሎችም አካላት አስተያየት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የችግሩን አሳሳቢነት በይበልጥ የሚያጐሉ ክስተቶች ስለመፈጠራቸው ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባልደረባ የቀረበው አስተያየት ትኩረትን ስቦ ነበር:: የፖሊስ አባሉ፣ ‹‹አንደባበቅ ችግሮች አሉ›› ብለው፣ የቅዱስ ጊዮርጊስና የደደቢት ቡድኖች ጨዋታቸውን ባደረጉበት ዕለት በተፈጠረው ችግር ምክንያት የፖሊስ አባላትን መሣርያ እስከመንጠቅ የደረሱ ድርጊቶች መፈጠራቸውን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል::

‹‹ምንም ሆነ ምን›› ሲሉ መፍትሔውንና የማጠቃለያውን አስተያየት የሰጡት ኮሚሽነር አብዲሳ በበኩላቸው፣ ሕግና ሥርዓት ባለበት አገር እግር ኳስን ለመመልከት ዜጐች በሰላም ወጥተው በሰላም መመለስ እንዳለባቸው ገልጸው፣ አሁን ግን እነዚያ በሰላም ወጥቶ በሰላም የመመለስ አዝማሚያዎች አደጋ እየተደቀነባቸው በመሆኑ፣ ይህን የማስጠበቅ ኃላፊነት ደግሞ የሚመሩት ተቋምና የሚመለከታቸው አካላት መሆኑን ተናግረዋል::

‹‹ችግሩ ከእኔ ጀምሮ በየደረጃው የተቀመጥን አስፈጻሚዎችን ይመለከታል:: ስፖርቱ አካባቢ ያለው በሽታ መፈወስ ካለበት ታብሌቱን መዋጥ ግድ ይላል:: ማናችንም ብንሆን ለመፍትሔው አካል ልንሆን የግድ ነው:: ሥርዓትና ሕግ ለማስከበር ሲባል የሚወሰዱ ዕርምጃዎች ቡድኖችን ከማፍረስ ጀምሮ ተፈጻሚ ሊሆን እንደሚችሉና ከዚህ በኋላ የዚህ ተመሳሳይ ለሆነ ወሬ አንገናኝም:: ከእንግዲህ እግር ኳስን መነሻ በማድረግ ለሚነሱ ኹከቶች ምህረት አናደርግም፤›› ሲሉ አስጠንቅቀዋል::

‹‹እግር ኳስን መነሻ በማድረግ ለሚነሱ ኹከቶች ምህረት አናደርግም››

ስፖርት ኮሚሽን

በደረጀ ጠገናው

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በተጠናቀቀው ሳምንት ከአገር ውስጥ እስከ ባህር ማዶ ማነጋገር የቻለ ክስተትን አስተናግዷል:: ቀነኒሳንና ጥሩነሽ ዲባባን ጨምሮ 35 ታዋቂ አትሌቶችን በማንኛቸውም የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ መሳተፍ እንዳይችሉ ማገዱ ነበር አነጋጋሪው ነገር::

ይሁንና ውሳኔውን ተከትሎ እገዳው የተላለፈባቸው አትሌቶችና ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ከትናንት በስቲያ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት እስከ ምሽት 2፡30 ሰዓት ድረስ ባደረጉት ዝግ ውይይት፣ ችግሩ መፍትሔ አግኝቶ ፌዴሬሽኑም ውሳኔውን ያነሳ መሆኑን ፌዴሬሽኑ የላከው መግለጫ አስታውቋል::

ፌዴሬሽኑ ሕግንና ደንብን እንዲሁም የስፖርቱን ዲሲፕሊን በማያከብሩ አካላት ላይ ሕጉ የሚፈቅደውን ማንኛውንም ዕርምጃ ከመውሰድ ወደኋላ እንደማይል በመግለጫው በመግለጽ፣ ሆኖም ግን አትሌቶቹ በጤና ችግር፣ በቂ የማገገሚያ ጊዜ በማስፈለጉ፣ እንዲሁም በቅርቡ የሚኖሩትን ውድድሮች ለመካፈል ከነበራቸው ጉጉት የተነሳ ፌዴሬሽኑ ያወጣውን የሥልጠና መርሐ ግበር ያለመካፈላቸው ጥፋት እንደሆነ ተቀብለውታል::

