44
|ገጽ 1 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ ሚያዚያ 3 ቀን 2004 የረቡዕ እትም ቅፅ 17 ቁጥር 30/ 1247| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 በውስጥ ገጽ 2 ወደ ገጽ ዞሯል 5 ወደ ገጽ ዞሯል 5 ልዩነት ላይ እያተኮርን አንድነትን አናዳክም በውድነህ ዘነበ በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች የቦታ እጥረት እስካልተከሰተ ድረስ የሰፈራ ፕሮግራም የሚቀጥል ከመሆኑ በተጨማሪ፣ በማደግ ላይ ናቸው በሚባሉት ክልሎችም በሦስት ዓመት ውስጥ 200 ሺሕ የሚጠጉ ቤተሰቦችን በመንደር ለማሰባሰብ ታቅዷል:: በአራቱ ክልሎች የሚካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም በክልሎቹ ውስጥ ብቻ ራሱን ችሎ የሚካሄድ እንጂ፣ እንደቀድሞው የሰፈራ ፕሮግራም ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል የሚሻገር አይደለም ተብሏል:: የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ምትኩ ካሳ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል በአራቱ ትላልቅ ክልሎች የተካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም ውጤት አስገኝቷል:: በጋምቤላ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአፋርና በሶማሌ ክልሎች የሚገኙ ነዋሪዎች ተበታትነው የሚገኙ በመሆኑ፣ የመሠረተ ልማት ለማሟላት አስቸጋሪ ሁኔታ ፈጥሯል:: በመሆኑም የመሠረተ ልማት ለማሟላት እንዲቻል ሕዝቦቹን በመንደር ማሰባሰብ አስፈልጓል ሲሉ አቶ ምትኩ ጨምረው ገልጸዋል:: ከ1996 ዓ.ም. ጀምሮ በተካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች 1.3 ሚሊዮን ሰዎች ሰፍረዋል:: አቶ ምትኩ እንደገለጹት፣ ከእነዚህ ሰፋሪዎች ውስጥ 99 በመቶዎቹ የምግብ ዋስትናቸውን አረጋግጠዋል:: በዚህ መሠረትም በአራቱ ክልሎች በ2004 ዓ.ም. ከ69 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ለማስፈር የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሠሩ ከመሆኑም በተጨማሪ በ2005 ዓ.ም. ፕሮግራሙ እንደሚቀጥል አቶ ምትኩ ገልጸዋል:: በእነዚህ አራት ክልሎች የሚካሄደው ሰፈራ በዝናብ እጥረትና በአካባቢ መራቆት ምክንያት በምግብ ራሳቸውን ያልቻሉ አባወራዎችን መሠረት ያደረገ ነው:: በተጨማሪም አባወራዎቹ በሌሎች አካባቢዎች ለመስፈር ፈቃደኝነታቸው ሲረጋገጥ የሚካሄድ ነው ተብሏል:: በዘጠኙም ክልሎች የሰፈራ ፕሮግራም ይካሄዳል ፎቶ በሪፖርተር/ናሆም ተስፋዬ በኃይሌ ሙሉ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ለሚሰጠው የጉምሩክ አስተላላፊዎች ሥልጠና ማስትሬትና ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸውን ጨምሮ፣ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ የኮሌጅና የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች ተመዘገቡ:: ማስትሬትና የመጀመርያ ዲግሪ ላላቸው ባለሙያዎች ሥልጠናው ቅድሚያ መስጠቱ አነጋጋሪ ሆኗል:: ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ማስታወቂያ ጉምሩክ አስተላላፊዎችን አሠልጥኖ እንደሚያስመርቅ የገለጸ ሲሆን፣ ማስተርስና የመጀመርያ ዲግሪ ያላቸው ባለሙያዎች ለሥልጠናው ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው አሳውቆ ነበር:: የባለሥልጣኑን ማስታወቂያ ከተነገረ በኋላ በርካታ ተመራቂዎች ለጉምሩክ አስተላላፊነት ሥልጠና በሺዎች የሚቆጠሩ ተመራቂዎች ተመዘገቡ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ድርጅት በራፍ ላይ የተለጠፈውን ማስታወቂያ አመልካቾች ሲመለከቱ ወደ ገጽ ዞሯል 4 በጥበበሥላሴ ጥጋቡ በመጪው ቅዳሜ የሚለቀቀው የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) “ጥቁር ሰው” አልበም ማስተዋወቂያ የሆነው ‘ኦ አፍሪካ’ የተባለው የሞባይል ጥሪ ድምፅ (Ringtone) 100 ሺሕ ኮፒ ለተጠቃሚዎች ተሸጠ:: በአዲካ ኮምዩኒኬሽንና ኢቨንትስ፣ በቤሌማ ኢንተርቴመንትና በ4 አፍሪ ትብብር ለአንድ ሚሊዮን የሞባይል ተጠቃሚዎች የአጭር የስልክ መልዕክት ተልኮ፣ እስካሁን የጥሪ ድምፁን 100 ሺሕ ሰዎች መግዛታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል:: ምንጮች አክለው እንደገለጹትም፣ የቴዲ አፍሮን ሙዚቃ ለሞባይል ጥሪ ድምፅ 100 ሺሕ ተጠቃሚዎች ገዙት ቴዎድሮስ ካሳሁን

Reporter Issue 1247

Embed Size (px)

Citation preview

|ገጽ 1 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

ሚያዚያ 3 ቀን 2004

የረቡዕ እትም

ቅፅ 17 ቁጥር 30/ 1247| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

በውስጥ

ገጽ 2

ወደ ገጽ ዞሯል5

ወደ ገጽ ዞሯል5

ልዩነት ላይ እያተኮርን አንድነትን አናዳክም

በውድነህ ዘነበ

በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች የቦታ እጥረት እስካልተከሰተ ድረስ የሰፈራ ፕሮግራም የሚቀጥል ከመሆኑ በተጨማሪ፣ በማደግ ላይ ናቸው በሚባሉት ክልሎችም በሦስት ዓመት ውስጥ 200 ሺሕ የሚጠጉ ቤተሰቦችን በመንደር ለማሰባሰብ ታቅዷል::

በአራቱ ክልሎች የሚካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም በክልሎቹ ውስጥ ብቻ ራሱን ችሎ

የሚካሄድ እንጂ፣ እንደቀድሞው የሰፈራ ፕሮግራም ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል የሚሻገር አይደለም ተብሏል::

የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ምትኩ ካሳ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል በአራቱ ትላልቅ ክልሎች የተካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም ውጤት አስገኝቷል:: በጋምቤላ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአፋርና በሶማሌ ክልሎች የሚገኙ ነዋሪዎች ተበታትነው የሚገኙ በመሆኑ፣ የመሠረተ ልማት ለማሟላት አስቸጋሪ ሁኔታ ፈጥሯል:: በመሆኑም የመሠረተ ልማት

ለማሟላት እንዲቻል ሕዝቦቹን በመንደር ማሰባሰብ አስፈልጓል ሲሉ አቶ ምትኩ ጨምረው ገልጸዋል::

ከ1996 ዓ.ም. ጀምሮ በተካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች 1.3 ሚሊዮን ሰዎች ሰፍረዋል:: አቶ ምትኩ እንደገለጹት፣ ከእነዚህ ሰፋሪዎች ውስጥ 99 በመቶዎቹ የምግብ ዋስትናቸውን አረጋግጠዋል::

በዚህ መሠረትም በአራቱ ክልሎች በ2004 ዓ.ም. ከ69 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን

ለማስፈር የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሠሩ ከመሆኑም በተጨማሪ በ2005 ዓ.ም. ፕሮግራሙ እንደሚቀጥል አቶ ምትኩ ገልጸዋል::

በእነዚህ አራት ክልሎች የሚካሄደው ሰፈራ በዝናብ እጥረትና በአካባቢ መራቆት ምክንያት በምግብ ራሳቸውን ያልቻሉ አባወራዎችን መሠረት ያደረገ ነው:: በተጨማሪም አባወራዎቹ በሌሎች አካባቢዎች ለመስፈር ፈቃደኝነታቸው ሲረጋገጥ የሚካሄድ ነው ተብሏል::

በዘጠኙም ክልሎች የሰፈራ ፕሮግራም ይካሄዳል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

በኃይሌ ሙሉ

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ለሚሰጠው የጉምሩክ አስተላላፊዎች ሥልጠና ማስትሬትና ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸውን ጨምሮ፣ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ የኮሌጅና የዩኒቨርሲቲ

ተመራቂዎች ተመዘገቡ:: ማስትሬትና የመጀመርያ ዲግሪ ላላቸው ባለሙያዎች ሥልጠናው ቅድሚያ መስጠቱ አነጋጋሪ ሆኗል::

ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ማስታወቂያ ጉምሩክ አስተላላፊዎችን አሠልጥኖ እንደሚያስመርቅ

የገለጸ ሲሆን፣ ማስተርስና የመጀመርያ ዲግሪ ያላቸው ባለሙያዎች ለሥልጠናው ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው አሳውቆ ነበር:: የባለሥልጣኑን ማስታወቂያ ከተነገረ በኋላ በርካታ ተመራቂዎች

ለጉምሩክ አስተላላፊነት ሥልጠና በሺዎች የሚቆጠሩ ተመራቂዎች ተመዘገቡ

በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ድርጅት በራፍ ላይ የተለጠፈውን ማስታወቂያ አመልካቾች ሲመለከቱ

ወደ ገጽ ዞሯል4

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ

በመጪው ቅዳሜ የሚለቀቀው የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) “ጥቁር ሰው” አልበም ማስተዋወቂያ የሆነው ‘ኦ አፍሪካ’ የተባለው የሞባይል ጥሪ ድምፅ (Ringtone) 100 ሺሕ ኮፒ ለተጠቃሚዎች ተሸጠ::

በአዲካ ኮምዩኒኬሽንና ኢቨንትስ፣ በቤሌማ ኢንተርቴመንትና በ4 አፍሪ ትብብር ለአንድ ሚሊዮን የሞባይል ተጠቃሚዎች የአጭር የስልክ መልዕክት ተልኮ፣ እስካሁን የጥሪ ድምፁን 100 ሺሕ ሰዎች መግዛታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል:: ምንጮች አክለው እንደገለጹትም፣

የቴዲ አፍሮን ሙዚቃ ለሞባይል ጥሪ ድምፅ 100 ሺሕ ተጠቃሚዎች ገዙት

ቴዎድሮስ ካሳሁን

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊዋና አዘጋጅ፡ መላኩ ደምሴአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 የቤት ቁ. 481ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ረቡዕ ሚያዚያ 3 ቀን 2004

ርእሰ አንቀጽ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰሎሞን ጎሹሪፖርተሮች፡ ምዕራፍ ብርሃኔ፣ እስከዳር አስማረማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደ፣ ብሩክ ቸርነትማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፤ ዳዊት ወርቁኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ አፀደ ካሳዬ፣ ፍሬሕይወት ተሰማ፣ ገነት ፀሀይማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ ብፅአት ተረፈ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወልሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ በተቀረው አፍሪካ፣ በሌላ አገርም ሆነ አኅጉር አንድ ወጥ ቋንቋ፣ ባህልና ሃይማኖት አናገኝም:: የቋንቋ፣ የባህልና የሃይማኖት ልዩነት የትም ቦታ ያለ ነው:: ይህ ህብርም ውበትም ነው:: በአስተሳሰብና በአመለካከት ደረጃም ሲታይ ወጥ የሆነ የፖለቲካ አመለካከት በየትም አገር በየትም ሕዝብ ዘንድ

አይገኝም:: በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ፣ በሥነ ጥበብ፣ በስፖርት፣ በሌላም በሌላም በኅብረተሰብ ውስጥ የተለያየ አመለካከት አለ:: አንደኛው ተነስቶ የሚሻለው ይኼኛው ዓይነት አቅጣጫና አመለካከት ነው ሲል፣ ሌላው ደግሞ የለም የሚሻለው ያኛው ዓይነት ነው ይላል:: ልዩነት ሁሌም ይኖራል::

የተለያየ አመለካከት መያዝ አይፈቀድም የሚል ጨቋኝ ሕግ ባለበት አገር እንኳ ኅብረተሰቡ አመለካከቱን በይፋ ለማንፀባረቅ ይፈራ እንደሆነ እንጂ፣ የተለያየ አመለካከት ከመያዝ ይቆጠባል ማለት አይደለም:: በግልጽ አይንፀባረቅም እንጂ ሁሉም በአዕምሮው የተለያየ አመለካከት፣ አስተሳሰብና ስሜት ይኖረዋል:: የግድ ነውና::

በኢትዮጵያችንም በየትም ሥፍራ የሚታይ ልዩነት አለ:: በኢትዮጵያ የተለያዩ ሃይማኖቶች አሉ:: በርካታና የተለያዩ የብሔር ብሔረሰቦች ቋንቋዎችና ባህሎች አሉ:: የተለያዩ የፖለቲካ አስተሳሰቦችም አሉ::

ይህ ፀጋ ነው እርግማን? ፀጋ ነው!! ካላበላሸነውና ላልሆነ ዓላማ ካልተጠቀምንበት የባህሉም፣ የቋንቋውም፣ የሃይማኖቱም፣ የአመለካከቱም

ልዩነት ፀጋ ነው::የሃይማኖትን ጉዳይ ካነሳን ዘንድ ኢትዮጵያ በዓለም ላይ የሚያኮራ ታሪክ አላት:: የክርስትና፣ የእስልምናና የአይሁድ

እምነቶች በኢትዮጵያ የሚገኙት ከጥንት ጀምሮ ነው:: አብዛኛው ዓለም በጣዖት ሲያመልክ፣ ሠለጠንን የሚሉ አገሮች አሁን ያላቸውን ሃይማኖት ሳይዙ ኢትዮጵያ ውስጥ እስልምና፣ ክርስትናና የአይሁድ እምነቶች ነበሩ::

ያውም እርስ በራሱ እየተጣላ፣ እየተጋደለና እየተታኮሰ የሚኖር ሳይሆን ተፋቅሮና ተሳስቦ የሚኖር ሕዝብ አለን:: በአዲስ አበባችን በመርካቶ ቤተ ክርስቲያንና መስጊድ አንድ አጥርና ግድግዳ በጋራ ተጋርተውና ተጎራብተው ይገኛሉ:: ይህ ለዓለም ልዩ ማሳያ ነው:: ጥንታዊና ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያንና ጥንታዊና ታሪካዊ መስጊድ በአንድ ስፍራ ይገኛሉ:: ሙስሊሙና ክርስቲያኑ በቀብር፣ በሠርግ፣ በሐዘንና በደስታ አንድ ላይ ተቀላቅሎ ይኖራል::

ይህ ሊያኮራንና ለዓለም ልናሳየውና ልናስተምርበት የሚገባን የአንድነታችንና የኅብረታችን ተምሳሌት ነው:: ልናተኩር የሚገባው እዚህ ላይ ነው::

ይህንን ሀቅ እየረሱ በጣት የሚቆጠሩ የክርስትና ሃይማኖት ወይም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ሲጣሉና ሲቃቃሩ ልዩ ትኩረት እየሰጠን እናስጮኸዋለን፣ እናራግበዋለን፣ ያዙኝ ልቀቁኝ እንላለን::

የውጭ ጠላት ሲመጣ የኢትዮጵያ ሕዝብ የቋንቋ፣ የባህል፣ የሃይማኖትና የጎሳ ልዩነት ሳያደናቅፈው አብሮ እየቆመ አገሩንና ነፃነቱን ያስከበረ ታሪካዊ ሕዝብ ነው:: በደል ሲደርስም በአንድነት የተበደለ ሕዝብ ነው:: ድል ሲቀዳጅም አብሮ ድሉን የሚያጣጥም ሕዝብ ነው:: አንድ ላይ ዋጋ የከፈለ ነውና::

አንዳንድ የፖለቲካ ድርጅቶችና ግለሰብ ፖለቲከኞች ግን ይህንን የአንድነት ታሪክና መንፈስ ለግል ጥቅማቸውና ለሥልጣን መቆናጠጫ አቋራጭ መንገድ በማድረግ በተሳሳተና ጎጂ በሆነ ሁኔታ ሊጠቀሙበት ይችላሉ:: ሕዝቡ ውስጥ ጥላቻና ቅሬታ ሊፈጥሩ፣ ሊያባብሱና ሊያናክሱ ይፈልጋሉ:: ሕዝብ እንደ ሕዝብ ሲታይ ግን ችግሩ አንድ ዓይነት ነው:: ፍላጎቱ አንድ ዓይነት ነው:: ለአገር ብሎ አብሮ የሚሰለፍና አብሮ ዋጋ የሚከፍል ነው::

አማራም፣ ኦሮሞም፣ ትግሬም፣ ጉራጌም፣ ሶማሌም፣ አፋርም፣ ጋምቤላም፣ ቤንሻንጉልም፣ ሲዳማም፣ ወላይታም ይሁን ሌላ የአገሪቱ ዜጋ እንደ ሕዝብ ምን ትፈልጋለህ? ቢባል መልሱ አንድ ነው:: ሰላም እፈልጋለሁ፣ ፍትሕ እፈልጋለሁ፣ ነፃነት እፈልጋለሁ፣ ከድህነት መላቀቅ እፈልጋለሁ፣ ዴሞክራሲ እፈልጋለሁ፣ ወዘተ ነው የሚለው::

በየትኛውም የኢትዮጵያ አካባቢ ጥሩ የበልግ ዝናብ አለ ተብሎ ሲነገር ሲሰማ፣ ጥሩ የክረምት ዝናብ አለ ተብሎ ሲነገረው በየትም አካባቢ ያለ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይደሰታል:: ድርቅ አለ፣ ረሃብ አለ ሲባል የሚሰማ የትም የሚኖር ኢትዮጵያዊ ያዝናል፤ ይተክዛል:: ሀቁ ይህ ነው::

በየድራፍት ቤቱ፣ በየካፌውና በየባሩ በሚታደሙ አርቀው በማያስቡ ፖለቲከኞች ዙሪያ ግን የሕዝቡ ዓይነት ስሜት ይኖራል ማለት አይደለም:: ከራስ ጥቅም ጋር እየተያያዘ በቋንቋ፣ በባህልና በጎሳ መጠላለፍና መተነኳኮስ የተለመደ ነው:: ይህ ደግሞ የሕዝብን ፍላጎትና ስሜት በማንፀባረቅ ሳይሆን የሕዝብን ስሜት እያስመሰሉ የግል ፍላጎትን ለማሳካት መሯሯጥ ነው::

ይህን ዓይነቱን ድርጊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በጥሞና ሊያየውም ሊገነዘበውም ይገባል:: የሕዝብ ፍላጎት አንድነት ነው:: መተጋገዝ ነው:: አገርን ከጠላት መከላከልና መገንባት ነው:: ሰላም፣ ዴሞክራሲ፣ ፍትሕና ልማት እውን እንዲሆኑ ማድረግ ነው:: የጥቂቶችና የግለሰብ ፖለቲከኞች ፍላጎት ግን ከሕዝብ ፍላጎትና ጥቅም ጋር አንድ ዓይነት ነው አይባልም:: ሊሆንም አይችልም::

ስለሆነም ግለሰቦችና ቡድኖች ለራሳቸው ጥቅም ብለው የሚያንፀባርቁትና የሚያሟሙቁት ልዩነት ላይ እያተኮርን አንድነትን እንዳናዳክም ልንጠነቀቅ ይገባል::

ልዩነት ላይ እናተኩር ስንል የሃይማኖት፣ የባህል፣ የቋንቋና የጎሳ ልዩነትን ብቻ እያነሳን አይደለም:: የፖለቲካ ልዩነትም አንድነትን እንዳያላላና የአገር ጥቅም እንዳይጎዳ ልንጠነቀቅበት ይገባል::

የሠለጠነ ፖለቲካ ለሕዝብ አንድነትና ለአገር ጥቅም ቅድሚያ ይሰጣል:: ለአገር የሚጠቅመው የእኔ አስተሳሰብና የፖለቲካ መስመር ነው የሚለው ሙግትና አመለካከት በምርጫ ለማሸነፍ ይታገላል እንጂ፣ ሥልጣን ለማግኘት ሲባል ብቻ አገርና ሕዝብ እንዲዳከም ማድረግ የለበትም::

ያልሠለጠነና በግልና በቡድን ጥቅም የታወረ ፖለቲካ ግን መፈክሩ ‹የትም ፍጪው ሥልጣኑን አምጪው› ይሆንና ከጠላት ጋር ይሰለፋል፤ አገርን ችግር ውስጥ የሚከት አቋም ይይዛል፤ የአገርና የሕዝብን አንድነትም ያዳክማል::

ከዚህ አልፎም ደካማ ፖለቲካ አገርና የፖለቲካ ፓርቲን መለየት ያቅተዋል:: ገዥውን ፓርቲ ለማዳከም ይጠቅማል ብሎ ካሰበ በአገሪቱ ልማት ከሚካሄድ፣ ትምህርት ከሚስፋፋና የጤና ተቋማት ከሚስፋፉ አገሪቱ ብትደናቆር፣ ብትወድምና ብትፈራርስ ይመርጣል:: ገዢውን ፓርቲ ለመውቀስ እንዲያመቸው ገዢው ፓርቲም ሥልጣኑን ለመጠበቅ ብሎ አግባብ ባልሆነ መንገድ በተቃዋሚዎች ላይ ጥፋትና ጉዳት፣ በአገር ላይ ሕገወጥ ድርጊት እንዲፈጽም ይመርጣል:: ለመወንጀል እንዲመቸው::

ይህ አደገኛ አካሄድ ነው:: ለጊዜያዊ፣ ለግላዊና ለቡድናዊ ጥቅም ብለን ልዩነት ላይ ከምናተኩር ለአገርና ለሕዝብ ዘለቄታዊ ጥቅም ብለን አንድነትን እናጠናክር:: አንድነትን እያጠናከርን ልዩነትን እናስተናግድ:: በአንድነት ውስጥ ልዩነትን፣ በልዩነት ውስጥ አንድነትን እንመልከት:: በታሪክም በትውልድም እንዳንጠየቅ::

ልዩነት ላይ እያተኮርን አንድነትን አናዳክም

|ገጽ 3 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በታምሩ ጽጌ

በ2002 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ በሸራተን አዲስ ማኔጅመንትና ሠራተኞች መካከል ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ የነበረው ውዝግብ፣ አሁንም መቀጠሉን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ::

የሠራተኛ ማኅበር ከተቋቋመ በኋላ ሠራተኞች ቀደም ሲል ያገኙት የነበረውን ጥቅማ ጥቅም በመቀነስና አንዳንዱንም በማቆም የሆቴሉ ማኔጅመንት በደል እንዳደረሰባቸው በመግለጻቸው፣ በከፍተኛ ሁኔታ የነበረውን አለመግባባት አቶ አብነት ገብረ መስቀልና የሕግ ባለሙያው አቶ ተካ አስፋው ጣልቃ በመግባት ነገሩን ማርገባቸው ይታወሳል::

በመሆኑም ማኔጅመንቱና መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበሩ ባደረጉት ድርድር ስምምነት ላይ በመድረሳቸው፣ እ.ኤ.አ ማርች 21 ቀን 2011 የኅብረት ስምምነት በመፈራረም፣ የተስማሙባቸውን ዝርዝር ጉዳዮች አንቀጽ በአንቀጽ በመጥቀስ ለሠራተኛው መደረግና መከበር የሚገባቸውን መብቶች፣ በአጭር ጊዜ ተግባራዊ እንዲሆኑ ተስማምተው እንደነበር ምንጮች

ገልጸዋል::

ሠራተኞችና ማኔጅመንቱ የኅብረት ስምምነቱን ከተፈራረሙ በኋላ፣ በሁለቱ መካከል ያለው ግንኙነት ጥሩ እንዲሆን በሚል የሠራተኛ ማኅበሩ አንድ ዝግጅት በማድረግ ለማኔጅመንቱ ኃላፊዎች፣ ለሆቴሉ ቅርብ ሰዎችና ለውጤታማ ሠራተኞች ሽልማት በማዘጋጀት መሸለሙን፣ በመቀጠልም የማኅበሩ ተወካዮችና የማኔጅመንት አባላት ተከታታይ ውይይቶችን ማድረጋቸውን፣ የማኅበሩ ተወካዮች ለሠራተኞቹ ሥራቸውን እንዴት መሥራት እንዳለባቸው፣ የሆቴል ሥነ ሥርዓትና ሌሎች ሥልጠናዎችን ከ50 ሰዓታት በላይ መስጠታቸውን ምንጮች አረጋግጠዋል::

ነገር ግን የሆቴሉ የማኔጅመንት ኃላፊዎች ከሠራተኞች ጋር ስምምነት ፈጥረውና በስምምነታቸው መሠረት የሠራተኞችን መብት ማክበር ሲገባቸው፣ በተቃራኒው በትንሽ በትልቁ ማስጠንቀቂያ መስጠት፣ ደመወዝ መቀነስ፣ ከሆቴሉ ባለቤት ይሰጥ የነበረውን ጉርሻ ማስቆም፣ ተቆጣጣሪዎች ላለፉት 14

የሸራተን አዲስ ሠራተኞችና ማኔጅመንት አለመግባባት ተካሯል

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

ወደ ገጽ 4 ዞሯል

በዳዊት ታዬ

በአዲስ አበባ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመው አልያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስስ አክሲዮን ማኅበር፣ በቅርቡ ለማስገባት ላቀዳቸው አውቶብሶች ግዥ ዳሸን ባንክ ብድር ፈቀደ::

ከአክሲዮን ማኅበሩ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ዳሸን ባንክ ለ50 አውቶብሶች ግዥ የሚውል 48 ሚሊዮን ብር ተጠይቆ፣ የመጀመሪያውን ዙር 18 ሚሊዮን ብር እንደሚለቀቅለት የሚያረጋግጠው ደብዳቤ ባሳለፍነው ሳምንት ደርሶታል:: ቀሪው የብድር ጥያቄ በየደረጃው ይመለሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ አክሲዮን ማኅበሩ ገልጿል::

አክሲዮን ማኅበሩ ለአውቶብሶቹ ግዥ አውጥቶት በነበረው ዓለም አቀፍ ጨረታ ዚያሚን ኪንግ ሎንግ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ የተባለው የቻይና ኩባንያ አሸንፎ የ50 አውቶብሶቹ

ግዥ ስምምነት ፈጽሟል:: ዜያሚን ኪንግ ሎንግ ሃምሳዎቹን አውቶብሶች ለማቅረብ የተስማማበት ዋጋ 72 ሚሊዮን ብር ነው:: በዚህ ጨረታ ላይ 17 ያህል ኩባንያዎች ተሳታፊ እንደነበሩ ይታወሳል::

እያንዳንዳቸው ከ80 እስከ 100 መንገደኞችን የመያዝ አቅም ያላቸው እነዚህ አውቶብሶች ሞተራቸው በእንግሊዝ ኩባንያ የሚመረት ሲሆን፣ አካላቸው በቻይናው ኩባንያ የሚገጣጠም እንደሆነ ታውቋል:: ይህ የቻይና ኩባንያ በቀን 135 ተሽከርካሪዎችን ለማምረት አቅም ያለው በመሆኑ፣ የዳሸን ባንክ አወንታዊ ምላሽ ተሽከርካሪዎቹን በጥቂት ወራት ውስጥ ለማስገባት የሚያስችል ዕድል ይፈጥራል ተብሏል::

‹‹ከዳሸን ባንክ የተገኘው ብድር አውቶብሶቹን በፍጥነት ለማስገባት ይረዳናል፤›› ያሉት የአልያንስ ትራንስፖርት ቦርድ

ዳሸን ባንክ አልያንስ ትራንስፖርት ለሚገዛቸው አውቶቡሶች ብድር ፈቀደ

በታምሩ ጽጌ

የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ከጄኔራል ዊንጌት እስከ አስኮ ድረስ እያሠራው ባለው መንገድ ላይ በተቆፈሩ ጉድጓዶች ምክንያት፣ አንድ ግለሰብ ከትናንትና በስቲያ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ወደ ቤቱ ሲጓዝ ገብቶ ሕይወቱ ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለሪፖርተር ገለጹ:: በመንገዱ መሠራት ምክንያት በአካባቢው ኤሌክትሪክ ባለመኖሩና የሚያሠራው ወይም የሚሠራው አካል ምልክት ባለማድረጋቸው መሆኑንም ተናግረዋል::

የእስራኤል ኩባንያ በሆነው ትድሀር ኤክስካቬሽን ኤንድ ኧርዝሙቪንግ ሊሚትድ በሚባለው ሥራ ተቋራጭና በዩኒኮን አማካሪ ድርጅት ተቆጣጣሪነት በመሠራት ላይ የሚገኘው መንገድ በአሁኑ ጊዜ እየተፋጠነ ቢሆንም፣ አንፀባራቂ ምልክቶችና ከልካይ ምልክቶች በሥራ ተቋራጩ፣ በአማካሪው ወይም በባለሥልጣኑ ባለመደረጋቸው የተለያየ መጠን ያላቸው ጉዳቶች ሲደርሱ መቆየታቸውን ነዋሪዎቹ ገልጸዋል::

ባለፈው ክረምት ነዋሪዎቹ ከአንድ ኪሎ ሜትር በላይ በእግራቸው ለመጓዝ በመገደዳቸው፣ በሚደርስባቸው የመውደቅ አደጋ የመሰበርና ከሥራ የመቅረት፣ ልጆችም ከትምህርት ቤት የመቅረትና የመሳሰሉት ችግሮች ሲፈራረቁባቸው እንደከረሙ አስታውሰዋል::

ቱቦ ለመቅበርና የተለያዩ ዓይነት ግንባታዎች ለማከናወን በሚል ተቆፍረው የተተዉ ጉድጓዶች፣ ርቀት እንዳላቸውና አደገኛ መሆናቸውን የሚጠቁም ምንም ዓይነት ምልክት ስላልተቀመጠባቸው፣ ከመሰበርና አካል ማጉደል ባለፈ የሰው ሕይወት እያጠፉ መሆናቸውን ነዋሪዎቹ ገልጸው፣ የሚመለከተው የመንግሥት አካል መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል::

ነዋሪዎቹ የሚያነሳቸውን ችግሮችና ሕይወቱ አለፈ ስለተባለው ግለሰብ ማብራሪያ የሰጡት የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ፈቃደ ኃይሌ፣ አደጋው መድረሱን አረጋግጠው ኮንትራክተሩና አማካሪ ድርጅቱ፣ በአደገኛና በተከለከሉ ቦታዎች አካባቢ ነጭና ጥቁር፣ ቀይና ነጭ ምልክቶች ማድረግ እንደነበረባቸው እየተነጋገሩ መሆኑን ገልጸዋል::

ስለተፈጠረው አደጋ ከአማካሪው ድርጀት ዩኒኮን (ዩናይትድ ኮንሰልቲንግ ኢንጂነርስ) ጥያቄ የቀረበላቸው አንድ ኃላፊ፣ አደጋው ከምሽቱ አራት ሰዓት መድረሱን አረጋግጠው ምልክት ማድረጋቸውን፣ ችግሩ እንዴት እንደተፈጠረ እንዳልገባቸውና በመንገድ ሥራው ምክንያት ለሚደርስ አደጋ ግን ሙሉ ኢንሹራንስ እንዳለ አስታውቀዋል::

ከጀነራል ዊንጌት እስከ አስኮ የሚሠራው መንገድ 2.5 ኪሎ ሜትር ርቀትና 30 ሜትር ስፋት አለው:: ባለፈው ዓመት ጥር ወር የእስራኤሉ ኩባንያ መንገዱን ለመሥራት የ190 ሚሊዮን ብር ኮንትራት ከባለሥልጣኑ ጋር መፈራረሙ ይታወሳል:: በዚህ ዓመት መጨረሻ አካባቢም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል::

ለመንገድ በተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ አንድ ሰው ገብቶ ሞተ

“ግለሰቡ ሕይወቱ ያለፈው ምንም ምልክት ባለመኖሩ ነው” የአካባቢው ነዋሪዎች

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

ዓመታት ይሰጣቸው የነበረውን የትራንስፖርት አበል አለመክፈል፣ የደመወዝ እርከን መከልከልና ሌሎች በደሎችንም መፈጸም ተግባራቸው ማድረጋቸውን ምንጮቹ ተናግረዋል::

መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበሩ በሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን አግባብ ያልሆነ የመብት ረገጣ በመቃወም የማኅበሩ ተወካዮች እ.ኤ.አ ዲሴምበር 26 እና 27 ቀን 2011 ከድርጅቱ የሰው ኃይል አስተዳደርና ረዳት አስተዳደር ጋር ተወያይተው እንደነበር፣ የሆቴሉን ምክትል ሥራ አስኪያጅ ጨምሮ ከሆቴሉ ማኔጅመንት ጋር ጃንዋሪ 3 ቀን 2012 በድጋሚ ውይይት በማድረግ ማኅበሩ ያቀረባቸውን ነጥቦች ትክክለኛነት ተረጋግጦ፣ በአንድ ወር ውስጥ ለመፈጸም ቢስማሙም ተፈጻሚ ሊሆን አለመቻሉን ምንጮቹ ጠቁመዋል::

በመሆኑም መሠረታዊ ሠራተኛ ማኅበሩ ከዓመት በፊት ማኔጅመንቱ ለመፈጸም የተስማማባቸውን ዘጠኝ አንቀጾችን በመጥቀስና ተፈጻሚ ያልሆኑ አምስት አንቀጾችን በማስታወስ፣ በፍትሐ ብሔር ሕግ አንቀጽ 1771 እና 1776 መሠረት የሕግ ማስጠንቀቂያ መጻጻፉን፣ ተግባራዊ ካልተደረገለትም በሕግ የሠራተኛውን መብት ለማስከበር የሚገደድ መሆኑን እንዳስታወቀ ምንጮቹ አብራርተዋል::

የሸራተን አዲስ የሰው ሀብት ዳይሬክተር ወ/ሮ ኤድና ታሞንዶንግ መጋቢት 18 ቀን 2004 ዓ.ም. ለሠራተኛ ማኅበሩ በጻፉት ደብዳቤ፣ ምንም የተጣሰ የኅብረት ስምምነት አንቀጽ እንደሌለ ገልጸዋል:: ከሰባት የማያንሱ አንቀጾች ተግባራዊ መደረጋቸውንና የደመወዝ ጭማሪ ጥናትን ጨምሮ ቀሪዎቹንም ተግባራዊ ለማድረግ በሒደት ላይ መሆናቸውን ማስታወቃቸውን፣ ከሆቴሉ ማኔጅመንት ኃላፊዎች አካባቢ የተገኘው መረጃ ያስረዳል::

ወ/ሮ ኤድናን በስልክ ለማግኘት በተደረገው ሙከራ “እኔ ለሚዲያ መግለጫ ለመስጠት ኃላፊነቴ አይፈቅድም፤” የሚል ምላሽ በጸሐፊያቸው በኩል ሰጥተዋል:: የሸራተን አዲስ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሚስተር ዦንፔር ማኒጎፍን ለማግኘት ተሞክሮ “ስብሰባ ላይ ናቸው፤ ሲጨርሱ እደውላለሁ፤” የሚል ምላሽ ከጸሐፊያቸው ቢገኝም፣ ለሕትመት እስከተገባበት ሰዓት ድረስ ምላሻቸው ሊገኝ አልተቻለም:: እንደገና ቢደወልላቸውም “ወጥተዋል” በመባሉ ሳይገኙ ቀርተዋል::

የሸራተን አዲስ...ከገጽ 3 የዞረ

ከገጽ 3 የዞረ

ከገጽ 44 የዞረ

ሊቀመንበር አቶ አዲል አብደላ፣ ከዚህ በኋላ አክሲዮን ማኅበሩ ከባንኩ ጋር በጥምረት ይሠራል ብለዋል::

በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የቢዝነስ ዘርፎች ለመሰማራት አክሲዮን በመሸጥ ላይ ያሉ የአክሲዮን ኩባንያዎች የብድር ጥያቄያቸውን ለተለያዩ ባንኮች አቅርበው ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ናቸው:: አክሲዮን ማኅበሮቹ ለኢንቨስትመንቱ ከሚያስፈልጋቸው ጠቅላላ ወጪ 30 በመቶውን በአክሲዮን ሽያጭ በማሰባሰብ፣ 70 በመቶውን ደግሞ በብድር መልክ እንዲያቀርቡላቸው ለመንግሥትና ለግል ባንኮች አቅርበው እስካሁን የብድር ጥያቄያቸው ምላሽ ያገኙት ሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማኅበርና አልያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስስ አክሲዮን ማኅበር መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል:: አልያንስ ትራንስፖርት ከሁለት ሺሕ በላይ ከሚሆኑ ባለአክሲዮኖች 36 ሚሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻው ታውቋል::

ዳሸን ባንክ...

ማንም ሕጋዊ ሰው ከክልሉ አልተፈናቀለም በሚል ሰሞኑን መግለጫ ቢሰጥም መጋቢት 29 ለ30 አጥቢያ በጉራፋርዳ ሁለት ቀበሌዎች 22 ቤቶች መቃጠላቸውን፣ ስምንት ወፍጮዎችም ተነቃቅለው መወሰዳቸው ከአካባቢው መረጃ ደርሶታል::

የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት አማካሪ አቶ አሚሳ ሚልኮ በበኩላቸው፣ የተፈናቃዮችን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴ ስለመቋቋሙ የሚያውቁት ነገር አለመኖሩን ለሪፖርተር ገልጸዋል::

“እውነታው ምንድነው ለሚለው በቂ መረጃ አለን” የሚሉት አቶ አሚሳ፣ ክልሉን ለቀው እንዲወጡ የተደረጉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደ አካባቢው መጥተው ደን በመጨፍጨፍ በሕገወጥ መንገድ የሰፈሩ ሰዎች መሆናቸውን ተናግረዋል::

“ዝም ተብሎ የሰው ጓሮ አይገባም፤ መሬት ጠቧቸው የሚመጡበት ሁኔታ ካለ ሁለቱ ክልሎች [አማራና ደቡብ ክልሎች] ሊወያዩ ይገባል፤” በማለት ሰፈራ በሕጋዊ መንገድ መካሄድ እንዳለበት ይናገራሉ::

እርሳቸው እንደሚሉት፣ በጉራፋርዳ ወረዳ በሕጋዊ መንገድ መሬት ተረክቦ በአካባቢው ሲኖር የነበረ አንድም ሰው እንዲፈናቀል አልተደረገም:: “አካባቢውን እንዲለቁ የተደረጉት ከየካቲት ወር በኋላ [በያዝነው ዓመት] በኋላ የመጡ ናቸው:: ነባር ሰዎች ተፈናቀሉ የሚባለው ስህተት ነው፤” ብለዋል::

የደቡብ ክልል...

የአንድ ወር ጊዜ ለሚወስደው ሥልጠና ተመዝግበዋል::

አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ኤክስፐርት ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሥልጠናውን ለመውሰድ እስከ አሥር ሺሕ የሚደርሱ ተመራቂዎች በመመዝገባቸው፣ ለሥልጠናው የሚመጥኑትን አመልካቾች የተለያዩ መስፈርቶችን መሠረት በማድረግ የመለየት ሥራ ይጀመራል::

ለሥራው ቅርበት ያላቸው ሰዎች በበኩላቸው ግፋ ቢል በዲፕሎማ ደረጃ ለሚሠራ ሥራ ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ላላቸው ቅድሚያ መሰጠቱ አግባብ አለመሆኑን ይናገራሉ::

ባለሥልጣኑ ባወጣው የጉምሩክ አስተላላፊዎች ሥልጠና መምረጫ መስፈርት ሁለተኛ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያላቸው የመጀመርያ ተመራጭ፣ የመጀመርያ ዲግሪ ያላቸው ሁለተኛ ተመራጭ፣ ዲፕሎማ ያላቸው አመልካቾች ደግሞ ሦስተኛ ተመራጭ እንደሚሆኑ አስታውቋል:: አመልካቾቹ ተመሳሳይ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ከሆኑ ደግሞ የመመረቂያ ነጥብ (Cumulative GPA) ለመምረጫ መስፈርት ይውላል:: በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ በዲፕሎማ የተመረቁ አመልካቾች በበኩላቸው የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፊኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::

በጉምሩክ አስተላላፊነት ለበርካታ ዓመታት የሠሩ ሰዎች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ዝቅተኛ የጉምሩክ ደረጃ ባላቸው ሰዎች ሊከናወን ለሚችል ሥራ ሁለተኛ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያላቸው ባለሙያዎች የመጀመርያ ተመራጮች እንደሚሆኑ ባለሥልጣኑ መወሰኑ፣ በተመረቁበት ሙያ አገራቸውን ሊያገለግሉ የሚችሉ ባለሙያዎችን ለብክነት የሚዳርግ ሲሆን፣ ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ ኖሯቸው በሌላ ቦታ ተወዳዳሪ መሆን የማይችሉ ሰዎችንም ሥራ አጥ ሆነው እንዲቀጥሉ የሚያደርግ ነው::

“በአገሪቱ የንግድ ሕግና በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የዕቃ አላላክ ሕግ መሠረት አስፈላጊውን ሰነድ አሟልቶ መስጠት የሚችል ባለሙያ ለማሠልጠን የመጀመርያና ሁለተኛ ዲግሪ የሚያስፈልግበት ሁኔታ አይታየኝም፤ ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ሰዎች አገሪቱ ባስተማረቻቸው ሙያ ማኅበረሰቡን ማገልገል ሲገባቸው ወደ ታች ወርደው በሠርተፊኬት ሠልጥነው በጉምሩክ አስተላላፊነት እንዲሠሩ

መደረጉ በምንም መልኩ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም፤” ሲሉ አንድ ታዛቢ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

ሪፖርተር ያነጋገራቸው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ኤክስፐርት በበኩላቸው፣ መሥርያ ቤታቸው የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ደንብ መሠረት በማድረግ የምዝገባ ማስታወቂያ ማውጣቱን ይናገራሉ:: እርሳቸው እንደሚሉት ማንኛውም ሰው በማንኛውም መሥርያ ቤት ለሚሰጥ ሥልጠና ብቁ እስከሆነ ድረስ የመወዳደር መብት ያለው መሆኑን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ይደነግጋል::

“የተሻለ የትምህርት ማስረጃ ይዘው የሚመጡ ሰዎችን እኛም እንጠራጠራለን:: ሥልጠና የወሰዱ ሰዎች ፈቃዳቸውን በየወሩ እንደሚያከራዩ እንሰማለን:: ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ሰዎች ወደታች ወርደው በሠርተፊኬት ሠልጥነው መሥራት የለባቸውም በሚለው እንስማማለን:: ነገር ግን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ እስካልተሻሻለ ድረስ ምንም ማድረግ አንችልም፤” ይላሉ::

ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሦስት የተለያዩ ዙሮች ለሚያሠለጥናቸው 600 የጉምሩክ አስተላላፊዎች ከአሥር ሺሕ በላይ አመልካቾች ተመዝግበዋል:: ከእነዚህ ሁሉ አመልካቾች መካከል 600 ሰዎችን ለይቶ ማውጣት ግን ከባድ መሆኑን አስተያየት ሰጪዎች ይገልጻሉ:: ከጥቂት ዓመታት በፊት ተመሳሳይ ሥልጠና ለመከታተል የትምህርት ማስረጃቸውንና ሌሎች ሰነዶችን ሰጥተው ቢመዘገቡም፣ አልተመዘገባችሁም ተብለው ከውድድር ውጪ መሆናቸውን የገለጹ አመልካቾች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የባለሥልጣኑ ሠራተኞች የሚፈልጉትን ሰው ስለመምረጣቸውና የማይፈልጉትን ስለመተዋቸው እርግጠኛ መሆን አይቻልም ይላሉ:: የብሔራዊ ሎተሪን አዳራሽ ጣሪያ ሊነኩ ትንሽ የቀራቸውን በሺሕዎች የሚቆጠሩ ዶኩመንቶች ተመርምረው ለሥልጠናው የሚመጥኑ ሰዎች በአግባቡ ይመረጣሉ የሚል እምነት እንደሌላቸውም ይናገራሉ::

ለጉምሩክ አስተላላፊነት... ከገጽ 1 የዞረ

|ገጽ 5 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በቤንሻንጉልና በጋምቤላ ክልሎች ባለፈው ዓመት ነዋሪዎችን በመንደር የማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል:: የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ኡምድ ኡቦንግ ለሪፖርተር በሰጡት ማብራሪያ፣ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ 45 ሺሕ ሰዎችን በመንደር ለማሰባሰብ ታቅዶ እየተሠራ ነው:: በየዓመቱ 15 ሺሕ ሰዎችን ለማስፈር የሚያስችሉ ተግባሮች እየተከናወኑ መሆናቸውን አቶ ኡምድ ጨምረው ገልጸዋል::

ታዳጊ የሚባሉት አራት ክልሎች ነዋሪዎቻቸው ተበታትነው የሚኖሩ በመሆኑ ክልሎቹ ለሕዝቦቻቸው ጤና ተቋማት፣ ትምህርት ቤት፣ ውኃና የመሳሰሉ ግንባታዎችን ለማካሄድ ተቸግረው መቆየታቸውን ይገልጻሉ:: ፕሮግራሙ እነዚህ መሠረተ ልማቶችን የማሟላት ዕቅድ እንዳለው ታውቋል::

አቶ ምትኩ እንደሚሉት፣ በሰፈራ ፕሮግራሞቹ የምግብ ዋስትና ችግሮችን ማስወገድ የሚያስችሉ ሥራዎች ይሠራሉ::

በተያዘው ዓመት የበልግ ዝናብ ከየካቲት ወር ጀምሮ መጣል ቢኖርበትም ዝናቡ መጣል የጀመረው በመጋቢት ወር ሦስተኛው ሳምንት ላይ ነው:: የምርት ዘመኑ የበልግ ወቅት የዝናብ መዛባት ችግር ያስከትላል ቢባልም፣ በቦረናና በጉጂ ዞኖች ጥሩ ዝናብ በመጣሉ ለግጦሽ የሚሆን ሳር ይገኛል ተብሏል::

በዚህ ምክንያት ባለፈው ጥር ወር በአገሪቱ የምግብ ዋስትና ችግር አለባቸው ከተባሉት 3.2 ሚሊዮን ሰዎች ውጭ የተለየ የተረጂዎች ቁጥር ይኖራል ተብሎ እምብዛም አይጠበቅም:: እርግጠኛ መሆን የሚቻለው ግን በሰኔ ወር የዳሰሳ ጥናት ከተካሄደ በኋላ መሆኑን አቶ ምትኩ ገልጸዋል::

በግብርና ሚኒስቴር ሥር የሚተዳደረው የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ዘርፍ 206 ሺሕ ሜትሪክ ቶን እህል ከአምና ተላልፎለት በእጁ እንደሚገኝና በመጠባበቂያ እህል ክምችት ኤጀንሲ ደግሞ 180 ሺሕ ሜትሪክ ቶን እህል እንዳለ ተገልጿል::

በዘጠኙም ክልሎች...ከገጽ 1 የዞረ በሚመጡት ቀናት ተጨማሪ ስድስት የቴዲ

ዘፈኖች ለሞባይል የስልክ ጥሪ እንዲያገለግሉ ለ11 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች በአጭር የስልክ መልዕክት ጥሪ ይተላለፋሉ::

‘ኦ አፍሪካ’ የሚለው ዘፈን በአቡጊዳ ባንድ መቀናበሩ ታውቋል:: በሞባይል ስልኩ ጥሪውን ለመጫን የሚፈልግ ማንም ሰው በአጭር የስልክ መልዕክቱ ጥሪ ሲቀርብለት ከተስማማ ሁለት ብር ይቆረጥበታል:: ይህ የስልክ መጥርያ ማስታወቂያ (Ringtone Promotion) አዲስ የሆነ የማስተዋወቂያ ዘዴ መሆኑን የገለጸው አዲካ፣ ሌሎች ዘፈኖቹን በዚህ መንገድ እንደሚያስተዋውቅ ገልጿል:: የቴዲ አፍሮ ዘፈን በዚህ የማስተዋወቅ ዘዴ ለሚሊዮኖች ተልኮ በሺዎች የሚቆጠሩት ሲገዙት ይህ ለመጀመርያ ጊዜ እንደሆነ ታውቋል::

“በጥቀር ሰው” አልበም ውስጥ አሥራ አንድ ዘፈኖች የተካተቱ ሲሆን፣ ዘጠኝ ዘፈኖችን ያቀናበረው ወጣቱ ሙዚቀኛ ሚካኤል ኃይሉ ነው:: የአልበሙ መጠርያ የሆነውን “ጥቁር ሰው” ያቀናበረው ታዋቂው አቀናባሪ አበጋዝ ክብረ ወርቅ ሺዎታ ነው::

የአልበሙን ሙሉ ግጥምና ዜማ የደረሰው ራሱ ቴዲ አፍሮ ሲሆን፣ ለየት ባለ ሁኔታም የታዋቂው ገጣሚና የቴአትር ጸሐፊ የሟቹ ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅንም ድምፅ ተካቶበታል:: “ኃይል” በሚለው ዘፈን ላይ ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን “ፈራን” የሚል መጠርያ ያለውን ግጥሙን በማንበብ ተሳትፎበታል::

አልበሙም ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ ለአዲስ አበባና ለክልል አድማጮች በኤሌክትራ ሙዚቃ

ቤትና በአምባሰል ሙዚቃ ቤት አማካይነት የሚሰራጭ ሲሆን፣ ለሰሜን ኢትዮጵያ አድማጮች ደግሞ በጣና ኢንተርቴይመንት በኩል ይሰራጫል::

ይህን አልበም ፕሮዲዩስ ያደረገው፣ እያሰራጨና እያስተዋወቀ ያለው አዲካ ኮሙኒኬሽንና ኢቨንትስ ከቤሌማ ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ብቸኛ ስፖንሰሩም ሜታ ቢራ ነው::

ቴዲ አፍሮ “ጥቁር ሰው” ለተባለው አልበሙ 4.6 ሚሊዮን ብር እንደተከፈለው ከውስጥ አዋቂ ምንጮች ቢገለጽም፣ አዲካ ግን የገንዘቡን መጠን ለመግለጽ ፈቃደኛ አልሆነም:: ይህ ክፍያ በተለያዩ አካላት የተለያዩ መጠኖች ቢገለጽም፣ ትክክለኛውን ክፍያ ለማወቅ ፈጽሞ አልተቻለም::

የቴዲ አፍሮን... ከገጽ 1 የዞረ

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

V a c a n c yHash Agro Industry PLC is looking for highly motivated and capable professional to fill the post of Manager who fulfills the following requirements.

Qualification: MSC or BSC in Plant Science, Agricultural Economics or related fields.

Experience: A minimum of six years of relevant experience with three years experience in Senior Managerial Positions.

Requirements: Profound knowledge and experience of managing

similar PLCs. Excellent planning and organizational ability. Demonstrable leadership and management skills Excellent analytical, monitoring and evaluation skills Strong interpersonal and written communication

skills

Salary – Negotiable

Interested applicants can send their letters of application and detailed CV with supporting documents within 10 days from the date of announcement to the address below:-SATCON Construction PLC. HR and Administration Department. Old Airport around South African Embassy.

Tel. No. 0113 72 78 22 / 0113 72 71 74Fax 0113 71 33 80

በየማነ ናግሽ

ዳግም ሙላቱ በመንግሥት ሚዲያ የሚተላለፍ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዚናዊ መግለጫም ሆነ ንግግር አያመልጠውም:: በንግግርና በፖለቲካ ብልጠታቸው ያደንቃቸዋል:: አንዳንዴ ስድብ መሰል ንግግራቸውና ማስፈራሪያቸው ባያስደስተውም፣ እሳቸውን የሚተካ ሰው አይታየውም:: ኢሕአዴግ ከሁለት ዓመት በፊት የጀመረው የመተካካት ስትራቴጂ መሠረት በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ማጠናቀቂያ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ሥልጣን ይለቃሉ፤ በኢትዮጵያም ለመጀመርያ ጊዜ ‹‹የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር›› ለመባል ይበቃሉ፤ የሚለው አይዋጥለትም:: የመለስ ደጋፊዎች ብቻ ሳይሆን ተቺዎቻቸውም መለስ ሥልጣን ይለቃሉ መባሉ የተዋጠላቸው አይመስልም:: አንዳንዶቹ በእርግጠኝነት ስሜት ‹‹የማይታሰብ ቅዥት›› ይሉታል::

ብቸኛው የልማታዊ መንግሥት አቀንቃኝ

የኢትዮጵያን ፖለቲካ በቁጥጥራቸው ሥር አድርገው ተብለው የሚተቹት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ፣ በታዋቂዎቹ ኢኮኖሚስቶች ኖማን ስቴንና ዮሴፍ ስቲግሊዝ አርትኦት የተሠራበት ‹‹Good Growth and Governance in Africa›› በሚል ለሕትመት በበቃው የብዙ ምሁራን ሥራዎች ስብስብ የያዘ መጽሐፍ ውስጥ አንዱ አነጋጋሪ የሆነው የእሳቸው ጽሑፍ ነው:: ‹‹States and Markets: Neoliberal Limitations and the Case for Developmental State›› በሚል የቀረበው ጽሑፍ ቀደም ሲል ለዶክትሬት ዲግሪያቸው መመረቂያ ካቀረቡት ሐሳብና ድምዳሜዎች ጋር የሚጣጣም ሲሆን፣ የልማታዊ መንግሥትን አስፈላጊነት፣ የኒዮሊበራሊዝምን አላስፈላጊነት፣ እንዲሁም ልማታዊ መንግሥት ሙስናንና ኪራይ ሰብሳቢነትን ለመዋጋት ምን ያህል አስፈላጊ መንገድ

እንደሆነ የሚያትት ነው::

አቶ መለስ ለአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ልማትና ህዳሴ ያመጣል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት የኔፓድ (NEPAD) ሊቀመንበር ሲሆኑ፣ ልማታዊ መንግሥት የአፍሪካ አገሮች መመርያ እንዲሆን ተፅዕኖ እየፈጠሩ ይገኛሉ:: የአፍሪካ ኅብረትና የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) በጋራ

ባዘጋጁት ስብሰባ ላይ ወደ 600 ለሚጠጉ ተሳታፊዎች ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ የልማታዊ መንግሥት አቀንቃኝ ሆነዋል:: ተቀባይነትም እንዳስገኘላቸው እየተነገረ ነው::

‹‹Neoliberalism paradigm has got Africa’s development wrong both in terms of understanding

the source of the underlying problem and the solution it prescribes›› (ኒዮ ሊበራል እንደ ሥርዓት የአፍሪካን ልማት ችግር ምንጩን በትክክል ከመረዳትም ሆነ መፍትሔ ከመስጠት የተሳሳተ ሆኖ ተገኝቷል:: በስብሰባው መጨረሻ የወጣው መግለጫ ይኼንን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሐሳብ የሚደግፍ ሲሆን፣ የእሳቸውን ፍልስፍና በአፍሪካ ደረጃ የሚያቀነቅን በስፋት ባይታወቅም፣ ተቀባይነቱ ግን በብዙ መንገዶች እየተንፀባረቀ ነው::

‹‹Economic Report on Africa 2011›› በሚለው በቅርቡ የወጣው ሰፊ ሪፖርት ውስጥም፣ ከሞላ ጎደል የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሐሳብ ተካቷል:: በተለይ ‹‹The Role of the State in Economic Transformation in Africa›› በሚለው የሪፖርቱ ንዑስ ርእስ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የልማታዊ መንግሥት ፍልስፍና ሙሉ ለሙሉ የተካተተ ሲሆን፣ የአፍሪካ አገሮች መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ለውጥ ለማምጣት ብቸኛ አማራጭ መሆኑ ተጠቅሷል::

ኢትዮጵያ ላለፉት ተከታታይ ዓመታት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት ያስመዘገበችው በልማታዊ መንግሥት መርህ መሆኑን መንግሥት ይገልጻል:: ተቃዋሚዎች በበኩላቸው የተገኘው ዕድገት ዲሞክራሲን ወደ ጎን ያለ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ በመቀየርና በማሻሻል ረገድ ምንም እንዳልረባ ያስረዳሉ:: ልማታዊ መንግሥትን በሚመለከት በቅርቡ በሪፖርተር ጋዜጣ በቀረበው ጽሑፍ ላይ በኦንላይን ከተሰጡ አስተያየቶች አንዱ፣ ‹‹ምንም ተባለ ምንም ለዚህች አገር የሚያስፈልጋት ቅንነት ብቻ ነው:: ልማትን የሚጠላ ዜጋ የለም:: ነገር ግን የሰው ልጅ ጭንቅላት ሲለማ ነው ልማት ሊባል የሚችለው፤ ለሕዝብ ጥቅም የሚውል ልማት ነው ልማት የሚባለው:: ጥቂቶችን አበልጽጎና ብዙኅኑ በድህነት እንዲኖር ተፈርዶበት እየለማን ነው የሚለው ክርክር አዋጭ አይሆንም፤›› ይላል::

አዲሱ እንግዳ አስተሳሰብ ‹‹ልማታዊ መንግሥት›› አንድ

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የኢትዮጵያን የፖለቲካ

የመለስ ሦስት ዕንግዳ

ፍልስፍናዎች

|ገጽ 7 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ምህዋር ብቻም አይደለም በበላይነት የተቆጣጠሩት:: ባለፉት ሁለትና ሦስት ዓመታት በዓለም አቀፍ ማኅረሰቡ መድረኮችና በሄዱበት ሁሉ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተቃውሞ ቢገጥማቸውም፣ አፍሪካን ወክለው በብዙ መድረኮች ላይ ንግግር አድርገዋል፤ ተደማጭነትም አትርፈዋል:: በተለይ ከሁለት ዓመት በፊት በኮፐንሃገን ከተማ የተካሄደውና በድሃ አገሮችና ሀብታም አገሮች መካከል ውጥረት ያስከተለው የአየር ንብረት ለውጥ ፖለቲካን በግንባር ቀደምትነት ተሟግተዋል:: በሁለቱም ተከታታይ ምርጫዎች (ምርጫ 97 እና 2002) በአገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በብዙዎች ተቀባይነት አጥተዋል ተብሎ የሚታሙትን ለማካካስ የተለየ መንገድ መጠቀማቸውን ብዙዎች ሲገልጹት ነበር:: አፍሪካን ቀደም ሲል በቅኝ ግዛት አሁን ደግሞ ምንም አስተዋጽኦ ባላደረገችበት በአየር ንብረት ለውጥ አደጋ ተጠቂ በመሆኗ፣ መካስ አለባት በሚል በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር በዕርዳታ መልክ እንዲሰጥ የተከራከሩ ሲሆን፣ ከፕሬዚዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ ቀጥለው የገንዘብ ማግኛ መንገዶች አፈላላጊ ተቋምን በተባባሪነት ለመምራት እስከመመረጥ ደርሰው ነበር:: በአንዳንዶቹ ትችት ቢሰነዘርባቸውም፣ በብዙ ዓለም አቀፍ ሚድያዎችና ፖለቲከኞች በዚሁ ሚናቸው ‹‹የአፍሪካ ቃል አቀባይ›› እስከመባል ደርሰው ነበር::

መንግሥት መር ኢኮኖሚ ለአፍሪካ

በምርጫ 97 አካባቢ ለዶክትሬት ድግሪያቸው ያቀረቡት ‹‹African Development: Dead Ends and New Beginnings›› የሚለውን ጥናታዊ ጽሑፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ብዙዎችን አነጋግሯል:: በምዕራባዊያን ኃያላን መንግሥታትና ራሳቸው በፈጠሩዋቸው ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት (የዓለም ባንክና የዓለም የገንዘብ ድርጅት) የሚራመዱ የኢኮኖሚ የልማት አስተሳሰቦችን ክፉኛ የሚተች ነው:: ‹‹አፍሪካን በድህነትና በተመጽዋችነት የሚያኖር›› በማለት ለአፍሪካ የማይበጅ አስተሳሰብ መሆኑን ተከራክረዋል:: በተለይ እ.ኤ.አ. በ2007 በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው ዓለም አቀፍ መድረክ ጽሑፋቸውን ያቀረቡት አቶ መለስ፣ ‹‹የኒዮሊበራሊዝም (ነጭ ካፒታሊዝም) መንገድ አፍሪካን ቁልቁል እያወረደ ነው፤ እንደ ሥርዓት ውድቅ ሆኗል:: ሌላ አማራጭ ሥርዓት መፈለግ ይኖርብናል፤›› በማለት የመጀመርያው አፍሪካዊ መሪ እንደነበሩ በብዙዎች ይገለጻል:: እንደ ጣሊያንና የመሳሰሉ የምዕራባዊያን አገሮችን በምሳሌነት ወስደው ሥርዓቱ ‹‹ማዳላትንና ኪራይ ሰብሳቢነትን›› ያጠቃለለ ሥርዓት እንደሆነ፣ ገበያ መር ኢኮኖሚ ብቻውን ትክክለኛ የልማት ምንጭ ሊሆን እንደማይችል ተከራክረዋል:: በተቃራኒው ደቡብ ኮሪያን፣ ታይዋንን፣ ቻይናንና ሌሎች የእስያ አገሮችን በምሳሌነት ውሰደው እንደ ኢትዮጵያ ለመሳሰሉ ከድህንት ወለል በታች የሚገኙ የአፍሪካ አገሮች ከዚሁ አዘቅት የሚላቀቁትና የሚበለጽጉበት መንገድ የመንግሥት ሚና ከፍተኛ በሚሆንበት የልማት ሒደት መሆኑን ይከራከራሉ:: ‹‹ልማት የፖለቲካውን ሒደት ቀድሞ መምጣት አለበት፤ ቀጥሎ ደግሞ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ልማት ይመጣል፤››

የሚለው ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል::

እንደ አቶ መለስ እምነት ‹‹ልማታዊ መንግሥት›› የአንድን አገር ልማት ማፋጠን ብቻ ሳይሆን፣ የተረጋጋ ዲሞክራሲ (Stable Democracy) ምንጭ ነው:: የዚህ ዓይነት መንግሥታት መኖር ግን ልማትን ለማምጣት ምንም ጥያቄ ባይኖረውም፣ የዲሞክራሲ ምንጭ ስለመሆኑ ግን ሁሌም እርግጠኛ መሆን አይቻልም ሲሉ ደምድመዋል:: ያም ሆኖ ግን ለአንድ ደሃ አገር ፈጣን ልማት ማምጣትና ወደ ዲሞክራሲ የማምራት ዕድል አማራጭ የለውም የሚሉት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሐሳባቸውን ሲያጠቃልሉ፣ ‹‹መንግሥት መር ኢኮኖሚ›› አማራጭ የለውም የሚል ነው:: በምዕራባዊያን የልማትና ዕድገት መሠረት ተደርጎ የሚታየው የግሉ ዘርፍ (Private Sector) ‹‹የልማት ሠራዊት›› በሚል ባጠቃለሉት ኃይል አይካተትም:: ሚናውም አነስተኛ ነው:: በምዕራባዊያኑ ኒዮሊበራሊዝም የመንግሥት ሚና አነስተኛ እንዲሆን የሚጠበቅ ሲሆን፣ የአቶ መለስ አስተሳሰብ ግን የዚህ ተቃራኒ ነው::

ዶ/ር ገላውዲዎስ አርዓያ የተባሉ ምሁር፣ ‹‹Reflections on ‘African Development: Dead Ends and New Beginnings›› በሚለው ጽሑፋቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስን ጽሑፍ የገመገሙ ሲሆን፣ ዲሞክራሲን ወደ ጎን ያለ አስተሳሰብ እንደሆነ በመግለጽ ቃል በቃል ትችታቸውን ሰንዝረዋል:: በአፍሪካ በልማትና በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታዋ የምትደነቀውን ቦትስዋናን ጠቅሰው፣ የግሉን ዘርፍ ወደ ጎን ያለ የልማት ሒደት የትም እንደማያደርስ፣ ያለ ዲሞክራሲያዊ አመራርና አሳታፊ የሆነ ፖለቲካ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ይመጣል ተብሎ የተተነበየው ልማትም እንደማይሳካ ይሞግታሉ:: እንዲዓ ዓይነት መንግሥት ቢፈጠርም ፈጥኖ ፈራሽ እንደሚሆን ነው የሚከራከሩት::

በአራማጆቹ የማይታወቅ ርዕዮተ ዓለም ሁለት

በተቃዋሚዎቻቸው ስማቸው በአምባገነንነት የሚነሳው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ፣ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ምህዋር ተወደደም ተጠላም በብቸኝነት የተቆጣጠሩት ይመስላል:: ከቀድሞ ጓዶቻቸው ከእነ አቶ ስዬ አብርሃና አቶ ገብሩ አስራት ያጣላቸው ‹‹የቦናፓርቲዝም›› ትንታኔያቸው ፓርቲውን ለሁለት ለመሰንጠቅ አድርሷል:: በኤርትራ ጐዳይና በሉዓላዊነት ጥያቄዎች ዙርያ በወቅቱ ተፈጠሩ የተባሉ ልዩነቶች እንዳሉ ሆነው፣ ሕወሓት የታገለለትና ያታገለበት ‹‹የአልባኒያ ኮሙዩኒዝም›› መስመርን በዘመናዊው ነጭ ካፒታሊዝም (ነፃ ገበያ) ኢኮኖሚ ለመለወጥ የተደረገው ጥረት ግን ከልዩነቶቹ ሁሉ ጎልቶ የወጣ ነበር:: ‹‹ነፃ ገበያን›› አስተሳሰብ አስታከው የቀድሞ ጓዶቻቸው ከፓርቲው ፖለቲካና ከሕወሓት ከሸኙ በኋላ፣ የተከተሉት ስትራቴጂ ግን ሙሉ ለሙሉ ‹‹ነፃ ገበያ›› ሥርዓት አልነበረም:: ከቀድሞ አልባኒያ ሥርዓት የመነጨው ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲ›› ሥርዓት የአገሪቱን ፖለቲካም ሆነ ኢኮኖሚ ይቆጣጠረዋል የሚል ግምትም

አልነበራቸውም::

የፓርቲው አንዳንድ አባላት እንደሚሉት፣ ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲ›› አስተሳሰብ ከአቶ መለስና ፓርቲው ውስጥ ካሉት ጥቂት ቁንጮ አመራሮች ውጪ የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች በውል የተገነዘቡት አልነበረም:: አንዳንደቹም፣ ‹‹መለስ ብቻ ነው የሚያውቀው›› እስከማለት ይደርሳሉ:: በ97ቱ ታሪካዊ ምርጫ በቅንጅትና በመሳሰሉት ተቃዋሚዎች እንደ አማራጭ የቀረበው ‹‹ሊብራል ዲሞክራሲ›› ሥርዓት የተሻለ ሕዝባዊ ተቀባይነትና ተደማጭነት አግኝቶ ነበር::

ተቃዋሚዎች ካቀረቡት አማራጭ ሥርዓት ይልቅ ግን ኢሕአዴግ አራምደዋለሁ የሚለው አብዮታዊ ዴሞክራሲና ፌዴራላዊ ሥርዓት በአባላቱም ሆነ በሕዝቡ ዘንድ የነበረው ግንዛቤ እስከዚህም በመሆኑ፣ በተቃዋሚዎች የቀረበበትን ከፍተኛ ትችትና ማጥላላት መከላከል አልተቻለውም:: በወቅቱ በምርጫው ቅስቀሳ ወቅት ብዙም ያልተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ፣ በምርጫው ማግስት ራሳቸው እስከታች ወርደው ተማሪውን፣ አስተማሪውን፣ ነጋዴውንና ገበሬውን በማስተማር ተጠምደው ነበር፤ ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ሥራም ለመሥራት በቅተዋል::

ፓርቲያቸውም በአግባቡም ሆነ አላግባብ በተከተለው አባላትን የማፍራት ስትራቴጂ ከሺዎች ወደ ስድስት ሚሊዮን አባላት ለመመልመል ችሏል:: ያ ሥራ የተሠራው በበርካታ የፓርቲው አመራሮች ጭምር ቢሆንም፣ ይኼው ስትራቴጂ በእሳቸው የበላይነት የተመራ እንደነበር የሚታወስ ነው:: በአብዮታዊ ዲሞክራሲ የተቃኙ የፓርቲውን የተለያዩ ፖሊሲዎችን የሚያስረዱ ሰነዶች ተዘጋጅተው ለአባላትና ለደጋፊዎች ተበትነዋል:: ጽሑፎቹ በብዛት የተዘጋጁትም በራሳቸው በአቶ መለስ እንደነበር ለፓርቲው ቅርበት ያላቸው ሰዎች ይናገራሉ::

የገዥው ፓርቲ አብዛኞቹ አስተሳሰቦች ምንጭ ተደርገው የሚወሰዱት አቶ መለስ ግን በጣም የሚታወቁበትና እጅግ የሚከራከሩለት አስተሳሰብ ነው:: ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲ›› በአብዛኞቹ ተቃዋሚዎች እንደ ዲሞክራሲ ሥርዓት የማይቆጠርና ሌሎች የተለያዩ አስተሳሰቦች እንዲኖሩ አይፈቅድም በሚል የሚተች ቢሆንም፣ የአገሪቱ ጠቅላላ ፖሊሲዎች ግን በዚሁ አስተሳሰብ ተቃኝተዋል:: ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲና ግብርና››፣ ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲና ኢንዱስትሪ››፣ ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲና የትምህርት ሥርዓት፤›› ወዘተ በሚል የተረቀቁ ፖሊሲዎች በሙሉ የአገሪቱን ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት በበላይነት እንዲገዙ ተደርጓል:: ሪፖርተር ያነጋገራቸው የመድረክና የኢዴፓ መሪዎች አስተሳሰቡን ለዲሞክራሲ የማይመች ዳንቃራ አድርገው ይመለከቱታል::

ባለፈው ዓመት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ ከ20 ዓመት በኋላ ኢሕአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲን ወደ ‹‹ሶሻል ዲሞክራሲ›› የማሸጋገር ዕቅድ እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ተናግረው ነበር:: እስከዚያ ግን ይኼው ርዕዮተ ዓለም በአገሪቱ የበላይ አስተሳሰብ ሆኖ እንዲገዛና ወደ ሕዝቡም እንዲሰርፅ ፍላጎታቸው እንደሆነ ገልጸው ነበር:: በምርጫ

2002 ውጤት 99.6 በመቶ የፓርላማ መቀመጫዎችን የተቆጣጠረው ኢሕአዴግ፣ የአንድ ፓርቲ አገዛዝ መሠረተ ተብሎ የሚወቀስ ሲሆን፣ ይኼው አስተሳሰብ በብቸኝነት የአገሪቱን ፖለቲካ እንዲቆጣጠርም ሌላ ዕድል ፈጥሮለታል::

አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር እንደሚሉት፣ የፓርቲው አባላትን ጨምሮ ሕዝቡ በውል የማይረዳው ይኼው ሥርዓት የአገሪቱን ፖለቲካ በብቸኝነት እንዲቆጣጠር የተፈቀደለት አስተሳሰብ ሆኗል:: በዚሁ ልክ ለሥርዓቱ መሠረታዊ መርህና አስተሳሰብ ምንጭ ያሉዋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ “በብቸኝነት የአገሪቱን ፖለቲካ ተቆጣጥረውታል፤ የግላቸው ተክለ ሰውነት (Cult) በቀላሉ በማይተካ ሁኔታ ቀርፀዋልም፤›› ይላሉ ምሁሩ:: ‹‹ፓርቲው ውስጥ የዚሁ ርዕዮተ ዓለም ሙሉ እምነትና አረዳድ ያለው ሰው እስከዚህም ነው፤›› የሚሉት እኚሁ ምሁር፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን በቀላሉ መተካት ማሰብ የማይቻልበትም አንዱ ምክንያት የዚህ አስተሳሰብ ለብዙዎች እንግዳ መሆንና የእሳቸው ምስል መግዘፍን በአስረጅነት ያስቀምጣሉ::

እንግዳው አስተሳሰብ ሦስት

ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ ዓለም ያፀደቃቸውን ቃል ኪዳኖች እንደ መንግሥት ተቀብሎ በአዲሱ ሕገ መንግሥት ያሰፈረ ቢሆንም፣ ሕገ መንግሥቱ በአብዛኛው የተቃኘበት ብሔርና ቋንቋ ላይ የተመሠረተው ፌዴራላዊ ሥርዓት ለብዙ ዜጎች እንግዳ ነበር:: ሕወሓት የኤርትራን የመገንጠል ጥያቄ ጨምሮ በአንዳንድ አገራዊ ጉዳዮች በወቅቱ ከነበሩት የደርግ ተቃዋሚ (አማፂ) ቡድኖች የተለየ ነበረ:: ለሕዝቡና ለአገሪቱ ፖለቲከኞች እጅግ እንግዳ የሆነው አስተሳሰቡ ግን ይኼ ብቻ አልነበረም:: በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 39 ላይ የሰፈረው ‹‹የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት እስከመገንጠል…›› የሚለውን በዲሞክራሲ እጅግ የበለፀጉት እነ አሜሪካን ጨምሮ በየትኛውም የሌላ አገር ሕገ መንግሥት የማይገኘው አስተሳሰብ መስፈሩ ነበር በጣም እንግዳ የሆነው:: ይኼውም በሕወሓት የፖለቲካ ፕሮግራምና እምነት ሆኖ የመጣው አስተሳሰብ፣ በአብዛኛው ለፓርቲው የፖለቲካ አስተሳሰቦች ምንጭ ናቸው ተብሎ በሚታመንባቸው አቶ መለስ የመነጨ እንደሆነ በስፋት ይነገራል:: የማርክሲስት የፖለቲካ አስተሳሰብን በበለጠ በማንበብና በመረዳት የማይታሙት አቶ መለስ፣ የዚሁ አስተሳሰብም ምንጭ እንደሆኑ ይነገራል::

አስተሳሰቡን በሕገ መንግሥቷ አስፍራ የተጠቀመች ብቸኛ አገር ዩጎዝላቪያ ስትሆን፣ በኋላ ለመበተን ያበቃትም ይኼው አስተሳሰብ እንደሆነ ብዙዎቹ የፖለቲካ ምሁራን ይስማማሉ:: የኢትዮጵያ ዕድል ተመሳሳይ ይሆናል በሚል ስጋት፣ ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው የአገሪቱ ፖለቲከኞች የሕገ መንግሥቱን ይኼን አንቀጽ አምርረው ይጠላሉ:: አንቀጹንም ከሕገ መንግሥቱ ተፍቆ እንዲወጣ ይፈልጋሉ:: ኢሕአዴግ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠው ይኼ አስተሳሰብ ሆኖም በአቶ መለስ መሪነት ላለፉት 20 ዓመታት በኢትዮጵያ ነፍስ ዘርቶ ጉዞውን ቀጥሏል::

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

|ገጽ 9 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

በብርሃኑ ፈቃደ

በሌላው ዓለም እንደሚታየው የአዳዲስ ተሽከርካሪዎች ዓውደ ርዕይ እዚህም፣ ችቦ አይሞላም ወገቧ… በሚባልላቸው ሸንቃጣ፣ መለሎ ቆነጃጅት እየተደባበሱ፤ ልክ እንደ እንስቶቹ ቁንጅናቸው ዓይን የሚሞላውን ዘመነኛና ቅንጡ ተሽከርካሪዎችን ለታዳሚው ያቀረበው ኪያ ሞተርስ ኮርፖሬሽን፣ በኢትዮጵያ የሽያጭ ማሳያና የአገልግሎት መስጫ ማዕከሎችን መገንባቱን አስተዋውቋል::

በዓመት ከ2.5 ሚሊዮን በላይ ተሽከርካሪዎችን እያመረተ ለዓለም ገበያ በማቅረብ ከ172 በላይ አገሮችን የሚያዳርሰው ኪያ ሞተርስ፣ በዚህ ዓመት ከ360 በላይ ተሽከርካሪዎችን፣ በመጪው ዓመት ደግሞ እስከ 500 መኪኖች በኢትዮጵያ ለመሸጥ እንዳሰበ ገልጾ፣ የመገጣጠሚያ ፋብሪካ ለመገንባት ግን ሐሳብ የለኝም ብሏል:: ይህም የኩባንያውን የጥራት መለያና ስም ለማስጠበቅ ሲባል እንደሆነ አልሸሸገም:: የሁንዳይ እህት ኩባንያ የሆነው ኪያ ሞተርስ፣ ምንም እንኳ ሁንዳይ ሞትርስ በግብፅና በሱዳን መገጣጠሚያዎችን የገነባ ቢሆንም መጠኑን እየቀነሰ እንደሚገኝና ከዚህ ውጭ ግን ሁለቱም ኩባንያዎች በየትኛውም አገር ሌላ መገጣጠሚያ ለመክፈት ፍላጎት እንደሌላቸው በግብፅ የኩባንያው ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ የሆኑት ብሪያን ሲዮ አስታውቀዋል::

ብሪያን ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ምንም እንኳ በኢትዮጵያ ያለው የተሽከርካሪ ገበያ ከፍተኛ ውድድር ያለበት ቢሆንም፣ ኪያ ሞተርስ ለገበያው አዲስ ባለመሆኑ አሁን ከሚገኝበት በበለጠ ሁኔታ ይሠራል::

በኢትዮጵያ ያለው የጉምሩክ አሠራርና የተሽከርካሪዎች ታክስ ከፍተኛ መሆን በተለይ 1800 ሲሲ የሆኑ ስፖርቴጅ ሞዴል ወይም ሌሎች ትልልቅ አውቶሞቢሎችን ለማቅረብ ዋጋቸውን በከፍተኛ ደረጃ በማናሩ እንደልብ እንዳይሸጡ እንቅፋት መፍጠሩን ገልጸዋል:: ምንም እንኳ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች ያሉ ደንበኞች የዋጋ ቅናሽ እንደሚፈልጉ ብንገነዘብም፣

የዋጋ ቅናሽ እያደረጉ መጓዝ ለኪያ የሚያስኬድ አማራጭ አይደለም፤ ሆኖም በኢትዮጵያ የኪያ ሞተርስ ወኪል ከሆነው ከማክፋ ኩባንያ ጋር እንደሚነጋገሩበት አስታውቀዋል::

ኪያ ሞተርስ በአሁኑ ወቅት በዓለም ገበያ እያስተዋወቃቸው ያሉትን ስፖርቴጅ፣ ፒካንቶና ሪዮ ሞዴል ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ ገበያ ያቀረበ ሲሆን፣ መጋቢት 29 ቀን 2004 ዓ.ም. ምሽት በሸራተን በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ፒካንቶና ስፖርቴጅ ሞዴሎችን ለዕይታ አቅርቧል:: የሰውን ጉጉት ያዩት ብሪያን በዋጋም ሆነ በአገልግሎት የተቻላቸውን ቅናሽ በማድረግ ለደንበኞቻቸው ቅርብ እንደሚሆኑ ተናግረዋል::

‹‹አምና በኢትዮጵያ መኪና አልሸጥንም፤ ይህም ለተወሰነ ጊዜ ከገበያው ራሳችንን አውጥተን ስለነበር ነው፤›› ያሉት ብሪያን፣ ከዚህ ቀደም ወኪል የነበረው ኩባንያ ችግር ስለነበረበት በአዲስ ለመተካት መገደዳቸውንም አስታውቀዋል:: ይህም ሆኖ መቶ ያህል ተሽከርካሪዎችን ከአምና

በፊት ሸጠናል ብለዋል:: ብሪያን ሲናገሩ በዚህ ዝቅተኛ እንቅስቃሴው ሳቢያ ወኪል ኩባንያውን መለወጥ አስፈልጓል::

በዓረብ አገሮች የተነሱትን የተቃውሞና አብዮት ክስተቶች ተከትሎ ኪያ ከባድ ችግር እንደገጠመው የተናገሩት ብሪያን፣ በግብፅ፣ በሊቢያና በሌሎችም አገሮች ያለው ሁኔታ ፈታኝ በመሆኑ ይመስላል እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች ያለውን እንቅስቃሴ ማጠናከር አስፈልጎታል:: በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ከ90 ሺሕ ያላነሱ ተሽከርከሪዎችን እየሸጠ የሚገኘው ኪያ ሞተርስ፣ የአፍሪካ ደንበኞቹን ፍላጎት እንደሚጠበቀው አለማሟላቱን፣ በግብፅ ስፖርቴጅ ሞዴል የሚገዙ እስከ ስድስት ወር ወረፋ ለመጠበቅ መገደዳቸውን ብሪያን ሲናገሩ፣ እግረ መንገዳቸውን ይቅርታ በመጠየቅ ቢሆንም ጥሩ ቢዝነስ እየሠሩ መሆኑን ግን ያረጋግጣሉ::

የማክፋ አውቶሞቲቭና ትሬዲንግ ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አስራት ወርቁ፣

የኪያ አውቶሞቢሎች ከአሥራ አምስት ዓመት ላላነሰ ጊዜ በኢትዮጵያ ሲሽከረከሩ እንደቆዩ ገልጸው፣ አሁን የተፈጠረው አዲስ ነገር የአምና ሞዴሎች ከዚህ ቀደም ከነበሩት የተለየ ዲዛይን ተላብሰው የመጡ በመሆናቸው በኢትዮጵያ ገበያም ተወዳጅ እንደሆኑ ከደንበኞቻቸው ዋቢ ያደርጋሉ:: ዘመን ባንክ 21 አውቶሞቢሎችን እንደገዛና ከእነዚህ ውስጥ 17 ፒካንቶ እንዲሁም አራቱ ስፖርቴጅ ሞዴሎች እንደሆኑ ሲናገሩ፣ በርከት ያሉ የፋይናንስ ተቋማት አነስተኞቹን አውቶሞቢሎችን ምርጫቸው እንደሚያደርጉም ተናግረዋል::

አዲሶቹ ሞዴሎች በጀርመን አገር በተከፈተው የዲዛይን ክፍል አማካይነትና ኤሮ ዳይናሚክ ሆነው እየተሠሩ እንደሚወጡ የገለጹት አቶ አስራት፣ በካዛንቺስ፣ ከቤተ መንግሥት ዝቅ ብሎ ከተከፈተው የሽያጭ ማሳያ በተጨማሪ በጉርድ ሾላ ጃክሮስ መንደርም 4000 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና ሁሉንም አገልግሎት የሚሰጥ ማዕከል ኩባንያቸው እንደከፈተ ገልጸዋል::

ፎር ዊል ወይም ኦል ዊል ድራቭ የሚባሉት የኪያ ስፕርቴጅ አውቶሞቢሎች እዚህ የሚሸጡት በ1.4 ሚሊዮን ብር ነው:: ቱ ዊል ድራይቭ ደግሞ 1.3 ሚሊዮን ብር ያወጣሉ:: እነዚህ ተሽከርካሪዎች ይህ መደበኛ ዋጋቸው ሆኖ ሳይሆን በማስታወቂያ ዋጋ እየተሸጡ እንደሚገኙም ለመረዳት ተችሏል::

ኪያ ለሕዝብ ዕይታ በሸራተን ያቀረባቸው ተሽከርካሪዎች በአንድ ሊትር ነዳጅ እስከ 17 ኪሎ ሜትር የሚጓዙ ሲክስ ዊል ድራይቭ ስፖርቴጅ፣ እንዲሁም በሊትር እስከ 20 ኪሎ ሜትር የሚበሩ ፒካንቶ ሞዴሎችን ነበር:: እስከ 190 የፈረስ ጉልበት ያላቸውና የሦስት ዓመት ወይም የመቶ ሺሕ ኪሎ ሜትር ዋስትና የሚሰጥባቸውን ተሽከርካሪዎች ያቀረበው ኪያ ሞተርስ፣ በዓለም ላይ ከ47 ሺሕ ያላነሱ ሠራተኞች ያሉትና በ172 አገሮች ቅርንጫፎች ያሉት ነው:: ቻይና ብቻ በዓመት 341 ሺሕ መኪኖችን ከኩባንያው ስትገዛ፣ ሩስያ ደግሞ 119 ሺሕ ትገዛለች:: እ.ኤ.አ. በ1944 መመሥረቱንም መረጃዎች ይጠቁማሉ::

ኪያ ሞተርስ በኢትዮጵያ የሽያጭና የአገልግሎት ማዕከሎች ገነባ

በሸራተን በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ፒካንቶና ስፖርቴጅ ሞዴሎችን ለዕይታ ቀርበዋል

በብርሃኑ ፈቃደ

‹‹ዲዛይን ቢዩልድ›› ይሉታል:: ግንባታና ዲዛይንን በማጣመር በአንድ ሥራ ተቋራጭ ግንባታውንም ዲዛይኑንም ለመሥራት ያስችላል ይባላል:: በሌሎች አገሮች በስፋት ተግባራዊ ተደርጓል በተባለው በዚህ የግንባታ አሠራር ላይ የመከሩት የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ባለድርሻዎች፣ በኢትዮጵያ ተግባራዊ ቢሆን ጉዳትና ጥቅሙ ምን ሊሆን እንደሚችል ለመወያየት፣ በአዲሱ የአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ የተገናኙት ባለፈው ቅዳሜ መጋቢት 29 ቀን 2004 ዓ.ም. ነበር::

እስካሁን በብዛት በአገሪቱ የግንባታ ኢንዱስትሪ የሚታወቀው አሠራር ሦስት ሒደቶችን የሚከተል ነው:: መጀመርያ ዲዛይን ይወጣል:: ቀጥሎም ጨረታ ይወጣል:: ከጨረታው በኋላ ደግሞ ወደ ግንባታ ይኬዳል:: ይህንን ሒደት ‹‹ዲዛይን-ቢድ-ቢዩልድ›› በማለት ይጠሩታል:: ይህ አሠራር በተለይ ለሙስናና ለጊዜ ብክነት የሚዳርግ መሆኑን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት ባለሙያዎች ማኅበር ባዘጋጀው አገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ላይ ሲነገር ተደምጧል::

ከተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክት ቀረፃ ሒደቶች አንዱ የሆነው ‹‹ዲዛይን ቢዩልድ›› አሠራር በዓውደ ጥናቱ ላይ ሚዛን የደፋ ሲሆን፣ የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ኢንጂነር ውብሸት ቀለም ግን ቀስ በቀስ በሙከራ ተግባራዊ ሊሆን የሚገባው እንደሆነ ይመክራሉ::

ዲዛይነርና ሥራ ተቋራጭ ለየብቻ ሆነው በሚሠሩበት ሁኔታ ፕሮጀክቱ ሊጠናቀቅ ከሚገባው ጊዜ በላይ እንደሚፈጅ፣ በሥራ ተቋራጩና በዲዛይነሩ አለመግባባት ሳቢያም በከፍተኛ የሥራ መጓተት ስለሚያጋጥም ሥራውን የሚያሠራው አካል ወይም ባለቤት ለኪሳራና ለወጪ ሲዳረግ እንደቆየ ያስታወቁት ዶክተር ኢንጂነር ውብሸት፣ የዲዛይንና የግንባታ ሥራዎች በአንድ ላይ መቀናጀታቸው ይህንን እንደሚያስቀር ጠቁመዋል::

በቀድሞው አሠራር ለጉዳት የተዳረጉ ፕሮጀክቶች ተጠቅሰው፣ በግልገል ጊቤ አንድና ሁለት፣ እንዲሁም በጣና በለስ ላይ የደረሱ ያልተጠበቁ የጂኦሎጂካል ለውጦችና የተቆፈሩ የውስጥ ለውጥ ማስተላለፊያዎች በመደርመሳቸውና መሠረቶች በመንሸራተታቸው የወጪና የጊዜ መጓተት በማስከተል ያደረሱትን ኪሳራ የዘረዘሩት፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን መሐንዲሶች ክፍሌ ሆራና ኤርሚያስ ተሾመ ናቸው:: በቀድሞው የዲዛይንና የግንባታ ሒደት ምክንያት በኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫዎቹ ላይ እንዲህ ያሉ አደጋዎች በመከሰታቸው፣ የግንባታውን ዘዴ በመቀየር ኮርፖሬሽኑ ከተከዜ በቀር በሌሎቹ ምህንድስናውን፣ ግዥውንና ግንባታውን በአንድ አካል ተግባራዊ ለማድረግ መገደዱን መሐንዲሶቹ ባቀረቡት ጽሑፍ ገልጸዋል::

ዲዛይን ከተዘጋጀ በኋላ ጨረታ ወጥቶ ወደ ግንባታ ለመሄድ የሚፈጀውን ጊዜና ገንዘብ ይቆጥባል የተባለለት ይህ አሠራር

በኢትዮጵያ ተግባራዊ ሲደረግ ቢቆይም፣ በስፋት እንዳልተኬደበት ተገልጿል:: ዲዛይኑንም ሆነ ግንባታውን ጎን ለጎን በማካሄድ የግንባታ ፍጥነትን ማረጋገጥ እንደሚቻል ተወስቶ፣ ከሰባት የግንባታ ዓይነቶች አንዱ የሆነው ይህ ሥርዓት ገና በእንጭጭ ደረጃ ላይ እንደሚገኝና ከ17 ዓመታት በፊትም በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሥራ ላይ ውሎ እንደነበር ከዓውደ ጥናቱ ተሳታፊዎች ለመረዳት ተችሏል::

ጊዜና ገንዘብ ከመቆጠብ ባሻገር ለአፈጻጸም ዋስትና የሚሰጥ መሆኑ፣ እንዲሁም ተጠያቂነትን ለተወሰነ አካል ወይም ለሥራ ተቋራጩ የሚተው በመሆኑና የመነሻና መድረሻ ወጪውም ዝቅተኛነቱ በመረጋገጡ በመሆኑ ለታዳጊ አገሮች የሚመረጥ የግንባታ አማራጭ እንደሆነ ተነግሮለታል::

ታዳጊ አገሮች ከ80 እስከ 85 በመቶ የሚሆነውን የካፒታል በጀታቸውን ለግንባታ የሚያወጡ በመሆናቸው፣ ይህንን ያህል ግዙፍ ፋይናንስ የሚጠይቅን ኢንዱስትሪ እዚህም እዚያም ተበታትኖ መምራት አግባብ ባለመሆኑ፣ የግንባታውን ዘርፍ የሚመራ ብሔራዊ ምክር ቤት እንዲቋቋም ረቂቅ ሕግ እየተዘጋጀለት እንደሚገኝም ለማወቅ ተችሏል:: ምክር ቤቱ የአገሪቱን ጠቅላላ የግንባታ ሥራዎች ማለትም የውኃ፣ የመንገድ፣ የሕንፃና የመሳሰሉ ግንባታዎችን በአንድ ላይ አስተባብሮ እንደሚመራም የሚጠበቅ ሲሆን፣ የኮንስትራክሽንና የከተማ ልማት ሚኒስቴር ረቂቅ አዋጅ በማዘጋጀት ሥራ ላይ እንደሚገኝና በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርገው እየተጠበቀ ነው::