ስለሆነም የሚለው መግለጫው፣ ‹‹አትሌቶቹ የፌዴሬሽኑን ሕግና ደንብ አክብረው እንደሚንቀሳቀሱና ዳግም ተመሳሳይ ጥፋት እንደማይፈጽሙ ቃል ገብተው ይቅርታ በመጠየቅ ፌዴሬሽኑ እገዳውን እንዲያነሳላቸው ጠይቀዋል:: ፌዴሬሽኑም ቢሆን የተነሱት ጥያቄዎችና ቅሬታዎች ሕግን ለመጣስ

ምክንያት ሊሆኑ እንደማይችሉ አረጋግጧል:: በመሆኑም አትሌቶቹ ዳግመኛ ተመሳሳይ ጥፋት እንደማይፈጽሙ በማስገንዘብ እገዳውን አንስቷል፤›› ይላል::

በማያያዝም ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ የአትሌቲክስ ስፖርትን በሕግና ›ሥርዓት በመምራት የአገሪቱን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሚያደርገው እንቅስቃሴ አትሌቶች፣ አሠልጣኞችና መላው ሕዝብ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲሰጡ ጠይቋል:: ከታገዱት አትሌቶች ጋር በአትሌት ተወካይነቱ በአትሌቶችና በፌዴሬሽኑ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት በውይይቱ የተገኘው አትሌት ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ማርያም፣ ‹‹አትሌቶች ከሥልጠና፣ ከአሠልጣኝ ምደባና ሌሎችም በርካታ የሚያቀርቧቸው ምክንያቶች እንደተጠበቁ ሆነው፣ ነገር ግን የፌዴሬሽኑን ጥሪ ተቀብለው ችግሮቻቸውን ማቅረብ ሲገባቸው ዝም ብለው መቅረታቸው ስህተት ነው:: ፌዴሬሽኑም ቢሆን ከእገዳ በፊት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት በተገባው ነበር፤›› ብሏል:: ያም ሆነ ይህ አገሪቱ ከፊት ለፊቷ የሚጠብቃት አገራዊ ጉዳይ ነውና ለዚያ ኃላፊነት እሱን ጨምሮ አትሌቶች የባለቤትነት ስሜት ሊሰማቸው እንደሚገባም ተናግሯል::

በተያያዘም ከአትሌቶቹ እገዳ ጐን ለጐን የእገዳ ውሳኔ የተላለፈባቸው የማኔጀር ተወካዮች እገዳ ያልተነሳ መሆኑ ተመልክቷል:: ሆኖም ግን ከእነዚህ የማኔጀር ተወካዮች ውስጥ አቶ ጌታ ዘሩ ላይ የተጣለው እገዳ በስህተት ስለሆነና አቶ ጌታም የክለብ ባለቤት እንጂ በማኔጀር ተወካይ ስም አሠልጣኝ ባለመሆናቸው፣ የተላለፈባቸው የእገዳ ውሳኔ የተነሳላቸው መሆኑን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል::

አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአትሌቶችን እገዳ አነሳ

የማኔጀር ተወካዮች እገዳ ግን አልተነሳም ተብሏል

የፕሪምየር ሊጉ ደረጃ

የሶስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ የነበረው የኢትዮጵያ ቡድን (ፎቶ በዛብህ አብተው)

Page 40: Reporter Issue 1225

ገጽ 40|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ጥር 16 ቀን 2004

የዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

በውድነህ ዘነበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ተሰብስቦ የንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የሚያቀርብለትን አዲስ የንግድ አሠራር የለውጥ (ሪፎርም) ፕሮግራም ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል::

የንግድ ሪፎርሙ ንግድን በሚመለከት ስምንት ንዑስ ፕሮግራሞች ይኖሩታል ተብሏል:: ከእነዚህ ውስጥ ማንም የንግዱ ማኅበረሰብ አባል የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ዕደሳ ለማድረግ ወደ ቢሮው ሲመጣ፣ ሸቀጣ ሸቀጥ የሚለኩባቸው የልኬት መሣርያዎች ትክክለኛ መሆናቸውን የሚገልጽ ሠርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርበታል::