በዲዛይን ግንባታ አሠራር በኢትዮጵያ ከተገነቡና እየተገነቡ ከሚገኙት መካከል ከአዲስ አበባ አዳማ የሚዘረጋው አውራ መንገድ፣ የአፍሪካ ኅብረት አዲሱ ሕንፃ፣ የባቡር ሐዲድ ግንባታው፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥርያ ቤትን ጨምሮ በርካታ ግንባታዎች እየተካሄዱበት እንደሚገኝ ተገልጿል::

በዓውደ ጥናቱ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ባለሙያዎች እንደሰጡት አስተያየት ከሆነ፣ ይህ የግንባታ ዘዴ በግንባታ ኢንዱስትሪው ላይ የተንሰራፋውን የሙስና መረብ ሊበጣጥሰው ይችላል::

ይህንን ተስፋ የተጣለበት አዲስ የግንባታ አሠራር የቀድሞው የኢትዮጵያ ሕንፃ ተቋራጮች ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መላኩ ታደሠ ግን፣ ከ17 ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በኩል ተሞክሮ በውጤቱ ከባድ ውድቀት መከሰቱን አስታውሰው፣ በዚህ ወቅት ግን ሊደረግ በሚገባው ጥንቃቄ ላይ ትኩረት ያስፈልጋል ብለዋል::

በአሁኑ ጊዜ ከ400 ያላነሱ አባላት ያሉት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት ባለሙያዎች ማኅበር ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ተኩል አስቆጥሯል:: ይህ አሠራር ለዓለም አዲስ መሆኑን ባለሙያዎቹ ያስረዱት እንደ እ.ኤ.አ. በ1996 እንደተጀመረ በማስታወስ ነው::

የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን የተለምዶ አካሄድ የሚያስቀረው አዲስ አሠራር

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

|ገጽ 11 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በብርሃኑ ፈቃደ

ለሁለተኛ ጊዜ በተካሄደው የ2003 የኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት በቅርቡ ወደ ግል የተዛወሩና በመንግሥት እጅ ያሉ አምስት ኩባንያዎች ከፍተኛ የጥራት ተሸላሚ ሆኑ::

ይህንን በተመለከተ ያነጋገርናቸው የኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት ድርጅት የቦርድ ሊቀመንበርና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አድማሱ ጸጋዬ፣ ለምን የመንግሥት ድርጅቶች እንዳሸነፉ ያብራሩት አብዛኞቹ አሠራራቸውን በመሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ ለማሻሻል ኮመቻላቸው ምክንያት እንደሆነ ገልጸዋል::

ባለፈው እሑድ ይፋ በሆነው ውጤት ከፍተኛ የጥራት ተሸላሚ ሆነው ከቀረቡት ዘጠኝ ድርጅቶች ውስጥ ቦምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ፣ መቐሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ቃሊቲ ብረታ ብረትና ቢሾፍቱ ሆስፒታል በመንግሥት ይዞታ ስር የሚገኙ ሲሆን፣ በቅርቡ ወደ ግል የተዛወረው ሐረር ቢራን ጨምሮ ኮምቦልቻ የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ፣ ቤቴል ቲቺንግ ሆስፒታል፣ ብሩህ ተስፋ የመስኖና የውኃ ሥራዎችና ዳሸን ቢራ አሸናፊዎች ሆነዋል::

ከ150 ያላነሱ ድርጅቶች ለውድድሩ አመልክተው፣ 52 ያህሉ ብቻ ለውድድር ብቁ ሆነው በመገኘታቸው፣ የጥራት ሽልማት ድርጅቱ ዘጠኙን ለከፍተኛ ማዕረግ ሽልማት በማብቃት ዋንጫ ሸልሟቸዋል::

ከዘጠኙ አንዱ የሆነውና ለሁለተኛ ጊዜ የጥራት ሽልማት ዋንጫን ያነሳው ሐረር ቢራ ፋብሪካ፣ የዘንድሮውን ሽልማት ሲቀዳጅ አዲሱ ባለቤቱን ሄኒከንን ይዞ ነው:: የፋብሪካው ሥራ አስኪያጅ አቶ ጁነይዲ ባሻ ለሁለተኛ ጊዜ ፋብሪካቸው በጥራት አምራች ሆኖ መሸለሙን በተመለከተ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፣ በአሜሪካ፣ በካናዳ፣ በአውስትራሊያ፣ በሆላንድ፣ በጅቡቲና በደቡብ ሱዳን ወኪሎቹን አደራጅቶ ቢራ ኤክስፖርት ለማድረግ እየሠራ በመሆኑ፣ በጥራት መሥራትና ማምረቱ ላይ ትኩረት ይሰጣል::

እንደ ዓለም አቀፍ የጥራት ድርጅት ወይም አይኤስኦ ካሉ ሽልማቶች አኳያ የኢትዮጵያው የጥራት ሽልማትን በተመለከተ አቶ ጁነይዲ ሲያብራሩ፣ ‹‹ከውጭ ይልቅ ራሳችንን በራሳችንን የጥራት አሠራራችንን መፈተሽና ራሳችንን መመዘን መቻላችን ዕድገት ነው:: የውጭው ብቻ እኛን መመዘን የለበትም:: እኛ ለራሳችን የዓለምን መመዘኛ ወስደን ራሳችንን መፈተሻችንን መቀጠል አለብን፤›› ብለዋል::

ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ለሚደረገው ጉዞ እንደሚያግዝ የተናገሩት አቶ ጁነይዲ፣ በጥራት ማምረት ብቻ ሳይሆን ለአካባቢ ትኩረት በመስጠት መሥራት በውጭ ገበያ ለመወዳደር ያግዛል ብለዋል:: በጥራት አምራችነትንና ተያያዥ

ጉዳዮችን የሚያረጋግጥ ዕውቅና ማግኘትና ማረጋገጥ ግድ እንደሆነ አስረድተው፣ እንዲህ ያሉ የጥራት ሽልማቶች ለፋብሪካቸው ብቻ ሳይሆን ለአገሪቱም ትልቅ ትርጉም እንደሚኖረው ገልገጸዋል::

ሄኒከን ቢራ የሐረር ቢራ ፋበሪካን መግዛቱን ተከትሎ የፋብሪካው የቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት ሆላንዳዊው ዮሃን ደር፣ አቶ ጁነዲንና የሥራ ጓዶቻቸው ባሳዩት ትጋት ለሁለተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ የጥራት ተሸላሚ መሆናቸውን አድንቀውላቸዋል::

የጥራት ሽልማቱ ባለኢንዱስትሪዎችን፣ አገልግሎት ሰጪዎችን እንዲሁም ተጠቃሚዎችን የሚጠቅም ነው ያሉት ዮሃን፣ ለኢትዮጵያ ንግድ እንቅስቃሴ እንዲህ ያሉ የጥራት ሽልማቶች አስፈላጊ ናቸው በማለት በሥነ ሥርዓቱ ያደረባቸውን የደስታ ድባብ በሳቃቸው ገልጸውታል::

የሐረርና በደሌ ቢራ ፋብሪካዎችን የገዛው ሄኒከን ቢራ፣ የመጀመርያ ሥራው የሁለቱን ቢራ ፋብሪካዎች ብቃት በማሻሻልና ያሏቸውን ቅርንጫፎች በማጠናከር ለደንበኞቹ ይበልጥ ቅርብ ይሆናል ያሉት ዮሃን፣ ከኢትዮጵያ ገበያ ውጭ ወደ ጎረቤት አገሮች እንደሚያመራ ጠቁመዋል::

‹‹ጥራታችንን የበለጠ እናሻሽላለን፣ አቅማችንን እናጠናክራን፣ ከዚያም ጥራት ያለው ቢራችንን እናቀርባለን፤›› የሚሉት ዮሃን፣ አዳዲስ የቢራ ምርቶችን እንደሚያቀርቡም ጠቁመዋል:: ምን ዓይነት እንደሆኑ ከመናገር ቢቆጠቡም፣ ለገበያው አዳዲስ ምርቶችንና ልዩ ልዩ የሽያጭ ሥርዓቶችንና የአቀራርብ ስልቶችን እንደሚያስተዋውቅ ተናግረው፣ በአዲስ አበባ ለማስፋፊያ ተጨማሪ መሬት ማግኘት ከባድ ሆኖ እንዳገኙት አልደበቁም::የሊዝ ሥርዓቱ በተለይ ከባድ እንዳደረገው ገልጸው አማራጮቻችንን እያጠናን ነው ብለዋል::

ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ እጅ ዋንጫና የምስክር ወረቀት ከተቀበሉ ድርጅቶች አንዱ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ነው:: ፋብሪካው በከፍተኛ ማዕረግ የተሸለመ ሲሆን፣ በየዓመቱ በትርፋማነቱ፣ በምርታማነቱና በደንበኞች አገልግሎት ያደረጋቸው መሻሻሎች፣ የጥራት ሥራ አመራር ተግባራዊ ማድረጉ፣ ውጤት ተኮር የሚባለውንና ሌሎችም የአሠራር ሥርዓቶችን መተግበሩ እንዳሸለሙት የሚናገሩት የፋብሪካው ሥራ አስኪያጅ አቶ ማቴዎስ አሰሌ ናቸው:: ከትናንት በስቲያ የሽልማቱን ዋንጫ ይዘው ወደ ፋብሪካው ሲያመሩም ሠራተኛው አቀባበል አድርጎላቸዋል::

ጠቅላላ የሥራ ክንውኑን በኮምፒውተራይዝድ ሥርዓት እንደሚመራ የተናገሩት አቶ ማቴዎስ፣ ለሠራተኞቹ የትምህርት ወጪን እንደሚሸፍን

ተናግረዋል:: ‹‹ሠራተኛው ሲደሰት፣ ደኅንነቱ ሲጠበቅ ነው ውጤት የሚኖረው፤›› ያሉት ሥራ አስኪያጁ፣ ለሠራተኞች የሥራ ላይ ደኅንነት ከማድረግ ባሻገር፣ በጤና፣ በትምህርትና በመሳሰሉት መስኮች ፖሊሲዎች እንዳሉትና ከሠራተኛ ጋርም እንደሚወያይ ገልጸዋል::ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል የሚያንቀሳቅሰው ይህ ፋብሪካ፣ ከ250 ያላነሱ ሠራተኞች አሉት::

በ2003 ዓ.ም. ባካሄዳቸው የማስፋፊያ ሥራዎች የተነሳ በዓመት 10 ሺሕ ቶን ብቻ ያመርት የነበረውን አሁን ወደ 40 ሺሕ ቶን ከፍ ማድረግ እንደቻለ፣ አምና ባስመዘገበው ሽያጭም 240 ሚሊዮን ብር ገቢ እንዳገኘና ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡን የተናገሩት አቶ ማቴዎስ፣ በዚህ ዓመት ስድስት ወራትም ከ170 ሚሊዮን ብር ያላነሰ ገቢ ማስመዝገቡን ተናግረዋል::

የመቐለ ዩኒቨርሲቲና ቤቴል ቲቺንግ ሆስፒታል፣ ኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ፣ ሐረር ቢራና ቃሊቲ ብረታ ብረትን ፋብሪካዎች፣ የቢሾፍቱ ሆስፒታል፣ ብሩህ ተስፋ የመስኖና የውኃ ሥራዎችን ጨምሮ፣ ኮምቦልቻ የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ፣ የሁለተኛ ደረጃ የከፍተኛ ማዕረግ ተሸላሚዎች በመሆን ክሪስታል ዋንጫ ሲቀዳጁ፣ ዳሸን ቢራ የአንደኛ ደረጃ የከፍተኛ ጥራት ሽልማትን አሸናፊዎች ለመሆን በመብቃታቸው የወርቅ ቅብ ዋንጫ ወስደዋል::

የአድናቆት የምስክር ወረቀት 20 ድርጅቶች ሲያገኙ፣ ቀሪዎቹ ለተሳትፏቸው የምስክር ወረቀት አግኝተዋል:: የተሳትፎ የምስክር ወረቀት ካገኙት መካከል የእሳትንና ድንገተናኛ አደጋዎች መቆጣጠርያ ኤጀንሲና ጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን ይገኙበታል:: በአጠቃላይ ከተወዳደሩ 52 ድርጅቶች መካከል አሥራ ስድስቱ የተሳትፎ የምስክር ወረቀት አግኝተዋል::

የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት እንዲመሠረት መነሻ ከሆኑት ዓለም አቀፍ የጥራት ሽልማቶች መካከል የአሜሪካው ማልኮም ባልደሪጅ፣ የአውሮፓ የጥራት ሽልማት ፋውንዴሽን እንዲሁም የጃፓኑ የደሚንግ ሽልማቶች ይጠቀሳሉ::

የማልኮም ባልድሪጅ ብሔራዊ የጥራት ሽልማት ለበርካታ የዓለም አገሮች እንደ ሞዴል የሚያገለግል ሲሆን፣ የጥራት ሥራ አመራር ብቃትንና የአሜሪካ ድርጅቶችን በጥራት አምራችነት፣ በአገልግሎት ሰጪነትና በተወዳዳሪነት ለማሻሻል እ.ኤ.አ. በ1987 በሕግ የተመሠረተ የሽልማት ተቋም ነው::

ይህ ተቋም በአሜሪካው የንግድ ሚኒስቴር ማልኮም ባልድሪጅ ስም የተሰየመው በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሮናልድ ሬገን የአስተዳደር ዘመን ሲሆን፣ ይህም የሆነው ከሕልፈታቸው በኋላ አሜሪካ ለእኒህ ሰው አስተዋጽኦ መታሰቢያ

ሊሆን እንደሚገባው በመወሰንዋ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ::

የአውሮፓ የጥራት ሽልማትም ከማልኮም ባልድሪጅ ጋር በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ የተመሠረተ ሲሆን፣ በ14 የአውሮፓ ዋና ዋና ኩባንያዎች አማካይነት ሊመሠረት የቻለ ዓለም አቀፍ የሽልማት ድርጅት ነው::

መቀመጫውን በቤልጂየም፣ ብራሰልስ ያደረገው ይህ ተቋም የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ወዲያውኑ ዕውቅና የሰጠው በመሆኑ በ16 አገሮች ተቀባይነት አግኝቶ በየዓመቱ በእነዚህ የአውሮፓ አገሮች ለሚገኙ ጥራት ተኮር ድርጅቶች ሽልማት ሲሰጥ ቆይቷል::

ሌላው የሽልማት ድርጅት የጃፓኑ ደሚንግ ሲሆን፣ ከሁለቱ በዕድሜ ቆይታው ረጅም ጊዜን ያስቆጠረ ነው:: በጃፓን የሳይንቲስቶችና የመሐንዲሶች ማኅበር እ.ኤ.አ. በ1951 የተመሠረተውና በአሜሪካዊው የስታቲስቲክ ባለሙያ እንዲሁም የጥራት አባት ተብሎ በሚጠራው ኤድዋርድ ደሚንግ ስም የተመሠረተው ይህ የሽልማት ድርጅት፣ ለጃፓን ኩባንያዎች በጥራት አኳያ ስላሳዩት ለውጥ ሽልማት ለመሰጠት የተቋቋመ እንደነበር ከኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት ድርጅት የተገኘው መረጃ ያመለክታል::

የደሚንግ ሽልማት በየዓመቱ የሚካሄድ ሥነ ሥርዓት ከመሆኑም በላይ የቀጥታ ሥርጭት ሽፋን የሚሰጠው ታዋቂ ክንውን ስለመሆኑም ይነገርለታል:: ጃፓን አሁን ለምትገኝበት የጥራትና የብቃት ደረጃ አስተዋጽኦ እንዳደረገ የሚመሰከርለት ይህ ተቋም፣ ከጃፓን አልፎ በሌሎች አገሮችም ዕውቅና እያገኘ የመጣ ነው::

ከእነዚህን የሽልማት ድርጅቶች መነሻ ሞዴል ያደረገው የኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት ድርጅት፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በጋራ የተመሠረተው በ2000 ዓ.ም. ነው:: ድርጅቱ በአሁኑ ወቅት በበጎ አድራጎት ድርጅትነት የተመዘገበ ሲሆን በካርታ ሥራዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሱልጣን መሐመድ የሚመራ 16 የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት አሉት:: 23 አባላትን ያካተተው የዳኞች ኮሚቴ በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚው በዶክተር ኢንጂነር ጌታቸው በትሩ ይመራል::

በዚህ መልኩ የተዋቀረው ይህ የሽልማት ድርጅት፣ በመጀመርያው የሽልማት ሥነ ሥርዓት 47 ድርጅቶችን አስተናግዶ ከእነዚህ ውስጥ ሦስቱን ለከፍተኛ ማዕረግ ሽልማት እንዳደረሰ ሲታወስ የ2003 ዓ.ም. የጥራት ሽልማት ተወዳዳሪ ለመሆን ከተመዘገቡ ከ150 በላይ ድርጅቶች የመጀመርያውን የራስ ምዘና ሒደት አከናውነው ወደ ቀጣዩ ዙር ለማለፍ የቻሉት ግን 52 ብቻ እንደሆኑ አስታውቋል::

ዘጠኝ ድርጅቶች የከፍተኛ ማዕረግ የጥራት ተሸላሚዎች ሆኑ

ከ150 ያላነሱ ድርጅቶች ለውድድሩ አመልክተው፣ 52 ያህሉ ብቻ ለውድድር ብቁ ሆነው በመገኘታቸው፣ የጥራት ሽልማት ድርጅቱ ዘጠኙን ለከፍተኛ ማዕረግ ሽልማት በማብቃት ዋንጫ ሸልሟቸዋል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

የሐራጅ ማስታወቂያቁጥር ወጋገን 10/2004

ወጋገን ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ለመጀመሪያ ጊዜ ለሐራጅ የቀረበ

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የንብረቶች አድራሻ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር

የቦታው ስፋት

የንብረቱ ዓይነት

የጨረታው መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናወንበት

ከተማ ወረዳ (ክ/ከተማ)

ቀበሌ የቤት ቁጥር

ቀን ሰዓት

1 አለርና አግሮ ፕሮሰሲንግ እና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማህበር

ደብል ኤ ኢምፔክስ ኃ.የተ.የግ. ማህበር

አባኮራን አ.አ ን/ስ/ላ/ክ/ከ 01 አዲስ ን/ስ/ላ/ክ/ኢ/ዞ 081/5/11/96

2087 ካ.ሜ

ቢሮ እና መጋዘን (ለኢንዱስትሪ አገልግሎት)

9,000.000.00 ሚያዚያ 11/2004 ዓ.ም.

3፡00-6፡00

ማሳሰቢያ1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መመዝገብ

ይችላሉ፡፡2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስትም፡

፡ በጨረታው የተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል፡፡3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግሥታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡4. ጨረታው የሚካሄድት ቦታ በሰንጠረዡ ላይ የተመለከተው ንብረት በሚገኝበት አድራሻ ውስጥ ነው፡፡5. ባንኩ በብድር ፖሊሲው መሠረት የሚጠይቀውን መስፈርት አሟልቶ ለሚቀርብ የጨረታ አሸናፊ ብድር የሚያገኝበትን ሁኔታ ሊያመቻች ይችላል፡፡6. በጨረታ ያሸነፈ ተጫራች 15% (አስራ አምስት በመቶ) ተጨማሪ እሴት ታክስ ባሸነፈበት ዋጋ ላይ ጨምሮ ይከፍላል፡፡7. የቦታው የሊዝ ዘመን የሚቆየው እስከ 2056 ዓ.ም. ሲሆን የሊዝ ዕዳ እስከ 2002 ዓ.ም. ተከፍሏል፡፡8. ለበለጠ ማብራሪያ ወጋገን ባንክ ዋናው መሥሪያ ቤት በስልክ ቁጥር 0115-52-24-87/0115-52-38-00 የውስጥ መስመር 301 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ወጋን ባንክ አ.ማ.

External Vacancy AnnouncementSr.No Job Title

Desired Qualification & Work ExperiencePlaceof work Number of Positions Salary

Education Work Experience

1 Finance & Administration Manager

B.A./MA Degree. in Finance, Accounting, Business Administration, Business Management or Equivalent

With at least 10 years of relevant experience. Gambella 1 Negotiable

2 Civil Engineer Bsc & Msc in Civil Engineering or related fields

7 & 5 years of relevant experience respectively Gambella 5 Negotiable

3 Civil/Construction Foreman Diploma or (10+2) Certeficate in Civil Engineering or related fields

5 & 7 years of relevant experience respectively Gambella 5 Negotiable

4 Store SupervisorBA Degree in Procurement & Supplies Management/Accounting/Management or related fields

With at least 4 years of relevant experience. Gambella 1 Negotiable

5 HR & Administration Officer BA Degree in Management or related fields

With at least 4 years of relevant experience. Gambella 1 Negotiable

6 Store KeeperBA or Advance Diploma in supply Management & Store Management or related fields

4 to 6 years of relevant experience respectively Gambella, Woliso, Holleta 4 Negotiable

NB: Interested applicants who fulfill the above requirements can submit their application letter and relavant testimonial documents in person to the following address with in 5 working days of this vacancy announcement.

Karuturi Agro Products PLC, New Bright Tower Building, 2nd Floor,Office No 207P.O .Box 181755, House No.2303-U, Bole Subcity, Kebele -03, Ethiopia , Tele Phone. : +251-11-6632437/8/9 , Fax : +25116183171, E-mail - [email protected]

www.karuturi.com

|ገጽ 13 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Consultancy Announcement

April 2nd, 2012

Project Manager, Communities of Excellence - Ethiopia

Healthcare Improvement (HCI) Project

University Research Co., LLC Center for Human Services

Hours: 6 month Consultancy Salary: Competitive. Commensurate with experienceLocation: Ethiopia University Research Co., LLC (URC)

Headquartered in Bethesda, Maryland, University Research Co, LLC (URC), along with its non-profit affiliate Center for Human Services (CHS), is a leader in public health consulting. Established in 1965, our work spans over 30 countries around the globe. URC’s mission is to improve the quality of and access to health, education, and social services in the United States and in developing countries around the world. URC has expertise in helping create environments where communities, health providers, educators, managers, and stakeholders can make lasting and positive changes in people’s lives.

About HCI:HCI, funded by USAID, is dedicated to improving health, population and social services through technical support to service delivery institutions, country Ministries, USAID country missions, and cooperating agencies. The project is a global leader in the advocacy, development, and promotion of cost-effective methods to design and improve healthcare services and systems in developing and middle-income countries. The HCI Project is managed by the Quality and Performance Institute (QPI), a division of University Research Co., LLC. (URC). Visit our websites at www.hciproject.org and www.urc-chs.com for more information on the HCI project and URC.

Position Summary:

URC is currently soliciting applications for a Project Manager for the Community of Excellence(CoE) project in Ethiopia. The project is designed to create a research tool to measure the capacity of community to provide comprehensive services to Orphan and Vulnerable Children and their families(quality of care aimed at improving the well-being of vulnerable children and caregivers by local NGOs and government ministries.)

Roles and Responsibilities:• Responsible for the technical oversight and managerial support in the implementation

of project strategy,• Facilitate and convene advisory committees composed of all stakeholders and

technical team members,• Organize a Technical Working Group to implement pilot testing of CoE,• Identify local NGOs and CBOs involved in quality improvement initiatives with OVC

and coordinate site level assessment of core competences,• Serve as liaison to USAID, community based organizations, local governments and

other stakeholders,• Assist in management of purchase orders to the Research Institute and other

purchase orders with NGOs,• Coordinate local research institutes technical guidance to CoE ,• Develop and manage purchases orders with local NGOs to implement research

involved in CoE,• Conduct field visits as necessary to support local NGOs in implementing standards

of competencies of care in CoE,• Document, monitor and disseminate the process of pilot phase of CoE,• Report regular updates and progress to URC Senior QI Advisor and quarterly to

URC-CHS senior staff,• Performance of other duties as required.

Minimum Required Qualifications:• Masters degree in Public Health, Social Service or Community Health,• At least five years of experience in a HIV/AIDS, OVC, and social services at the

community level,• Training and experience with quantitative research work, monitoring and evaluation,• Proven leadership skills and abilities to build networks and partnerships with CBOs,

NGOS and local governments,• Fluency in Amharic and English, • Ability to travel outside of Addis Ababa,• Outstanding verbal, interpersonal, and written communication skills,• Previous experience managing USAID funded projects preferred.

To Apply:

Email a cover letter and CV to [email protected] by April 20th 2012 for immediate consideration.

VACANCY ANNOUNCEMENT-REGIONAL ATA STAFFETHIOPIAN AGRICULTURALTRANSFORMATION AGENCY

The Agricultural Transformation Agency (ATA) has been established by the Government of Ethiopia to identify and address systemic bottlenecks to Ethiopia’s agricultural development. The Agency does this through problem-solving to identify the bottlenecks to particular problems, supporting the implementation of interventions to address the bottlenecks identified and coordinating stakeholders who are involved in the implementation. The Agency reports to a Transformation Council chaired by the Prime Minister and whose co-chair is the Minister of Agriculture.ATA is seeking qualified technical candidates to serve, as full time as ATA representative staffs in Tigray, Amhara, Oromia and SNNP Regional States; one in each region respectively.

Scope

The ATA regional staff will primarily be responsible to support the Regional Bureau of Agriculture in their region of competence and specifically the respective Deputy Bureau Head who also has been appointed as ATA’s Regional Coordinator by the Regional President. The responsibilities will include but not limited to assist in the design of implementation strategies for the smooth operation of the priority value chains as identified by ATA. The job incumbent will be responsible to support the regional coordinator in harmonizing the design, formulation, implementation and monitoring and evaluation of ATA’s programs and projects to be operated under the regional bureau.

The ATA regional technical staff will also work on leveraging liaison of the regional bureau with key stakeholders along the agricultural education, research, market, extension, and production continuum. Furthermore, the job holder will facilitate and propose mechanisms that help enhance synergy to systematically address cross border development issues. To this effect, the regional technical staff is required to possess demonstrated communication, networking, partnership and alliance building skills and experiences

The regional technical staff when in the region will report directly to the respective Deputy Bureau Head of Agriculture and when in Addis Ababa, she/he will report to the Senior Director for Value Chain and Implementation. She/he will be based in his respective region, but will be required to at least twice a month report on progress at ATA’s Head Office in Addis Ababa.

Key functions:

• Provide leadership support to the regional coordinator in her/his designated region, during the discharge of duties as they are related to the coordination and implementation support, including but not limited to quality assurance, technical support and supervision of activities of different value chain commodities operating under the regional coordinator

• Assist the regional coordinators and ATA’s implementation director in spearheading the development, implementation, M&E, reporting and documentation of programs and projects

• Assist the regional coordinators in ensuring the harmonization in all the value chains, systems and initiatives interventions of ATA at all stages of the planning, implementation, M&E and reporting of programs to achieve synergies and outcomes that impact the broader agricultural system

• Support efforts of the ATA’s directors during the implementation of the different value chain initiatives and strengthen the interface between the directors and relevant actors (local Administrations, Farmers, Research, Entrepreneurs, Cooperative Societies, the Media, Universities, Schools etc.,) to effectively address cross border and synergistic issues and ensure the generation and spread of pertinent technologies across the value chain in priority commodities of ATA

• Under the guidance of ATA’s senior director for value chain and implementation, support and facilitate the mobilization of the needed financial, human or organizational resources for execution of various programs of the Directorate for Implementation

• Support and facilitate the efforts of the various programs to critically assess capacity gaps hindering the effective implementation of interventions.

• Assist in the design and development of strategies for improving capabilities as required

Qualifications Required:

• B. Sc. or M. Sc. in Agriculture, Communications, Agricultural Extension or other relevant subject in Rural Development.

• 10-15 years of experience working as an agriculturalist in the production front with the public sector, non-government, international or private sector.

• Deep understanding of Ethiopia’s smallholder agricultural system, with a broad perspective on how the entire system operates and how public, private and informal actors operate within the system

• Strong team player with good managerial skills.• Excellent communication and interpersonal skills.• Ability to work and perform under pressure and changing environment.• Creative thinker, self-starter and a self-motivated person.• Passion and skill in networking, partnership, collaboration and alliance building• Strong operational, organizational and managerial skills• Practical experience in implementing solutions at the local level and passion to

work with rural communities to change their situations• Experience in prioritizing and sequencing both programmatic and operational

activities• Demonstrable track record in program and systems design and implementation • Strong set of personal values including integrity, honesty and desire to be of

service.• Fluency in English is essential. Fluency in at least Amharic and/or

one additional Ethiopian language is a plus.APPLICATION INSTRUCTIONS

We invite all candidates meeting the required qualifications to send your applications including a detailed CV either through www.ethiojobs.net or e-mail: [email protected] clearly indicating the position title. Application Deadline: Monday April 16, 2012. NB. Only short listed candidates

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

|ገጽ 15 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

|ገጽ 17 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ያልነበረሽን ጠባይ እየታዘብኩ ነኝ::

- ምን ታዘብክ?

- በጋዜጣ፣ በሬዲዮና በቴሌቪዥን መንግሥት የሚለውን ስትሰሚና ስታነቢ ፊትሽ ኮስተርተር እስርስር ይላል::

- አንተ የእግር ወለምታ እንደደረሰብህ እኔም የጭንቅላት ወለምታ አጋጥሞኝ ይሆናላ!

- አትቀልጂ እውነቴን ነው:: ለምንድነው?

- ለነገሩ እውነትክን ነው:: በእጅጉ ሚዛን እየተሳተ ነው::

- ሚዛን ስትይ?

- የመንግሥት ባለሥልጣን ነኝ፣ የመንግሥት ደጋፊ ነኝ ተብሎ ስለመንግሥትና ስለኢሕአዴግ የሚነገረው ነገር ጭፍን ነው:: ውዳሴ እንጂ ድክመትንና ችግርን መግለጽ አይፈልግም::

- ሁሉም ባለሥልጣን በአሁኑ ጊዜ ችግር አለ እያለ ይናገር የለም ወይ?

- ችግር አለ ካለ ‹‹የኪራይ ሰብሳቢዎች›› ችግር ይላል እንጂ በራሱ በመንግሥት ውስጥ ችግርና ድክመት እንዳለ ለመግለጽ አይደለም::

- እንዴ ምን ሆነሻል? ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸው በግልጽና በማያሻማ መንገድ ‹‹የመንግሥት ሌባ›› ብለው ገልጸውት የለም ወይ?

- አዎን እሳቸው ገልጸውታል:: ግን… ነገር ግን….

- ነገር ግን ምን?

- እሳቸው ያሉትን ቃላት በመድገምና እሳቸውን አስመስሎ በመናገር የመንግሥት ሌቦች ለመሆናቸው በበቂ ማስረጃና መረጃ የምናውቃቸው ሰዎች ሥልጣን ላይ ለመቆየትና ንፁህ መስለው ሌላውን ለመሳደቢያና ለመወንጀያ ‹‹የብቃት ማረጋገጫ›› አድርገው እየተጠቀሙበት ነው::

- ምን ለማለት ፈልገሽ ነው?

- ለማለት የፈለግኩት ግልጽ ነው::

- ግልጽ አልሆነልኝም ግልጽ አድርጊልኝ::

- የመንግሥት ሌባ አለ ከተባለ የመንግሥት ሌባው ይኼው ብሎ ዕርምጃ መውሰድ:: ቃልንም ተግባርንም አንድ ማድረግ:: ያኔ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከመንግሥት ጎን ይሰለፋል::

- አሁንስ አልተሰለፈም ወይ?

- እናንተ የመንግሥት ባለሥልጣናት ራሳችሁም ከመንግሥት ጎን አልተሰለፋችሁም::

- እንዴት?

- ጭንቅላትህ ይህን ለመስማት ዝግጁ አይደለም፤ አይፈልግም አይደል? ምስጋናና ውዳሴ የለመደ ጭንቅላት ሒስና ወቀሳ ሲሰማ ‹‹ሽፍ›› ይልበታል አይደል?

- ጥፋቱ የጭንቅላቴ አይደለም የእግሬ ነው::

- ምን ለማለት ፈልገህ ነው? እንዴት የእግሬ ነው ትላለህ?

- እግሬ ወለምታ ባያጋጥመው ኖሮ ቤት ውዬ ይህን ጉድ ባልሰማሁ ነበር::

- ጉዱን አደባባይ ከምትሰማው ቤትህ ውስጥ በመስማትህ ዕድለኛ ነህ::

- እንዴት ነው ነገሩ?

- በል ተናገር አይዞህ፤ አንድ ነገር ልትለኝ ፈልገሃል::

- ምን ልልሽ እንደፈለግኩ አውቀሻል?

- አዎን! በትክክል ባላውቅም እኔንም ምን እንደምትለኝ መገመት ችያለሁ::

- ምን ልልሽ እንደፈለግኩ ገመተሽ?

- ‹‹ኪራይ ሰብሳቢ›› የወቅቱ ቃል እሱ ነው::

- አትቀልጂ ‹‹ቤቴ ውስጥ ታህሪር ስኩዌር ፈጠርሽ›› ልልሽ ነው የፈለግኩት::

- የምልህን አታምነኝም አይደል?

- አንቺስ የምንልሽን ታምኛለሽ?

- እኔኮ እተቃወምኩ አይደለም:: ሒስ እያቀረብኩ

ነኝ::

- ተቃዋሚዎቹምኮ ሒስ አቀረብን ነው የሚሉት::

- ተቃዋሚዎቹን ራሳቸውን አልቀበላቸውም ብቻ ሳይሆን፣ ተቃዋሚዎች አሉ ብዬም አላምንም::

- እነዚህን ሁሉ ድርጅቶች ምን ልትያቸው ነው?

- ተቃዋሚ ለመሆንና ለመገለጥኮ ብቃት ያስፈልጋል::

- ስለዚህ ተቃዋሚዎችን አትወጂያቸውም?

- የሌለ ነገር ወድጄ አላውቅም::

- በይ እስቲ ልተኛ ትንሽ::

- ቆይ እንጂ መከታተል ያለብህ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አለ:: የውጭ ቴሌቪዥን::

- የምን ፕሮግራም?

- ያ ሞላጫ የምትለው የእኛው ሚኒስትርና ውጭ ያለ የተቃዋሚ መሪ በቴሌቪዥኑ ቃለ መጠየቅ ወይም ክርክር ያደርጋሉ::

- ምን ያደርግልኛል?

- የውሸት ድጋፍና የውሸት ተቃውሞ ምን እንደሚመስል ለማየት ያስችልሃል:: በአገራችን ያለውን የፅንፈኝነት አደጋ ታይበታለህ::

- ስንት ሰዓት ላይ ነው?

- ከእራት በኋላ ሦስት ሰዓት::

(እራት በሉ:: ሦስት ሰዓት ሆነ:: የውጭ ቴሌቪዝን ቻናል ተከፈተ:: ጋዜጠኛው ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሚኒስትርና ውጭ ያለውም ተቃዋሚ እያነጋገረ ነው:: ከክቡር ሚኒስትሩ ጀመረ)

- ክቡር ሚኒስትር በኢትዮጵያ የኑሮ ውድነት በሕብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠረና ዕለታዊ ኑሮን ለመግፋት አስቸጋሪ እየሆነ ነው ይባላል:: ምን ይላሉ?

- በእውነቱ እኔ ሚኒስትር ስለሆንኩ ሳይሆን ማንም ጠላት ማለትም ተቃዋሚው ዓይነት የለየለት ጠላት ካልሆነ በስተቀር በግልጽ የሚታይ መሻሻል አለ:: ገጠር ብትሄድ የቤት ግንባታ መዓት ነው:: ነጠላና ጋቢ ይለብስ የነበረ ሱፍ እየለበሰ ነው:: የሳር ቤት በቪላ እየተቀየረ ነው:: ከፍተኛ የኑሮ መሻሻል አለ::

- ስለዚህ የኑሮ ውድነት የለም፣ ያስከተለው ችግር የለም እያሉ ነዎት ክቡር ሚኒስትር? በከተማ እየተወራና እየታየ ያለው ውሸት ነው እያሉ ነዎት?

- ኪራይ ሰብሳቢዎች እያወሩ ናቸው:: ሕዝቡ ግን እየመረቀ ነው::

- እና በከተሞች ችግር የለም?

- 85 በመቶ የሚሆነው ሕዝብ በገጠር ስለሚኖር መለኪያው እሱ ነው::

- ወደ እርስዎ እመለሳለሁ አሁን ወደ ተቃዋሚው ልሂድ:: ክቡር ሚኒስትሩ በገጠር መሻሻል አለ እያሉ ናቸው አንተ እንዴት ታየዋለህ?

- ተቃዋሚ ስለሆንኩ ሳይሆን ማንም የሚመሰክረው ነው:: በኢሕአዴግ ምክንያት የኢትዮጵያ ሕዝብ በሳምንት አንዴም መብላት አቅቶታል:: ይህ የሆነበት ምክንያት ኢሕአዴግ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ምግብ እየቀማ ለአባላቶቹ ብቻ ስለሚሰጥ ነው:: በቀደም ተቃዋሚዎችን ትደግፋላችሁ ካላቸው አሥር ሰዎች ቂጣ ቀምቶ ለአባላቶቹ ሊሰጥ ሲል ስለተቃወሙት አሥሩንም ረሽኗል:: አሜሪካዊው ኮንግሬስ ማን በቅርቡ ሞቱ እንጂ ባይሞቱ ኖሮ ተግባሩን ያወግዙት ነበር::

- እናንተ ተቃዋሚዎች በኢትዮጵያ ምንም ልማት የለም ነው የምትሉት?

- አዎን ምንም የለም:: እንዲያውም ኢትዮጵያ ወደኋላ እየተጎተተች ናት:: ሌላው ቀርቶ በኢሕአዴግ ምክንያት የበልግ ዝናብ ጠፍቷል::

- እስቲ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ልመለስ:: በኢሕአዴግ ምክንያት የበልግ ዝናብ ጠፍቷል እያሉ ናቸው ተቃዋሚዎች፤ ምን ይላሉ ክቡር ሚኒስትር?

- እንዲያውም በኢሕአዴግ ጊዜ ኢትዮጵያ ስለተባረከች ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር

እግዜር ዝናብ እየሰጣት ነው:: በማንኛውም መንግሥት ጊዜ ይህን ዕድልና ምህረት ኢትዮጵያ አግኝታ አታውቅም:: የኢትዮጵያ ሕዝብም ከጫፍ እስከ ጫፍ ዕድሜ ለኢሕአዴግ እያለ ነው:: መገናኛ ብዙኀን ሁሉም አድናቆታቸውን እየገለጹ ናቸው::

- የመንግሥት መገናኛ ብዙኀን ማለትዎ ነው ክቡር ሚኒስትር?

- ኪራይ ሰብሳቢው የግል መገናኛ ብዙኀን ስለኢትዮጵያ መልካም ነገር ያወራል ብለን አንጠብቅም:: ስለልማታዊው የመንግሥት ሚዲያ ነው እያወራሁ ያለሁት:: ተቃዋሚዎችም ስለሽብር ከማውራት ሌላ ሥራ ስለሌላቸው በእነሱ ላይ ጊዜዬን ማጥፋት አልፈልግም:: የጥፋት መልዕክተኞችና የሽብር ባለሟሎች ናቸውና::

- እስቲ ወደ ተቃዋሚዎች ልሂድና አንድ ጥያቄ ላንሳ ፀረ ልማት ናችሁ፣ የጥፋት መልዕክተኞች ናችሁ ትባላላችሁ እንዴት ታዩታላችሁ?

- በእርግጥ ኢሕአዴግ እንዲለማ አንፈልግም::

- በቅርብ ጊዜ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢሕአዴግን የሚጠቅም ስለሆነ ኢትዮጵያውያን በሉፍታንዛ እንጂ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አትብረሩ የሚል መግለጫ እያወጣችሁ ነው ለምን?

- አዎን ብለናል:: የኢትዮጵያ አየር መንገድ የወያኔ መንግሥትን ስለሚጠቅም በኢትዮጵያ አየር መንገድ አትብረሩ ብለናል::

- ይህ አቋም ያዋጣችኋል ወይ? ከኢትዮጵያ ሕዝብ አይነጥላችሁም ወይ?

- የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲያውም በፌስቡክና በትዊተር ከጫፍ እስከጫፍ ድጋፉን ገልጿል::

- ስለዚህ ነገም በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ድልድዮች መንግሥትን ስለሚጠቅሙ ይውደሙ ልትሉ ነው? ክሊኒኮችና ትምህርት ቤቶች ኢሕአዴግን ስለሚጠቅሙ ቢቃጠሉ ልትመርጡ ነው? ኢሕአዴግ ከሚጠቀም ማዕድን ከኢትዮጵያ ቢጠፋ ልትመርጡ ነው? ኢንዱስትሪና እርሻ ቢወድም ምርጫችሁ ሊሆን ነው?

- ኢሕአዴግን የሚጠቅም ነገር አንፈልግም::

- ኢሕአዴግን፣ ሕዝብንና አገርን የሚጠቅም ቢሆንስ?

- ኢሕአዴግን ከጠቀመ ሕዝቡን አይጠቅምም:: ሕዝብን የሚጠቅም ከሆነ ደግሞ ኢሕአዴግን አይጠቅምም::

- ጠንካራ ኢኮኖሚ መንግሥትንም ሕዝብንም ይጠቅም የለም ወይ?

- በሌላ አገር አዎን! በኢትዮጵያ ግን ይህ አይደለም::

(እንዲህ እንዲህ እያለ ቀጠለና ውይይቱ ተጠቃለለ:: ክቡር ሚኒስትሩና ባለቤታቸው ተያዩ:: ሚስትየው ዝምታውን ሰበሩት)

- ውድ ባለቤቴ እስቲ ፖለቲካውን ተወውና እንደ ሰው ሀቁን ንገረኝ:: ከእነዚህ ሰዎች ቁምነገር ሰማህ?

- የተቃዋሚው አይገርመኝም:: ሚኒስትሩ ግን ምን ነካው?

- ይኼውልህ ጭፍን ድጋፍና ጭፍን ተቃውሞ ይሉሃል ይኼው ነው::

- እንዴ..

- ነገር ግን አንተ ራስህምኮ እንደሱ ነህ::

- እንዴት?

- አንተም የምትናገረውን አታውቅም:: ጭፍን ነህ፤ ስሜታዊ ነህ:: የማታምንበትን ትናገራለህ::

- እኔ እንደዚያ አይደለሁም::

- እሺ ሌላ ጊዜ ይገባህ ይሆናል::

(ክቡር ሚኒስትሩ ደከማቸውና ተኙ:: ስለተሻላቸው በጧት ቢሮ ገቡ:: ጸሐፊያቸውን ጠሩ)

- አቤት ክቡር ሚኒስትር::

- ለመክፈቻ ንግግሩ ያዘጋጀሁትን ጹሑፍ እስቲ አምጪልኝና አማካሪዬን ጥሪው::

(ጹሑፉም መጣ:: አማካሪውም ገባ)

- ይህችን ጽሑፍ አይተሃታል አይደል?

በቀደም ያቀረብክልኝን አንዳንድ ሐሳቦች አልተቀበልኩትም ነበር:: አሁን ግን ሳየው ጽንፈኛና ጭፍን ውዳሴ ብቻ እንደሆነ ፈራሁ:: እስቲ በጋራ እያነበብን እናስተካክለው::

- እሺ ክቡር ሚኒስትር ቅር የሚያሰኙ ነጥቦችን ይዣቸዋለሁ::

- አቅርብልኝ::

- እዚህ ጋ ‹‹ኢሕአዴግ ከልብ ሕዝብን እያገለገለ በመሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ አድናቆቱንና ምስጋናውን ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ እያቀረበ ነው፤›› የሚል አለ:: ክቡር ሚኒስትር እውነቱን እንነጋገር ከተባለ ሕዝብኮ እያማረረ ነው ያለው እንጂ እያመሰገነና እያደነቀ አይደለም::

- እውነትክን ነው ቀይረው:: ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ብንፈልግም የሚገባንን ያህል ሕዝቡን እያገለግልን አይደለም የሚል ስሜት እንዲኖረው አድርግ::

- እሺ ክቡር ሚኒስትር… ሌላ ደግሞ በሁለተኛው ፓራግራፍ ላይ ‹‹ነጋዴው ሁሉ አሁንም ለዓባይ ግድብ የቦንድ ግዥ ሁለተኛ ዙር ይጀመር እያለ እየወተወተን ነው:: እኛ ግን ታገሱ እያልን ነው፤›› የሚል ነው:: ነጋዴው ቦንድ ከባንክ ብድር ለማግኘት ኮላተራል ይሆናል ተብሎ ተነግሮት ነበር ብዙ ቦንድ የገዛው:: ለባንኩ ኮላተራል የሚያደርግ ሕግ የለም ሲባል ቃል የገባውም መክፈል እያቃተው ነው:: በግድቡ ደስተኛ ቢሆንም አከፋፈል ላይ መዘግየት ስላለ ሁለተኛ ዙር ቦንድ ካልገዛን እያለ ነጋዴው እየወተወተን ነው ብንል መሳቂያ እንሆናለን::

- አዎን እሱንም ቀይረው ሌላስ?