ሸማቾች የሚደርሱባቸውን ችግሮች የሚፈታ የዳኝነት አካል ይቋቋማል:: የሸማቾች መብት እንዲያስጠብቅ በፌዴራል ደረጃ ከተቋቋመው ባለሥልጣን መሥርያ ቤት በተጨማሪ፣ የከተማ አስተዳደሩም ተመሳሳይ ሥልጣን ያለው መሥርያ ቤት የሚያቋቁሙበት አሠራር ተዘርግቷል::

ከእነዚህ ማሻሻያዎች በተጨማሪም የገበያ ልማት ማሻሻያና የገበያ ውድድር ማሻሻያ ፕሮግራሞችን አካቷል:: የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ታዬ ጫላ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ እነዚህን ጉዳዮች ያካተተው ፕሮግራም በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ለካቢኔ ቀርቦ ይፀድቃል::

ይሁንና ኅብረተሰቡ በነዳጅ ማደያዎች ላይ

ተደጋጋሚ ቅሬታ ያቀረበ በመሆኑ፣ ቢሮው ከንግድ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የንግድ አሠራርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅን ለማስፈጸም ከወዲሁ እንቅስቃሴ ጀምሯል:: የንግድ አሠራር ሪፎርሙ መነሻ አዋጅ ቁጥር 685/2000 መሆኑ ታውቋል::

በዚህ መሠረት ጥር 15 ቀን 2004 ዓ.ም.

በከተማው በሚገኙ 200 የነዳጅ ማደያዎች ላይ የልኬት መሣርያዎች ፍተሻ ማካሄድ ተጀምሯል:: አቶ ታዬ ማክሰኞ ከሰዓት በፊት በስምንት የነዳጅ ማደያዎች ላይ በተካሄደ ፍተሻ፣ ሊታረሙ የሚችሉ ክፍተቶች መኖራቸውን አስረድተው፣ መሥርያ ቤታቸውም ክፍተቶቹ እንዲታረሙ እያደረገ መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል::

ቢሮው ባካሄደው የአሠራር ለውጥ 1,600 ባለሙያዎችን ቀጥሯል:: እነዚህ ባለሙያዎች በክፍላተ ከተሞችና በ116 ወረዳዎች ውስጥ ተደልድለዋል:: ባለሙያዎቹ በየጊዜው ድንገተኛ ፍተሻና ክትትል በማድረግ የሸማቾችን መብቶች ለማስከበር ይሠራሉ ተብሏል:: በእስካሁኑ ሒደት ቢሮው በዳቦ ቤቶች፣ በአትክልት መሸጫዎችና በእህል መሸጫ መደብሮች ሸቀጦች በሚሸጡባቸው ሚዛኖች ላይ ፍተሻ አካሂዷል::

አግባብነት የሌለው ተግባር ፈጽመዋል ባላቸው ላይም ዕርምጃ መውሰዱን አቶ ታዬ ገልጸዋል:: ከትናንት ጀምሮም ለተከታታይ 15 ቀናት የሚቆይ የነዳጅ ማደያዎች የልኬት ፍተሻ ለማካሄድ ሥራውን ጀምሯል::

የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ነዳጅን ጨምሮ የተለያዩ ሸቀጦችን በሚሸምቱበት ወቅት የሚዛን ማጭበርበር እንደሚገጥማቸው በተለያዩ መድረኮች ሲገልጹ ቆይተዋል::

ፍተሻው በስኬት የመጠናቀቁ ጉዳይም ምናልባት በቢሮው ሠራተኞችና በንግዱ ኅብረተሰብ መካከል ሊፈጠሩ በሚችሉ የጥቅም ግንኙነቶች ምክንያት፣ ዘመቻው የመክሸፍ ስጋት ሊገጥመው ይችላል የሚል ስጋት ያላቸው ሸማቾች አልታጡም::

አቶ ታዬ ለዚህ ስጋት ሲመልሱ፣ በተለያዩ አቅጣጫዎች ፍተሻው የሚካሄድበት አሠራር በመኖሩ ችግሩ እንደማይከሰት ያላቸውን እምነት ገልጸዋል::

የአዲስ አበባ አስተዳደር አዲስ የንግድ አሠራር ለውጥ ሊያፀድቅ ነውየነዳጅ ማደያዎችን የልኬት መሣርያዎች ትክክለኛነት መፈተሽ ጀመረ

አቶ ታዬ ጫላ