- ሌላው ክቡር ሚኒስትር ‹‹በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሠረት ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋትን ከውስጥ እያመረተች ስለሆነች ኢምፖርት በአፍንጫችን ይውጣ እያለች ነው፤›› የሚለው ትንሽ ቢስተካከል?

- አዎን አስተካክለው የማምረት ጅማሮ ላይ እንጂ እያመረትን ነን ብለን መናገር አንችልም:: የውጭ ምርት በአፍንጫችን ይውጣ ማለት ደግሞ መሳቂያ ያደርገናል::

- እሺ ክቡር ሚኒስትር እሱንም ላስተካክለው::

- ሌላ ምን አለ የሚስተካከል?

- እንግዲህ በመጨረሻው ምስጋና ነው ያለው::

- የምን ምስጋና?

- ባለሀብቱ ስፖንሰር ስላደረጉና አንዳንድ ዕቃም ስለሰጡ ሰፊና ዝርዝር ምስጋና ለሳቸው አለ::

- እንዴት ታየዋለህ?

- ክቡር ሚኒስትር እኔ የሚታየኝ ወደ እንደዚህ ዓይነት ነገር ባንገባ የሚል ነው::

- እውነትክን ነው:: እኔም እሱ እሱ እየተሰማኝ ነው:: የሚካሄደውን ስብሰባ ስፖንሰር ስላደረጉ ምስጋና ብለን ከደረደርን፣ ስብሰባው ስለልማት ስለሆነና እንዲያለሙ ተሰጥተዋቸው ሳይለሙ በየቦታው ታጥረውና ተረስተው የቀሩትን ሕዝብ ስለሚያውቅ ይታዘበናል::

- ክቡር ሚኒስትር ሕዝቡ በዚህ ጉዳይም በጣም እየታዘበ ነው ያለው:: የቢሊዮን ብሮች ፕሮጀክቶች ተደናቅፈው እያለ ስለሚሊዮን ድግስና ስጦታ ያወራሉ እያለ እየሳቀብን ነው::

- ሌላው ሲቀማ እሳቸው እይነኩም እያለም እኛ ራሳችን አሽከርና አገልጋይ እንደሆንን አድርጎ ሕዝቡ እየሳቀብን ነው:: በቃ ይህን ይህን ሰርዝልኝ::

- ጥሩ ነው ክቡር ሚኒስትር አድበስብሰን ከምናልፍ የውስጣችንን ድክመት ማየቱ ያስመሰግነናል:: ክቡር ሚኒስትር ታጋይ መሆንዎ ለዚህ ለዚህ ይጠቅማል::

- ይጠቅማል ግን ታጋይነታችንን እየረሳነውና እያመነመነው ነው የምንገኘው::

- አልሸባብን፣ ሻዕቢያንና አሸባሪዎችን በደንብ እየታገላችኋቸውና እያሸነፋችሁ ነው::

- ነው ግን ከትግሎች ሁሉ ዋነኛውና ትልቁ ትግል ምን እንደሆነ አሁን ነው በሚገባ እየገባኝ ያለው::

- ዋነኛውና ትልቁ ትግል ምንድነው ክቡር ሚኒስትር?

- ከራስ ጋር ትግል! የውስጥ ትግል!

(በእግር ወለምታ ምክንያት ሰሞኑን ክቡር ሚኒስትሩ ከቤታቸው አልወጡም:: ወጌሻው እየመጣ ይከታተላቸዋል:: ባለቤታቸውም ፈቃድ ወስደው እሳቸውን እየተንከባከቡ ናቸው:: በቂ ጊዜ አግኝተው ባልና ሚስት እያወሩ ናቸው)

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

|ገጽ 19 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

z ¡ Wü ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ድርጅቱ ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

1. የሥራ መደብ ዋና ሥራ አስኪያጅ • የትምህርት ደረጃ በምህንድስና፣ በህንፃ ምህንድስና፣

በኮንስትራክሽንና ሪል እስቴት ማኔጅመንት የመጀመሪያ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት

• የሥራ ልምድ ለመጀመሪያ ዲግሪ 10 ዓመት ለሁለተኛ ዲግሪ 8 ዓመት ሆኖ፣ ከዚህ ውስጥ ከ5 ዓመታት ላላነሰ ጊዜ በኃላፊነት ቦታ ላይ የሠራ/ች በሪል ስቴት ውስጥ የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል

• የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት • የሥራ ቦታ አዲስ አበባ አያት ሪል ስቴት አጠገብ • ደመወዝ በስምምነት

መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት የትምህርት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ኮፒውን

በመያዝ በድርጅቱ ጽ/ቤት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

አድራሻ፡- በሲ.ኤም.ሲ መንገድ ከአያት አደባባይ 500 ሜትር ገባ ብሎ

ስ.ቁ. 011 860 39 22 ፖ.ሣ.ቁ. 29300 አ.አ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያኩባንያችን ከዚህ በታች ለተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የገበያ ጥናት ባለሙያ

ተፈላጊ ችሎታ፡- ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ በሙያው 2 ወይም 6 ዓመት የሠራ/ች እና የአውቶሞቢል የመንጃ ፈቃድ ያለው ያላት/ያላት

ብዛት፡- 2/ሁለት/ደመወዝ፡- በድርጅቱ ስኬል መሠረትየቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነትየሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ

ከዚህ በላይ የተገለጸውን ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ ጅማ መንገድ ረጲ አካባቢ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ኃይል ልማትና አስተዳደር መምሪያ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

በጅማ መንገድ ረጲ አካባቢስልክ 0013480770 /0113488515

ፖ.ሣ.ቁ 5537አዲስ አበባ

እነሆ ዛሬ የምጓዘው ከካዛንቺስ ሜክሲኮ ነው። መንገዳችን ሊጀመር እንደ መቶ ሜትር ሩጫ የሚጠበቀው የወያላው ‘ሳበው’ የሚል ቃል ለሾፌሩ እንዲተኮስ ነው። አስተኳሹና ተኳሹ እየበዛ ሰው በነገር የሚተጋተግበት ጊዜ መሆኑን ሳስብ ደግሞ ብዙም አይደንቀኝም። ይልቁንስ የሚደንቀው በዚህ ቀውጢ ጊዜ ኑሮ እንደ ሮኬት መተኮሱ ሳያንስ የሰው ነገረኛ አመል እንደ መንኮራኩር ሽቅብ መምዘግዘጉ ነው። መቻቻሉን እንቢ እያልን ማያያዙን ሙጥኝ ብለን ከዘለቅንና መወዛገቡን ካላረገብን እንግዲህ መሰንበቻችን ይታያችሁ። ወይ ዕዳ አይደል ነገር እንደ ዓለም ባንክ የሚሰርዝ ተቋም አይፈለግ ጭንቅ ሆነ። በነገራችን ላይ አንድ ወዳጄ አገራችን ምንም ዕዳ የለባትም ስል ሰምቶኝ ኖሮ “ወዳጄ አገራችን እኮ የዕዳ ስረዛ ተደረገላት ሲባል እኮ የወለድ ስረዛ ነው እንጂ ዋናው ብድርማ እንዴት ብሎ?” ሲለኝ ክው አልኩ። የአባት ዕዳ ለልጅ፡፡ በሐበሻ ምድር በብድር ዕዳና በኑሮ ፍዳ ስንፍገመገም ‘የጊነስ ቡክ ኦፍ ሪከርድስ’ እንዴት ሳይመዘግበው ቀረ? ያሰኛል።

ታክሲያችን መንቀሳቀስ ጀመረች። ወያላው ከሾፌሩ የበለጠ ሥልጣን ያለው ይመስል የእሱ ቃል ምንጊዜም ቢሆን ሰማይና ምድርን እንደ ፈጠረው የፈጣሪ ቃል ነው። ‘ሳበው’ ሲለው ይጓዛል። ‘ያዘው’ ሲለው ይቆማል። ተሳፈሪው የሚጠበቅበትን እያወጣ ይከፍላል። ወያላው “ሳንቲም የላችሁም?” ብሎ እያምባረቀ ይነጫነጫል። ወጣት ፊቱ ላይ ችኩልነት ይውለበለባል። “አንተ እንጂ እኛ ሳንቲም መያዝ እኮ አይጠበቅብንም፤” ብለው ሲመልሱለት፣ “እየመጣሽ ተኚ ሰማህ የምባለውን?” አለው ለሾፌሩ። “ምንድን ነው እሱ?” ሾፌሩ ጠየቀ። “ሰው እንዴት ነው እባክህ እንዲህ ንገሩኝ ባይ የሆነው?” ብሎ በአሽሙር ብዙ ሊል ሲያስብ አንድ ጎልማሳ ተሳፈሪ፤ “የኔ ወንድም እኛ ከአንተ ጋር ምንም ነገር የለንም። ሳንቲም ብንይዝ እንሰጥሃለን፣ ካልያዝን ግን ዘርዝረህ መስጠት ሥራህ ነው፤ ገባህ?” አለው። ወያላው የሚይዝ የሚጨብጠውን አጣ። “አዳሜ ከፈለግሽ መውረድ ትችያለሽ፤” እያለ ይፈነጭብን ጀመር። “ስንቱ ጉልቤ ነኝ ባይና ኑሮ የሚፈነጭብን ሳይበቃን ደግሞ ይኼ ይደገም?” ሲል አንዱ፣ “ኧረ እባክህ ዝም በል! እዚህ ሜዳ ላይ ውረዱ ቢል ከሥራ መባረሬ ነው፤” አለ ሌላው የታክሲን ችግር እያስታወሰ። “ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል” ሆኖብን እኛም ዝም። መቼስ ምን ይደረግ! “የሚያስፈራራ በበዛበት በዚህ ዘመን ራሱን ፍርኃትን ካልተጋፈጥነው ወዮልን፤” አለ አጠገቤ የተቀመጠው፡፡

የወያላው ነገረ ሥራ ያበሸቀው አንዱ ተሳፈሪ እንዲህ አለና ጨዋታ አነሳ። እኔ ምለው ግን “የአገራችን የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እንዴት ነው ጎበዝ?” ሲል ሁሉም ቀና ብሎ እየተመለከተ ጥያቄውንም እሱንም በጥርጣሬ መመልከት ያዘ። “መተማመን እኮ የቀረው ገዢው ፓርቲ አምስት ለአንድ ካዋቀረ ወዲህ ነው፤” ነው ያለኝን ጎረቤቴን አስታወስኩ፡፡ በነገራችን ላይ ዘንድሮ ሰው ከሰው ብቻ ሳይሆን መተማመን ያቆመው ከግዑዝ ነገር ጭምር ይመስላል። እውነቴን እኮ ነው። ሌላው ቢቀር በዚህ ትርምስምሱ የወጣ ግዜ አካልና አካል እንኳ መተማመን ትተዋል። የቀኝ እጅ የግራ እጅ በቁራኛ እንዲታይ ለዓይን አቤቱታ ማቅረብ መጀመሩን አልሰማችሁም? ምክንያቱን ሳጣራ የዘመኑን ችግር አይቶ የሆነ ነገር አውጥቶ ሊሸጥ ይችላል በሚል ነው አሉ። ጅብ ይመስል ፊትና ኋላ እየሆኑ መሄድ ሊቀር እኮ ነው፡፡ መተማመን የሚባለው ነገር ከመዝገበ ቃላት ሳይጠፋ ይቀራል? “ፊርማና ወረቀት ቀሪ ነው ተቀዳጅ፣ መተማመን ብቻ ይበቃል ለወዳጅ፤” ተረት እየሆነ አይደል?

ስለ ትራንስፎርሜሽን ወሬ የጀመረውን “እንዴት?” ብሎ የሚያስተኩሰው ቢያጣም ብቻውን መተርተሩን ቀጥሏል። ይህን ያስተዋለች አንዲት ተሳፋሪ፣ “አቤት ሰው ግን ለነገር ቢሆን ይኼኔ አፉን አያሳርፍም፤” ከማለቷ፣ “አፍስ ምን ሠርቶ ይብላ ብለሽ ነው?” ብሎ ጎልማሳው ጨዋታውን አሰፋው። የታክሲው ተሳፋሪዎች ከአንድ የወሬ ማዕድ መቋደሳቸውን ትተው ሁለት አደረጉት። “ቆይ ትራንስፎርሜሽን እኮ ሲጨምር ያየነው የትራፊክ አደጋ፣ የኑሮ አደጋ፣ የኪራይ ሰብሳቢነት አደጋ፣ ኧረ ስንቱ!” ብሎ ለአፍታ ዝም ሲል፣ “በጎ በጎውን ነው ማየት የኔ ወንድም፤ ስንዴም እኮ እንክርዳድ አይጠፋውም፤” ብለው አንዲት ሴት ወይዘሮ ሊያርሙት ጣሩ። ይህ እንግዲህ የታክሲው አንደኛው የወሬ መደብ ነው። “ልክ ብለዋል እማማ። በጎ ከሚባለው እስኪ እንጥቀስ፤ የሕዝብ ብዛት ጨመረ፣ የግልና የመንግሥት ሌባ ጨመረ፣ ዶላር ጨመረ . . .” እያለ ሲቀጥል ሴትዮዋ፣ “ሆሆ ኧረ በቃህ በል። አንተ እኮ ምንም በጎ ነገር ላለማየት የማልክ ነው የምትመስለው፤” እያሉ መገረማቸውን ሳይሸሽጉ አወጡት። እሳቸው እንዲህ ቢሉትም ሰውዬው፣ “አዎ እማማ የጤፍ ዋጋም ጨምሯል” ብሏቸው አረፈው። “ተናግሮ አናጋሪ” አሉት፡፡ ሁለተኛው የወሬ መደብ ላይ ግን ሰው የፋሲካን ገበያ አንስቶ ገጠመኙን ያወራል፡፡ “ዶሮም 200 ብር ገባ” እየተባባሉ ሲያወሩ ቀልድ እንጂ እውነት አይመስልም፡፡ “እንደ ቀልድ የተጀመረ ነገር እውነት እየሆነ ስለተቸገርን መጠርጠር ይሻለናል፤” አለ አጠገቤ የተቀመጠው፡፡ ጆሮዬን ብሰጠውም ምላሽ ነፍጌዋለሁ፡፡

ከመንገድ የተቀላቀሉን አንድ አዛውንት የታክሲው ወሬ ለሁለት መከፈሉን አስተውለው፣ “ኧረ ጎበዝ! ኩዳዴ ሲጠናቀቅ እኮ ጥሬ ነው የሚበላው እንጂ በየዓይነቱ አይደለም፤” አሉ። “ምን ለማለት ፈልገው ነው?” አላቸው ወያላው። ግልፍተኛነቱ ከደሙ ቢመስልም የበረደለት ይመስላል። “ጨዋታው በየዓይነቱ ሆኖብን ነዋ። አንድ ዓይነት አድርጉት ማለቴ ነው፤” ሲሉ ያ ስለትራንፎርሜሽን ወሬ የጀመረ ሰውዬ ቀጠለ። “ልክ ነዎት አባት። አሁን እኔ እያልኩ ያለሁት ትራንስፎርሜሽናችን የኢንፎርሜሽን ትራንስሚሽን ወይም አስተላላፊ ብቻ ሆነ ነው፤” ብሎ አጀንዳውን እንደሚያስተዋውቅ ሰብሳቢ ተናገረ። “ሰውዬውም እሱስ ባልከፋ ነበር። ግን ኔትወርኩ በየት በኩል ነው?” አሉት። ግራ ገብቶን ሰው እንዴት ነው መቀላቀል የጀመረው ስንል፣ “አባት እኔ እኮ ስለቴሌ አይደለም ያወራሁት፤” አላቸው። “ገብቶኛል አስተላለፊ ስትል ቴሌ ትዝ ብሎኝ ነው። ታዲያ እንዲህ ሰበብ እየፈለግን ካላወራነው መቼ እናውራው ብለህ ነው?” ሲሉ ወያላው ቀበል አድርጎ፣ “ምን ዋጋ አለው እዚህ ብናወራው? ኔትወርኩ ከባድ ችግር እንዳጋጠመው የምታውቁት እኮ ጩኸታችን አለመሰማቱን ልብ ስትሉ ነው፤” አለንና በፈገግታ አስተያየን።

ድንገት ከእኔ መቀመጫ ኋላ የተቀመጠ ወጣት ስልክ ደውሎ ማውራት ጀመረ። መቼም ታክሲ ውስጥ ስልክና የስልክ ተዋፅኦዎች በጥንቃቄ ይደመጣሉ። አንዳንዱ ሊመነትፍ አንዳንዱ ሊታዘብ ጆሮና ዓይኑን ይቀስራል። ወጣቱ ቀጠለ፣ “አንተ ምን ነው ዘጋኸኝ? ኧረ በጣም ይገርማል! ሰው ገንዘብ ሲያገኝ ሰይጣኑም ይይዘዋል ወይ? ወዳጄ ጠንቀቅ በል። ለማንኛውም የልደት ግብዣ እየሄድኩ ነው . . .” እያለ፤ የሚሄድበት የልደት ግብዣ የሴት ጓደኛው መሆኑን አወጀ። ይህ አልበቃ ብሎት ሌላ ሁለት ጓደኞቹ ጋ ደውሎ ተመሳሳይ ወሬ ነገራቸው። ከማናችንም በላይ በዚህ የወሬ ድግግሞሽ የተማረረው ወያላ “ሰማህ?” አለው ሾፌሩን። “ምኑን?” አለው፡፡ “የስድስት ዓመት ሕፃን ልጅን ልደት ማክበር ጭንቅ በሆነበት ዘመን ይኼኛው የገርል ፍሬንዱን ልደት ለማክበር ይከንፋል። ደግሞ ስልኩ በውኃ ይሠራ ይመስል ለአገር ለምድሩ እወቁልኝ ይላል፤ ምን ትለዋለህ እስኪ?” ቢለው ሾፌሩ እየሳቀ፣ “ያለው ማማሩ ነዋ ሌላማ ምን ልትለው ፈለግክ?” አለና ዞሮ አየው። አጠገቤ የተቀመጠው፣ “አንዳንዴ በቴሌ እኮ አትፈርድም። እንዲህ አይነት ዝባዝንኬ ወሬዎች ናቸው ኔትወርኩን የሚያጨናንቁት፤” ሲለኝ ሰማሁት። ‘ምን ታደርገዋለህ?” የሚለውን ዜማ መጋበዝ አምሮኝ ለዘፈን ምርጫ ልደውል ባስብም ነገሩ ወደ እኔ መዞሩ ስለማይቀር ተውኩት። አበርዳለሁ ብሎ ማባባስ ይኼ አይደል ታዲያ!

መውረጃችን ስለተቃረበ ሁላችንም መዘገጃጀት ስንጀምር፣ “ዘንድሮ እኮ ጴጥሮስና ኑሮ አንድ ሆኑ” አለ ወያላው። ሾፌሩ “ማለት?” አለው። “መሲሁ ጴጥሮስን ዶሮ ከመጮሁ በፊት ሦስቴ ትከዳኛለህ እንዳለው፣ ኑሮም በዓመት በዓል እንኳን ዘና እንዳንል እንደ ሜሲ ሀትሪክ መሥራቱን አላቆም አለ፤” ሲል ሁላችንም ፈገግ ብለን አየነው። “እውነት ተናግረሃል፤” አለው አንዱ ተሳፋሪ። “ግን ዋናው የአማኝ መገለጫ ችግርን ማውራት ሳይሆን ምስጋና ነው። ሁሉን ቻይ የሆነ አምላክ በየራሳችን እምነት አለ ብለን እያመንን፣ በሌላ በኩል ደግሞ በሚታየውና በሚሰማው ተወስደን እርስ በርሳችን መናቆር አይገባንም። አማኝ ነኝ የሚል ሰው ችግር አያወራም፣ በዕምነት ምክንያት አይጋጭም፣ ቀናነቱ ወሰን የለውም፤” ብሎ አስረዳው። ወያላው በአባባሉ የተገረመ ይመስል ፀጥ እረጭ አለ፡፡

ወደ ሜክሲኮ ስንቃረብ የሴት ወይዘሮዋ ስልክ ጮኸ፡፡ ከቦርሳቸው ውስጥ በመከራ ፈልገው እስኪያወጡት መንፈሳዊ ዝማሬ የተጫነበት ስልካቸው ታክሲዋን ፀጥ አደረጋት፡፡ በስንት ፍለጋ ያወጡትን ስልክ ከፍተው፣ “አቤት ማን ልበል?” አሉ፡፡ የደዋዩን ማንነት ካረጋገጡ በኋላ ሰላምታ ተለዋውጠው፣ “ገበያ እንዴት ነው?” ብለው መጠየቅ ጀመሩ፡፡ የደዋዩን መልስ ሲሰሙ ከቆዩ በኋላ፣ “ነው እንዴ? ዶሮ ሁለት መቶ ብር? እንዴት ተቀለደ እባክህ? ገንዘቡ ከዛፍ ላይ ይሸመጠጥ ይመስል ምነው ዋጋ መቆለል በዛ? ተወው ወንድሜ ዶሮም እንደ በሬ ቅርጫ ይግባና ይለይለት. . . .” እያሉ በብስጭት ሲብሰከሰኩ ወያላው “መጨረሻ” ብሎን ለያየን፡፡ መልካም ጉዞ!

ዶሮም እንደ በሬ?

|ገጽ 21 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

Mitsumi Group, a leading, reputable and authorized distributor for globally renowned IT brands concluded it’s Dell Channel Eventi n Ethiopia. The event was held on 27th March 2012 at the Hilton Addis Ababa, Ethiopia. Over 80 Channel partners have attended the event. They get trained and familiarized with latest technology in Dell consumer and channel PC arena.

Event enlightened the partners on necessity and significance of authorized channel business and at the same time enhanced their knowledge on Dell products such as Dell Inspiron and Dell Vostro laptops.

Mitsumi showcased latest Dell technologies to the channel community. Mitsumi also informs its Channel partners that we will conclude such kind of event in the rest of the African countries in the near future.

Satyen Chokshi – Business Unit Manager – Dell at Mitsumi Distribution said Ethiopia is an important market for Mitsumi. Last year, we opened our branch here, since then we’ve been very active in Ethiopia bringing innovative products, technologies and service solutions. We are aiming to educate our Channel and Reseller partners about Dell award-winning products.There is much opportunity here for IT business and this event has been an excellent platform to discuss business possibilities.

Mitsumi encourages and invites all IT partners across Africa to partner with them for authorized channel business. Mitsumi has informed its partners of the various business opportunities.

Speaking about the partnership between Dell & Mitsumi, Alwin Thankachan, DELL – Regional Sales Manager – CSMB Central and West Africa, said they went for Mitsumi because it has a proven track record in channel distribution and it also has the reach into most parts of English speaking Africa and could easily serve as a veritable point of contact in DELL’s Central Africa business.

Pearce Clune – Director Marketing – Dell commented that Dell was focusing on progressing its technological corner in product growth to be able to encounter the needs of customers both at the descend and aloft ends of the market. This, he said, was critical to rise shareholder value. Mr Pearce then went ahead to introduce the Inspiron , Vostro & the XPS range of products and the novel XPS 13. He also added that with all the benefits of the XPS 13 as an ultra-portable mobile device, it is perfectly suited to the fast growing ‘on the go’ segment of African professionals and consumers. Along with our distribution partner Mitsumi in Ethiopia we believe we have a winning partnership and look forward to serving our customers with the best products and services in the industry.

(Mr. Pearce Clune, Director Marketing – Dell)

Mitsumi & Dell Team

Mr.Alpesh Patel , Country Manager - Mitsumi Ethiopia

About Mitsumi:

Mitsumi Computer Garage Limited, established in 1996 which was created as a one-stop shop, where all the major Computers Brands in world would be available under one roof.

Mitsumi Computer Garage have managed to become one of the leading suppliers as Computer equipments in East, North, Southern & West Africa having Head Office in Nairobi, Kenya and presence in ZAMBIA, MOZAMBIQUE, ETHIOPIA, DRC, IVORY COAST, RWANDA, NIGERIA, GHANA, TANZANIA, UGANDA including overseas distribution office in Dubai (U.A.E), which cater for faster and more

efficient deliveries.

In 2009 Company changed strategy and decided to enter into IT distribution business and since then it has acquired rights of distribution of the leading brands.

About DELL:

For more than 26 years, Dell has empowered countries, communities, customers and people everywhere to use technology to realize their dreams. Customers trust us to deliver technology solutions that help them do and achieve more, whether they’re at home, work, school or anywhere in their world.

Mr.Alwin Thankanchan ,Account Manager - Dell

For further information:

Zahid Pervaiz

Marketing & Communications Department

Tel: +971 4 3426 095

[email protected]

Mitsumi Group – Representative office for Ethiopia

Bole Road , Addis Ababa , Ethiopia

Tel &Fax : ( O ) : 251 11 66 11 686

E – Mail : [email protected]

For further information please visit us :www.mitsumigroup.com

|ገጽ 23 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

ለኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች በሙሉ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስትና መላው ህብረተሰብ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ለማሳካት፤ በተለይም የታላቁን የህዳሴ ግድብ ለመገንባት እያደረጉ ያለው ርብርብ እንኳንስ ባለቤት ለሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ቀርቶ ሌላውንም የሚያኮራ ተግባር እንደሆነ እሙን ነው፡፡

በአሁኑ ወቅት መንግስት እያካሄደ ባለውና ለማካሄድ ባቀዳቸው መጠነ ሰፊ ፕሮጀክቶች በተለይም በስኳር ፋብሪካዎች፣ ማዳበሪያ ፋብሪካዎች፣ ቤቶች ልማት፣ መስኖና ግድብ፣ መንገድ፣ የባቡር ኔትወርኪንግ ግንባታ … ወዘተ ላይ በመሳተፍ ግንባር ቀደም ተጠቃሚው ሥራ ተቋራጩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም በዚህ ወቅታዊና አገራዊ ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት በኩልም ሥራ ተቋራጩ ግንባር ቀደም ሚና ሊጫወት ይገባዋል፡፡

በመሆኑም መላው ሥራ ተቋራጭ የውዴታ ግዴታውን ይወጣ ዘንድ የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ጥሪውን በድጋሚ ያስተላልፋል፡፡

ይህን አገራዊ ጉዳይ በተመለከተ ማህበሩ የምክክር መድረክ ያዘጋጀ መሆኑን እየገለፅን ሐሙስ ሚያዝያ 4 ቀን 2004 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሠዓት ላይ በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋከልቲ መሰብሰቢያ አዳራሽ በሚካሄደው የምክክር መድረክ ላይ ሥራ ተቋራጮች በሙሉ እንድትገኙልን በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

“ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሥራ ተቋራጩ ግንባር ቀደም ሚና ይጫወታል”

የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽ ሥራ ተቋራጮች ማህበር

ለበለጠ መረጃ፡- 0115524723/0115524695/0118591359/0911633079

1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፣ የጥራት ማረጋገጫ አናሊስት ተፈላጊ የትምህርት ደረጃናየሥራ ልምድ፣ በፋርማሲ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት/ኖሯት በመድኃኒት

ጥራት ምርመራ ሁለት ዓመት የሰራ/ች ወይም በኬሚስትሪ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት/ኖሯት በመድኃኒት ጥራት ምርመራ ሶስት ዓመት የሠራ/ች እና ቢቻል በጥሩ የመድኃኒት አመራረት (GMP)፣ በጥሩ የላቦራቶሪ አጠቃቀም (GLP) እና የኮምፒዩተር ሥልጠና የወሰደ/ች

ብዛት 2 /ሁለት/ደመወዝ ብር 2705 /ሁለት ሺ ሰባት መቶ አምስት ብር/የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፣ የፊዚኮ ኬሚካል አናሊስት ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ፣ በፋርማሲ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት/ኖሯት በመድኃኒት

ጥራት ምርመራ ሁለት ዓመት የሰራ/ች ወይም በኬሚስትሪ የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት/ኖሯት በመድኃኒት ጥራት ምርመራ ሶስት ዓመት የሠራ/ች እና ቢቻል በጥሩ የመድኃኒት አመራረት (GMP)፣ የላቦራቶሪ አጠቃቀም (GLP) እና የኮምፒዩተር ሥልጠና የወሰደ/ች

ብዛት 1 /አንድ/ደመወዝ ብር 2705 /ሁለት ሺ ሰባት መቶ አምስት ብር/የቅጥር ሁኔታ ለስድስት ወራት በኮንትራት

ከዚህ በላይ የተገለፀውን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአሥር የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ዋናውን ከማይመለስ ኮፒ ጋር በመያዝ በአክሲዮን ማህበሩ የሰው ኃይል ሥራ አመራርና ልማት ቡድን በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

አድራሻ፣

የኢትዮጵያ መድኃኒት ፋብሪካ አ.ማ.ስልክ ቁጥር 371 10 00/371 77 88/371 55 12

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያየኢትዮጵያ መድኃኒት ፋብሪካ አክሲዮን ማህበር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደባች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል::

(ጥንቅር- ብሩክ ቸርነት)

ጨረታ እና ንብረት (ጥንቅር- ዳዊት ወርቁ)

ግዥ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በየካ ክ/ከ/ወ/4 አስተዳደር ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ አላቂ ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎችንና ቋሚ ዕቃዎች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዚያ 8 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 124 69 41 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር የወረዳ 13 ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂና ቋሚ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ ኮምፒዩተሮችና ተዛማጅ የኮምፒዩተር ዕቃዎች፣ የተለያዩ ኦርጅናል የፕሪንተር ቶነሮች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የተለያዩ የቢሮ መገልገያ መሣሪያዎች እና ፈርኒቸሮች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 860 45 11 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ኢንፎርሜሽንና ኢኮኖሚክስ ሳይንስ ኮሌጅ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- LCD Projector, Desktop, Laptop, Heavy Duty Copier, Network printer, Desktop Computer, Scanner, Unmanaged 24-Port switch and unmanaged

16-port switch, and photocopier ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 12 23 796 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ሚለር (Miller/lent processor):: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 29 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 369 00 45/011 371 74 35 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ የማስተማሪያና የማጣቀሻ መጽሐፍትን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 16 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 - 36 41 25/011 236-38-25 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት ፕሮጀክት 14 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ቋሚ፣ አላቂ ዕቃዎች፣ የጽሕፈት መሣሪያዎችና የጽዳት ዕቃዎችን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 12 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 896 16

52/011 896 16 53 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቂሊንጦ መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የጽህፈት እቃዎች፣ አላቂ የትምህርት እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የሰራተኞች የደንብ ልብስ፣ የወንድና የሴት ጫማዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 435 12 18 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የመስኖ ዲዝል፣ ፖምፕ እና የውሃ ማውጫ ሞተር (ሰመር ስብል ፖምፕ) ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 19 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 663 08 93/011 661 33 88 ይደውሉ::------------------------------------

ሽያጭ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ የሚፈልገው፡- የማዳበሪያ ከረጢት፣ የገንዘብ ካዝና፣ ሚዛን፣ የከባድ መኪና ከመነዳሪ፣ የከባድ መኪና ፍላፕ፣ የአነስተኛ መኪና ከመነዳሪ፣ የከባድ መኪና ፕላስቲክ ሸራ:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 19 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ

ቁጥር 011 440 04 58 ይደውሉ::------------------------------------

ኮንስትራክሽን ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የመኖሪያ ቤቶችን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 20 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 551 31 67/022 220 19 12 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የከፋ ዞን ጢጣ ወረዳ ፍ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የባለጉዳይ ማረፊያ አዳራሽ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047 773 01 06 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ብሔራዊ የትምባሆ ድርጅት /ኢትዮ/ አ.ማ.:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- በሮቢ ትምባሆ እርሻ ልማት አንድ የትምባሆ መጋዘን በጀውሀ ትምባሆ እርሻ ልማት አንድ የትምባሆ መጋዘን:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ሚያዝያ 30 ቀን 2004 ዓ.ም.:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115 51 00 44 ይደውሉ::------------------------------------

ኪራይጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- አ.አ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ ማከራት የሚፈልገው፡- ነጭ ጋዝ ማደያ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0111 22 77 31 ይደውሉ::

|ገጽ 25 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ል ና ገ ር

በመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ

በመጋቢት 12 ቀን 2004 ዓ.ም. የሪፖርተር ጋዜጣ ዕትም ‹‹የመንግሥት ንግድ ቤቶች ኪራይና የተከራዮች መብት ገሰሳ›› በሚል ርዕስ ለንባብ በበቃው ጽሑፍ ላይ ያለንን አስተያየት እንደሚከተለው እናቀርባለን::

የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በሚያስተዳድራቸው የንግድ ቤቶች ላይ የተፈጸሙ ሕገወጥ ተግባራትን ሥርዓት ለማስያዝ ባደረገው እንቅስቃሴ ብዙኅኑን ነግዶና ሠርቶ አዳሪውን ተጠቃሚ ያደረገ ዕርምጃ ወስዷል::

ይህንን ዕርምጃ ሲወስድ በአዋጅ 555/2000 በአንቀጽ 6(3) ላይ በተሰጠው ሥልጣንና ይህንኑ ለመፈጸም በቀድሞው ስያሜ የሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ባወጣው ዝርዝር መመርያ ላይ ተመርኩዞ እንደሆነ ሊታወቅ ይገባዋል::

የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በአዋጅ 555/2000 እና በአንቀጽ 6(3) ማስፈጸሚያ መመርያ የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ተግባራዊ ሲያደርግ የቆየ መሆኑ ይታወቃል:: በመንግሥት የንግድ ቤቶች ላይ የተፈጸሙትን ሕገወጥ ድርጊቶች ትርጓሜና ትንታኔ በተመለከተ በሁለት ሕጋዊ ሰውነት ባላቸው ተቋምና ተከራይ መካከል የመብትና የግዴታ ዝርዝሮችንና ኃላፊነቶችን የያዘ ውል በሁለቱ አካላት እንዳለ ይታወቃል:: በዚህም መሠረት አንድ የኤጀንሲው ደንበኛ የሚጠበቁበት ግዴታዎች ይኖሩታል፡-

1. ወር በገባ ከ10 ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ መጥቶ ወርሐዊ ኪራዩን መክፈል፣

2. በዓመት አንድ ጊዜ በኪራይ የሚገለገልበትን ቤት መጥቶ ውሉን የማደስ፣

3. ያለ ኤጀንሲው ዕውቅና ቤቱን ለሦስተኛ ወገን አሳልፎ አለማከራየት (ይህ ማለት ቤቱ ምንም ዓይነት ተጨማሪ ሕገወጥ ግንባታ ሳይደረግበት እንደነበረው ማለት ነው)፣

4. ያለ ኤጀንሲው የጥገናና ዕድሳት እንዲሁም ማሻሻያ ሥራ ፈቃድ ውጭ ተጨማሪ ሕገወጥ ግንባታዎችን፣ ሽንሻኖዎችን አለማከናወን፣

5. በቤቱ ውስጥ የጋራ መገልገያ ሥፍራዎች እንዲሁም የቤቱን መዋቅር በሚጎዳ መልኩ ልዩ ልዩ ተጨማሪ ክፍሎችን በመጨመር የነባሩን ቤት ይዞታ የመቀየር ተግባራትን አለማከናወን

የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ የንግድ ሕጉን የተፃረረ ዕርምጃ አልወሰደም

የካበተ ልምድና የሕግ ዕውቀት ፍልስፍና ለኤጀንሲውም ሆነ ለሌሎች አካላት የማካፈል መብታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የኤጀንሲውን አፈጻጸም መገምገም የሚችሉት ኤጀንሲው በተሰጠው አዋጅ 555/2000 እና ይህንኑ ለማስፈጸም በወጡ መመርያዎች ላይ ብቻ ተንተርሰው ሊሆን ይገባል::

ሕግ አውጪው በጉዳዩ ላይ አምኖ ለኤጀንሲው የፌዴራል መንግሥት ንብረት በሆኑት ቤቶች ላይ የሚወሰዱ ሕገወጥ ዕርምጃዎችን ለመቆጣጠርና ዘላቂ እልባት ለመስጠት ሥልጣን የሰጠው በመሆኑ፣ ይህንን ኃላፊነት ሥራ ላይ የማዋል ግዴታ አለበት:: ግዴታውን መወጣቱ ደግሞ ኤጀንሲውን ሊያስተቸው አይገባም::

የተወሰደው ዕርምጃ ነባር ደንበኞች ከሕገወጥ ተግባራቸው እንዲቆጠቡ ለማድረግ እንጂ በገቡት ግዴታ መሠረት ተግባራቸውን የሚያከናውኑ በጎ ደንበኞችን የሚመለከት እንዳይደለ ጸሐፊውም ሆነ ጋዜጣው ተገንዝበው ለኅብረተሰቡ የሰጡት የተዛባ መረጃ እንዲታረም ማድረግ ይገባዋል እንላለን::

በጸሐፊው እንደተገለጸው በንግድ ሕጉ መሠረት አንድ ነጋዴ ተከራይ የንግድ መደብሩን ለአከራዩ ማሳወቅ ሳያስፈልገው ለሌላ ሰው ማከራየት ወይም ደባል ማስገባት በሕጉ የተፈቀደ ነው የሚል ነው::

በንግድ ሕጉና በኪራይ ውሉ መሠረት የንግድ ድርጅቱን ያከራየ ደንበኛ አልተወሰደበትም:: ማከራየት መብቱ ነው፤ ሲያከራይ ደግሞ ቤቱን ከፋፍሎ ማከራየት አይችልም:: ሕጉም አታሳውቅ አይልም:: የተወሰደው ዕርምጃ በሕጉና በቤት ኪራይ ውሉ መሠረት ብቻ መሆኑን፣ የውል ግዴታቸውን አክብረው በቤቱ እየተገለገሉ ባሉ ተከራዮች ላይ መብታቸውን የሚጥስ ተግባር እንዳልተፈጸመ፣ ግዴታቸውን በማክበር የንግድ ሥራቸውን በሚያከናውኑ ደንበኞች ላይ የተወሰደ ዕርምጃና የንግድ እንቅስቃሴውን ለማሰናከል የፈጸመው አንዳችም ተግባር የለም:: ይልቁንም ጸሐፊው በተከራይዋቸው ቤቶች ላይ ሕገወጥ ተግባራትን የሚፈጽሙ ነጋዴ ግለሰቦችና ደንበኞች ካሉ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ሊመክሯቸው ሲገባ፣ በሕግ መሠረት ዕርምጃ የወሰደውን መሥርያ ቤት መውቀስ የሚወክሉትን የንግድ ማኅበረሰብ የሚጎዳ እንጂ የሚጠቅም ስላልሆነ የእርምት ዕርምጃ ሊወሰድ ይገባል::

የኪራይ ሰብሳቢነት ስጋት የመንግሥት ስጋት ብቻ ሳይሆን የኅብረተሰቡም ስጋት ነው:: ምክንያቱም ለፍተው ጥረው እሴት ጨምረው የሚንቀሳቀሱትን ደንበኞች

የሚያዳክም የማይሠሩትን ደግሞ የሚያከብር ስለሆነ ነው:: ማንኛውም ልማታዊ አስተሳሰብና ተግባር ያለው አካል ኪራይ ሰብሳቢነትን ከምንጩ ለማድረቅ መንግሥትና ኅብረተሰቡ እያደረጉ ያሉትን ርብርብ ለአንድ አፍታም ቢሆን ሊቃወሙት የሚገባ አይመስለንም:: ስለዚህ ኪራይ ሰብሳቢነትን ከምንጩ ለማድረቅ መንግሥት እየወሰደ ያለውን ዕርምጃ በመደገፍ ሊንቀሳቀሱ ይገባል::

አንዱና ዋነኛው የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጭ በ200 እና በ300 ብር የተከራዩትን ቤት በ10 ሺዎች የሚቆጠር ብር ለማግኘት ቤቶችን ሸንሽኖ ማከራየት እንደሆነ ጸሐፊው ይገነዘባሉ ብለን እናምናለን:: ይህ ከሆነ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በሚያስተዳድራቸው ቤቶች ላይ የተፈጸሙ ሕገወጥ ተግባሮችን በማስቆም የኪራይ ሰብሳቢነትን ምንጭ ለማድረቅ እየወሰደ ያለው ዕርምጃ የሚያስመሰግነው እንጂ የሚያስወቅሰው ሊሆን አይገባም:: በሌላ አገላለጽ እነዚህ ደንበኞች ቀድመው የመከራየት መብት በማግኘታቸው ብቻ በሽንሻኖ ውስጥ እንደፈለጉ ማድረግ አይችሉም:: ሁለቱም ዜጎች ናቸው:: የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት በሆኑ የንግድ ቤቶች ላይ እኩል የመጠቀም ሕገ መንግሥታዊ መብት አላቸው::

ኤጀንሲው በአዋጅ ቁጥር 555/2000 አንቀጽ 6(3) ማስፈጸሚያ መሠረት ሕገወጥ ድርጊት በተፈጸመባቸው የኤጀንሲው ቤቶች ላይ በቂ ጥናት በማድረግና ይህንኑ በማረጋገጥ የ30 ቀን ማስጠንቀቂያ በመስጠት ከደንበኛው ጋር የነበረውን ውል በማቋረጥ ቤቱን መረከብ ይችላል::

በመቀጠልም፣ የንግድ ቤቶቹን ለጨረታ ዝግጁ በማድረግ፣ ጨረታ በማውጣትና አሸናፊ የሆኑትን አካላት በመለየት በሕጋዊ መንገድ ቤቱን ለአሸናፊው በውል የማከራየት መብቱ የተጠበቀ ነው::

ይህ በእንዲህ እንዳለ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በአዋጅ 555/2000 አንቀጽ 6(3) የተሰጠውን ቤት የመረከብ ሥልጣኑን በመጠቀም ሕገወጥ ድርጊት በተፈጸመባቸው የንግድ ቤቶች ላይ ሕጋዊ የውል ማቋረጫ ሰጥቶ ቤቶቹን ተረክቧቸዋል:: ነገር ግን የአብዛኛውን ነጋዴና ለፍቶ አዳሪ ነጋዴ ዜጎችን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲል የተረከባቸውን ቤቶች ተጨማሪ ጨረታ ማውጣት ሳያስፈልገው፣ በሽንሻኖ ውስጥ ተከራይተው ለሚኙትና ከተከራይ ተከራይተው ላሉት ዜጎች የማከራየት መብቱን ተጠቅሞ ይህንን መፈጸሙ፣ በተጠቃሚው ማኅበረተሰብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያለው ተግባር ነበር::

ናቸው::እንግዲህ እነዚህንና ሌሎች መሰል ተግባራትን ማለትም

በአጠቃላይ ተከራይቶ የሚገለገልበትን የሕዝብና የመንግሥት ሀብት የሆኑትን ቤቶች እንደራሱ ንብረትና ሀብት ቆጥሮ እንክብካቤ ሊያደርግላቸው እንደሚገባ አዋጁና የአፈጻጸም መመርያው ያስገድዱታል::

ይህንን ያልተወጣ ደንበኛ በሕግ የተቀመጠን ነገር ፈጽሞ ስላልተገኘ ሕገወጥ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ለመወሰን ‹‹በሕግ የተፈቀደን አለመፈጸም ወይም በሕግ ያልተፈቀደን ነገር ፈጽሞ መገኘት›› በቂ ይመስለናል እንጂ፣ የአንድን ነገር አፈጻጸም ሕገወጥ ነው ወይስ አይደለም የሚል አዲስ የሕግ ፍልስፍና በዓለምም ይሁን በአገራችን ተቀባይነት አግኝተው ተግባራዊ በመደረግ ላይ ባሉ ሕጐችና አፈጻጸም ውስጥ የተመለከተ ነገር ያለ አይመስለንም:: ነገር ግን ጸሐፊው ካላቸው

በመንግሥት የአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሠረት የሸንኮራ አገዳ ልማትን በ325,000 ሔክታር መሬት ላይ በማካሄድ መንግሥት 10 የስኳር ፋብሪካዎችን ለመትከል አቅዷል:: እነዚህ አዳዲስ ፋብሪካዎችን ከማቋቋም ጎን ለጎንም በቆዩ ፋብሪካዎች ላይ የማስፋፊያ ሥራዎች እየተሠሩ ነው::

የስኳር ልማት ፕሮጀክቶቹ ተቃውሞም ድጋፍም እያስተናገዱ በመሆኑ፣ መንግሥት እያካሄዳቸው የሚገኙ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች ለኢትዮጵያ የሚሰጡት ጥቅም ወይስ ጉዳት ያመዝናል የሚለውን ማየት እንዲቻል፣ በስኳር ልማቱ ላይ ያሉ እውነታዎችን በዚህ ጽሑፍ ለማካተት ተሞክሯል::

በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በመንግሥት የሚተዳደሩና በስኳር አቅርቦታቸው የሚታወቁ ሦስት ፋብሪካዎች ፊንጫ፣ መተሐራና ወንጂ ሸዋ ይገኛሉ:: ነገር ግን ከእነዚህ ፋብሪካዎች የሚገኘው የስኳር አቅርቦት ሙሉ በሙሉ የአገር ውስጥ የስኳር ፍላጎትን ማሟላት ባለመቻሉ መንግሥት ስኳር ከውጭ ማስገባት ተገዷል:: በመሆኑም አገሪቱ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ ለማዳን፣ የስኳር ፍላጎትን ለማሟላትና ዘርፉን የውጭ ምንዛሪ ማግኛ ለማድረግ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን ማካሄድ አማራጭ የማይኖረው ነው::

በሚቀጥሉት አራት ዓመታት መንግሥት የስኳር ምርት አሁን ካለበት 314,000 ቶን ወደ 2.3 ሚሊዮን ቶን በማሳደግና የአገር ውስጥ ፍላጎትን በማሟላት፣ 1.2 ሚሊዮን ቶን ስኳር ወደ ውጭ በመላክ አገሪቱ ወደ 666.7 ሚሊዮን ዶላር ገቢ እንድታገኝ ዕቅድ ተይዟል:: ይህ ገቢ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን በመቅረፍ አገሪቷ የውጭ ምንዛሪ እንድታገኝና በሚገኘው ገቢም የመሠረተ ልማትን ለማስፋፋትና ድህነትን ለመቅረፍ ያስችላታል:: የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችንም በተለያዩና ለሸንኮራ አገዳ ልማት ተስማሚ የአየር ፀባይ ባላቸው ክልሎች ማካሄዱ፣ ለአካባቢው ኅብረተሰብ የመሠረተ ልማት በማስፋፋትና የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የማይናቅ ሚና ይጫወታል::

ከስኳር ልማት ፕሮጀክቶች መስፋፋት ጋር ተያይዞ የሚመጣውም ከሸንኮራ አገዳ ተረፈ ምርት የሚገኘው የባዮፊል/ኢታኖል ምርት ከነዳጅ ጋር በማደባለቅ ለተለያዩ ፍጆታዎች ይውላል:: ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ኢትዮጵያ እስከ 77 በመቶ የሚሆነውን ከወጪ

ንግድ የምታገኘውን ገቢዋን ነዳጅ ከውጭ ለማስገባት ታውለዋለች:: በአሁኑ ወቅትም የኢኮኖሚ ዕድገቱ መነቃቃት እያሳየ በመምጣቱ የነዳጅ ፍላጎቱ የዚያኑ ያህል ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል:: በመሆኑም ከባዮፊዩል የሚገኙ ምርቶች ሙሉ በሙሉ የነዳጅ ጥገኛ ከሆነ ኢኮኖሚ ያላቅቃሉ::

የዓለም የነዳጅ ዋጋ በየጊዜው ማሻቀብ አገራችን እያካሄደችው ባለው የኢኮኖሚ ልማት ላይ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር ሳይታለም የተፈታ ነው:: የነዳጅ አምራች በሆኑ የዓረብ አገሮች በተከሰተው የፖለቲካና የኢኮኖሚ አለመረጋጋት የታየው የነዳጅ ዋጋ ማሻቀብ ሌሎች አማራጮችንም እንድናይ ይገፋፋል::

ከኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ማስገኛ መንገዶች አንዱ የሆነው የቡና ዋጋ መውደቅ ከውጭ ምንዛሪ የምናገኘውን ገቢ ሊቀንሰው የሚችል በመሆኑ፣ በተቻለ መጠን አገራችን ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ መቀነስ መቻል አለባት:: ለዚህ ደግሞ ከሸንኮራ አገዳ ልማት የሚገኘውን ኢታኖል ማምረት ጠቃሚ ነው::

ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ኢትዮጵያ በመካከለኛና በረጅም ጊዜ የልማት ዕቅዷ መሠረት እስከ አንድ ቢሊዮን ሊትር ኢታኖል የማምረት አቅም ይኖራታል:: ይህንን ለማድረግ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ በ700,000 ሔክታር መሬት ላይ የሸንኮራ አገዳ ማልማት አለባት:: ይህን ካደረገች አሁን ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ በማዳን ተጨማሪ ትርፍ ለማግኘት ያስችላታል::

መንግሥት የባዮፊዩል ልማቱን ከስኳር ልማት ፕሮጀክቶች ጋር ማቀናጀቱ በተዘዋዋሪ የግሪን ሃውስ ጋዞች ልቀትንም ለመቆጣጠር ይጠቅማል:: ከነዳጅ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የሚመጣው ብካይ የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተለ በመሆኑ ይህንንም ችግር ለመቅረፍ አስተዋጽኦ ያደርጋል::

በስኳር ምርቷ የምትታወቀው ብራዚል በትልቅ ደረጃ ባዮፊዩል የምትጠቀም ሲሆን፣ ከአፍሪካም ማላዊ፣ ኬንያና ዛምቢያ በባዮፊዩል ለመጠቀም እንቅስቃሴ ጀምረዋል:: አገራችን ኢትዮጵያ ከስኳር ልማት ፕሮጀክቶች ጋር ተያይዞ የባዮፊዩል ምርት ለማስፋፋት የያዘችው አቅጣጫ ከእነዚህ አገሮች ተርታ ያሰልፋታል:: በአሁኑ ወቅት ከፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ከሚገኘው የኢታኖል ምርት ከነዳጅ ጋር በመቀላቀል እየተሠራበት መገኘቱ ትልቅ እመርታ ነው::

ላለፉት ተከታታይ ዓመታት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገበ ያለውን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለማስቀጠል ሌሎች አማራጭ የኃይል ምንጮችንም መመልከት ይገባል:: ሙሉ በሙሉ በኃይድሮ ፓወር ብቻ ጥገኛ የሆነ የኃይል አማራጭ በአየር ፀባይ መለዋወጥና ቴክኒካዊ ችግሮች ምክንያት የኃይል አቅርቦቱ ሊስተጓጎል ይችላል:: አብዛኛው የገጠር ኗሪ በማገዶ እንጨት ተጠቃሚ የሆነባት አገር የባዮፊዩል ልማትን ማስፋፋት ያስፈልጋል:: ለዚህ ደግሞ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶቹ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ::

በአካባቢ ተቆርቋሪነት ስም ኢትዮጵያ የምታካሂደውን የስኳር ልማት የሚቃወሙ የውጭ ኃይሎች መኖራቸው ይታወቃል:: ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብንና የግልገል ጊቤ ግድብን ስትገነባና በወንዞቿ ስትጠቀም የሚጮሁ ኃይሎች፣ የስኳር ልማት ፕሮጀክቱንም ዓይናቸውን ጥለውበታል:: እነዚህ የውጭ ኃይሎች በራሳቸው አገር ትላልቅ ግድቦችን ገንብተው የልማት ፕሮግራሞችን በማካሄድ ከድህነት ተላቀው፣ ሌሎች ታዳጊ አገሮች እነሱ ያደረጉትን አድርገው ከድህነት ለመላቀቅ የሚያደርጉትን መፍጨርጨር በደፈናው መቃወማቸው አስገራሚ ያደርገዋል:: የኢትዮጵያ ሕዝቦች ዘወትር በድህነት እየማቀቁ የእነሱ የዜና ማሰራጫዎች የችጋር ማስታወቂያና በአገሪቱ የሚገኙ ብሔርና ብሔረሰቦች የቱሪስቶቻቸው የፎቶ ፍጆታ ሆነው ለዘለዓለም እንዲኖሩ ይፈልጋሉ::

የስኳር ልማት ፕሮጀክቱ ከፍተኛ ገንዘብ የሚንቀሳቀስበት በመሆኑ የቁጥጥር ሥርዓቱን ማጥበቅ ይገባል:: የስኳር ልማት ፕሮጀክቱ አንድ አካል ከሆነው ከተንዳሆ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት በግለሰቦች በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ መመዝበሩ ሲሰማ ያሳቅቃል:: በመሆኑም የስኳር ልማቱ በስኳር ላሾች እንዳይደናቀፍ መላው ሕዝብና መንግሥት ተገቢውን ክትትል ሊያደርጉ ይገባል:: በአጠቃላይ ሲታይ የስኳር ልማት ፕሮጀክቱ ለአገሪቱ ከሚሰጠው ጥቅም አንፃር ሲታይ ከጉዳቱ ጥቅሙ ስለሚያመዝን የስኳር ልማቱ ያዋጣል እላለሁ::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊው የውኃ ሥራዎች ዲዛይንና ቁጥጥር ድርጅት ባልደረባ ሲሆኑ፣ በኢሜይል አድራሻቸው shim_

[email protected] ማግኘት ይቻላል::

ስኳር ያዋጣልበሽመልስ ሙሉጌታ

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

ሕብር ስኳር አዋጭም ተመራጭም ነው!‹‹የነብርን ጅራት አይዙም

ከያዙም አይለቁም!›› እንዲሉማሕበሩ የጀመረውን ታላቅ የልማት ውጥን ከዳር ለማድረስ ብርቱ ጥረቱን ቀጥሏል!!

በአማራ ክልል አዊ ዞን ጃዊ ወረዳ በጣና በለስ ተፋሰስ ውስጥ የመሬት መጠቀም መብቱን ያረጋገጠው ሕብር ስኳር አ.ማ. ለአንድ ዓመት የሊዝ ክፍያ 3.3 ሚሊዮን ብር በመክፈል ወደ ልማቱ ተሸጋግሯል፡፡

በመሬት ርክክቡ ወቅት የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የጃዊ ወረዳ አስተዳደር እንዲሁም የማህበሩ ቦርድ ዳይሬክተሮችና ከፍተኛ ባለአክሲዮኖች ተገኝተዋል፡፡ የመስክ ጉብኝትም ተደርጓል፡፡

አክስዮኖች በሽያጭ ላይ ናቸውየተከበራችሁ የአክሲዮን ማህበሩ ነባር አባላት 4

በመቶ ፕሪምየም ብቻ በመክፈል አክሲዮንዎን ማሳደግ እንዲችሉ በዳይሬክተሮች ቦርድ መፈቀዱን ስናበስርዎ በደስታ ነው፡፡

አዲስ ገዢዎች ደግሞ 7 በመቶ ፕሪምየም በመክፈል የኩባንያው አባል መሆን ይችላሉ፡፡

አድራሻ

ሕብር ስኳር አ.ማ

ሜክሲኮ ከዲ’አፍሪክ ሆቴል ፊትለፊት ታደሰ ተፈራ ህንፃ 1ኛ

ፎቅ ቢሮ ቁ.105

ስልክ ቢሮ 0118501357/58

ሞባይል 0910 19 68 86 / 0913 43 79 42

Email: [email protected]

website: wwwhibirsugarethiopia.com

የሕብር ስኳ

ር የልማት

ይዞታ

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

|ገጽ 27 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

ክፍተቱን ለመሙላት ብቅ ያለው መጽሐፍበሰሎሞን ጎሹ

ባሳለፍነው ሐሙስ መጋቢት 27 ቀን 2004 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ በኩባንያ ሕግ ላይ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ተመርቋል:: ይህ ለተማሪዎች፣ ለመምህራን፣ ለተመራማሪዎች፣ ለሕግ ባለሙያዎችና ለማንኛውም በርእሰ ጉዳዩ ላይ ፍላጎት ላለው ዜጋ ተስማሚ እንዲሆን ተደርጎ በቀላል አማርኛ የተዘጋጀውና ‹‹የኢትዮጵያ የኩባንያ ሕግ›› የሚል ርእስ የተሰጠው መጽሐፍ ጸሐፊ አቶ ፈቃዱ ጴጥሮስ ገብረ መስቀል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ሌክቸረርና የትምህርት ቤቱ የምርምርና ሕትመት ክፍል ኃላፊ ናቸው:: ቀደም ብለው የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅት ባልደረባ ነበሩ::

የኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት የሚመራው በአማርኛ ቋንቋ ቢሆንም የሕግ ምሁራኑ በአማርኛ የሕግ መጻሕፍትን ሲደርሱ አይስተዋልም:: በቤተሰብ፣ በውል፣ ከውል ውጭ ባለ ኃላፊነት፣ በማስረጃ ሕግና በወንጀል ሕግ ላይ በአማርኛ ከተጻፉት በጣት የሚቆጠሩ ሥራዎች ውጪ ሌሎች መጽሐፎች የተጻፉት በእንግሊዝኛ ነው:: ምርቃውን ለመከታተልና መጽሐፉን ለማንበብ ያነሣሣኝ በአማርኛ መጻፉ ብቻ ሳይሆን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ትኩረት እየሳቡ ያሉትን የኢትዮጵያ ኩባንያዎች የሚገዛውን ሕግ በተደራጀ መልኩ መዘጋጀቱና ጸሐፊውም ለርእሰ ጉዳዩ ባለሙያ መሆና ቸው ነው::

አቶ ፈቃዱ በመጽሐፋቸው በዋናነት ያተኮሩት በኩባንያ አመሠራረትና አስተዳደር ላይ ሲሆን በአሥር ምዕራፎችና በሁለት ክፍሎችና በ265 ገጾች በተዋቀረው መጽሐፍ በክፍል አንድ ከምዕራፍ አንድ እስከ አራት የንግድ ማኅበራት ሕግ ዓላማዎች፣ በኢትዮጵያ የንግድ ሕግ ውስጥ የተካተቱ የንግድ ማኅበራት ዓይነቶችና ባሕሪያቸው፣ የአክሲዮን ኩባንያና የኩባንያ ካፒታል (ዋና ገንዘብ) እና አክሲዮንን የተመለከቱ ሲሆን፣ በክፍል ሁለት ከምዕራፍ አምስት እስከ አሥር የኩባንያ አስተዳደር የመግቢያ ጭብጦችና ጽንሰ ሐሳቦች፣ የዲሬክተሮች ቦርድ፣ የኩባንያ ኦዲትና ቁጥጥር፣ የባለአክሲዮኖች ጉባኤዎች፣ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብትና ጥበቃው እንዲሁም የኩባንያ ሁኔታ ግልጽነት ላይ አተኩረዋል::

ከሰማኒያ ሚሊዮን ለሚበልጥ ሕዝብ፣ ከወጣ ከሃምሳ ዓመታት በላይ ላስቆጠረ ሕግ፣ ከሃያ በላይ ዩኒቨርሲቲዎች ሕጉን እያስተማሩ፣ ኩባንያዎች እጅግ እየበዙ አንድ እንኳ ሕጉን የሚያብራራ መጽሐፍ ያለመኖሩ በጣም አሳሳቢ በመሆኑ ክፍተቱን ለመሙላት መጽሐፉን እንዳዘጋጁት አቶ ፈቃዱ በመጽሐፉ

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ

የታዋቂው ኢትዮጵያዊ ፊልም ዳይሬክተር ኃይሌ ገሪማ “ምርት ሦስት ሺሕ” ፊልም ታዋቂውን የካን ፊልም ፌስቲቫል ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን ማሸነፍ የቻለ ፊልም ነው::

በጥቁርና በነጭ በ35 ሚሊ ሜትር ፎርማት የተሠራው ፊልሙ ለየት ባለ የአተራረክ መንገድ በፊውዳል አገዛዝ ሥር የነበረችውን ኢትዮጵያን ያሳያል:: እንዳለመታደል ሆኖ በብዙኀኑ ኢትዮጵያውያን ተመልካቾች ዘንድ መታየት ባይችልም በአዲስ ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል ባለፉት ዓመታት ለዕይታ መቅረብ ችሏል:: ፌስቲቫሉ በይዘታቸው ዘጋቢ (ዶክመንታሪ) የሆኑ ፊልሞች የሚታዩበትና ኢትዮጵያ ውስጥ የማይገኙ ፊልሞችም የሚቀርቡበት ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገቡት አብዛኛዎቹ ፊልሞች የሆሊዉድና የቦሊዉድ ሲሆኑ፣ አንዳንድ ጊዜም የኖሊውድና የሌሎች አገር ፊልሞች ቀልቀል ይላሉ:: ይኼ በዓይነቱ ለየት ያለውና በኢንሼቲቭ አፍሪካ በየዓመቱ የሚዘጋጀው የፊልም ፌስቲቫል ዘንድሮ ስድስተኛ ዓመቱን አስቆጥሯል::

በየዓመቱም ከተለያዩ አገሮች የሚመጡና በተለያዩ ሐሳቦች ዙርያ የሚያጠነጥኑ ፊልሞች ይታያሉ:: እነዚህ ዘጋቢ ፊልሞች ለማኅበረሰቡ አንድ መልዕክት ለማስተላለፍ ያለሙ ናቸው:: የአካባቢ መጎዳት፣ ባህል፣ ትምህርት፣ ኪነ ጥበብ፣ ሥነ ጾታ፣ ድህነት፣ ስደት፣ ማኅበራዊ ጉዳዮች፣ የአካባቢ ደኅንነትና የመሳሰሉት ጉዳዮችን የሚዳስሱ ፊልሞች ይታዩበታል:: ይኼም ከገበያ ውጭና ሰዎችን ለማስተማር ለሚሠሩ ፊልሞችንና ፊልም ሠሪዎች ቦታ ሰጥቷል:: የኢንሼቲቭ አፍሪካ ዳይሬክተር አቶ ክቡር ገና እንደሚናገሩት፣ በፌስቲቫሉ ከሚታዩ ፊልሞች ውስጥ አንዳንዶቹ በአገራቸው ተቀባይነት የሌላቸው ስለየአገሮቻቸው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ ኢኮኖሚያዊ ድቀትና የመሳሰሉትን በማሳየታቸው መሆኑ ይነገራል:: ከነዚህም ፊልሞች ውስጥ አንዱ “በርማ ቪጄ” በሚል ርእስ የታየው ነው:: በርማ ቪጄ እ.ኤ.አ 2007 በርማ ውስጥ በወታደራዊው መንግሥት ላይ የነበረውን አመፅና ሰልፍ፣

“ዓይናችሁን ግለጡ”በ6ኛው አዲስ ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል

በፌስቲቫሉ ከሚታዩት ፊልሞች ውስጥ

መቅድም ላይ ይገልጻሉ:: ከኢትዮጵያ የኩባንያ ሕግ ጋር በተያያዙ ያሉ ክፍተቶች

ምንጭ የአገሪቱ የኢኮኖሚ ፍልስፍናና ርዕዮተ ዓለም፣ የሠራተኞችና የአካባቢ ማኅበረሰቦች፣ ኢንቨስተሮች፣ አስተዳዳሪዎች፣ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ሊሆኑ እንደሚችሉ የገለጹት አቶ ፈቃዱ፣ የኢትዮጵያ የኩባንያ ሕግ በ1952 ዓ.ም. በወጣው የንግድ ብሔረ ሕግ ውስጥ ከተካተተ በኋላ ዓለማችን በርካታ ለውጦችን ቢያስተናግድም የኢትዮጵያ ሕግ መሠረታዊ ለውጦች ካለማስተናገዱም በላይ ሊተገበሩ ያልቻሉ ከጊዜው የቀደሙ የሚመስሉ ድንጋጌዎችን ማካተቱን መጽሐፉ ያሳያል:: ለምሳሌም በእነዚህ ዓመታት እንግሊዝ የእኛ ሕግ ከወጣ በኋላ እስከ 2006 ድረስ ባሉት ዓመታት ቢያንስ ዘጠኝ ጊዜ እ.ኤ.አ. በ1967፣ 1974፣ 1980፣ 1981፣ 1982፣ 1985፣ 1989፣ 2002 እና 2006 የኩባንያ ሕጉ እንደተሻሻለ ያስረዳሉ::

መጽሐፉ፣ ንግድ ሕጉ ባይሻሻልም የተቀየሩ ፖሊሲዎችን፣ የወጡ አዳዲስ አዋጆችንና የሕግ አተረጓጎም መንገዶችን በማጣቀስ የኩባንያ ሕግ ተግዳሮቶችንና

ክፍተቶችን ለማሳየት ችሏል:: የፈረንሳይ፣ የእንግሊዝ፣ የቤልጅዬም፣ የአሜሪካና የሕንድ የኩባንያ ሕጎችን ከኢትዮጵያ ሕግ ጋር በማነጻጸር ትንተና የሰጠ ሲሆን፣ ጸሐፊው የእነዚህን አገሮች ሕግ ለኢትዮጵያ ምንጭ በመሆኑና አሜሪካ ደግሞ የኩባንያ መልካም አስተዳደር ምሳሌ በመሆኗ የተመረጡ መሆኑን ይገልጻሉ:: በተጨማሪ ጸሐፊው በቂ የፍርድ ጉዳዮች ማግኘት አልቻልኩም ይበሉ እንጂ ከኩባንያ አስተዳደር ጋር የተያያዙ ነጥቦቻቸውን በፍርድ ቤት ውሳኔዎች አጣፍጠውታል::

የኩባንያ አሠራር ለኢትዮጵያ እንደ አዲስ አሠራር ሊወሰድ እንደሚችል የሚጠቁሙት አቶ ፈቃዱ በንግድ እንቅስቃሴ ዙርያ ሁሌም መንግሥት መሪ፣ የንግዱ ማኅበረሰብ ደግሞ ተከታይ ሊሆኑ ስለማይችሉ ሕጉ የሚሻሻል ከሆነ ተግባራዊ ተሞክሮዎቹ ጠቃሚዎች መሆናቸውን በአጽንኦት አመልክተዋል:: በግብርናውም ይሁን በኢንዱስትሪውና በአገልግሎት ዘርፎች በአገራችን ትልልቅ ኩባንያዎችን የመፍጠር ጊዜው አሁን እንደሆነም ያስረዳሉ፡- ‹‹አሁን አገሪቱ ወደ ዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት እያመራች ያለችበት ጊዜ እንደመሆኑ ድኅረ

አባልነት የንግድ ውድድር ሁኔታ ለአገራችን ነጋዴዎች ቀላል አይሆንም:: ዓለም አቀፋዊ ውድድርን ደግሞ ለማሸነፍ ቀርቶ ለመሞከር እንኳን አሁን ባለው ነጋዴ አይታሰብም:: ስለዚህ አስተማማኝ ካፒታል ያላቸው፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን የሚጠቀሙ ትልልቅ ኩባንያዎችን የመፍጠሩ አስፈላጊነት ከምንጊዜውም የበለጠ ወቅታዊ ጉዳይ ነው::››

መጽሐፉ በአጠቃላይ በርካታ ጠንካራ ጎኖች ያሉት ሲሆን በእኔ ዕይታ የሚከተሉትን ማካተት ይቻላል፡-

ስለኩባንያዎች አመሠራረትና አስተዳደር ሁለት ራሳቸውን የቻሉ ነገር ግን በሚገባ የተዋቀሩ፣ ፍሰታቸውን የጠበቁና ለመረዳት ቀላል የሆነ ቋንቋ ተጠቅሟል::

በምዕራፍ ሁለት (ከገጽ 20 - 50) ስለ ኃላፊነት መወሰን ታሪካዊ አመጣጥ፣ ኢኮኖሚያዊና ሕጋዊ አመለካከቶችን በተሟላ መልክ ያቀርባል:: ኃላፊነት መወሰን ጠቃሚ ብቻ ሳይሆን ጎጂ ሊሆን ስለሚችልም ሰዎች ከመወሰናቸው በፊት ግራ ቀኙን አይተውና አመጣጥነው እንዲወስኑም መጽሐፉ በርካታ አማራጮችን ይሰጣል::

በምዕራፍ አራት (ከገጽ 79 - 117) ስለ ኩባንያ ካፒታል (ዋና ገንዘብ) እና አክሲዮን በጣም ዝርዝር ትንታኔ የቀረበ ሲሆን ካፒታል የመሰብሰብ ብቻ ሳይሆን ካፒታልን የማስተዳደር ግዴታዎችን እንዲሁም ካፒታል ሊባክንና ሊመዘበር የሚችልባቸውን ሁኔታዎች ያስረዳል:: የዚህ ክፍል ገለጻ ለየት የሚያደርገው ጸሐፊው ካፒታልን ከባለአክሲዮኖች አንጻር ብቻ ሳይሆን ከአበዳሪ ሦስተኛ ወገኖች ጭምር ያየው መሆኑ ነው::

በምዕራፍ ስድስት (ከገጽ 134 - 173) ስለ ዲሬክተሮች ቦርድና ከሥልጣን፣ ኃላፊነትና ግዴታዎች ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በዝርዝር ያነሣል:: በተጨማሪ ምዕራፍ ሁለት ላይ የተነሣውን የባለ አክሲዮኖች ስብሰባ ከዲሬክተሮች ቦርድ ጋር በማገናኘት ጉዳዩን በሥርዓቱ ይመለከተዋል::

በምዕራፍ አስር (ከገጽ 242 - 259) ስለ ኩባንያ ሁኔታ ግልጽነት ይተነትናል:: ይህ በሕግ ትምህርት ቤት ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ ያልተካተተ ጽንሰ ሐሳብ ሲሆን ጸሐፊው ጽንሰ ሐሳቡ ለስቶክ ገበያ የጀርባ አጥንት ሊሆን እንደሚችል ይገልጻሉ::

ለአማርኛ የምርምር ሥራ የምንጭ አጠቃቀስ መደበኛ መመርያ የሌለን ቢሆንም ጸሐፊው የራሳቸውን ምርጫ ተከትለው ነጥቦቻቸውን ለማጣቀስ ችለዋል::

ከላይ የተገለጹት ጠንካራ ጎኖች እንዳሉ ሆነው መጽሐፉ ስለ ኩባንያዎች ኪሳራና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች አለማንሣቱ ግን እንደ ደካማ ጎን ሊጠቀስ ይችላል::

በአመፁም ብዙዎች ሕይወታቸውን ያጡበትን ሁኔታ፣ ከጠመንጃ ጋር እየታገሉ ድርጊቱን በፊልም በመቅረጽ በዓለም አቀፍ ጣቢያዎች ላይ እንዲታይ ያደረጉትን ትግል ያሳያል:: ፊልሙ በቀደሙት ፌስቲቫሎች ከታዩት ውስጥ አንዱ ነው:: ፌስቲቫሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ዘጋቢ ፊልሞችን ለሚሠሩትም ቦታ አለው:: ኢትዮጵያዊ ዘጋቢ ፊልም

ሠሪዎችንም ለማበረታታት በየዓመቱ ውድድርና ሽልማት ያካሒዳል:: እንደ ባለፉት ዓመታት በዚህ ዓመትም ፌስቲቫሉ ከሚያዝያ 23 እስከ ሚያዝያ 28 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ ይካሔዳል::

“ኦፕን ዩር አይስ” [ዓይናችሁን ግለጡ] በሚል መሪ ቃል በሚካሔደው የዘንድሮ ፌስቲቫል ከተመዘገቡት 300

ፊልሞች መካከል የተመረጡት 60 ፊልሞች በቀይ ሽብር ሰማዕታት መታሰቢያ፣ በአሊያንስ፣ በብሪቲሽ ካውንስል፣ በጣሊያን የባህል ማዕከል፣ በአዲስ አበባ ወጣቶች ማዕከል፣ በጀርመን የባህል ማዕከል፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በባሕርዳር፣ በመቀሌና በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች ለዕይታ ይቀርባሉ::

|ገጽ 29 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ስ.ቁ 011/896-00-08/18 ኢ.ሜይል፡ [email protected]

ስዊፍት ኮድ፡ ORIRETAA

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤ በሠላም አደረሳችሁ!

በዓሉ የሠላምና የደስታ እንዲሆንልዎ እየተመኘን÷ ከየትኛውም የአለማችን

ሃገራት ከወዳጅ ዘመድዎ የሚላክልዎን ሐዋላ በዘመናዊ የባንክ አገልግሎታችን በቅርብዎ በሚገኙ

ቅርንጫፎቻችን አማካኝነት በፍጥነት በእጅዎ እናደርሳለን፡፡

በርካታ አማራጮችን አቅርበንልዎታል!

e.l 011/896-00-18/17

ለዘመናዊና ቀልጣፋ የባንክ አገልግሎት ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክን ቀዳሚ ምርጫዎ ያድርጉ!

ለክቡራን ደንበኞቻችን! በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከሐሙስ መጋቢት 27/2004 ዓ.ም. እስከ ቅዳሜ ሚያዝያ 6/2004 ዓ.ም. በሁሉም

ቅርንጫፎቻችን እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት አገልግሎት የምንሰጥ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡

መልካም በዓል! ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

የህዝብ ባንክ!

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

|ገጽ 31 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ሪፖርተር፡- የፋርማሲ ሙያ ሕይወትዎ ምን ይመስላል?

አቶ በንቲ፡- ከተወለድኩበት ወለጋ ክፍለ አገር አዲስ አበባ ከመጣሁ በኋላ ትምህርቴን በአቃቂ አድቬንቲስትና በኮተቤ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ 2ኛ ደረጃ ስማር ቆይቼ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቱ ኮሌጅ ገባሁ:: ፍላጎቴ ወደ መድኃኒቱ በማዘንበሉ ዲፕሎማዬን ካገኘሁ በኋላ ለከፍተኛ የፋርማሲ ትምህርት አሜሪካ ተልኬ በፋርማሲ የባችለር ዲግሪ ማግኘት ችያለሁ:: አገር ቤት ከተመለስኩ በኋላ ከ45 ዓመት በፊት በድሬዳዋ መድኃኒት ቤት (ፋርማሲ) ከፍቼ ሕዝቡን አገለግል ነበር:: ፋርማሲዎች ባልነበሩበት ጊዜ የመጀመርያ የችርቻሮ መድኃኒት ፈር ቀዳጅ ነበርኩኝ:: በአዲስ አበባም ተክለሃይማኖት መድኃኒት ቤትን አቋቁሜ ለ25 ዓመት ሕዝቡን አገልግያለሁ:: በሐዋሳና በአምቦም በተመሳሳይ ሠርቻለሁ::

ሪፖርተር፡- ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ስምዎ ከመጽሐፎች ጋር ተያይዞ ይነሣል:: ለሰው ልጅ መድኃኒት ምግቡ ነው በሚል መርሕ ያሳተሟቸው አሉ:: መድኃኒት ከመቸርቸር ወደ ምግብ አስፈላጊነት ያመሩት እንዴት ነው?

አቶ በንቲ፡- ምግብ ተኮር ስለሆነ የጤና አጠባበቅ ከማውራታችን በፊት ስለበሽታ ያለንን ግንዛቤ ማስተካከል ተገቢ ይሆናል:: ሰውነት በተፈጥሮው ራሱን ከበሽታ የመከላከል ኃይል አለው:: ሰውነታችን ይህንን ተፈጥሯዊ አቅሙን አጥቶ ተግባሩን ማከናወን ሲሳነው በበሽታ ተጠቃ ወይም ተሸነፈ ልንል እንችላለን:: ሰውነት አለው ያልነውን ራሱን የመከላከል አቅም የሚያገኘው ከምንመገባቸው ነገሮች ነው:: ስለዚህ ሒፖክራተስ እንዳስተማረው ምግብ መድኃኒት ነው:: ሰውነት ተፈጥሯዊ ተግባሩን ማከናወን ሲያቅተው በበሽታ ተጠቅቷል፤ ለዚህ ደግሞ ይሰጥ የነበረው ሕክምና በበሽታ ምልክቶች ላይ ያተኮረ እንጂ የበሽታን ሥር መሠረት በማወቅ የማስወገድ ብልሃት አልታከለበትም ነበር:: በበሽታ መጠቃትም ሆነ ከበሽታ መላቀቅ መሠረታዊ ጉዳዩ አመጋገባችን መሆኑን ብዙዎች ልብ ያላሉት ጉዳይ ነው:: ፕሮፌሰር ሚቺዮ ኩሺ The Cancer Prevention Diet በተሰኘው መጽሐፋቸው ላይ የሰው ልጅ አመጋገቡን ከተፈጥሯዊ ወደ ቴክኖሎጂያዊ የአመጋገብ ሥርዓት ሲለውጥ መታመም አበዛ ማለታቸውም የሕመምና የጤናችን ጉዳይ በአመጋገባችን ውስጥ መኖሩን ለመናገር ፈልገው ነው:: አገራችን ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪያዊውን አብዮት በሰፊው ወደመቀላቀሉ በመሆኗ ከአሁኑ አመጋገባችንን ከተፈጥሯዊው አካሔድ ላለማራቅ መንቃት ይኖርብናል:: ይህም ማኅበረሰባችን በጤንነት የመቆየት ዕድሉን ሰፊ ስለሚያደርገው ከሁሉም የጥበብ ዘርፎች ይበልጥ ትኩረት ልንሰጠው ይገባናል በሚል ትኩረቴ ምግብ ላይ ሆኗል:: ዘመናዊ ብለን የያዝነው የአመጋገብ ልምዳችን ጤናችንን አደጋ ውስጥ እየከተተው

መሆኑን ከተገነዘብን ሙሉ ወደ ሆኑ ምግቦች መመለሳችን የግድ ይሆናል::

ሪፖርተር፡- ሙሉ ወደ ሆኑ ምግቦች መመለስ ሲሉ ምን ማለትዎ ነው?

አቶ በንቲ፡- ተፈጥሮአዊ ይዘታቸውን በማንኛውም መንገድ ያልተገፈፉ መሠረታዊ የምግብ ዓይነቶች ስናካትት አመጋገባችን ሙሉ ነው ሊባል ይችላል:: እነዚህም እንደጥቅል ጐመን፣ ቆስጣና ሰላጣ የመሳሰሉት ለምለም ቅጠላቅጠሎች፣ ፍራፍሬዎች፣ እንደድንች፣ ሽንኩርትና ዱባ ያሉ አትክልቶች፣ ወተትና የወተት ተዋጽዖዎች፣ ጥራጥሬና ያልተፈተጉ እህሎች፣ ፕሮቲኖችን የያዙ እንደባቄላ፣ ኦቾሎኒና አደንጓሬ ቅባቶች ሲሆኑ፣ እነዚህን ከላይ የተገለጹትን በተገቢው ልክና ከየዓይነቱም በየዕለቱ በአመጋገባችን ውስጥ ማካተት ተገቢ ነው:: ጠቃሚነታቸው እነርሱን በብዛትና በተከታታይ መመገብ ማለት እንዳልሆነ ልብ ማለት ይገባል:: ከነዚህ ጋር ፈጽሞ ሊዘነጋ የማይገባው ወሳኝ ምግብ ውኃ ነው:: አንድ ሰው በ24 ሰዓት ውስጥ ከ6 እስከ 8 ብርጭቆ ውኃ እንዲጠጣ ይመከራል::

ውኃን በፈዋሽነቱ ለመገልገል የማንም ፈቃድ አያስፈልግም:: ለሕይወት ዋነኛው አስፈላጊ ነገር ነው ሰውነታችን የሚፈልገውን ያህል ውኃ ባለመጠጣታችን ራሳችንን ለከፍተኛ የጤና ችግር እናጋልጣለን:: ይህም አላዋቂነት ነው:: ሰውነታችን ለውኃ እጥረት ሲጋለጥ አንዳንድ አካላት በሙሉ ወይም በከፊል ሥራቸውን ያቋርጣሉ፣ ይጎዳሉም:: ውኃን ማግኘት ለብዙዎቻችን ቀላል ነው፤ ግን በቂ ውኃ አንጠጣም:: አሁንም ሰውነታችን በውኃ እጥረት ይጨማደዳል፤ ይኮማተራል:: ሰውነታችን ለውኃ እጥረቱ ሲጋለጥ ጉበትን ጨምሮ ዋና ዋና ሥርዓቶቻችን ይጠቃሉ:: ጡንቻዎችና የአጥንት መገጣጠሚያዎችም ያለውኃ ምንም ሊሠሩ አይችሉም:: የውኃ እጥረት ሊያመጣቸው ስለሚችላቸው ችግሮች በሳይንስ ከተረጋገጡት መካከል የነርቭ መቃወስ፣ የመርሳት ችግር፣ የጡንቻ መዳከም፣ የእጅና የእግር ሽባነት፣ ቃል የማውጣት ወይም መናገር ያለመቻል ችግር፣

የንቃት ማጣት፣ የሚጥል በሽታና አንጎላችን ጋር የተያያዙ ችግሮች ይገኙበታል:: ውኃና ፈሳሽ ሁሉ አንድ ሊሆኑ እንደማይችሉም ማወቅ ያስፈልጋል:: ብዙ ሰዎች ማንኛውም መጠጥ ጥማትን ያረካል ወይም ውኃን ይተካል ብለው ያስባሉ:: ነገር ግን ስህተት ነው:: ውኃ ያልሆኑ መጠጦች ሁሉ የተለያዩ ኬሚካሎችን ስለሚይዙ ውኃነታቸውን አጥተዋልና የነርቭ ሥርዓታችንን በሚቆጣጠረው ማዕከል ይለወጣሉ::

ወተት እንኳን ውኃን አይተካም:: ለጥማት መጠጣት ያለብን ውኃን ብቻ ነው:: በሌሎች ፈሳሾች የምናገኘው ዕርካታ በጣም ጊዜያዊ ነው:: ሻይ፣ ቡና፣ ሶዳ (ለስላሳ መጠጦች) መቼም ውኃን ሊተኩ አይችሉም:: ውኃ ባልሆኑ ፈሳሾች ውስጥ ያሉ ኬሚካሎችን ባሕሪ ለመገንዘብ ካፌን እንመልከት:: አንድ ስኒ ቡና 80 ሚሊ ግራም ካፌን ሲኖረው፣ አንድ ሲኒ ሻይ ወይም ሶዳ 50 ሚሊ ግራም ካፌን ይይዛሉ:: ካፌን በሰውነታችን ውስጥ ያለው ውኃ በመቀነስ ለድርቀት ያጋልጠናል:: ከመጠጦቹ ጋር ከምናስገባው ውኃ በላይ በሽንት እናስወግዳለን:: ካፌን በእንቅልፍ ወቅት የአንጎልን ተግባር የሚቆጣጠረውን የሜላቶንን ተግባር ያዛባል:: ውኃ ራሱ ብቻ ነውና ሊጠማን ወይም ውኃ መጠጣት በሚገባን ጊዜ ራሱን ውኃን እንጠጣው:: ምግብን መመገብ ለጤናችን የሚኖረው ወሳኝ አስተዋጽኦ በመመገብ ወይም ባለመመገባችን ብቻ የሚወሰን ሳይሆን፣ የአመጋገብ ልምዳችንም ትልቅ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው::

ስለዚህም ይህንና ሌላውን ሁሉ የሚመለከት ምግብ ተኮር የጤና አጠባበቅ ያስፈልጋል ብዬ ወገኖች አንብበውት ጤናቸውን እንዲጠብቁበት ለማድረግ መጻሕፍትን ማዘጋጀትና ለኅብረተሰቡም ማቅረብ ጀመርኩ:: ‹‹ምግብ መድኃኒቴ›› መጽሐፌ በተከታታይ ለአምስተኛ ጊዜ አሳትሜ ኅብረተሰቡ እንዲያነበው ሳደርግ የገዛው ሁሉ ረክቶበታል::

ሪፖርተር፡- ካንሰርን ከመከላከል አንጻር ያወጡት መጽሐፍስ?

አቶ በንቲ፡- ካንሰር (ነቀርሳ) የሥልጣኔ በሽታ ነው:: ከአመጋገብ ሥርዓት መበላሸት የሚመጣ ነው:: ከአመጋገብ ንጥረ ነገሮች አለመስተካከልም ይመጣል:: በዓለም ዙርያ ካንሰርን ለማዳን ሰዎች መብላት ያለባቸው ለምለምና ቢጫ ቀለም ያላቸውን አትክልቶችና ፍራፍሬዎች በመመገብ ከዚህ በሽታ ነፃ ወጥተዋል:: ይህን በመሰለ ሕክምና የሳንባን፣ የሆድንና ሌሎች ዓይነት ካንሰሮችን ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ በጃፓን አገር ጥናት ተካሒዶ አስፈሪውን የካንሰር በሽታን ከመቀነስም አልፎ ብዙ ግለሰቦች ድነው ተገኝተዋል:: ካሮትን፣ እስኩዋሽን፣ ቲማቲምን፣ ሰላጣንና ቅጠላ ቅጠሎችን በመብላት ያዘወተሩ ግለሰቦች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን ሪፖርት አድርገዋል:: ደረቃ ደረቅ ፍራፍሬዎችን፣ ኦቾሎኒን የመሳሰሉት እና እንጆሪ ሃባብ የተመገቡ ሁሉ ጥሩ ውጤት ላይ መድረሳቸውን አስመዝግበዋል::

በተጨማሪ ግለሰቦች ከካንሰር ለመዳን በቂ ዕረፍት እንዲኖራቸው ከጭንቀት፣ ከብስጭት ከፍርሐት ነፃ መሆንና ያልተበከለ አየርን ማግኘት በእጅጉ አስፈላጊ ነው:: ካንሰርን ለመከላከል 100 በመቶ ምግቦችን ፕሮሴስድ ሳይሆኑ (በፋብሪካ ሳይቀናበሩ) በተፈጥሯዊነታቸው ለምሳሌ ጥራጥሬዎች፣ ፍራፍሬዎችን፣ ካሮትን፣ ድቡልቡል ጐመንን፣ ብሪኮሊን፣ (አበባ ጐመኖችን)፣ አረንጓዴ ቅጠላ ቅጠሎችን፣ ጐመን /እስፒናች/ ያበሻ ፣ ጉራጌ ጐመን፣ ሽንኩርቶችን፣ አስፓራገስን፣ ቀይ ስርን፣ ዝኩኒን፣ ቲማቲምን፣ ጂንጀር ኮምፕሬስ (ዝንጅብል)፣ ማሽላን፣ የሰሊጥ ፍሬን፣ እንጉዳይን፣ ስንዴን፣ ገብስን፣ አጃን ከነአሰራቸው ግለሰቦች እንዲመገቡ ማስቻል ወይም ቢመገቧቸው ፈውስ ያስገኛሉ::

ስለዚህ ካንሰርን በምግብ መከላከል (Cancer Prevention Diet) በተሰኘውና በተረጐምኩት መጽሐፍ ኅብረተሰቡ ግንዛቤ እንዲያገኝ አድርጌያለሁ ብዬ አስባለሁ:: በአገራችን ከየሆስፒታሉ ካሰባሰብኩት መረጃ የካንሰር ስርጭት በፊት ሦስት በመቶ ነበር:: በአሁኑ ጊዜ የተጠናከረ ጥናት የሚታይ ቢሆንም፣ በቂ ግን አይደለም:: ‹‹ክሮኒክ ዲዚዝ›› (አደገኛ በሽታ) ነው:: መጽሐፉን በተረጐምኩበት ከ20 ዓመት በፊት በሽታው በጣም የሚያሳስብ አልነበረም:: በአሁን ጊዜ ያሉን ባለሙያዎች ብዙ አይደሉም:: ለ80 ሚሊዮን ሕዝብ በቂ አይደለም:: ራሳችንን በራሳችን የማከሙ የመከላከሉ ሁኔታ ግንዛቤን ለማሳደርም ነው በመጽሐፍ ያቀረብኩት::

ሪፖርተር፡- በባህል መድኃኒት ዙርያ የሚሠሩትስ?

አቶ በንቲ፡- በድኅረ ምረቃ ያጠናሁት ሔርቦሎጂ ነው:: የመድኃኒት ዕፅዋት ጥናት ማለት ነው:: ይህም ዕፀዋትን በአገር ደረጃ ተክሎና አምርቶ መድኃኒትን ቀምሞ ለኅብረተሰቡ ጥቅም ማዋል ማለት ነው::

ሔርባል የሚባለው በአገር ውስጥ ያሉትን ዕፀዋት መድኃኒት ቀምሞ ለሕዝብ አገልግሎት ማዋሉ የባህል መድኃኒት ነው:: በተለይ ዘመናዊ የፋርማሲ ዕውቀት በመማሬም በመሥራትም ሰፊ ግንዛቤ ስላለኝ በአገራችን ብዙ ያልታወቀውን ግን 85 በመቶ የሚሆኑ ወገኖች በዚህ የመድኃኒት ክፍል እየተጠቀሙ ስለሆነ በርሱ ላይ አተኩሪያለሁ:: ስለዚህ የኔ ፍላጐት ዕፀዋቱን ለመትከል መሞከር፣ ከተተከሉና ከተመረቱ በኋላ ለመድኃኒትነት ቀምሞ ለኅብረተሰቡ የማቅረብ ፍላጎትም አለኝ:: ግን ያለሀብት ስለማይሆን ምናልባት ጥቂት ወገኖች በሐሳቤ ተስማምተው የሚረዱኝ ሆነው ከተገኙ በአገር ዕፀዋት አስፈላጊ የሆኑትን መድኃኒቶች በማምረት በሽታን ለመከላከልም ሆነ ለማዳን ሙከራ የማድረጉ ሐሳብ አለኝ::

ሪፖርተር፡- ድጋፍ የሚያደርግልዎት ተቋም አለ?

አቶ በንቲ፡- የሔርባል ሳይንሱ ጉዳይ ለአገራችን አዲስ እንደመሆኑ መጠን ልምዱ አብሮ የመሥራትና የማሻሻል ሁኔታ ለኅብረተሰባችንም አዲስ በመሆኑ እስካሁን የምለፋው ብቻዬን ነው:: የዕፀዋት መድኃኒቶቹን መዝግቤ አስቀምጫለሁ:: መጽሐፍም ጽፌያለሁ:: የተለያዩ ዕውቀቶችን በመገናኛ ብዙኀን አሳውቄያለሁ:: ይህ ሁሉ ጥንስሱ ይሆናል ብዬ እገምታለሁ:: የሚቀጥል ሰው ይኖራል ብዬ አስባለሁ::

‹‹አመጋገባችንን ከተፈጥሯዊው አካሔድ ላለማራቅ መንቃት ይኖርብናል››

አቶ በንቲ ቀኖ ቢዱ፣ የፋርማሲ ባለሙያ

ነዋሪነታቸው በአዲስ አበባ ከተማ የሆኑት የ78 ዓመቱ አረጋዊ አቶ በንቲ ቀኖ ቢዱ

የፋርማሲ ባለሙያ ናቸው:: በአሜሪካ በፋርማሲ የባችለር ዲግሪ፣ ከዓመታት በኋላም በድኅረ ምረቃ ትምህርት ከካናዳ ቶሮንቶ በሔርቦሎጂ

(ባህል መድኃኒት) ዲፕሎማ አግኝተዋል:: ከ45 ዓመታት በላይ በሙያቸው በተለያዩ ከተሞች

በሚገኙ መድኃኒት ቤቶች (ፋርማሲዎች) የራሳቸውን ጭምር በማቋቋም ሲሠሩ፣ ባለፉት

10 ዓመታት በመድኃኒት አስመጪ ድርጅት ውስጥም በኃላፊነት አገልግለዋል:: ከሙያቸው አገልግሎት ባሻገር ኅብረተሰቡ ምግብ ተኮር የጤና አጠባበቅ መንገድን ይከተል ዘንድ

የተለያዩ መጻሕፍትንና መጽሔት አዘጋጅተው በማሳተም አሰራጭተዋል:: አንደኛው ‹‹ካንሰርን

መከላከል›› (Cancer Prevention Diet) የትርጉም ሥራቸው ሲሆን፣ ሁለተኛው መጽሐፋቸው ‹‹ምግብ መድኃኒቴ›› ይሰኛል:: አምስት ጊዜ ታትሞላቸዋል:: ‹‹የገዛው ሁሉ ረክቶበታል›› ይላሉ:: ለሕትመት የተዘጋጀው

ደግሞ ‹‹ምግብ ተኮር የጤና አጠባበቅ መመርያ›› ይባላል:: አቶ በንቲን በሥራቸው

ዙርያ ሔኖክ ያሬድ አነጋግሯቸዋል::

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስስ አ/ማህበርክፍት የሥራ ማስታወቂያ

ኩባንያችን ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ከታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፦ የከተማ የሕዝብ አውቶቡስ ሹፌር

ተፈላጊ ችሎታ ፦ 1. በቀለም ትምህርት በአሁኑ

ሥርዓተ ትምህርት 10ኛ ክፍል ወይም በቀድሞ ሥርዓተ ትምህርት 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች

2. የታደሰ የ4ኛ ወይም 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት

3. በሕዝብ ትራንስፖርት ሹፌርነት ቢያንስ 5 /አምስት /ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ / ያገለገለች

ጾታ ፦ አይለይም

ብዛት ፦ 60 /ስልሳ/

የቅጥር ሁኔታ ፦ በቋሚነት

ደመወዝ ፦ በድርጅቱ እስኬል መሠረት

የሥራ ቦታ ፦ አዲስ አበባ

ማሳሰቢያአመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አሥራ አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በኩባንያችን ዋናው ቢሮ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፍሬንድ ሽፕ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 706 በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ።

አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስስ አ/ማህበርአድራሻ፦ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፍሬንድሽፕ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 706

ስልክ ፦ 011- 6 -611115 / 16

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

ፓራሚድ የቢዝነስና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ ቦታዎች ብቁ ባለሞያዎች ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በወጣ ሰባት/7/ የስራ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን የትምህር ማስረጃ በፖ.ሣ.ቁ 62 አርባምንጭ ብላችሁ መላክ ትችላላችሁ፡፡

1ኛ/ የሰርቨይንግ ትምህርት ክፍል ረዳት

ተፈላጊ ችሎታ፡- በሰርቬንግ በዲፕሎማ ተመርቆ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (COC) ወስዶ ያለፈ

የስራ ቦታ፡- አርባምንጭ

ደመወዝ፡- በስምምነት/ማራኪ/

ብዛት፡- አምስት

2ኛ/ የአይቲ ትምህርት ክፍል ረዳት

ተፈላጊ ችሎታ፡- በአይቲ በዲፕሎማ ተመርቆ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (COC) ወስዶ ያለፈ

የስራ ቦታ፡- አርባምንጭ

ደመወዝ፡- በስምምነት/ማራኪ/

ብዛት፡- አምስት

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0911 386394/0911 867149 ወይም በ046 881 2574 መደወል ይቻላል፡፡

Vacancy AnnouncementHAMDA Engineering Consult Plc would like to invite qualified competent applicants for the following positions:

S.No. Position Qualification Experience Required No.

1 Finance Department

B.A./Dip. in Accounting

from recognized college

6/8 of Related Experience

Respectively

1

2 Administration Department

Head

B.A. /Dip. in Management

from

6/8 of Related Experience

Respectively

1

Other Information:

Place of Work:- Addis Ababa head office of the consultant

Employment:- Permanent After Provisional Period

Closing Date of Application:- 10 Working Days from the first announcement on this news paper

Salary:- Negotiable

Interested applicant who fulfill the above requirements shall submit their application, detailed CV and non-returnable copy of their credentials to post office or in person to the following address:

HAMDA Engineering Consult PlcP.O.Box 101860

Addis AbabaBole Medhanialem, Abyssinia Building 1st Floor

Tel: +251 116 550130

|ገጽ 33 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

Second time advertisement Terms of Reference for

End line survey to revitalize Newborn corners in health facilities in Ethiopia

1. BACKGROUND Ethiopian Pediatric Society (EPS) is a professional association dedicated to improve child health and care in Ethiopia. Over the past two decades, Ethiopia has witnessed a steady 40% reduction in child mortality across the country. However, the neonatal mortality is remaining high. 37/1,000 live births according to EDHS 2010 making it one of the highest mortality burden countries in the world. The three major causes of newborn deaths are birth asphyxia, infection and preterm/low birth weight. Birth asphyxia and pre-term birth altogether constitute 49% of the causes, whereas sepsis/pneumonia, tetanus and diarrhea contribute 38 % of causes of neonatal death in Africa. Each year, eight million perinatal deaths occur throughout the globe, with 98% of them taking place in developing countries. Nearly 60% and 40% of these are stillbirths and early neonatal deaths respectively.

Recognizing the underserved Newborn health service in rural Ethiopia, The federal ministry of health in collaboration with partners including UNICEF and WHO has initiated an idea of establishing of Newborn corner. To this effect The Ethiopian Pediatric Society in collaboration with UNICEF has established newborn corners in 100 health facilities (50 hospitals and 50 Health centers).

A Baseline Survey on newborn corners at health facilities was conducted in 2011 by EPS to generate information on the health facilities capacity and health workers knowledge and skills with regards to management and care of newborn problems including resuscitation. Knowledge and skills of health workers were assessed as part of the survey. Health professionals who were working on MNCH in the 60 health facilities including both hospital and health center settings were assessed. Majority were midwives followed by clinical nurses. Then newborn corners in these health facilities has been established and two health workers have been trained from each of the health facilities selected and basic newborn care materials were distributed. Supportive supervision conducted and the project is in its final phase awaiting the results of end project evaluation.

2. PURPOSE OF THE ENDLINE SURVEY The primary purpose of the end line survey is to see the impact of the interventions done by training and distributing the basic newborn resuscitation equipments on the survival of the newborn and to know the case fatality rated reduced due to this intervention through. This also further helps to design training material to improve the skills of the health workers and fill the health facilities resource gap to implement NB corner. This information will also be used to assess the impact of the newborn corner intervention during the monitoring and final evaluation.

3. Objectives of the Survey:The main objectives of the survey are: To gather end line information on the capacity of health facilities To assess and identify gaps filled in the skills and knowledge among health

workers on newborn management and resuscitation. To identify resource gaps filled to implement NB resuscitation and

management. To document key and practical recommendation that will be helpful to

improve the training and capacity.

3. SCOPE OF THE WORKThe survey will be conducted in six regions: Addis Ababa, B-Gumuz, Amhara, Oromia, SNNP and Tigray and 60 health facilities are selected by UNICEF and RHBs for the end line survey.The Ethiopian pediatrics society would like to invite qualified consultancy firms or group of consultants to give their quotation to carry out these activities within five working days after this announcement is posted.

For further information please Call 0114667346 or email: [email protected]; P.O. Box: 14205

INTERNAL/EXTERNAL VACANCY ANNOUNCEMENT

Vacancy Number: IOM-VN/0012/2012Position Title: Operations Assistant I- LogisticsDuty Station: Addis Ababa, EthiopiaPosition’s Grade: GS-3 (UN salary scale for GS staffs in

Ethiopia)Type of Appointment: Special Short Term, 6 months with

possibility of extensionGeneral Functions: Under the general supervision of the Head of Mission (HOM) and the direct supervision of the Operations Officer, the successful candidate shall be responsible to carry out duties related to the organizations movement activities. In particular he/she will be responsible for the following:

1) Undertake airport duty for all cases departing or arriving under the auspices of IOM as per the laid down regulations. Ensure reliable service for all airport operations,

2) Weekly meetings with Logistics staff on upcoming departures,3) Check all travel bags before departing for the airport in coordination

with logistics department,4) Be prepared for a flexible work schedule with many late nights and early

mornings,5) Ensuring that appropriate photo IDs are verified for all departing

migrants,6) Produce daily departure reports in coordination with the logistics

department,7) Liaise with Airport, Immigration and Security officials and be the point

person for IOM at Bole International Airport,8) Ensure refugees are embarked and disembarked in a timely manner,9) Notify Operations Officer and Operations Staff of any problems related

to the departures and/or arrivals at the airport,10) Drive refugees from Transit Centre to Airport and returnees to their

home in Addis11) Undertake in country and out of country TDY’s as assigned and12) Any other duties within the incumbent’s capabilities as assigned by the

Senior Operations Officer or the Head of Mission.

Desirable Qualifications: (Education, experience and personal qualities):University Diploma in Social Science or alternatively a combination of

relevant training and practical experience. Valid Driving license Grade 3 and three years driving experienceAt least 2 years of airport experience with check in and baggage

handling. Good people skills of negotiation, problem solving and kindness. Appreciation of different cultures and the plight of migrants and refugees

from the region. Refugee experience is a plus.Experience in using Microsoft Office packages - (Outlook, Word, Access

and Excel).

Language: Thorough knowledge of English. Knowledge of Somali and/or Tigrigna languages is a plus.

Interested applicants should send their motivation letter referring the vacancy number, CV written in English with photocopies of educational/professional documents to the below e-mail address or in person to our Head Office in Addis Ababa.

E-mail: [email protected]

Resource Management UnitInternational Organization for Migration (IOM)Bole Kefle Ketema, Kebele 02 Africa Avenue, Erkata Building Behind Bole DH Geda BuildingAddis Ababa – Ethiopia

Only short listed candidates will be contacted. Closing date for application will be Friday, 20th April 2012.

We strongly encourage qualified women to apply.

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

ማስታወቂያለመላ ኢትዮጵያ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አ.ማ.

አደራጆች በሙሉ

የመላ ኢትዮጵያ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አ.ማ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ለማድረግ በተደጋጋሚ በተላለፈ ጥሪ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ተሟልተው ባለመገኘታቸው ለአክሲዮን ማህበሩ አስፈላጊ የሆኑ ውሳኔዎችን ማስተላለፍ አልተቻለም፡፡

የአደራጅ ኮሚቴው አባላት ስብሰባ ለማድረግ የተላለፈው ጥሪም በአባላት አለመሟላት ሊካሄድ አልቻለም፡፡

ስለዚህ የአደራጅ ኮሚቴ አባላት የሆናችሁ በጠቅላላ ለቅዳሜ ሚያዝያ 20 ቀን 2004 ዓ.ም. ጠዋት በ3፡00 ሰዓት 22 ዘሪሁን ህንፃ በክላሲክ ሆቴል አዳራሽ እንድትገኙ በጥብቅ እናስታውቃለን::

አባላት ባይገኙ በተገኙ አባላት ውሳኔ የሚተላለፍ መሆኑን እናስታውቃለን::

የዕለቱ አጀንዳዎች

1. የመላን ሆስፒታል የሥራ ሒደት በሚመለከት የሚሰጥ ሪፖርት

2. የሂሳብ ሪፖርት ማቅረብ

3. የአስተዳደሩን ጉዳዮች ላይ መነጋገርና መወሰን

4. ሌሎችም

ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

Expression of InterestThe Partnership for Supply Chain Management (PFSCM) is implementing the Supply Chain Management System (SCMS) contract under administration of the US Agency for International Development (USAID) as part of the President’s Emergency Plan for AIDS Relief. SCMS in coordination with Ethiopian Pharmaceutical Fund and Supply Agency (PFSA) is interested in identifying potential warehouse space in Nekemet. The warehouses should be as close as possible to the following specifications:

• Available for an agreement of 12-24 months • Already constructed and available for immediate occupancy • Constructed of concrete block infill or steel portal frame and insulated cladding • A roof with no internal pillars constructed galvanized steel or insulated panels • Concrete floor that is smooth and level and suitable for the operation of a small

wheel fork trucks and the erection of adjustable pallet racking • Paved aprons smooth and level suitable for small wheel fork trucks and heavy

vehicles• Lighting mounted in the roof space and that does not intrude below height of

eaves • Secured grounds with walls or fencing 3 meters in height and external gate• A gate house and access control barriers • Internal roadways suitable for 40 tone trucks • Office and toilet accommodation for minimum of 4 staff located adjacent to the

warehouse with 380V A electricity supply and water/sewage connections • Internal temperatures at 2:00 P.M. should not exceed 25°c

Location- Nekemet Floor Area: Approximately 400-500 sq mts and above Height at eaves: Minimum 4M or greater

Interested owners are initially asked to provide the following information: location; accurate internal measurements for length, width and clear height at eaves; digital photographs of interior, exterior and vehicular access and the expected monthly rental. Interested respondents are asked to respond until April 24, 2012. Responses should be submitted in a sealed envelope to:

SCMS / MSHBole sub –City, Kebele 02

House Number 708Addis Ababa, Ethiopia

PO BOX 1157 code 1250Telephone 0116- 620781

ELSHADAI RELIEF & DEVELOPMENT ASSOCIATION

Vacancy Announcement Elshadai Relief & Development Association (ERDA) is Non-Governmental Humanitarian Organization registered under the Ministry of Justice and engaged in integrated community development activities throughout the country. ERDA is a pioneer organization tackling the root causes of Street begging in the cities and towns of the country by mobilizing all stakeholders including the government, religious Institutions, donor organizations and the public at large. Among others, ERDA is engaged in nurturing and rehabilitation of Orphan Children in two locations in the country. Currently, ERDA is looking for qualified and experienced professional for the position of Projects Coordination.

1. Development Projects CoordinatorMain Duties and Responsibilities:The Projects Coordinator will manage the projects and provide overall project direction and technical oversight for the implementation of Integrated Community Development programs implemented by Elshadai. The Projects Coordinator is expected to provide technical guidance for assessments, surveys and researches and share them with relevant staff of the organization and partners. He/she Support the organization in the processes of projects designing, development, implementation and reporting. He/she will be responsible also for program research works, and partnership relations of Elshadai with all stakeholders including Civil Society and Government organizations.

Responsibilities and functions:• Provide overall management and coordination of all project activities • Provide strategic directions and technical oversight for all implemented by Elshadai• Support project managers in project designing/development, implementation, monitoring,

evaluation and reporting• Provide technical guidance, conduct assessment, researches, analyze and make

recommendations to the management.• Initiates new programs and advises the Executive Director and other senior staff for decision-

making.• Participate and follow up fundraising activities of the organization• Establish the work plan, activities, targets, budgets for measuring progress and results

and determine the process, tools, methodologies used to ensure effective, efficient project implementation, and operation.

• Establish and maintains successful relationships with partners and stakeholders including Government

• Proposes areas for continuing support based on changing trends, priorities, political and economic conditions.

• Monitor progress & identify risks for timely action and early resolution.• Establish performance objectives & standards and ensure timely and appropriate feedbacks,

guidance and support to ensure optimum performances.• Ensure compliances of all actions and activities with organizational rules, regulations, policies,

strategies & internal control mechanism and the achievement of results.• Monitor and oversight of the different steps and stages of the projects execution, take decisions

and timely actions to ensure results achieved.• Submit required & other project reports (progress financial, etc) for management information

oversight and actions.

Education, Experiences/Skills: Should have BA degree or above from recognized university in Sociology, Development study,

Economics and other similar fields. Minimum of Six years experiences in Development Projects Coordination and proposal writing

in NGO Experience in networking with stakeholders Proven capacity to oversee development/implementation of work plans, Monitoring and

Evaluation. Must have ability in communicating orally and writing in English language Have good interpersonal skills, teamwork, communication and partnering Fluency in English and Amharic and excellent computer skills

2. Administration and Finance Department HeadDuties & Responsibilities:Participates in the organizational development strategies of the secretariat and member organizations;• Develops and ensuring the implementation of administrative, financial and materials

management manuals;• Ensures the proper handlings and management of logistics and vehicle operation, supplies &

procurement, security and office management, personnel, & warehouse;• Facilitates performance and evaluations of the secretariat and filling out performance appraisal

of subordinates;• Develops and implementing appropriate HRM policies and procedures.• Ensures the recruitment, selection & promotion of employees are executed in accordance with

regulations enforce;• Ensures compliance to donors requirement pertaining to budget utilization, cash handling,

reporting, and documentations;• Participates in other activities of the secretarial as needed and as directed by the Eecutive

Director.

Required Qualification1st Degree & above in Accounting with 10 years of work experience directly related to finance & administration.

Additional Requirements• Work experience in NGO is preferable, grant management experience, Good Communication

& Interpersonal Skill, Good planning & organizational skill, Firm belief in teamwork, Ability to make logical and timely decision, Computer skill (MS-Word Ms-Excel, Peachtree Accounting)

Conditions:Term of Employment: One year with possibility of extensionDuty Station: Addis AbabaSalary: NegotiableClosing Date: 10 days from the day of this is on the news paper

Female Candidates with similar experiences are encouraged to apply:

Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to bring non-returnable application, CV and copies of relevant documents within 10 days from the date of this announcement on Newspaper to send their credentials to the following address:

ELSHADAI RELIEF & DEVELOPMENT ASSOCIATION Tel. 0912 -163116 P.O.Box: 9914, Addis Ababa

|ገጽ 35 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

በድጋሚ የወጣ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያየአማራ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ብዛት ደመወዝ ተፈላጊ ችሎታ

1 መሐንዲስ ደረጃ 2 7 4,036.00 የሙያ አበል 300.00

በሲቪል /ውሃ/መስኖ ምህንድስና ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ተመርቆ በሙያው 2 ዓመት የሰራ ወይም ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ ተመርቆ 0 ዓመት

2 መሐንዲስ ደ-3 3 5,618.00 የሙያ አበል 350.00

በሲቪል፣ በውሃ፣ በመስኖ ምህንድስና ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ተመርቆ በሙያው 4 ዓመት የሰራ ወይም ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ ተመርቆ በሙያው 2 ዓመት የሰራ

3 ፎርማን ደረጃ 1 3 1,868.00 የሙያ አበል 200.00

በሲቪል፣ በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ /ቧንቧ/ ውሃ /እርሻ ምህንድስና 10+3/ዲፕሎማ 2 ዓመት በሙያው የሠራ

4 ቀያሽ ደ.1 እንደአስፈላጊነቱ 2204.00 የሙያ አበል 250.00

በሰርቬይንግ ከ/ዲፕሎማ ተመርቆ በሙያው 2 ዓመት የሠራ ወይም ዲፕሎማ ተመርቆ በሙያው 4 ዓመት የሠራ

5 ግዥ ኦፊሰር ደ-4 1 7,032.00 የሙያ አበል. 400.00

ሜካኒካል ምህንድስና በቢ.ኤስ.ሲ ተመርቆ በሙያው 6 ዓመት የሰራ

6 ግዥ ኦፊሰር ደ-3 1 4,845.00 የሙያ አበል 350.00

ሜካኒካል ምህንድስና በቢ.ኤስ.ሲ ተመርቆ በሙያው 4 ዓመት

7 ግዥ ኦፊሰር ደ-2 1 3,249.00 የሙያ አበል 300.00

በኤሌክትሪካል ምህንድስና በቢ.ኤስ.ሲ ተመርቆ በሙያው 2 ዓመት የሰራ

8 ግዥ ኦፊሰር ደ-2 1 3,249.00 የሙያ አበል 300.00

በመካኒካል ምህንድስና በቢ.ኤስ.ሲ ተመርቆ 2 ዓመት በሙያው የሰራ ወይም በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ቢ.ኤስ.ሲ ተመርቆ 4 ዓመት በሙያው የሠራ

ማሳሰቢያ፡-• የቅጥር ሁኔታ. . . . . ከተራ ቁጥር 1 እስከ 4 ለ1 ዓመት በኮንትራት

ከተራ ቁጥር 5 እና 8 በቋሚነት • ፆታ . . . . . . . . . . አይለይም• የስራ ቦታ. . . . ..... ከተራ ቁጥር 1 እስከ 4 በተለያዩ ፕሮጀክቶች

ከተራ ቁጥር 5 እስከ 8 ባህር ዳር ዋና መ/ቤት • የፈተና ቀን . . . . . ወደፊት በማስታወቂያ ይገለፃል

ከላይ የተገለፀውን መመዘኛ የምታሟሉና ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከማመልከቻ ጋር ይዛችሁ ባህርዳር ግንቦት 20 ቀበሌ ከመሰናዶ ት/ቤት አጠገብ በሚገኘው የድርጅቱ ጽ/ቤት የሰው ሀይል ኦፊሰር ቢሮ ቁጥር 7 ወይም በሰሜን ምስራቅ ቀጠና ጽ/ቤት /ኮምቦልቻ/ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያተ.ቁ የሥራ

መደቡ መጠሪያ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ ብዛት ደመወዝ የሥራ

ቦታ1 የሲሚንቶ ምርት

ቡድን መሪከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኬሚካል / በመካኒካል /በኤሌክትሪካል/ ኢንዱስትሪያል ምህንድስና /በኬሚስትሪ በኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 8 ዓመት የሰራ/ች ወይም በኬሚካል/በመካኒካል / በኤሌክትሪካል /በኢንዱስትሪያል ምህንድስና ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 10 ዓመት የሰራ/ች ወይም በኬሚስትሪ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 12 ዓመት የሰራ/ች

1 5933.00 ሙገር

2 የፋይናንስ ከፍተኛ ባለሙያ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በአካውንቲንግ ኤም.ኤ. ዲግሪ ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 2 ዓመት የሰራ/ች ወይም ቢ.ኤ.ዲግሪ ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 6 ዓመት የሰራ/ች

1 4052.00 ሙገር

3 የጥራት ማረጋገጫ ባለሙያ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኬሚስትሪ በከፍተኛ ዲፕሎማ ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 2 ዓመት የሰራ/ች ወይም 10+3 ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 4 ዓመት የሰራ/ች ወይም 10+2 ከተመረቀ/ች በኋላ በሙያው 6 ዓመት የሰራ/ች 2 2288.00 ሙገር

ለሁሉም የሥራ መደቦች የቅጥር ሀኔታ ፣ በቋሚነት

ልዩ ጥቅም ፣ የመኖሪያ ቤት፣ኢንሹራንስ፣ ህክምና በራሱ ጤና ማዕከል ከነቤተሰቡ

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትV ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት ውስጥ ዋናውን የትምህርት“ የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ አዲስ አበባ ሲሚንቶ ፕላንት ቅጥር ግቢ በሚገኘው የሰው ሀብት ሥራ አመራር

ቡድን ቢሮ በአካል በመቅረብ ወይም በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

( 011-237 90 90 /S<Ñ`/ 011-442 14 80 /›Ç=e ›uv/ * 30749/5782 /›Ç=e ›uv/

¾S<Ñ` c=T>”„ ›=”}`ý^ô

JOBS and CONSULTANCIES In UNITED NATIONS DEVELOPMET PROGRAMME (UNDP)

No. POST CONTRACT TYPE

REFERENCE NO. Brief Job/Consultancy description & Web-link for detailed advert

Submission deadline

1 National Project Coordinator - UNODC Service Contract

UNDP/SB-4/09/2012 Please visit the UNDP Country Office website visit the UNDP Country Office website http://www.et.undp.org/ index.php?option=com_vac&Itemid=107, the UN Country Team website: www.unethiopia.org/job Opportunities.aspx and http:///www.ethijobs.net for details of the vacancy. Click on the position to access the full vacancy announcement and apply.

22 April 2012

2 Programme Specialist – Human Rights and Ending Violence Against Women (EVAW) - UNWOMEN

Service Contract

UNDP/SB-5/10/2012 22 April 2012

3 Programme Specialist on Women’s Economic Empowerment Programme - UNWOMEN

Service Contract

UNDP/SB-5/11/2012 22 April 2012

Important information on UNDP employment modalities.

1. Individual Contract (IC): A procurement modality for individual consultancies. Application (CV, brief technical proposal and financial proposal will be submitted to our secured email: [email protected] or online application through www.jobs.undp.org;

2. Fixed Term Appointment (FTA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of one year or more.3. Temporary Appointment (TA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of less than one year.4. Service Contract (SC): is a modality for hiring individuals under a non-staff contract for a period of six months or more.5. Firm consultancy: a procurement modality for inviting firms to conduct consultancy assignments.

For Consultancy services: UNDP Ethiopia Consultancy Service: [email protected]

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

The Reporter | Saturday | April 07, 201228|

www.thereporterethiopia.com

Advertorial

ክፍል 2

በአገሪቱ ሰፋፊ የእርሻ ልማት ጣቢያዎች ሲጠቀሱ በዘርፉ ዕድሜ ጠገብ የሆነው አየሁ እርሻ ልማት የማይዘነጋ ነው:: ከአዲስ አበባ በ500 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው

አየሁ ከተመሠረተበት 1975 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን በመስኩ መዝለቅ የቻለ ሲሆን፣ በምርታማነቱም ተጠቃሽ ለመሆኑ መዛግብት እማኞች ናቸው:: በወቅቱ በደርግ ሥርዓት ስር የመንግሥት የእርሻ ልማት ከነበሩ ድርጅቶች መካከል የሆነው አየሁ በአማራ ክልል በአዊ ዳዊ ዞን ይገኛል::

ከደርግ መውደቅ በኋላ አየሁ እርሻ ልማት፣ በፕራይቬታይዜሺንና የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስር ሆኖ ጥቂት ቢቆይም፣ እ.ኤ.አ. 2001 ወደግል ኢንቨስተር ተላልፎ እስከዛሬ ድረስ የተለየ የሰብል ምርቶችን በብዛት እያመረተ ይገኛል:: ታዲያ አየሁ እርሻ ልማት ወደ 12 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞችና ቤተሰቦቻቸውን አቅፎ ይዞ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛዎቹም በዚሁ ድርጅት ስር ለረጅም ጊዜ የሠሩ ናቸው:: ‹‹የዜድ.ቲ.ኢ የኔትዎርክ ግስጋሴ›› በሚል ርዕስ በክፍል አንድ የቀረበው ቅኝት ላይ እንደተጠቀሰው፣ የደቡብ ክልል የገርጃ አካባቢ ነዋሪዎች ሁሉ የአየሁ እርሻ ልማት ነዋሪዎች ለዓመታት የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚ ለመሆን ያልታደሉ ሆነው ቆይቷል:: በመሆኑም የዜድ.ቲ.ኢን የኔትዎርክ ማስፋፋት ሥራ ለመጐብኘት ሲንቀሳቀስ የነበረው ቡድን ከጐበኛቸው ቴሌኮም የማስፋፋት ሥራዎች መካከልም የአየሁ እርሻ ልማት አንዱ ነው::

በእርግጥ ከክልሉ መዲና ከባህር ዳር ተነስተው ወደ አየሁ እርሻ ለመድረስ፣ ከ100 ኪሎ ሜትር ያላነሰ ርቀትን መሸፈን ግድ ሲሆን በተለይ ወደዚሁ እርሻ ጣቢያ ከተገነጠሉ በኋላ ግን ለዓይን የሚስብ የተንጣለለ ማሳ መመልከቱ ጉዞውን የሚያስረሳ ነው:: ቡድኑ ወደ ጣቢያው ሲንቀሳቀስ ወቅቱ ክረምት ስለነበር፣ የሰብል ቡቃያው ከመሬት ከፍ ብሎ ሲዘናፈል፣ መጨረሻ የሌለው የአረንጓዴ ተክል ባህር ይመስል ነበር:: ወደ እርሻ ልማት ጣቢያው ከተገነጠሉ በኋላ በግምት ከ10 ኪሎ ሜትር የሚያንስ ርቀት ከተጓዙ በኋላ ለአካባቢው ነዋሪ የመጀመሪያውን የሞባይል ስልክ ማማ ያገኛሉ::

እንደ አጋጣሚ ሆኖ ቡድኑ አካባቢው የደረሰበት ወቅት የዚሁ የሞባይል ግልጋሎት አሀዱ ብሎ የሚጀምርበት ቀን ነበርና የአካባቢው ሰው የስልክ ማማውን ከቦ ይታይ ነበር:: የተሰበሰበው ሕዝብ በወፍ በረር ለቃኘው፣ ከጥቂቱ በስተቀር የተቀንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ የሚታይ ሲሆን፣ የኔትዎርኩን መለቀቅ በጉጉት እየተጠባበቀ ለመሆኑ ግልጽ ነበር:: የቻይናዊያን ኢትዮጵያዊያን ቅልቅል የሆነ የቴሌኮም ባለሙያዎች ቡድንም በቦታው ቀድሞ ተገኝቶ ማማው ስር የተተከሉ የመቆጣጠሪያ ሳጥኖችን ከፍተው በሥራ ተጠምደዋል:: ምናልባትም የመጨረሻ ማስተካከያዎች እያደረጉ ይሆን የሚል ስሜት የሚፈጥረው የባለሙያዎቹ ሁኔታ ግን በአካባቢው በተሰበሰበው ሰው ሁካታ ተውጦ ነበር::

ከጥቂት ቆይታ በኋላ ነዋሪው ማማው ስር እንዲሰበሰብ ጥሪ ከተደረገለት በኋላ አንድ በዕድሜው ወጣት የሆነ ባለሙያ የተንቀሳቃሽ ስልኮቹ ጠፍተው በድጋሚ እንዲበሩ መመርያ አስተላለፈ:: ወጣቱ እዚያው ማማው ስር ያለው የመቆጣጠሪያ ሳጥኑን ከፍቶ ውስጥ ከሚታዩት ቁጥራቸው በርከት ያለ ማብራሪያ ማጥፊያዎች ሲነካካ ከቆየ በኋላ የያዘውን የተንቀሳቃሽ ስልኩን አጥፍቶ እንደገና በማብራት ‹‹አሁን በይፋ አገልግሎቱ ተጀምሯል!›› ሲል አወጀ፤ ከቦት የቆየው ሕዝብ በጭብጨባና በፉጨት አጀበው:: ወዲያው ግን ጭብጨባው ቆሞ ተንቀሳቃሽ ስልኮች መሞከር ጀመሩ፤ የኔትዎርኩን መጀመር ያስተዋሉት ነዋሪ ከፊታቸው ደስታ ይነበብ ነበር::

እንደ አካባቢዎች ነዋሪዎች ገለጻ ከሆነ የእርሻ

የዜድ.ቲ.ኢ ኔትዎርክ ግስጋሴ የቅርብ ሩቁ አየው እርሻ ልማት ነዋሪ

ልማቱ ነዋሪ የተንቀሳቃሽ ስልክ ፕሮጀክቱ ከተጀመረ ወዲህ ከፍተኛ የተስፋ ስሜት እያደረባቸው መጥቷል:: ምክንያቱም ቀድሞ የስልክ ግልጋሎትን ፍለጋ ከ35 ኪሎ ሜትር ያላነሰ ጉዞ ያደርጉ የነበሩት የአየሁ ነዋሪዎች አሁን እፎይ ያሉ በመሆኑ ነው:: በእርሻ ልማቱ የአስተዳደር ቢሮ ውስጥ ተቀጣሪ መሆኑን የገለጸው አቶ መላኩ አድማሱ የዚሁ ስሜት ተጋሪ ይመስላል:: እንደ አቶ መላኩ ገለጻ ከሆነ የእርሻ ልማቱ ነዋሪ ከዘመድ አዝማድ ጋር ለመገናኘትና በተለይ እንደ እሱ ዓይነት የእርሻው ጣቢያ አስተዳደር ሠራተኛ ለሆነ ሰው በተደጋጋሚ የስልክ ግንኙነት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ በመሆኑም የጣቢያው ነዋሪዎች በጣም ተጠቃሚ ይሆናሉ:: ‹‹ከቤተሰብ ጋር ለመገናኘት ስንፈልግ በደቂቃ 2 ብር እየከፈልን መደወል ይኖርብን ነበር፤ አሁን ግን በተወሰነ ወጪ በሥራ ላይ ሆነን የትም መደወል እንችላለን፤›› ሲል ገልጿል አቶ መላኩ::

የኔትዎርኩ ምረቃ በዓል ግን በዚሁ የሚያበቃ አልሆነም:: የዜድ.ቲ.ኢ እና የኢትዮ ቴሌኮም ባለሙያዎች ለአየሁ የእርሻ ልማት ሕዝብ የኔትዎርክ ግልጋሎቱ አየር ላይ እንዲውል አድርገው ብቻ ለመሄድ አልመረጡም፤ ይልቅም በክልሉ በሚገኘው የጣና ሐይቅ ስም በአገር ውስጥ እየተገጣጠመ ለገበያ የሚቀርበውን የጣና ሞባይል በስጦታ መልክ ለነዋሪው ለማበርከትም አቅደው ነበር በአካባቢው የተገኙት:: ነገር ግን የጣና ሞባይል ስጦታው ለነዋሪው በሙሉ የሚደረስ ባለመሆኑ የአጠቃቀም ዕውቀት ጥያቄዎችን በመጠየቅ ማወዳደርና መሸለሙን ተያያዙት::

በሌላ በኩል ከሞባይል ስጦታው ባሻገር የኔትዎርኩ አየር ላይ መዋሉ ብቻ በእጅጉ ያስደሰታቸው የሚመስሉ ነዋሪዎች ስልካቸውን በመነካካቱ ተጠምደው ይታዩ ነበር:: ከእነዚህ መካከል አንደኛው መሪጌታ ፀጋዬ ሲሆኑ፣ በጉልምስናው ዕድሜ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት ሰው ናቸው:: ታዲያ መሪጌታ በእርሻ

ልማቱ ዙሪያ ከሚኖሩ ሰዎች አንዱ ናቸው:: እንደ እኚሁ ሰው ገለጻ መጠነኛ የእርሻ ምርት የሚሰበስቡበት መሬት ያላቸው ሲሆን፣ ቀደም ሲል ምርታቸውን ለመሸጥ ያካልሉት የነበረው ርቀት አሁን ሊቃለል መሆኑ አስፈንጥዟቸዋል:: በእርግጥ የተንቀሳቃሽ ስልክ መቀበያ ቀፎ ከገዛሁ ጥቂት ቆይቻለሁ ያሉት መሪጌታ፣ ምርታቸውን ለመሸጥ ከአየሁ ርቀው ሲሄዱ ይጠቁሙበት እንደነበርና ወደ ቤታቸው ሲገቡ ግን ያለግልጋሎት ያስቀምጡት እንዳነበር ያስታውሳሉ:: በመሀል የስልክ ጥሪ እያስተናገዱ የሚያወጉት እኚሁ ሰው፣ ‹‹ከዚህ ቀደም ግንኙነት የሌለበት ምድረ በዳ ላይ ቆይተናል፤›› ሲሉ የግልጋሎቱን ተፈላጊነት ይገልጻሉ::

የሆነ ሆኖ ለአየሁ እርሻ ልማት የኔትዎርክ ማማ ተከላ ሥራ የአጠቃላይ የሰሜን ምዕራብ የዜድ.ቲ.ኢ እና የኢትዮ ቴሌኮም ፕሮጀክት ትንሹ አካል ነው:: በክልሉ የኢትዮ ቴሌኮም የኔትዎርክ ሜንቴናንስ ማኔጀር የሆኑት አቶ አግዘው አድማሱ፣ በአጠቃላይ የሰሜን ምዕራብ ፕሮጀክት በክልሉ የቴሌኮም ግልጋሎት መስጪያ አቅም ላይ ምን ያህል ለውጥ እንዳመጣ ያብራራሉ:: ከፕሮጀክቱ በፊት በጥቅሉ በክልሉ ከ80,000 በላይ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የኔትዎርክ አቅም ያልነበረ መሆኑን የሚገልጹት ማኔጀሩ፣ በአሁኑ ወቅት ግን ከ1.5 ሚሊዮን ያላነሱ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል አቅም ማግኘታቸውን ይመሰክራሉ:: በሰውየው ዕይታ መሠረት ይህ ውጤት በጥቅሉ የክልሉን የኔትዎርክ ሽፋን ደረጃ ወደ 90 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል::

የተዘዋዋሪ ጠቀሜታእንደ ቴሌኮሙኒኬሽን ያሉ የመሠረተ ልማት

ግንባታዎች በአብዛኛው ከፍተኛ ወጪና የሰው ኃይል የሚጠይቁ መሆናቸው ግልጽ ነው:: ኢትዮ ቴሌኮም ከቻይናው የዜድ.ቲ.ኢ የቴሌኮም ግልጋሎት ሰጪ ድርጅት ጋር በመላው አገሪቱ የተሠሩትና

|ገጽ 37 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.comwww.thereporterethiopia.com

The Reporter | Saturday | April 07, 2012 |29Advertorial

እየተሠሩ ያሉትን አዳዲስ የመሠረተ ልማቶች እውን ለማድረግ 1.5 ቢሊዮን ገደማ ዶላር ወጪ ጠይቆታል:: ታዲያ በዚህ መሰል ከፍተኛ የገንዘብ አቅም የሚገነቡ ግልጋሎቶች ጠቀሜታ በቀጥታ የመገናኛ አውታሮችን ቅልጥፍና ከማምጣት ጐን ለጐን የተዘዋዋሪ (ቀጥተኛ ያልሆኑ) ጠቀሜታዎችም አላቸው::

የክፍል አንድና የአሁኑ የፕሮጀክት ቅኝት እንደሚያሳየው ከሆነ እንደማሳያ የተወሰዱት ሁለቱ የአገሪቱ ክፍል ነዋሪዎች በግለሰብ ደረጃ የግልጋሎቱ ጠቀሜታን ሲተነትኑ ቢደመጡም፣ በተዘዋዋሪ በተቋም ደረጃ የሚሰጡት ጠቀሜታም የሚናቅ አይደለም:: በዚህ ረገድ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስርፀት በእማኝነት ተጠቃሽ የሚሆን ነው:: በክልሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስርፀትን አሁን የደረሱበት ደረጃ ለማብቃት የዜድ.ቲ.ኢ ፕሮጀክት አስተዋጽኦ ከፍተኛ ለመሆኑ ኃላፊዎቹ ሲመሰክሩ ይደመጣሉ:: በክልሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኃላፊ የሆኑት አቶ ዓይናለም ፀጋዬ ይህንኑ ነጥብ አስረግጠው ያስገነዝባሉ:: እንደ ኃላፊው ገለጻ ከሆነ በክልሉ ያለው የኢንፎርሜሽን ልውውጥ ሥርዓትን ለመለወጥ እንቅስቃሴ በተጀመረበት ወቅት በጥቅሉ የኢንተርኔት ተጠቃሚ የነበረው የኅብረተሰብ ክፍል በጣም ጥቂት ነበር:: ‹‹በተለይ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዙርያ ብቻ ነበር ኢንተርኔት በውሉ ግልጋሎት የነበረው፤›› ያሉት ኃላፊው፣ የክልሉ መንግሥት ከወረዳዎችና የተለያዩ የመንግሥት አካላት ጋር የሚደረገው የመረጃ ልውውጥ ዘዴ ኋላ ቀር፣ ጊዜና ጉልበትን የሚፈጅ እንደነበር ያስታውሳሉ::

‹‹አሁን ግን ነገሮች እየተቀየሩ ነው:: እያንዳንዱ የክልሉ ማዕከላዊ መንግሥት ከቅርንጫፎቹ ጋር የሚያደርገው ግንኙነት ቴክኖሎጂን ያማከለ ሆኗል፤›› ይላሉ አቶ ዓይናለም:: የተለያዩ የመንግሥት ቅርንጫፎች መካከል በሚደረጉ ግንኙነቶች በመረጃ ቴክኖሎጂ አማካይነት ቀላል እየሆነ መምጣት ታዲያ የዚሁ የቴሌኮም መሠረተ ልማት መስፋፋቱ ዓይነተኛ ጠቀሜታ ለመሆኑ ኃላፊው አይጠራጠሩም:: ‹‹አሁን ስብሰባዎችና ሪፖርቶች በቪዲዮ ኮንፈረንስ መደረግና ጊዜን መቆጠብ እንዲቻሉ ሁኔታዎች ተመቻችተዋል፤›› ያሉት ኃላፊው፣ የክልሉ የትምህርት ሥርዓትም የዚሁ ተጠቃሚ ነው፤ በዚህ ረገድም ትምህርት በፕላስማ ቲቪ የሚሠራጭበት ሁኔታ መኖሩ አንዱ ማሳያ መሆኑን ያጣቅሳሉ::

በሌላ በኩል በክልሉ የመጀመሪያ የሆነ የጥሪ ማዕከል ተመሥርቶ ሥራ መጀመሩም እንዲሁ የመረጃ ቴክኖሎጂው መሳለጥ ውጤት ነው የሚሉት አቶ ዓይናለም፣ የተለያየ የኮምፒውተር ሥልጠና ማዕከላት ለተማሪዎች በዝቅተኛ ዋጋ ግልጋሎት መስጠት ከመቻላቸው በላይ ለወጣት ባለሙያዎችም የሥራ እድል መፍጠር መቻላቸውን በስፋት ያትታሉ::

የዕውቀት ሽግግርበሌላኛው ጫፍ እንዲሁ የዚህ የቴሌኮም ፕሮጀክት

ልዩ ባህሪና ጠቀሜታ በተለያዩ ጣቢያዎች የተዘዋወረው

ቡድን የቃኘው አንዱ ርዕሰ ጉዳይ ነበር:: ቴሌኮም በተፈጥሮው ቴክኖሎጂ ነክ የሆነ የመሠረተ ልማት ዘርፍ ነው:: የዚህ ዓይነት ፕሮጀክቶች ወጪ ከፍተኛ መሆንም በሌላ በኩል የሥራውን የቴክኖሎጂ ይዘት የሚያመላክት ለመሆኑ ብዙዎች ይስማሙበታል::

በዚህ ረገድ የቴሌኮም ማስፋፋት ፕሮጀክቱን ለመሥራት ኮንትራቱን የወሰደው የዜድ.ቲ.ኢ ድርጅት ከአገልግሎት ማሳለጥና የመሠረተ ልማት ተከላው ባሻገር ዘርፉ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ግስጋሴ ለአገር ውስጥ የቴሌኮም ባለሙያዎች የማስረጽ ሌላ ኃላፊነቱ ነው:: በእርግጥም ከዚህ ፕሮጀክት ሥራ መገባደድ በኋላ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረተ ልማቱን ተረክቦ የሚያንቀሳቅሰው ኢትዮ ቴሌኮም ሲሆን፣ ለዚህም የባለሙያዎቹ ብቃትና ከቴክኖሎጂው ጋር በአግባቡ መናበብ ወሳኝ ነው::

እንደ አቶ አግዘው ዕይታ ከሆነ የዕውቀት ሽግግሩ ፈጣን ሊሆን የሚችለው በተግባር ሥራ ላይ በሒደት የሚከናወን ሲሆን ነው:: ታዲያ የሰሜን ምዕራብ የኢትዮ ቴሌኮምና ዜድ.ቲ.ኢ ጥምረት የተቃኘው፣ ኢትዮጵያዊ ባለሙያዎች ከተግባራዊ ሥራው ዕውቀት በሚቀስሙበት መንገድ ነው ይላሉ:: ‹‹በዚህ የፕሮጀክቱ ክፍል በጥቂቱ ወደ ሃምሳ የሚጠጉ ቻይናዊያን የቴሌኮም ባለሙያዎች ያሉ ሲሆን፣ በተቻለ መጠን የመስክ ሥራዎች የተመጣጠነ የኢትዮጵያዊያንና ባለሙያዎችና ከቻይናዊያን አቻዎቻቸው የተካተቱበት እንዲሆን ስንጥር ቆይተናል፤›› ይላሉ:: ከዚህ ባለፈ ግን ጊዜያዊ በሥልጠናዎችና የአቅም ማጐልበቻ ትምህርቶች ለአገር ውስጥ ባለሙያዎች በመስጠት፣ ከቻይናዊያኑ የኔትዎርክ መሠረተ ልማቱን ተረክበው ለመቀጠል የሚያስችል አቅም እንዲኖራቸው እየተጣረ መቆየቱን እኒሁ ኃላፊ አብራርተዋል::

በዚህ ረገድ የደቡብ ፕሮጀክት ላይ ከዜድ.ቲ.ኢ ባለሙያዎች ጋር ለሦስት ዓመታት ያህል ለመሥራት የቻለው ወጣት አብይ አልማው የተግባር ልምዱን ያካፍላል:: ከሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመርቆ በዚሁ ድርጅት የመሥራት ዕድል ያገኘው አብይ፣ በሐዋሳ የሚገኘው የደቡብ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ውስጥ ቁልፍ ቦታ አለው:: በጥቅሉ የቁጥጥር ጣቢያው ቁጥራቸው በዛ ያለ ማሽኖች የተሰገሰጉበት ክፍል ሲሆን፣ ከእነዚሁ ማሽኖች የሚወጣው ሙቀት ወበቅ የራሱ የሆነ ስሜትን ይፈጥራል:: አብይ እንደሚለው ከሆነ ከአጠቃላይ የደቡብ የቴሌኮም ጣቢያዎችና ማማዎች ተሰብስቦ የሚመጣው የቴሌኮም መልዕክትና የጣቢያዎቹ ደኅንነት የሚደረገው ቁጥጥር በዚሁ ክትትል ክፍል ውስጥ ነው:: ‹‹እዚህ ያሉት ማሽኖች በሙሉ አዳዲስና የረቀቁ ናቸው:: በግሌ፣ እዚህ መሥራት መቻሌ ጊዜው ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ውጤቶች ጋር ለመተዋወቅ አስችሎኛል፤›› ብሏል::

በጥቅሉ በእስካሁኑ ቴሌኮም የኔትዎርክ ዝርዝር ግስጋሴ ኢትዮ ቴሌኮምና ዜድ.ቲ.ኢ ጥምረት የብዙሀንን ሕይወት መንካት መቻላቸውን መታዘብ አይከብድም:: ነገር ግን በአገር አቀፍ ደረጃ አሁን ያልተነኩ የኅብረተሰብ አካሎች መኖራቸውና ጥረቱ ሊቀጥል እንደሚገባው ልብ ይሏል::

ማስታወቂያ

ገጽ 38|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

External Vacancy Announcement

1. Job Title TellerPlace of work Addis Ababa

1.1 Job SummaryUnder the Supervision of the Supervisor, the incumbent has the responsibility to: Comply with the cash policies and procedures of the Bank; attend customers; verify and record cash or cheque deposits and payments; receive and pay cash.

2. Minimum Qualification Requirements 2.1 Educational Type and Level

• BA in Banking and Finance, Accounting or Management

2.2 Work Experience • Zero years relevant work experience• Only Graduates of 2011 whose CGPA is above 3.00 are advised

to apply.•

2.3 Knowlwdges, Skills and Abilities • Knowledge of banking business • Ability to build and maintain excellent service quality• Excellent interpersonal skill• Skill in using computers and related soft-ware.

Interested and qualified applicants are advised to apply only in person by attaching their non- returnable application and CV with all credentials to HR & Support Services Department of Zemen Bank within Five working days from this vacancy announcement.

Immediate Vacancy AnnouncementTigray Resources Incorporated Plc. (TRI Plc) is a Canadian Company established to conduct mineral exploration in Ethiopia.

TRI Plc. Would like to invite competent applicants for the following position.Position: Executive Secretary (female)

Qualification: BA/Diploma in Secretarial Science and Office Management from AA Commercial school of AA University.

Work Experience: Minimum eight years, out of which 3 years is in executive secretary position.

Competencies: Must possess excellent command & communication skills, both written and oral in English and Amharic. High degree of initiative, integrity and accountability. Advanced computer skill with all MS Office applications and internet.

Duties and Responsibilities:• Manage the office. • Maintain records of company documents. • Carry out all company correspondence. • Keep minutes of meetings. • Administer petty cash fund.

Age: 35-40Salary: Attractive and Negotiable Place of Work: Addis AbabaInterested candidates should submit CV within seven consecutive days from the date of publication of this announcement.

Location of office: Wello Sefer Behind Ibex Hotel Adjacent to Ethiopia Misgana Evangelical Church.

For more information: Call 0914383052.

ኑሮበእስከዳር አስማረ

ታደምንበት የካፌው በረንዳ አንድም ክፍት ቦታ የለውም:: የካፌው የውስጠኛ ክፍልም እንዲሁ:: የፈለጉትን፣ ያዘዙትን፣ እንደወደዱት ለእያንዳንዱ ተስተናጋጅ መታዘዝ የሦስቱ እንስት

አስተናጋጆች ግዴታ ነው:: የአንዱን ትዕዛዝ ሳይፈጽሙ በሌላው መጠራት፣ የፍላጎቴን አላሟላችሁም ከሚሉም ቁጣን ማስተናገድ ተጨማምሮ::

ከወዲያ ወዲሀ ተፍ፣ ተፍ የሚሉት ሦስት እንስቶች ከሚያስተናግዷቸው ሰዎች ቁጥር ጋር ሲነፃፀሩ ሥራቸው ከባድ ሊሆን እንደሚችል መገመት ያስችላል:: ታዳሚው የደከመ አእምሮን ለማዝናናት፣ ከወዳጁ ጋር ለመጨዋወት፣ አለበለዚያም የተራበ ሆዱን ለማስታገስ ወደ ካፌው ጎራ የሚለው በሥራ ሰዓት መውጫ ላይ ነው:: በሠራተኛ መውጫ ሰዓትም አብዛኛው የከተማዋ ካፌዎች በተጠቃሚዎች ይሞላሉ:: አመሻሹም ለአስተናጋጆች ከፍተኛ የሥራ ውጥረት ይኖርበታል::

‹‹ጧት አራት ሰዓት አካባቢና አመሻሹ ላይ ሥራ የሚበዛበት ጊዜ ነው:: በመሆኑም የታዘዝነውን ያለስህተት ለሁሉም ለማስተናገድ እንሯሯጣለን›› ያለችን የሃያ ስድስት ዓመቷ ሒሩት ነጋሽ ናት:: ባለትዳርና የአንድ ልጅም እናት ናት:: የቤተሰቧ ገቢ አነስተኛ በመሆኑም የመስተንግዶ ሥራውን የጀመረችው የዛሬ ስምንት ዓመት የሰባተኛ ክፍል ተማሪ ሆና ነው:: በወቅቱ ፀጉር በመሥራት፣ በተመላላሽ የሰው ቤት በማጽዳትና ልብስ በማጠብ እናቷን ታግዝ ነበር:: እናቷ በሕመም ምክንያት ውጪ መዋል ሲያቅታቸው ግን መተጋገዙም ቆመ፣ የዕለት ተዕለት ቀለባቸው ጥያቄ ውስጥ ገባ:: እናቷንም ሆነ ታናናሽ እህቶቿን ማስተዳደር የርሷ ድርሻ ሆነ:: በአንድ ጓደኛዋ ዕርዳታ በ70 ብር የወር ደመወዝ አስተናጋጅነትን ትጀምራለች:: በወቅቱም በቀን ከ30 ብር በላይ ቲፒ ታገኝ እንደነበር ታስታውሳለች::

ከሞላ ጎደል የዘመመ ጓዳቸውና የመብላት ጥያቄያቸው መልስ አገኘ:: ሆኖም ‹‹የቤት ኪራይ ከፍሎ፣ የታናናሽ እህቶቼንና የታማሚ እናቴን የዕለት ጉርስ ሸፍኖ፣ ለልጅ ማሳደጊያ የሚሆን ገንዘብ ባላገኝም አማራጭ ስለሌለኝ ተመስገን ብዬ እኖራለሁ፤›› ስትል ትገልጻለች:: አሁን ደመወዟ በወር 350 ብር ደርሷል:: ጉርሻውም ከነበረው የተሻለ ሆኗል:: ሆኖም ወጪዋም ደመወዝ ከጨመረው በላይ በመጨመሩ ሥራ ለመቀየር ያሰበችበት ጊዜ ትንሽ

ነበር:: እናቷ የቤት እመቤት ሲሆኑ አባቷ በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ በጥበቃነት ይሠራሉ::

ከኑሮ ውድነቱ ባሻገር በአባቷ አነስተኛ ደመወዝ የሚተዳደረው ቤተሰብ ቁጥር በርካታ ስለሆነ ብዙ ጊዜ ሳይበላ የሚታደርበት፣ የቤት ኪራይ መጣ ብለው የሚሳቀቁበት ጊዜ በርካታ ነበር:: ተምራ ችግራቸውን የመቅረፍ ጽኑ ፍላጎት የነበራት ትዕግሥት ማትሪክ እንዳልተሳካላት ካወቀች በኋላ ሥራ መፈለግ ብትጀምርም ማግኘቱ አስቸጋሪ ሆኖባት ነበር:: ከቆይታ በኋላ አሁን በምትሠራበት ካፌና ሬስቶራንት በደላላ አማካይነት ትቀጠራለች::

ሥራውን እንደጀመረች አካባቢ በተለይ ከግል ባሕሪዋ ጋር እየተጋጨባት እጅግ ትቸገር እንደነበር ታስታውሳለች::‹‹ሥራው ከበድ ያለና በተለይም ለሴቶች አስቸጋሪ ሁኔታዎች አሉት:: ከተለያዩ ሰዎች ጋር ስለሚያገናኝም የተለያየ ፀባይ ያላቸውን ሰዎች እንደየፍላጎታቸው ከማድረግ በተጨማሪ እንዳመጣጡም መመለስ ይከብዳል:: ለሚቆጣ ለዚያውም ያለአግባብ ለሚቆጣ መሳቅ አሰልቺ ነው:: ሁልጊዜም የተሳሳትሽ እንደሆንሽ እንድታምኚ የሚፈልጉ ተስተናጋጆችም ይኖራሉ::››

በየቀኑ ብዙ ውጣ ውረድ ያጋጥማል በምትለው ትዕግስት አነጋገር፣ ‹‹በሌላ ነገር ተቆጥተው ያለስህተትሽ የሚቆጡ፣ ያዘዝኩት ይኼን አይደለም መልሽው የሚሉ፣ ብርጭቆ ሰብረው የማይከፍሉ አሉ:: የሚከፈልሽ ደመወዝ አነስተኛ በመሆኑና ለብርጭቆ መሰበርና ያዘዙትን አላዘዝንም ለሚሉ ደንበኞች ሁሉ ኪሳራውን ከደመወዝሽ ላይ ማስቆረጥ አለ:: እንዲያውም ደመወዝሽን የማትወስጅበት ጊዜም ይኖራል፤›› ስትል ትዘረዝራለች::

አስተናጋጇ ከሥራው አስቸጋሪነትና አድካሚነት ጋር ሲነፃፀር ደመወዛቸው እጅግ ትንሽ መሆኑን ብትገልጽም፣ በቀን እስከ አርባ ብር ጉርሻ እንደምታገኝ አልሸሸገችም:: ‹‹ጉርሻ የዕለት ወጪያችንን የሚሸፍን ቢሆንም በርከት ያለው ግን ሌላም ጥያቄ ከበስተኋላው ማስከተሉም አይቀርም:: በጣም አክብረው፣ በጥሩ ሁኔታም ተስተናግደውና አበረታተው፣ከሚሔዱ መልካም ሰዎች በተጻራሪው እንደሴተኛ አዳሪ አድርገው የሚወስዱም ያጋጥሙናል፤›› ብላለች:: ትዕግሥት መደበኛው የሥራ ሰዓቷ ከጧቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ማታ 3፡00 ሰዓት ድረስ በመሆኑ መማር ብትፈልግም አይመቻትም::

አይደለም:: ከባለቤቷ ጋር እየተረዳዱ ወጪያቸውን ለመሸፈን መዋተታቸው ግን ጥንካሬን ፈጥሮላታል:: በመስተንግዶ ላይ የሚያጋጥሟት ችግሮች ‹‹ዝቅ ብለሽ ስላስተናገድሻቸው ለሁሉም ፍላጎታቸው መልስ የሚያገኙ የሚመስላቸው ተስተናጋጆች ቁጥር ትንሽ አይደለም›› ስትል ታንፀባርቃለች:: ጥቂት የማይባሉ ተስተናጋጆች ያለፈ ነገር ሲናገሩና የሚፈልጉት ሳይሆንላቸው ሲቀር ስድብ የሚሞክሩም ያበሳጯታል:: በሥራ ውጥረቱ ምክንያት አንዱ ያዘዛትን ለሌላው የመስጠት ነገር ሲያጋጥም ተጠቃሚዎች ይበሳጫሉ:: ሆኖም በውጥረቱ ምክንያት ክሥተቱ ሊያጋጥም እንደሚችል የሚረዱም አሉ ትላለች::

ሒሩት ሥራዋን አንደኛውን ሳምንት የጧት ሌላኛውን ሳምንት የከሰዓት ሆና በፈረቃ የምትሠራ ሲሆን፣ የጧት ከሆነች መግቢያ ሰዓቱ 12 ሰዓት መውጫው ደግሞ እኩለ ቀን፣ የከሰዓት ገቢ ከሆነች 8 ሰዓት ገብታ ማታ 3፡30 ሰዓት መውጣት ይጠበቅባታል::

በአንድ ባርና ሬስቶራንት በአስተናጋጅነት ስትሠራ ያገኘናት አንዲት እንስትም የመስተንግዶ ሥራ ከሴትነት ጋር ተዳምሮ ያለውን ችግር ስትገልጽ፣ ‹‹የሥራው ባሕርይ ሁልጊዜም በየትኛውም ሁኔታ ግጭቶችን በሰላም መፍታት እንድትለምጂ ቢያደርግም፣ አንዳንዴ አንዳንድ ደንበኞች ክብርሽን የሚነካ ነገር እየተናገሩሽ እንኳን፣ ደምበኛ ንጉሥ ነው ብቻ ሳይሆን ትክክል ነው በሚለው አሠሪዎች ባመጡት መመርያ መሠረት መጥፎ ንግግሮች ስቆ ማሳለፍ ግድ ይሆናል፤›› ስትል ያጫወተችኝ ትዕግሥት ግርማ ትባላለች:: የ21 ዓመት ወጣት ነች:: አሁን በምትሠራበት ካፌና ሬስቶራንት ውስጥ መሥራት ከጀመረች አንድ ዓመት ከስምንት ወር ሆኗታል:: ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ነው:: ‹‹መካከለኛ ተማሪ ነበርኩ›› ስትል ያጫወተችን ትዕግሥት፤ ተስፋ ያደረገችው የማትሪክ ውጤት ስላልተሳካላት እቤት ለመቀመጥ ተገድዳ

የአስተናጋጆቹ ውሎፍ ሬ ና ፍ ርከ

“ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሞተዋል ተብሎ የሚወራው ወሬ ተራ አሉባልታ ነው:: እንዲህ ዓይነቱን አሉባልታ ስንሰማም የመጀመርያችን አይደለም:: በእርግጥም እንደተወራው እውነት ከሆነ ደግሞ እኛው ራሳችን መግለጫውን እንሰጣለን::”

የዚምባቡዌ የማስታወቂያ ሚኒስትር ዌብስተር ሻሙ፣ ሲንጋፖር በሕክምና ላይ የሚገኙት የ88

ዓመቱ ፕሬዚዳንት ገብርኤል ሮበርት ሙጋቤ ሞተዋል ተብሎ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ

ከሰጡት ምላሽ የተወሰደ፡፡ ፕሬዚዳንት ሙጋቤ ሲንጋፖር ለጉብኝት ሄደዋል ተብሎ በመንግሥት

መገናኛ ብዙኅን ሲነገርና ሳምንታዊው የካቢኔ ስብሰባ ለሌላ ጊዜ ሲተላለፍ፣ ዚምባቡዌ ውስጥ

ሙጋቤ ሳይሞቱ አይቀርም ተብሎ ትናንትና ወሬው በስፋት ተናፍሶ ነበር፡፡

|ገጽ 39 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

EMPLOYMENT OPPORTUNITYLEXUS ADDIS HOTEL: Lexus Addis Hotel is a 5 star Hotel project expecting to become part of the hospitality industry very soon. LEXUS Addis has an objective of providing quality and high standard Hotel service accommodation for both leisure and business travelers. The Hotel will have more than 250 spacious and luxuries rooms along with spectacular facilities & entertainment centers.

Lexus Addis Hotel is currently looking for experienced professional for the following positions

1. Position Head store Qualification Degree /Diploma in supplies management or

related filed from a recognized institute.

Experience 5 - 10 years of tangible & Practical experience at Hotel project or related areas.

Place of work Addis Ababa Salary Negotiable

Number req. One

Applicants will be appreciated to submit and apply their documents 10 days from the advertising date.

Society of International Ministries (SIM)Has the following vacancy

1. Posting: Asst. Laboratory Technician (for Middle & high school)

2. Education: Diploma in Chemistry, Physics or Biology

3. Experience: Minimum three years in designing & conducting lab.

4. Basic Responsibilities:

• Work under the supervision and direction of Science Department Head • Monitor chemical/physical/biological stock room inventories • Assist science teachers in designing laboratory practices that meet the

international curriculum standards• Set up and break down lab practices • Monitor and maintain the School’s water filter system • Monitor laboratory equipment & repair as needed• Identify and maintain relations with local contacts for laboratory supplies • Perform other related tasks as necessary

5. Other Requirements:

• Working experience with expatriates is preferable • Maintaining basic laboratory equipments • Proficient in written and spoken English • Willingness to learn and adapt • Reference from a known leader to SIM

6. Terms of Employment: Probation/Permanent

7. Place of Work: Bingham Academy/AA

8. Salary: As per the organization’s scale

N.B:- Interested applicants are invited to submit their letter of application with complete C.V., one photo and other documents (non-returnable) to:

HR Department, Vac. # 06P.O.Box 127Addis Ababa

Closing Date: April 17, 2012. Applications shall not be returned.

ማህበራዊ ማህበራዊ

በምዕራፍ ብርሃኔ

የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የአፍሪካ ወጣቶችን በተመለከተ ባወጣው ያለፈው ዓመት ሪፖርት፣ ከአፍሪካ አጠቃላይ ሕዝብ ውስጥ አብዛኛዎቹ ከ30 ዓመት በታች የሚገኙ ወጣቶች እንደሆኑ ጠቅሷል::

የወጣቶቹ ቁጥር መብዛት ደግሞ ጥራት ያለው ትምህርትና የትምህርት ዕድል እንዳያገኙ በማድረግ ለሥራ ያላቸውን ችሎታ በማሳነስ ራሳቸውና አህጉሪቷ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ ከፍተኛ ተግዳሮትን እየፈጠረ ነው:: ወጣቶቹን ከዚህ ችግር ለማውጣትም በማኅበራዊና ገበያ ነክ በሆኑ ልምዶች ታንጸው እንዲያድጉ፣ ብቁና በብሔራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተፎካካሪ እንዲሆኑ በአህጉር ደረጃ ተቀናጅቶ መሥራት እንደሚገባ በሪፖርቱ ተጠቁሟል::

እስካሁን በነበረው አካሔድ አፍሪካውያን ወጣቶች ላይ ይሠሩ የነበሩት የዕውቀት፣ የልምድና የክህሎት ግንባታዎች፣ ከመሠረታዊ የትምህርት አቅርቦትና ሙያዊ ሥልጠናዎች እምብዛም ያልዘለሉ ናቸው:: ሆኖም በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ ውስጥ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት ወጣቶች መሠረታዊ ከሆነው የትምህርትና የክህሎት ግንባታ ባሻገር ብቃቶቻቸውን ሊያጎለብቱ የሚያስችሉ ልምዶች ያስፈልጓቸዋል:: ይህ ማለት ደግሞ ወጣቶቹ የሚማሩበት የትምህርት ሥርዓት ለአህጉራዊ ቅንጅትና አስተዋጽኦ በሚያደርግ መልኩ ግሎባላይዜሽንን መሠረት ያደረገ መሆን አለበት::

በሌላ በኩል በመላው አፍሪካ የትምህርትና የሥራ ልምዶች የመመቻቸታቸው ሁኔታ ከመቼውም ጊዜ በተሻለ መልኩ እየተሠራባቸው ቢሆንም፣ የወጣት ሥራ አጥነትና ወጣቶቹ ለመቀጠር የሚያስፈልጋቸው ብቃት ማነስ ከፍተኛ ችግር ሆነው ቆይተዋል:: ይህን ለመቅረፍ ወጣት ተኮር የሆኑ ጥናቶችና የፖሊሲም ሆነ የፕሮግራም ቀረጻና አፈጻጸም መኖራቸው ለውጤታማ ለውጥ ወሳኝ እንደሆነ በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል:: ከዚሁ ጋር ተያይዞም በማቀድ ደረጃ ብቻ ሳይሆን ተግባራዊ በሆነ መልኩ ሁሉም ባለድርሻ አካላት መረባረባቸው ቁልፍ ሚና እንዳለው ተገልጿል::

ሪፖርቱ እንደሚለው ከሆነ በርካታ የአፍሪካ አገሮች በሚቀጥሉት አራት አሠርት ውስጥ በወጣት የተሞሉ ሆነው ይቀጥላሉ:: ይህን ተከትሎ ለአገርም ሆነ ለአህጉር ሲልቅም ለዓለም ታላቅ አስተዋጽኦን የሚያበረክቱ እነዚህን ኃይሎች በተገቢው መንገድ ማስተማርና የሥራ

የአፍሪካን ወጣቶች ማብቃትብቃታቸውን እንዲያካብቱም ሆነ እንዲያዳብሩ ማድረግ ለአህጉሪቷ ዕድገት ቅድመ ሁኔታ እንደሆነ ይታመናል::

በተመሳሳይም አፍሪካውያን ወጣቶች በራሳቸው ሕይወት ላይም ሆነ አህጉሪቷ ላይ ለውጥ እንዲያመጡ የግለሰቦች ጥገኛ እንዳይሆኑና ለሚያደርጉት እያንዳንዱ እንቅስቃሴም ኃላፊነት የሚሰማቸው እንዲሆኑ አድርጎ ማነጽና ከዚያ ባሻገርም ወጣቶቹ ብቃት እንዲኖራቸው ማድረጉ ወሳኝ ነው::

ወጣት ተኮር የሆኑ ፖሊሲዎች ሲረቀቁ፣ ፕሮግራሞች ሲወጡና ሲቀረጹ እንዲሁም በአንዳንድ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ላይ ወጣቶች የሚሳተፉበትና ግምገማ የሚያደርጉበት መድረክም ሆነ ቦታ ቢሰጣቸው አመርቂ ውጤት እንደሚያስመዘግቡ በሪፖርቱ ተጠቅሷል::

ተያያዥ ከሆኑ ችግሮች ውስጥ አንዱ የሆነውን የወጣት ሥራ አጥነትን መቅረፍ ቢቻል በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ድህነትን ለመዋጋት ትልቁ መሣርያ

ነው:: ወጣቶች በስፋት የሚሳተፉበት ወጣት ተኮር የሆኑ የፖሊሲ አጀንዳዎች

መኖራቸው አጀንዳዎቹን ተንተርሰው በአህጉር ደረጃ ለሚመጡ ለውጦች አስፈላጊ እንደሆነ ይነገራል:: በመሆኑም የወጣቶቹን ሕይወት ከመቀየር አልፎ በየአገራቸውም ሆነ በየአህጉራቸው ለሚያመጧቸው ለውጦች መሠረት ይሆናል ተብሎ የሚታመንበትን ፖሊሲ፣ የተባበሩት መንግሥታትን ጨምሮ በመላው አፍሪካ እንዲሰርፅ የዕውቀት ልውውጥና ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባ ሪፖርቱ ያሳስባል:: ለዚህም የባለድርሻ አካላት መረባረብና ቀጣይነት ኖሮት ሁሌም ሊተገበር የሚገባ ጠንካራ

ፖሊሲ እንደሚያስፈልግም ጠቁሟል:: የዕውቀት ሽግግሩ አስፈላጊነቱ ደግሞ ያለፉትንና መሻሻል የሚገባቸውን አሠራሮችን ለማስተካከከልም ሆነ የወጣቱን ወቅታዊ ችግሮች ለመለየት ጠቃሚ በመሆኑ ነው::

ወጣቶች ላይ ተረባርቦ የመሥራቱ ታላቅ ግብ አህጉሪቱን ከድህነትና ከጥገኝነት ማላቀቅ ነው:: ቢሆንም

ግን አብዛኛውን ጊዜ ወጣቶችን ለመርዳት ርብርቡ የሚካሔደው በግልጽ ለጠየቁትና ጉዳታቸው አይሎ ዕርዳታ የሚያሻቸው ላይ ሆኖ ይስተዋላል:: ነገር ግን ድህነት ኢኮኖሚያዊ የሆነ መሠረታዊ ችግርን ታክኮ የሚመጣ በመሆኑ ድህነትን

ከሥሩ ነቅሎ ለውጡን ለማምጣት ማኅበረሰባዊ አመለካከትን ጨምሮ የሥራ ባህልንና የዕውቀት መዳበርን ማስፋፋት ታላቅ

መፍትሔ ሊሆን እንደሚችል በሪፖርቱ ላይ ጠቁሟል:: ይሁንና ወጣቶችን ማብቃት ሲታሰብ መሠረታዊ የትምህርት አቅርቦትንና የሥራ

ብቃታቸውን ማዳበር ካልተቻለ ይህንን ተከትሎ የሚመጣውን የወጣት ሥራ አጥነት መቀነስ ስለማይቻል አህጉሪቱ ላይ አሁንም ለውጥ ማምጣት እንደማይቻል ተጠቅሷል::

ገጽ 40|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

የአገር ውስጥ ዜና

የዓለም ዜናበአንድ ሳምንት ውስጥ 1,000 ሰሪያውያን

መገደላቸው ተሰማ የሶሪያ መንግሥት ዋነኛ ተቃዋሚዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 1,000

ሰሪያውያን መገደላቸውን አስታወቁ:: እንደ አሶሼትድ ፕሬስ ዘገባ፣ የፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ መንግሥት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የቀረበለትን የሰላም ዕቅድ ቢቀበለውም፣ ተቃውሞአቸውን የሚያሰሙ ሶሪያውያን ባሉበት አካባቢ ጭፍጨፋው ቀጥሏል:: የሶሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት በመባል የሚታወቀው የተቀዋሚዎች ስብሰባ እንደገለጸው፣ ባለፈው ሰኞ ብቻ 160 ሶሪያውያን በአሳድ ወታደሮች ተገድለዋል:: የምክር ቤቱ ቃል አቀባይ ባስማ ኮድማኒ ትናንት ከጄኔቫ በሰጡት መግለጫ፣ የሶሪያ መንግሥት ሲቪሎችን የፈጀው ከባድ የጦር መሣርያዎችንና ፀረ አውሮፕላን ሮኬቶችን ተጠቅሞ ነው ብለዋል:: ይህንንም ድርጊት የፈጸመው ማክሰኞ መጀመር የነበረበትን የተኩስ አቁም ለማደናቀፍ ነው ሲሉ አስታውቀዋል:: በዚህም ምክንያት ሰብዓዊ ቀውሱ አስከፊ ደረጃ ላይ መድረሱን ተናግረዋል:: ሖምስን በመሳሰሉ የተቃዋሚዎች ይዞታዎች ላይ የሚፈጸመው አሰቃቂ ፍጅት አስደንጋጭ እየሆነ መምጣቱን ዘገባው አስረድቷል:: ተመድ ሶሪያ ውስጥ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ከዘጠኝ ሺሕ በላይ ሰዎች ተገድለዋል ይላል::

ኦባማ ለዓለም ባንክ ባቀረቡዋቸው ዕጩ ምክንያት ትችት ቀረበባቸው

በመጋቢት ወር ውስጥ ለዓለም ባንክ ፕሬዚዳንትነት በዕጩነት በቀረቡት ትውልደ ኮሪያዊ አሜሪካዊ ጂም ዮንግ ኪም ምክንያት ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በትችት እየተብጠለጠሉ ነው:: የጤና ባለሙያና የሕክምና ኮሌጅ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ኪምን የባንኩን ፕሬዚዳንት ሮበርት ዞሊክ እንዲተኩ መምረጣቸው ብዙዎችን እንዳስገረመ የኤንዲቲቪ ዘገባ ያስረዳል:: የሕክምና ባለሙያና የሜዲካል ዳይሬክተር የሆነን ሰው የዓለምን ባንክ እንዲመራ በዕጩነት ማቅረብ እንግዳ እንደሆነባቸው የገለጹት የኒውስዊክ ዓለም አቀፍ ዓምድ ኤዲተር ቱንኩ ቫራዳራጃን ናቸው:: ባንኩን ለመምራት የባንክ ባለሙያ ወይም ኢኮኖሚስት መሆን ሲገባው፣ የሕክምና ባለሙያ ለመመደብ መሞከር ያስገርማል ብለዋል:: ብዙዎችም በኦባማ ውሳኔ ግራ መጋባታቸውን ገልጸው፣ ፕሬዚዳንቱ ምን ነካቸው ብለዋል:: በርካታ የታዳጊና በማደግ ላይ የሚገኙ አገሮች የኦባማን ዕጩ አልተቀበሉም:: ይልቁንም አፍሪካዊቷ ዕጩ የናይጄሪያ የገንዘብ ሚኒስትር ንጎዚ ኦካንጆ

ኢዌላ የተሻሉ ዕጩ ተብለው ድጋፍ እየጎረፈላቸው ነው:: ዕጩዋ ታዋቂ ኢኮኖሚስትና ዲፕሎማት መሆናቸው ይነገራል::

በባይደዋ የቦምብ ጥቃት 12 ሶማሊያዊያን ተገደሉ በርካቶች ቆሰሉ

ከትናንት በስቲያ በሶማሊያ የባይደዋ ከተማ የአተክልት ገበያ ውስጥ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት 12 ሶማሊያዊያን ሲገደሉ፣ 30 የሚሆኑት ደግሞ ቆስለዋል:: የተለያዩ ሚዲያዎች ባሰራጩት ዘገባ፣ ጥቃቱን የፈጸመው በቅርቡ ከባይደዋ ከተማ በኢትዮጵያና በሶማሊያ ሠራዊት የተባረረው በአልሻባብ ነው ብለዋል:: የሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ፕሬዚዳንት ሼክ ሸሪፍ ሼክ አህመድም ጣታቸውን አልሸባብ ላይ ቀስረዋል:: “በተፈጸመው ጥቃት በጣም አዝነናል፤” ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ “እንዲህ ዓይነቱ ድርጊት ከእስልምና ሃይማኖትና ከባህላችን ተፃራሪ ነው፤” ብለዋል:: የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዲወሌ መሐመድ አሊ ጥቃቱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፣ አልሸባብ በኢትዮጵያና በሶማሊያ ወታደሮች ከተባረረ ወዲህ የተፈጸመ ትልቅ ጥቃት ነው ማለታቸው ተሰምቷል:: ከሰሜን ምዕራብ ሞቃዲሾ በ250 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያለችው የባይደዋ ከተማ በየካቲት ወር ውስጥ ከአልሸባብ እጅ መውጣቷ ይታወሳል::

የየመን ወታደሮችና የአልቃይዳ ተዋጊዎች ባደረጉት ውጊያ 124 ሰዎች ተገደሉ

በየመን ደቡባዊ ግዛት በመንግሥት ወታደሮችና በአልቃይዳ ተዋጊዎች መካከል በተደረገ ውጊያ በ48 ሰዓት ውስጥ 124 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ:: እንደ ዘ ታይምስ ኦፍ ኢንዲያ ዘገባ፣ ወታደራዊና የጎሳ ምንጮች በርካታ ሰዎች መገደላቸውን አረጋግጠዋል:: በአቢያን ግዛት በሎደር ከተማ አካባቢ በተካሄደ ውጊያ 102 የአልቃይዳ ተዋጊዎችና 14 የየመን ወታደሮች መሞታቸውን ገልጸው፣ ስምንቱ ሟቾች ግን ሰላማዊ ሰዎች መሆናቸውን አስረድተዋል:: የአልቃይዳ ተዋጊዎች በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍል ተከታታይ ጥቃት እየፈጸሙ መሆናቸውን የተለያዩ ዘገባዎች ያስረዳሉ:: የየመን ጦር ኃይል አልቃይዳን ለመደምሰስ በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ የቀድሞውን ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳላህን የተኩት ምክትላቸው ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ ደፋ ቀና እያሉ መሆናቸው ተዘግቧል::

በመሬት ነክ መረጃ አያያዝ ሥርዓት ሙያተኞች እየሠለጠኑ ነው

በአገሪቱ የተቀናጀ የመሬት አስተዳደር ሥርዓት ለመፍጠር በማያስችለው የሰው ኃይል ልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ማኒስትሩ ገለጹ:: በመሬት ነክ መረጃ አያያዝ ሥርዓት ላይ የተዘጋጀው ሥልጠና ሲከፈት የመሬት አስተዳደር ሥርዓቱን ዘመናዊ ለማድረግ ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች በብዛት ማፍራት አስፈላጊ መሆኑ መገለጹን ኢዜአ ዘግቧል:: በመሬት ዘርፍ የተፈለገውን መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት በአሠራር፣ በአደረጃጀትና በሕግ ማዕቀፍ ቀረፃ ረገድ ከሚደረገው ርብርብ ጎን ለጎን፣ የመስኩን የሰው ኃይል ልማት በላቀ መልኩ ለማጠናከር ትኩረት መስጠት እንደሚገባም መገለጹን ዘገባው ያስረዳል:: የተቀናጀ የመሬት መረጃ ሥርዓቱን በሁሉም የአገሪቱ ከተሞች ወጥ በሆነ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚረዳም ሚኒስትሩ መግለጻቸውን ዘገባው ያስረዳል:: ክፍተቱን ለመሙላት ከ23 የአገሪቱ ከተሞች የተውጣጡ 260 ባለሙያዎች በጂአይኤስ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በቅየሳና በመሬት አስተዳደር ዘርፎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው::

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የማስፋፊያ

ግንባታ እያካሄደ ነው

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ያስጀመረው የማስፋፊያ ግንባታ፣ በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እየተካሄደ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ:: ዩኒቨርሲቲው በመጪዎቹ አራት ዓመታት የቅበላ አቅሙን አሁን ካለው 22 ሺሕ ዓመታዊ ቅበላው 40 ሺሕ ለማድረስ አቅዶ እየሠራ መሆኑን ገልጿል:: ዩኒቨርሲቲው አዳዲስ የትምህርት መስኮችን ለመክፈትና የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እያስገነባቸው ያሉት ሪፈራል ሆስፒታልን ጨምሮ የተማሪዎች የመማርያና የመኝታ ክፍሎች፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ መጻሕፍት፣ የመምህራንና የተማሪዎች መዝናኛ ክበባት መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል:: በተጨማሪ የመምህራን መኖርያ፣ የተማሪዎች የመመገቢያና የመሰብሰቢያ አዳራሾች፣ የአስተዳደር ቢሮዎችና ሌሎች መሰል አገልግለቶችን የሚሰጡ ሕንፃዎች እየተገነቡ መሆናቸውን ዘገባው ያስረዳል:: የሕንፃዎቹ ግንባታም እስከሚቀጥለው ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ የግንባታዎቹ ወጪ የተሸፈነው በመንግሥትና መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች መሆኑን ዘገባው ያብራራል::

የይርጋ ጨፌ ቡና አምራቾች በ150 ሚሊዮን ብር የገበያ

ማዕከል ሊገነቡ ነውበደቡብ ክልል በጌዲኦ ዞን የይርጋ ጨፌ ቡና

ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በዲላ ከተማ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል ሊገነባ መሆኑ ተገለጸ:: በዲላ ከተማ ከአምስት ሺሕ ካሬ መሬት ላይ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል ለመገንባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁ መገለጹን አዲስ ዘመን ዘግቧል:: ማዕከሉ በዞኑ ከሚያካሂዳቸው የተለያዩ የልማት ሥራዎች መካከል አንዱ ማሳያ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ዩኒየኑ ባለፈው ዓመት ለውጭና ለአገር ውስጥ ገበያ ከአንድ ሺሕ ቶን በላይ ቡና ሲያቀርቡ፣ ከሸያጩም ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ መገኘቱን ዘገባው ያስረዳል:: ዩኒየኑ ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ የመንግሥት ገንዘብ ተመላሽ መደረጉና ለህዳሴው ግንብ ግንባታ በአምስት ሚሊዮን ብር ቦንድ መግዛቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እያስመዘገበ ያለውን ዕድገት የሚያመለክት መሆኑ ተገልጿል::

ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለስምንት ሺሕ ተመራቂ ተማሪዎች

ሥልጠና ሰጠሁ አለየፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን

ከስምንት ሺሕ በላይ ለሚሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎች ሥልጠና መስጠቱን አስታወቀ:: ከየካቲት 12 እስከ መጋቢት 21 ቀን 2004 ዓ.ም. በሥነ ምግባር፣ በሙስና ጽንሰ ሐሳብና በሙስና ወንጀል ሕጎች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠቱን፣ የፌዴራልና የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ለሪፖርተር በላከው መግለጫ አስታውቋል:: የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቱ የተሰጠው በባህር ዳር፣ በሰመራ፣ በሐረመያ፣ በወሎ፣ በአርባ ምንጭና በድሬዳዋ ለሚገኙ በ2004 ዓ.ም. ለሚመረቁ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መሆኑን መግለጫው ያስረዳል:: ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎች በተለያዩ ተቋማት ሥራ በሚቀጠሩበት ወቅት በሚሠማሩበት የስራ መስክ ራሳቸውን ከሙስናና ከብልሹ አሠራሮች አፅድተው እንዲያገለግሉ፣ እንዲሁም ሥነ ምግባራዊና የሙስና ድርጊቶችን በቁርጠኝነት ለመታገል እንዲችሉ ሥልጠናው ከፍተኛ እገዛ እንደሆነ ተገልጿል:: በሌሎች 14 የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሚመረቁ ተማሪዎች ከሚያዚያ እስከ ሰኔ ወር 2004 ዓ.ም. ሥልጠና እንደሚሰጥና በ2005 ዓ.ም. ሥልጠናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መግለጫው ያብራራል::

ሰሜን ኮሪያ ፕሬዚዳንት የነበሩት ኪም ጆንግ ኢል በጥር መጀመርያ አካባቢ አልፈው በእግራቸው ወጣቱ ልጃቸው ኪም ጆንግ ኡን ሲተኩ ዓለም ብዙ ብሎ ነበር:: በተለይ የመምራት ልምድ

የላቸውም፤ ወጣት በመሆናቸው ኃያላን መንግሥታት እንደፈለጉ ያሽከረክሩዋቸዋል፤ የአባታቸው የአልበገርነት ዘመን አክትሟል ያሉም ነበሩ:: በሌላ በኩል ደግሞ የአባትየው የጀርባ አጥንት የነበሩት የወታደራዊ ክፍሉ ከፍተኛ የአመራር አባላት ከኪም ጆንግ ኡን ኋላ ሆነው የአባትየውን ጅማሮ ያስቀጥሉታል ያሉም አልጠፉም::

የአገሪቱ ሚዲያዎችም “ልሂቅ” አመለካከት ያለው ወታደራዊ መሪ ሲሉም አሞካሽተዋቸዋል:: ለውጥ ያመጣሉ፣ በአገሪቱ ተጀምሮ የነበረው የኑክሌር ፕሮግራም እንዲቋረጥ ያደርጋል፣ ሰሜን ኮሪያ ለቀጣናው ስጋት የምትሆንበት ጊዜ ያከትማል የሚሉ አስተያየቶች ተሰጥተው ሳያበቁ፣ ኪም ጆንግ ኡን የአባታቸውን ፈር መከተል የጀመሩት ሥልጣን በተረከቡ በሳምንት ጊዜ ውስጥ ነው:: ሆኖም በአገሪቷ የኑክሌር ፕሮግራም ላይ ያላቸው አመለካከት ከአባትየው ለየት ያለና የለዘበ ነበር::

የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራም ስጋቷ ሆኖ ለዓመታት ዘልቃለች:: አሜሪካም የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራም እንዲቋረጥ መወትወቷን የቀጠለችው የኪም ጆንግ ኡን ሥልጣን ከተቆናጠጠበት ማግስት ጀምሮ ነው::

ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራም መቋረጥ ከኮሪያ ልሳነ ምድር ሰላም ባለፈም የ2012 የምርጫ ካርዳቸው ነበርና ውትወታውን ቀጥለውበት ወጣቱን ኪም ጆን ኡንን ያሳመኑት ከአባታቸው ሥልጣን ከወረሱ ከሁለት ወራት በኋላ ባሳለፍነው መጋቢት መጀመርያ ላይ ነበር::

በወቅቱም አሶሼትድ ፕሬስ ሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራሟን ለማቋረጥ ከአሜሪካ ጋር ከስምምነት ላይ መድረሷን ዘግቧል:: ሰሜን ኮሪያ ዩራኒየም ላታበለፅግ፣ የኑክሌርና የሚሳይል ሙከራ ላታደርግ ቃል መግባቷም ዓለምን ጉድ አሰኘ:: ኪም ጆንግ ኡን ለፈጸሙት ስምምነትም ከኃያላን መንግሥታት ምስጋና ተቸራቸው:: ስምምነቱም እ.ኤ.አ በ2009 ተቋርጦ የነበረውን የስድስትዮሽ ማለትም የሁለቱ ኮሪያ፣ አሜሪካ፣ ቻይና፣ ሩሲያና ጃፓን መሣርያ የማምከን ስምምነት ለማስቀጠልም በር እንደሚከፍት የተለያዩ የፖለቲካ ተንታኞች ተስፋቸውን ገለጹ:: አሜሪካም ለኪም ጆንግ ኡን እሺታ እጅ መንሻ ይሆን ዘንድ 240,000 ቶን ምግብ ለሰሜን ኮሪያ ልትሰጥ ቃል ገባች::

ይህ ስምምነት ተደርጎ አንድ ወር እንዳለፈ ግን ኪም ጆንግ ኡን ቃላቸውን እንዳጠፉ የአካባቢው አገሮች ማስታወቅ ጀመሩ:: በተለይ ደቡብ ኮሪያ “ሰሜን ኮሪያ ሮኬት አስወንጭፋለች፤ ኑክሌር ለመሞከር በዝግጅት ላይ ነች:: በሚስጥርም ኑክሌር ልትሞክር በዝግጅት ላይ መሆኗን ደርሼበታለሁ፤” ስትል ስጋቷን ገለጸች::

የደቡብ ኮሪያን ስጋት ተከትሎ ሰሜን ኮሪያ ከሚያዝያ 4 እስከ ሚያዝያ 8 ቀን 2004 ዓ.ም. ለማስወንጨፍ ያቀድኩት ሮኬት ለሳይንሳዊ ምርምር የሚያገለግል ነው ብትልም ለአሜሪካ አልተዋጠላትም:: ብሉምበርግ እንደዘገበው፣ አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር በመጋቢት መጀመርያ ላይ ያደረገችው ስምምነት ስላልተከበረ ቃል የገባችውን 240,000 ቶን ምግብ ከመለገስ ታቅባለች:: የአሜሪካ ውሳኔ ደግሞ እ.ኤ.አ ከ1990 ጀምሮ በድርቅ ስትመታና ቀድሞውንም በውጭ ዕርዳታ ቀለቧን ስትሰፍር ለከረመችው ሰሜን ኮሪያ ራስ ምታት ነው::

የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ሙከራ ዕቅድ ወዴት ያመራ ይሆን?

በተለይ ለሕፃናት ይደርሳል በተባለው ምግብ ላይ ማዕቀብ መጣሉ ለሰሜን ኮርያ መከራ ነው::

ሰሜን ኮሪያ ሮኬት በማስወንጨፍ በማድረግ የኑክሌር ሙከራ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኗን ተከትሎ፣ የቀጣናው አገሮች ስጋታቸውን እየገለጹ ባሉበት በአሁኑ ጊዜ ጃፓን ራሴን ከጥቃት እከላከላለሁ ስትል ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች:: ቢቢሲ እንደዘገበው፣ ሰሜን ኮሪያ በተያዘው ወር ሮኬት ለማስወንጨፍ ያላትን ዝግጅት አስመልክቶ ጃፓን ከሳተላይት ባገኘችው መረጃ በመነሳት፣ “አስፈላጊ ከሆነ ሮኬቱን መትቼ እጥለዋለሁ” ስትል ገልጻለች::

“ሮኬቱ ለጃፓን ግዛት ስጋት ከሆነ መትተን ከመጣል አንመለስም” ያሉት የጃፓን መከላከያ ሚኒስትር፣ አያይዘውም የአገሪቱ መከላከያ ኃይል ሮኬቱን ለማምከን የሚያስችሉ ዝግጅቶችን እንዲያደርግ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል::

ደቡብ ኮሪያም የሰሜን ኮሪያ ሮኬት ለግዛቴ ስጋት ከሆነ እመታዋለሁ ስትል አስጠንቅቃለች::

የአሜሪካ ተባባሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካምፕቤል በበኩላቸው ሮኬቱ ሲወነጨፍ የአውስትራሊያ፣ የኢንዶኔዥያንና የፊሊፒንስን አካባቢዎች ሊጎዳ እንደሚችል ተናግረዋል::

የፊሊፒንስ ፕሬዚዳንትም “ሮኬቱ አገሬ ላይ ሊወድቅ ይችላልና ሰሜን ኮሪያ ሙከራውን አቁሚ፤” ሲሉ ማስጠንቀቂያ አዘል መልዕክት አስተላልፈዋል::

አሜሪካ በበኩሏ ሰሜን ኮሪያ ልታደርግ አቅዳለች የተባለውን የሮኬትና የሚሳይል ሙከራ ለመቆጣጠር የባህር ላይ ራዳር ወደ አካባቢው መላኳን የአገሪቱ ሚዲያዎች ዘግበዋል::

ሰሜን ኮሪያ ሮኬቱን የማስወነጭፈው ለሳይንሳዊ ምርምር ይረዳ ዘንድ ሳተላይት ኦርቢት ላይ ለመትከል ነው ብትልም፣ አሜሪካ በበኩሏ ምንም ዓይነት የኑክሌር ሙከራ

እንዳታደርግ በተያዘው ሳምንት መጀመርያ ላይ መልዕክት ማስተላለፏን ሮይተርስ ዘግቧል::

የሰሜን ኮሪያን ሮኬት የማምጠቅ ዝግጅት በተመለከተ ሦስት የእስያ አየር መንገዶች ማለትም የፊሊፒንስ፣ የጃፓንና የኦል ኒፖን ኤርዌይስ በሰሜን ኮሪያ አካባቢ ያላቸውን የበረራ መስመር መቀየራቸውን አስታውቀዋል::

የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ የሰሜን ኮሪያን የኑክሌር ፕሮግራምን አስመልክቶ ከሟቹ የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኢል ጋርም ተደጋጋሚ ውይይቶች ተደርገዋል:: ውጤት ግን አላመጡም:: ይልቁንም እንደ ማስፈራሪያ እየተጠቀሙበት ከርመዋል:: በተተኪው ኪም ጆንግ ኡንም እየታየ ያለው ይኼው ነው:: ኮሪያ “የኑክሌር ካርዷን” አሜሪካ የምግብ ዕርዳታ ታድርግ ወይስ አታድርግ የሚለውን እንድትመርጥም እየተጠቀመችበት ነው::

የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ፕሮግራም ለአሜሪካ ራስ ምታት ከሆነ ዓመታት ቢቆጠሩም ይኼ ነው የተባለ ለውጥ ማምጣት አልተቻለም:: ይልቁንም ስምምነቶች ሲደረጉ፣ ሲፈርሱና ሰላም መጣ ሲባል ሲደፈርስ ሰንብቷል:: የሰሞኑ የኑክሌር መርሐ ግብር ግን የሰሜን ኮሪያን ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ አድርሶታል:: በተለይ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ ራሳቸውን እንደሚከላከሉ ማሳወቃቸው ቀጣናውን ወደ ጦርነት አውድማ እንዳይቀይረው ተሰግቷል::

ሰሜን ኮሪያ በምታስወነጭፈው ሮኬት ኦርቢት ላይ ሳተላይት ለማስቀመጥ ነው ያለችው እውነት ሆኖ ከአሜሪካ ቃል የተገባላትን የምግብ ዕርዳታ ታገኝ ይሆን? የሚወነጨፈው ሮኬትስ እንደተፈራው በአካባቢው አገሮች ላይ ችግር ይፈጥር ይሆን? ወደ ጃፓን ቀጣና ገብቶስ የጃፓን አፀፋ ሰለባ ይሆን? የሮኬቱ መወንጨፍ ቀጣናውን ወዴት ያመራው ይሆን? ይኼ የአሜሪካንና የአካባቢውን አገሮች ከሰሜን ኮሪያ ጋር እሰጥ አገባ ውስጥ የከተተው ጉዳይ ምን እንደሚያስከትል ለማወቅ የሚሆነውን ማየት ይሻላል::

ሰሜን ኮሪያ ከሚያዝያ 4 እስከ ሚያዝያ 8 ቀን 2004 ዓ.ም. ለማስወንጨፍ ያቀድኩት ሮኬት ለሳይንሳዊ ምርምር የሚያገለግል ነው ብትልም ለአሜሪካ አልተዋጠላትም

|ገጽ 41 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

አሰናጅ፡- ሔኖክ ያሬድ

የዘመናችን የአየር ንብረት ለውጥ ክሥተቶችከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተገናዘቡ የከባቢ አየር ውስጥ ለውጦች ማስተዋል የተጀመረበት ጊዜ ከሃምሳ ዓመት

አይበልጥም:: ለመጀመሪያ ጊዜ በ1950 ዓ.ም በሃዋኢ ደሴት ላይ የሚገኘው አለም አቀፍ የአየር ምርምር ጣቢያ ተመራማሪዎች በአከባቢ አየር ውስጥ የሚገኘው የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን መጨመሩን አሳወቁ:: ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የከባቢ አየር የጋዞች ይዘት ምጥጥን ላይ ክትትል ማድረግ ቀጠለ:: ላለፉት 50 ዓመታት በተደረገው ክትትልም የምድር ከባቢ አየር አማካይ ሙቀት በ0.13 ዲግሪ ሴንቲግሬድ የጨመረ ሲሆን ይህ ላለፉት መቶ ዓመታት ከታየው ለውጥ እጥፍ ሆኗል:: የጭማሪው አኀዝ በሁሉም የዓለም ክልሎች ተመሳሳይ አይደለም:: የሰሜን ዋልታ አካባቢ ከዓለም አቀፋዊው አማካይ የሙቀት መጠን ጭማሪ በሁለት እጅ ከፍ ያለ ነበር ቢሆንም ከሙቀቱ ጭማሪ አብዛኛውን በመውሰድ ላይ ያሉት ውቅያኖሶች ናቸው::

እስካሁን በተከሠተው የሙቀት መጨመር መንስኤነት ባለፈው ግማሽ ምእት ዓመት የባሕር ጠለል በአማካይ የሁለት ሚሊ ሜትር ጭማሪ አሳይቷል:: የባሕር ጠለል ከፍታ በፍጥነት እየጨመረ መሔዱ የሚያሳየው ባለፉት አስር ዓመታት ብቻ የሦስት ሚሊ ሜትር ከፍታ ጭማር ማሳየቱ ነው:: የባሕር ጠለል ከፍታ መጨመር በምክንያትነት የሚጠቀሰው ውቅያኖሶች ሙቀታቸው በመጨመሩና በሙቀት መጨመር ምክንያት የዋልታዎች አካባቢና የተራራ ላይ ግግር በረዶዎች እየቀለጡ ውኃቸው ከባሕሮች ጋር በመቀላቀሉ ነው:: ባለፉት 30 ዓመታት የሰሜን ዋልታ አካባቢ ግግር በረዶ በየአስርት ዓመቱ በአማካይ በሦስት ከመቶ ያህል እንደቀጠለ ይነገራል::

ከዶ/ር ዮሐንስ አበራ አየለ ‹‹የአየር ንብረት ለውጥ›› ድርሳን የተወሰደ (2003)

የምረቃው መታሰቢያ

“ለሰው ሞት አልቃሽ! በየሐዘኑ ቤት እየተጠራች ተፈጥሮ በሰጠቻት የማልቀስ ችሎታ እየተጠቀመች ለሰው ሞት ውበት የምትለግስ እናት ነበረችኝ:: አባቴ በልጅነቴ በመሞቱ ምክንያት አንቺ ባቆምሽበት ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት ትምህርቴን እስካገባድድ ያደግሁትና የተማርኩት አልቅሳና አስለቅሳ በምታመጣው ገንዘብ ነበር:: የአልቃሽነት ሙያዋ ሲከለከል፣ በሃይማኖትም ሲወገዝ የእኔም የእሷም ሕይወት ጨለመ:: ለብዙዎች ሞት ያለቀሰችውና ያስለቀሰችው እናቴ በተራዋ ለራሷና ለእኔ በቁማችን ማልቀስ ጀመረች:: ከዚያ በኋላ በሕይወት ብዙም አልቆየች:: የእንባ ብዛት ያደከመው ዓይኗ ማየት ሲሳነው፣ ደረቷን ስትመታ አብሮ ይናወጥ የነበረው ልቧም ሥራውን እንዲሁ አቆመና የተመኘችውን የእኔን ጥቁር ልብስ ለማየት ሳትታደል ተለየችኝ:: በምረቃዬ ዕለት ጥቁሩን ካባ ለብሼ ቀኑን ሙሉ አንዳችን አንዳችንን እያፅናናን የኖርንባትን ደጃፋችንን ዘግቼ ሳለቅስ ዋልኩ. . . ጥቁሩ ልብስ ለእኔ የደስታ ሳይሆን የሐዘኔ አስታዋሽ ሆኖ ቀረ:: ይገርምሻል የምረቃ ጽሑፌን መታሰቢያነት ለእናቴ ሳደርግ ዋነኛው ምክንያት ጥናቴ በአልቃሽ ግጥሞች ዙርያ የተሠራ መሆኑ ነበር፤”

ኃይለ ጊዮርጊስ ማሞ (ጲላጦስ) “የአልቃሽ ልጅ” ብሎ ከተረከው “የማለዳ ሸክም” መድበል የተገኘ (2011)

አስደናቂ ፍጥረታትና እውነታዎች* ‹‹ኪንግ ኮብራ›› ከመርዘኛ እባቦች መካከል እጅግ ትልቁ ሲሆን 5.5 ሜትር ርዝመት አለው:: * አዞ የራሱን ክብደት ያህል ምግብ ለመመገብ እስከ 160 ቀናት ያህል ይወስድበታል:: * ‹‹ሲ ሆርስ›› በመባል የሚታወቀው የዓሣ ዓይነት ጅራቱ እንደ እጅ የሚጠቀም ብቸኛ ዓሳ ነው:: * ‹‹ፍላት ፊሽ›› ተብለው የሚጠሩት የዓሣ ዓይነቶች እንደ እስስት መልካቸውን መለዋወጥ ይችላሉ:: * ‹‹እባብ በሁለት የተከፈለ ሹካ መሰል ምላስ ያለው ሲሆን ለማዳመጫነት፤ ለማሽተቻነትና ለመቅመሻነት ይጠቀሙበታል:: * ‹‹ሳልመን›› ተብለው የሚጠሩ የዓሳ ዓይነቶች እንቁላሎቻቸውን ለመጣል በየዓመቱ ከ3ሺህ ኪ.ሜ. የሚበልጥ ጉዞን ያቋርጣሉ:: * ‹‹ሸፕ ኬድ›› በመባል የምትታወቀው ክንፍ የለሽ ዝንብ በሕይወት ዘመኗ የምትጥላቸው እንቁላሎች ብዛት ከ12 አይበልጥም:: * በውቅያኖስ ውስጥ እጅግ ፈጣን እንስሳ ‹‹ሴይል ፊሽ›› ተብሎ የሚጠራው መርከበኛው ዓሣ ሲሆን በሰዓት 100 ኪ.ሜ. ያህል ይዋኛል:: * በላቲን ስሙ ‹‹ጊላ ሞንስተር›› ተብሎ የሚጠራው የእንሽላሊት ዓይነት በጅራቱ ውስጥ ምግብን ለረዥም ቀናት ማቆየት ይችላል:: * እስስት በአንድ ዓይኗ ፊት ለፊት እያየች፤ በሌላኛው ዓይኗ ወደ ኋላ ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ መመልከት ትችላለች:: * ‹‹ማሳል›› በመባል የምትጠራው ቀንድ አውጣ በሩብ ሰዓት ጊዜ ውስጥ ብቻ 12 ሚሊዮን ያህል እንቁላሎችን መጣል ትችላለች:: * የአንዳንድ ደቃቅ ዛጎሎች መጠን ከአንድ አሸዋ ብናኝ የማይበልጥ ቢሆንም በተቃራኒው ደግሞ እጅግ ግዙፉ 230 ኪ.ግ. ያህል ይመዝናል:: - የሐዋሳው ፈቃዱ ሺፈታ ‹‹ምጥን›› ብሎ ካሳተመው የተገኘ (2003)

የሀገር ሕዝብ፣ የደንበኛ ሮሮ

ካንጀት ጠብ ለማይል፣ ረሃብ ለማያስታግስ ብጣሽ ቁራሽ ነገር፣ ማይላስ ማይቀመስ ልክ የሌለው ረሃብ፣ ልክ የሌለው ጥም በንግድ ፈቃዳችሁ፣ የግፍ ገንዘብ ለማተም ለችጋርና ለረሃብ ደንበኛ ጠርታችሁ ‹‹ምግብና መጠጥ አለ›› ትላላችሁ፤ ውሃ አፍልታችሁ ‹‹5 ብር›› ስትሉ፣ ያደረ አሙቃችሁ፣ ‹‹ትኩስ ነው›› ስትሉ የሀገርና የሕዝብ፣ የደንበኛ ሮሮ ምሬትና ሐዘን ውሎ አድሮ ቀን ቆጥሮ ይደርሳል ለናንተም የኑሮ እንጉርጉሮ::ዮናታን መንክር ካሳ ‹‹ሁሉም ታሪክ አለው››

በሚለው መድበሉ የገጠመው (2001)

ብሂል* ሰው ሲሞት አምስት ደቂቃ መናደጃ ጊዜ ቢፈቀድለት የሚናደደው ለምን ረጅም ዕድሜ አልኖርኩም ብሎ ሳይሆን

ለዚህች ዕድሜ ለምን በደንብ አልተደሰትኩም ብሎ ነው:: (እግር እሳት)* ከሁሉ በላይ የሚጮኸው ትልቁ አውራ ዶሮ በአንድ ወቅት እንቁላል ነበር:: (ናይጄርያውያን)* ወንድ ሲያፈቅር ይታወራል፤ ሴት ግን አጨንቁራም ታያለች ማየቷ አይቀርም:: (ግብፃውያን)* ከአንበሳ ጋር የምትራመድ አህያ ለፈረስ ሰላምታ አትሰጥም:: - ምርጥነህ ታምራት ‹‹ጣዝማ የሚሌኒየሙ ምርጥ አባባሎች›› ብሎ ካሳተመው የተወሰደ(2000)

መጠጡ….መጠጥ የሚያበዛ ሰው በሰውነቱ ውስጥ አልኮል

ይጠራቀማል፤ በኋላም በደም መመላለሻ ሥሮቹ ውስጥ እየገባ ሲዘጋው ሰውዬው በድንገት ይሞታል:: ወይም ሥሮቹን እያደረቀ ሲያበላሻቸው ይበጣጠሳሉ:: ሥር በተበጠሰ ጊዜም ለሞት ይሰጣል፤ ወይም ደሙ በሰውነቱ ውስጥ ይፈስና ይህ ደሙ የፈሰሰበት አካል በድን ይሆናል:: ከዚህ ሌላ ደግሞ አልኮል ጨጓራና አንጀትን እያቃጠለ ያቆስላቸዋል:: አንዳንድ ጊዜም ወደ አንጎል እየወጣ ክፉ በሽታ ይሠራል:: በዚህም ምክንያት ቀዥቃዛ ወይም ጨርሶ ዕብድ ያደርጋል:: ይህም ከዚህ በላይ የተመለከተ ልዩ ልዩ በሽታ በሰው ልጅ ከሚመጡ ከሚያስፈሩት ክፉ ደዌዎች ጋር የሚቆጠር ቁጥራቸው አያሌ የሆኑ ሰዎች የፈጀ ነው:: ሁልጊዜም በዚህ ምክንያት መጠጥ የሚያበዙ ሰዎች ሁሉ አለጊዜያቸው ይቀሰፋሉ:: አሟሟታቸውም ድንገተኛ ነው:: እንዲህ ያለ ሰው በሞተ ጊዜ እንዲህ ያለ በሽታ ገደለው ይባላል እንጂ በሽታው የመጣው ከአልኮል መሆኑን የሚያስበው ሰው የለም::

-ከከበደ ሚካኤል ‹‹የዕውቀት ብልጭታ›› የተወሰደ (1999)

ዛሬን ኑር አብዛኞቹ ሰዎች የሚኖሩት ለዛሬ ሳይሆን ለነገ ነው::

መኖር የሚጀምሩት መንጃ ፈቃድ ሲይዙ፣ ከኮሌጅ ሲመረቁ ወይም ከልጆቻቸው ሲለዩ ይመስላቸዋል:: እንዲህ ሲሆን፣ ይህ ሲፈፀም፣ እንዲህ ሳደርግ ብቻ:: ያ ግን ዛሬን መኖር አይደለም::

ምስጢሩ አብዛኛው የኃይልህ ክፍል ሁሉ የተጠራቀመው በአሁን ላይ መሆኑን የሚያስረግጥ ነው:: አሁን የበለጠ ትኩረት የሰጠኸው ወይም አብዝተህ ያሰብክበት ጉዳይ የወደፊት ሕይወት ሆኖ ይመጣል:: ብድር በምድር እንደሚባለው ዓይነት ነው:: በንዴትና በፍርሃት ተውጠህ ነገሮች ይሻሻላሉ ብለህ መጠበቅ የለብህም:: በዛሬ ላይ ትኩረት አድርግ፤ በዛሬ እርካ፤ በወደፊቱ ሕይወትህ ለሕልሞችህ መሳካት ማረጋገጫ የሚሆንህ ብቸኛ መንገድ እርሱ ብቻ ነው::

ብርሃኑ በላቸው “ታላቁ ምስጢር ለወጣቶች” ብሎ ከተረጐመው የተገኘ (2011)

የ24 ዓመቱ ወጣት በተመሠረተበት ክስ 310

ዓመት ተፈረደበትየ24 ዓመቱ ኡጋንዳዊ ወጣት በግድያና በዝርፊያ

በተመሠረቱበት ክሶች 310 ዓመት እንደተፈረደበት ዘ ኒው ቪዥን ዘግቧል::

ወጣቱ ሮናልድ ማጌሮ የቀድሞው የናይል ቢራ ፋብሪካ ኢንጅነርን ተኩሶ በመግደሉ 60 ዓመት፣ በፈጸማቸው ሁለት የዝርፊያ ወንጀሎች ደግሞ 80 ዓመት ተፈርዶበታል:: ይኸው ወጣት ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ለፈጸመው የነፍስ ማጥፋት ወንጀልም 60 ዓመት ተፈርዶበታል:: በሌላ ዝርፊያ ወነጀል ደግሞ 40 ዓመት:: እንዲህ እንዲህ እያለ በፈጸማቸው የዝርፊያና የግድያ ወንጀሎች የተፈረደበት ዓመት በጥቅሉ 310 ዓመት ሊሆን መቻሉን የዘገባው ዝርዝር ያሳያል::

የሶሪያ ስደተኞች የድንኳን ከተማ በቱርክ

ገጽ 42|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

lƒSt¾ g!z@ ywÈ KFT y|‰ ï¬ ¥S¬wqEÃ

t.q$ y|‰ mdB yTMHRT dr© y|‰ LMD

1 yP§N ÷NT‰T xStÄdR mM¶Ã |‰ xSk!ÃJ [email protected]! Ä!G¶ bs!v!L MHNDS btmúúY y|‰ mSK 8¼SMNT¼ xmT y\‰Â kz!H WS_ 2¼h#lt$N¼

xmT b`§ðnT y\‰

2 xµWN¬NT [email protected]µWNtENG b!ÃNS 3 ›mT bÑÃW Ãglgl bµ> FlÖW §Y y\‰ b!çN YmrÈL

3 Ĭ x!N÷dR Ä!PlÖM b£úB mZgB xÃÃZ ¼bxYtE X t²¥J ÑÃãC bpEC T¶ §Y y\‰ çñ bÑÃW b!ÃNS 2 ›mT Ãglgl

4 ÷NST‰K>N x!N©!nR [email protected]! Ä!G¶ bs!v!L MHNDSÂ btmúúY yS‰ mSK 5¼xMST¼ xmTÂ b§Y bmNgD |‰ PéjKT y\‰

5 bST‰Kc‰L x!NJnR bb!x@Ss! Ä!G¶ bs!v!L MHNDSÂ ytmrq btmúúY yS‰ mSK 4¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

6 ¥t&¶ÃL x!N©!nR [email protected]! bÄ!TlÖ©! wYM b%RZ úYNS bÑÃW k4 ›mT çns Ãglgl¼C

7 yb!é MHNDS `§ð bb!x@Ss! Ä!G¶ bs!v!L MHNDS wYM b%RZ úYNS ytmrq btmúúY y|‰ mSK 6 ¼SDST¼ ›mT kz!à b§Y y\‰

8 åðS x!N©!nR [email protected]! bs!v!L MHNDSÂ 4 ¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y bb!é MHNDSÂ ys‰

9 ymú¶ÃãC t>kRµ¶ãC xStÄdR _g `§ð bb! x@S s! Ä!G¶ bmµn!µL MHNDS ytmrq btmúúY yS‰ mSK 6¼SDST¼ xmT kz!à b§Y y\‰

10 cEF \Rv@yR b\Rv@YNG bÄ!PlÖ¥ ytmrq btmúúY yS‰ mSK 6¼SDST¼ xmTÂ kz!Ã b§Y y\‰

11 µ*NtEtE sRv@yR Ä!PlÖM bMHNDSÂ ÃlW bÑÃW b!ÃNS 4¼x‰T¼ ›mT Ãglgl ¼bmNgD PéjKT¼

12 rÄT µ*NtEtE sRv@yR b\Rv@YNG ÑÃ bÄ!PlÖ¥ ytmrq btmúúY yS‰ mSK 1 ¼xND¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y

13 úYT x!N©!nR [email protected]! Ä!G¶ bs!b!L MHNDSÂ btmúúY yS‰ mSK 4¼x‰T¼ xmTÂ kz!Ã b§Y y\‰

14 s#pR x!Nt&NÄNT b÷NST‰K>N kÑÃÂ t&Kn!K T¼b@T ytmrq btmúúY yS‰ msK 8¼SMNT¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

15 xWè x@l@KT¶>ÃN bxWè x@l@KT¶>ÃNnT y÷l@J Ä!PlÖ¥ ÃlW btmúúY yS‰ mSK 4¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

16 yBrT æR¥N bBr¬ BrT |‰ kÑÃÂ t&Kn!K T¼b@T ytmrq btmúúY yS‰ mSK 4¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

17 ST‰KcR æR¥N b÷NST‰K>N ÑÃ kÑÃÂ t&Kn!K T¼b@T ytmrq btmúúY yS‰ mSK 4¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

18 mú¶ÃãC mµn!K bxWè mµn!K ¼b-Q§§ mµn!KnT¼y÷l@J Ä!PlÖ¥ ÃlW¼ btmúúY y|‰ mSK 6¼SDST¼ ›mT kz!à b§Y y\‰

19 xWè mµn!K bxWè mµn!KnT kÑÃÂ t&Kn!K T¼b@T ytmrq btmúúY yS‰ mSK 4¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

20 x@KSµŠtR åPÊtR 8¾ KFL Ã-Âqq bx@KSµŠtR åPÊtR yx+R Gz@ |L- ÃlW btmúúY y|‰ mSK 3¼îST¼ ›mT kz!à b§Y y\‰

21 yxfR §B‰è¶ t&Kn!>ÃN b§B‰è¶ t&Kn!¹!ÃNnT k¬wq y-@ tÌM ytmrq btmúúY y|‰ mSK 2¼h#lT¼ ›mT kz!à b§Y y\‰ mSK y\‰

22 µMP xStÄdR 12¾ KFL Ã-Âqq btmúúY yS‰ mSK 4 ¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

23 x!NDST¶ÃL x@l@KT¶>ÃN bx@l@KT¶K s!tE kÑàt&Kn!K T¼b@T ytmrq bÑÃW 3¼îST¼ ›mT kz!à b§Y y\‰

24 PéjKT xµWN¬NT bxµWNtENG bÄ!PlÖ¥ ytmrq btmúúY y|‰ mSK 4¼x‰T¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

25 µ¹R 12¾ KFL Ã-Âqq btmúúY yS‰ mSK 2 ¼h#lT¼ ›mTÂ kz!Ã b§Y y\‰

26 NBrT KFL \‰t¾ b\P§Y ¥n@JmNT bÄ!PlÖ¥ ytmrq btmúsY y|‰ mSK 3¼îST¼ ›mT kz!à b§Y y\‰

27 PéjKT åÄ!tR b!x@.Ä!G¶ bxµWNtENG ytmrq¼C wYMk÷l@J Ä!PlÖ¥ ÃlW¼§T

bÑÃW 2¼h#lT¼ ›mT y|‰ LMD ÃlW½wYM

bÑÃW 4¼x‰T¼ ›mT y|‰ LMD ÃlW½

28 °n!yR x!N©!nR [email protected]! Ä!G¶ bs!v!L MHNDSÂ |‰ LMD xÃSfLGM

29 ykÆD mk! ëØR 4¾ mN© f”D b§Y 8¾ KFL Ã-Âqq bkÆD mk! ëØRnT b!ÃNS 4 ›mT y\‰

30 yq§L mk! ëØR 3¾ mN© f”D 8¾ KFL Ã-Âqq bq§L mk! ëØRnT b!ÃNS 2 ›mT Ãglgl

dmwZ ½. . . bSMMnT y|‰ ﬽. . . .kt‰ q$. 1-3 êÂW m¼b@T kt‰ q$. 4-30 byPéjKt$

kz!H b§Y btmlkt$T y|‰ mdïC lmwÄdR yMTfLg# xmLµÓC YH ¥S¬wqEà kwÈbT qN jMé b5¼xMST¼ tk¬¬Y y|‰ qÂT WS_ yTMHRT ¥Sr© X y|‰ LMÄCh#N bmÃZ xStÄdR KFL bmQrB mmZgB yMTCl# mçn#N XÂS¬W”lN ÝÝxD‰š½ BS‰t gBRx@L b@tKRSTÃN xµÆb! Db#B xF¶µ jRÆ úT÷N êÂW m¼b@T SLK q$_R½ 011 372-78-22 wYM 011 372-71-74

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ

ተፈላጊ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዝግጅት

የሥራ ቦታ የሥራ መደቡ ብዛትየትምህርት ደረጃ የሥራ ልምድ

1የጥልቅ ጉርጓድ መቆፈሪያ

መሣሪያ አንቀሳቃሽ (Borehole Machine Operator)

በጄኔራል -ሜካኒክስ እና ተዛማጅ የትምህርት መስክ ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ከታወቀ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ተቋም በ(10+3) ያጠናቀቀ /ች

ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ በጥልቅ ጉርጓድ መቆፈሪያ መሣሪያ አንቀሳቃሽነት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት ባኮ 2

መስሪያ ቤታችን ከላይ በሰንጠረዡ በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት አራት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ዋናውን የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማመልከቻ እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቦሌ መድሃኒያለም ቤተክርስትያን ፊት ለፊት በሚገኘው ኒው ብራይት ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 207 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

Karuturi Agro Products PLC, New Bright Tower Building, 2nd Floor,

P.O .Box 181755, House No.2303-U, Bole Subcity, Kebele -03, Ethiopia ,

Tele Phone. : +251-11-6632437/8/9 , Fax : +25116183171, E-mail - [email protected]

www.karuturi.com

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

|ገጽ 43 | ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

www.ethiopianreporter.com

ስ ፖ ር ት ስ ፖ ር ት

ቀን ቀረው ኦ ሊ ም ፒ ክ

ለን ደ

ን 1 0 7

ደረጀ ጠገናው

በአገሪቱ ውስጥ በተለይ የእግር ኳስ ስፖርትን ከማሳደግና ከማስፋፋት አንጻር ብዙ ተብሏል:: ይህ ግን ብሔራዊ ፌዴሬሽኑን ለማስተዳደር ዕድሉን ባገኙት ወገኖች ዘንድ ተቀባይነት አግኝቶ አያውቅም:: ክፍተትን የሚጠቁሙ ካሉ “ሰላም ሲፈጠር የማይወዱ” የሚል ስያሜ እየተሰጣቸው

ይገኛል::ባሳለፍነው ሳምንት ሁለቱ የአገሪቱ ታላላቅ ክለቦች ቅዱስ ጊዮርጊስና

ኢትዮጵያ ቡና በኮንፌዴሬሽን ዋንጫና በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ አስመዝገበው የመጡት ውጤት የአደባባይ ምስጢር ሆኖ እያለ ከብሔራዊ ፌዴሬሽኑ የሚደመጡት መግለጫዎች ‹‹ታጥቦ ታጥቦ የማይጠራውን የፌዴሬሽኑን ሽንፍላ አጥርተን ወደ ሥራ ገብተናል›› የሚል ሆኖ መገኘቱ ብዙዎችን እያስገረመ ይገኛል:: መግለጫውን ተከትሎም ‹‹አልጠራ ያለው ሽንፍላ ፌዴሬሽኑን የሚመራው አካል ወይስ ፌዴሬሽኑ›› የሚል ጥያቄም እያስከተለ ነው::

ሰሞኑን የወጣው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መግለጫ፣ ታጥቦ ታጥቦ የማይጠራውን የፌዴሬሽኑን ሽንፍላ አጥርቶ ሙያተኞችን ቀጥሮ ወደ ሥራ መግባቱን ብቻ ሳይሆን ይፋ ያደረገው፣ ፊፋና ካፍ እስከዛሬ የማያውቁትን የፌዴሬሽኑ ደንብ አሁን ግን እንዲያውቁት በማድረግ በተቋማቱ ዕውቅና እንዲያገኝ ማስደረጉን ጭምር የሚያብራራ ሆኖ ነው የቀረበው::

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ውስጥ የሚገኙ መዛግብቶች እንደሚያስረዱት፣ በእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ከምሥረታው ጀምሮ የነበሩ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቀርቶ የአፍሪካን እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ሕገ ደንብ በማርቀቅ ግንባር ቀደም ሚና የተጫወቱ መሆናቸውን ነው:: ይህ ከሆነ ታዲያ ‹‹የእስከዛሬው ደንባችን ፊፋና ካፍ አያውቁትም:: አሁን ግን በሁለቱም ዕውቅና ያገኘ ደንብ ይዘናል›› ሲባል በእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ዙርያ ሲነገር የቆየው ታሪክ ውሸት ነበር ማለት ነውን? ሌላው ቢቀር የቅርብ ዓመታቱን እናስታውስ ቢባል እንኳ የአምቦ ጐል ፕሮጀክትና ሲኤምሲ አካባቢ የተገነባው የወጣቶች አካዴሚ አገሪቱ ውስጥ እንዲቋቋም አሁን ካለው አመራር ቀደም ሲል የነበሩት አመራሮች ጥረት ስለመሆኑ የሚከራከር ማን ነው? ሲሉም አስተያየት ሰጪዎች የሰሞኑን የፌዴሬሽኑን መግለጫ ያጣጥሉታል::

የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ሚስተር ሴፕ ብላተር ኢትዮጵያን ለመጐብኘት የበቁት አገሪቱ በፊፋና ካፍ ዕውቅና ባልነበረው መተዳደርያ ደንብ ነበርን? ሲሉም ይጠይቃሉ::

የእግር ኳሱን ደረጃ መመስከር የሚችለው የአገሪቱ ብሔራዊ ቡድኑና ክለቦች በዓለም አቀፍ የውድድር መድረክ የሚያስመዘግቡት ውጤት መሆኑ አያከራክርም:: እውነታው ይህ ከሆነ ታዲያ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን እግር

ኳስ ፌዴሬሽን በፕሬዚዳንትነት እየመሩ የሚገኙት አቶ ሳህሉ ገብረወልድ ይፋ ካደረጉት መግለጫ ተጨማሪም፣ ‹‹ኃያላን የሚባሉ አገሮች እግር ኳስ ውስጥ ኃይለኛ ቀውስ አለ:: እኛ ግን ይህን ሁሉ አስወግደን በተረጋጋ መስመር ላይ በመገኘታችን ደስተኞች ነ ን › ›

ብ ለው

አ ስ ከ ት ለ ው ም ፣ ‹‹ይህን ፊፋና ካፍ መስከረውልናል:: በቅርቡ ሀንጋሪ ቡዳፔስት በሚካሔደው የፊፋ ጉባኤ ላይ ጥሩ እየተንቀሳቀሱና በለውጥ ጐዳና ላይ ይገኛሉ ከተባሉ አገሮች መካከል ኢትዮጵያ መካተቷንና በጉባኤውም ላይ እንደምትቀርብ አረጋግጫለሁ›› የሚልም ይገኝበታል::

እግር ኳስ ምንም ምስጢር የሌለው ራሱ ሥራው ሜዳ ላይ መመስከር የሚችል መሆኑ የአደባባይ ምስጢር ሆኖ እያለ፣ የሌለን ነገር እንዳለ አድርጐ መግለጫ መስጠት የት እንደሚያደርስ አብሮ የተገለጸ ነገር አለመኖሩ ግን የሚያነጋግር ነው::

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ውስጥ ከሚነገሩ ብልሹ አሠራሮች፣ አሳታፊነትና ግልጽነት የሌለው አሠራር ለምሳሌ የኮሚሽነሮች ምርጫ፣ ለኢንስትራክተሮችና አሠልጣኞች ከካፍና ፊፋ የሚመጡ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠናዎች ዕድሉን እንዲያገኙ የሚደረጉ ሙያተኞች ምርጫና

ሌሎችም ይጠቀሳሉ::ይህንኑ አሠራር አቶ ሳህሉ ‹‹የቆየና ያረጀ ታሪክ ነው::

ጉዳዩ የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ አውቆት የተደረገ ሲሆን፣ የተጠቀሱትም ቢሆኑ ሥልጠናውን ወስደው ተመልሰዋል:: ብዙም የሚነገርለት ጉዳይ አይደለም:: መረጃው ለሥራ አስፈጻሚ ቀርቦ ተወያይተንበታል›› ብለው በይበልጥ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ሊያብራሩት ይችላሉ በማለት አክለዋል::

ከፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚዎች አንዳንዶቹ፣ ስለሚባለው ነገር የሚያውቁት እንደሌለ የሚናገሩ አሉ:: ይህንኑ ተከትሎም የአሰልጣኞች ማኅበር ጉዳዩን በሕግ ለመከታተል ይችል ዘንድ እንቅስቃሴም መጀመሩ እየተነገረ ነው::

ሌላው አቶ ሳህሉ በመግለጫቸው ያካተቱት የእሳቸውን ተደጋጋሚ የውጭ ጉዞ አስመልክቶ አንዳንድ የአገር ውስጥ ሚዲያዎች እንደሚያወሩትም አይደለም:: የአገራችንን እግር ኳስ በጥሩ ሁኔታ እየመሩ መሆኑንና መረጋጋት መፍጠር መቻላቸውንም አስረድተዋል:: ከዚሁ በማስከተልም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከፊፋ ውጭ እንደማይጠየቅ ጭምር ለማስረዳት ሞክረዋል::

የፌዴሬሽኑን መግለጫ ተከትሎ ያነጋገርናቸው የእግር ኳስ ቤተሰቦች እንደሚያስረዱት ደግሞ፣ አሁን ያለው ፌዴሬሽን

አጠቃላይ እንቅስቃሴው ‹‹ከፈረሱ ጋሪው . . . ›› ዓይነት ሆኖብናል ይላሉ::ምክንያቱም የሚሉት እነዚሁ አስተያየት ሰጪዎች፣ በግልጽ

እንነጋገር ከተባለ ባለፈው የውድድር ዓመት ተቋቋመ የተባለው አንድ የሴቶችና 23 የወንድ ታዳጊ ፕሮጀክቶች ጉዳይ መጨረሻው ሳይታወቅ

መቅረቱ፣ ከካፍ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ተሰጠ የተባለው አውቶቡስ ለረዥም ወራት ያለአገልግሎት በፌዴሬሽን ግቢ ውስጥ ቆሞ ለመቅረቱ ምክንያት አለመስጠቱ፣ ኢትዮጵያ ቡና ለአፍሪካ የክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ከግብፁ አልሃሊ ጋር በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታውን ባደረገበት ወቅት የፌዴሬሽኑ ማርኬቲንግና ስፖንሰርሽፕ ኮሚቴና ከኢትዮጵያ ቡና ክለብ የቦርድ አመራሮች ዕውቅና ውጭ ሊፈጸም የነበረው የስፖንሰርሽፕ ስምምነት ጉዳይ በይፋ እንዲታወቅ ያልተፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ አለመታወቁ፣ የሚሉት ከብዙ በጥቂቱ በዚህ የፌዴሬሽን አመራር ዘመን የተፈጠሩ የአሠራር ክፍተቶች ስለመሆናቸው ጭምር ያስረዳሉ::

የዴጉ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን ተከትሎ በአትሌቲክስ ውጤት መውረድ ብዙ ተብሏል:: ሆኖም ግን በወቅቱ የተስተናገዱት ተቃውሞም ሆኑ ድጋፎች እንደተለመደው የአንድ ሰሞን መነጋገሪያ ሆነው ዛሬ ላይ ተደርሷል::

አሁን ደግሞ በመጪው ክረምት ሊከናወን በቀጠሮ ላይ ለሚገኘው 30ኛው የለንደን ኦሊምፒክ ዝግጅት እየተደረገ ያለበት ወቅት ላይ እንገኛለን:: እንዳለፉት ዓመታት ሁሉ ሙት ወቃሽ ላለመሆንና በዋናነትም በሙያው ውስጥ የምገኝ በመሆኑና በዝግጅቱ የምመለከታቸውን ክፍተቶች ለመጠቆም ከወዲሁ አንድ በማለት ጀምሬያለሁ::

የለንደን ኦሊምፒክ በይፋ ሊጀመር የቀረው 107 ቀኖች ብቻ ናቸው:: ሦስት ወር ተኩል ያህል ማለት ነው:: ከዚህ አንጻር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለለንደኑ ኦሊምፒክ ምን ዓይነት ዝግጅት እያደረገ ነው? የጉዳዩ ባለቤት የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴስ? የሚል ጥያቄ ስናነሣ ሁለቱም አካላት ማለትም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ሆነ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ከወዲሁ ዕርምጃ በመውሰድ ሊያስተካክላቸው እንደሚገባ ይህ ሳይሆን ግን በዝምታና በቸልተኝነት ከታለፈ ደግሞ የከፋ አደጋ እንዳለው ለመጠቆም በማሰብ ጭምር ነው::

ሁሉም እንደሚያውቀው ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ፣ ብሔራዊ አትሌቶችን መርጦ ለለንደን ኦሊምፒክ ዝግጅቱን ከጀመረ ወራት አስቆጥሯል:: አንደኛውና ሁለተኛው የዝግጅት ጊዜ ተጠናቅቆ የመጨረሻውና ሦስተኛው የዝግጅት ጊዜ ደግሞ ከዚህ ወር አጋማሽ ጀምሮ ይከናወናል ተብሎ ይጠበቃል::

የመልዕክቴ ዋነኛ ነጥብ ግን እየተደረገ ያለውን ዝግጅት

ለማድነቅ እንዳልሆነና በተለይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የጉዳዩ ባለቤት ከሆነው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና ከሚመለከተው መንግሥታዊ አካል ጋር በመሆን ትኩረት ሰጥተው ሊያስተካክሉት የሚገባውን መጠቆም እወዳለሁ:: ካለው ሁኔታ አንጻር ማንነቴን መግለጽ ባልችልም የብሔራዊ አትሌቶችን ዝግጅት ከሚከታተሉ አሠልጣኞች አንዱ ነኝ::

ጉዳዩ እንዲህ ነው በማንና በምን መልኩ ፈቃድ እንደሚሰጣቸው ሳይታወቅ በርካታ ብሔራዊ አትሌቶች በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ እንዲወዳደሩ እየተደረገ መሆኑን ተከትሎ በፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ክፍልና በዋና ዋና ብሔራዊ አሠልጣኞች መካከል ከፍተኛ የሆነ አለመግባባት እየተፈጠረ ይገኛል::

ምክንያቱ ደግሞ ለለንደን ኦሊምፒክ ዝግጅት እያደረጉ ከሚገኙት በአምስትና አሥር ሺሕ ሜትር ፕሮግራም ውስጥ የታቀፉ አንዳንዶቹ አትሌቶች የግል ማናጀሮች ባዘጋጁት 21 ኪሎ ሜትር ግማሽ ማራቶን እየተወዳደሩ የተመለሱበት ሁኔታ ተፈጥሯል:: ሌላው ችግር ደግሞ ከዋና አሠልጣኞቻቸው ዕውቅና ውጭ ዕረፍት ላይ ነን በሚል ወደ ውጭ ሔደው ለመወዳደር በግል አሠልጣኝ በመሠልጠን ላይ የሚገኙም በዚያው መጠን እየተበራከቱ ነው:: ይህም በአሠልጣኞቹ መካከል አለመተማመን እንዲፈጠር እያደረገ ከመሆኑም ባሻገር በአጠቃላይ ብሔራዊ ዝግጅቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እየፈጠረ በመሆኑ የኃላፊዎችን ውሳኔ የሚጠይቅ ሆኖ አግኝቼዋለሁ::

በመሆኑም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ሆነ

የጉዳዩ ባለቤት የሆነው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አፋጣኝ የመፍትሔ አቅጣጫ ማስቀመጥ ካልቻሉ ግን ጉዳዩ አደገኛና አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን፣ አገርንም የሚጐዳ መሆኑ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ::

አትሌቶች ከብሔራዊ አሠልጣኞች ዕውቅና ውጭ ለውድድር እየተላኩ ነው

የማይጠራው አመራሩ ወይስ ፌዴሬሽኑ?

ከአሠልጣኞች አንዱ

ገጽ 44|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ሚያዚያ 3 ቀን 2004

የዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

ወደ ገጽ ዞሯል4

በታደሰ ገብረማርያም

በአዲስ አበባ ውስጥ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ስፖርት ኮሚሽን በሚባለው ሥፍራ የአንበሳ አውቶቡስ ድርጅት ንብረት የሆነ 31 ቁጥር አውቶቡስ፣ የኃይል ማስተላለፊያ ባልታወቀ ሜካኒካል ብልሽት ሳቢያ ፈንድቶ ያስከተለው ፍንጣሪና ስብርባሪ በሰው ሕይወት ላይ የሞት አደጋ አስከተለ::

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ሳጅን አሰፋ መዝገቡ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥር 19119 አዲስ አበባ የሆነው አውቶቡስ፣ ከለገሀር ወደ መስቀል አደባባይ በሚጓዝበት ወቅት ከተጠቀሰው ሥፍራ ሲደርስ የኃይል ማስተላለፊያው ክፍል

ይፈነዳል:: በዚህ ጊዜ ስብርባሪው በተመሳሳይ አቅጣጫ በመጓዝ ላይ ከነበረውና ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥር 21204 ኦሮ ሚኒባስ ውስጥ ተቀምጦ የነበረን አንድ ተሳፋሪ ይመታዋል::

ሚያዝያ 1 ቀን 2004 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ላይ በደረሰው በዚህ ድንገተኛ አደጋ የተጎዳው ተሳፋሪ ወዲያውኑ ለሕክምና ተወስዶ ሲረዳ ከቆየ በኋላ፣ በማግስቱ ሚያዝያ 2 ቀን 2004 ረፋድ ላይ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ዋና ሳጅን አሰፋ አስረድተዋል::

የአደጋውም መንስዔ በመጣራት ላይ መሆኑን ከዋና ሳጅን አሰፋ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል::

የአንበሳ አውቶቡስ ፍንዳታ ያስነሳው ስብርባሪ ሰው ገደለ

አደጋውን ያደረሰው የአንበሳ አውቶቡስ

በኃይሌ ሙሉ

በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን ይኖሩ የነበሩ የአማራ ክልል ተወላጆችን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴ መቋቋሙን ምንጮቻችን ገለጹ:: በዳዮች የአጣሪ ኮሚቴ አባል መሆናቸው ተገቢ አለመሆኑን የመኢአድ ጽሕፈት ቤት ገልጿል::

በደቡብ ክልል መስተዳድር ፕሬዚዳንት ሰኔ 2001 ዓ.ም. በጻፉት ትዕዛዝ መሠረት (ከዚህ ቀደም ሰኔ 2003 ተብሎ የተመዘገበው እንዲስተካከል ከይቅርታ ጋር እንጠይቃለን) በቤንች ማጂ ዞን ጉራፋርዳ ወረዳ ከ1999 ዓ.ም. በኋላ የሰፈሩ ከሰሜን አካባቢ የመጡ ዜጎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ መወሰኑን ተከትሎ፣ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ በርካታ ዜጎች ይኖሩበት የነበረውን ቦታ ጥለው ለመሄድ መገደዳቸውን በተከታታይ መዘገባችን ይታወሳል:: ይህንን ተከትሎ የደቡብ ክልል መስተዳድር በሰጠው መግለጫ በሕጋዊ መንገድ መሬት ተመርተው ይኖሩ የነበሩ የአማራ ክልል ተወላጆች አለመፈናቀላቸውን ቢገልጽም፣ ጉዳዩን የሚያጣራ ኮሚቴ ተቋቁሞ የጉራፋርዳ ነዋሪዎችን እያነጋገረ መሆኑን ምንጮቻችን ገልጸዋል::

እነኚህ ምንጮች እንደሚሉት የብአዴን ኃላፊዎች፣ የቤንች ማጂ ዞን አስተዳዳሪ፣ የጉራፋርዳ ወረዳ አስተዳዳሪና የቀበሌ ካቢኔዎች በኮሚቴ ውስጥ ተካተዋል:: የመኢአድ ጽሕፈት ቤት ለሪፖርተር እንደገለጸው የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ የእንባ ጠባቂ ተቋም ተወካዮች፣ እንዲሁም የአገር ሽማግሌዎች በአጣሪ ኮሚቴው ውስጥ እንዲሳተፉ ባልተደረገበት ሁኔታ ራሳቸው በዳዮች ያቋቋሙት ኮሚቴ ትክክለኛ ሪፖርት ይዞ ይወጣል የሚል እምነት የለውም::

ራሳቸው በዳዮቹ ያቋቋሙት ይኼው ኮሚቴ ወደ ጉራፋርዳ ተጉዞ የገጠር ልማት ሠራተኞችን ማነጋገሩንና የአካባቢውን ነዋሪ ወክለው የሚናገሩት የገጠር ልማት ሠራተኞችም “ምንም በደል አልተፈጸመም” የሚል ምላሽ እንዲሰጡ መደረጉን መረጃ የደረሰው መሆኑን የገለጸው መኢአድ፣ በዚህ ሁኔታ ተቀነባብሮ የሚቀርብ የአጣሪ ኮሚቴ ሪፖርት ተቀባይነት ሊኖረው እንደማይቻል አስታውቋል::

ድርጅቱ እንደገለጸው የደቡብ ክልል መስተዳድር

የደቡብ ክልል ተፈናቃዮችን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴ ተቋቋመ