44

Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability
Page 2: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ተልዕኮ / Mission

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ልዩ የፋይናንስ ተቋም ሲሆን ተልዕኮውም የመንግስት የልማት አቅጣጫን መሠረት በማድረግ አዋጭ ለሆኑ የልማት ፕሮጀክቶች ከሀገር ውስጥና ከውጭ የብድር ገንዘብ በማሰባሰብ የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ መስጠት ነው፡፡ ይህንን ተልዕኮውንም ሲወጣ የባንኩን ህልውና በማረጋገጥ ጭምር ነው፡፡

ባንኩ ይህ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ተልዕኮው እንዲሳካ ለቀጣይ አቅም ግንባታ ለደንበኛ ተኮር

አገልግሎትና ለአካባቢ ጥበቃ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል፡፡

“The Development Bank of Ethiopia is a specialized financial institution established to promote the national development agenda through development finance and close technical support to viable projects from the priority areas of the government by mobilizing fund from domestic and foreign sources while ensuring its sustainability.

The Bank earnestly believes that these highly valued objectives can best be served through continuous capacity building, customer focus and concern to the wider environment”.

ራዕይ/ Vision

በባንኩ የፋይናንስ ድጋፍ የሚቋቋሙትን ፕሮጀክቶች በሙሉ እ.ኤ.አ. በ2ዐ2ዐ ላይ 1ዐዐ% ውጤታማ ማድረግ

“100% Success for All Financed Projects by 2020”

እሴቶች / Values

Øለተልዕኮአችን መሣካት ቁርጠኛ ነን!

Øለደንበኞቻችን ልዩ ትኩረት አለን!

Øሐቀኝነት ዋናው ሃብታችን ነው!

Øለቡድን ሥራ ትልቅ ቦታ እንሰጣለን!

Øሠራተኞች የባንኩ ተመን የሌላቸው ሀብት

ናቸው!

Øሁሌም መማር የዕድገታችን መሠረት ነው!

Øለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት እንሰጣለን!

ØCommitment to Mission

ØCustomer focus

ØIntegrity

ØTeam work

ØHigh value to employees

ØLearning organization

ØConcern to the environment

የባንኩ ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች/ Mission, Vision and Values

Page 3: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ርዕሰ አንቀጽ» የባንኩን የልማት ድጋፍ ውጤታማነት ከፍ ለማድረግ

ጠንክሮ መሥራት ያስፈልጋል!

ዜና/መረጃ» የባንኩ የማኔጅመንት አባላት ዓመታዊ ስብሰባ ተካሄደ» DBE Holds 2016/17 Annual Management Meeting

የማስተዋወቂያ አምድ» የኢንዱስትሪና አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ፋይናንስ

ከሥራ ክፍሎቻችን» የፕሮጀክት ማገገሚያና ብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት

ከደንበኞች ድምጽ» የወዳደቁ ወረቀቶችን ጥቅም ላይ የሚያውለው ፕሮጀክት

» “የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትልቅ ባለውለታችን ነው”

Development Issues » An Overview of ERP System, Bank’s ERP Project» Sustainability of Development Banks and their Significance

for Structural Transformation

ጠቅላላ ዕውቀት/ General Knowledge » ስብሰባን ውጤታማ ስለማድረግ » “ከብዙ ነገሮች መጥፋት ጀርባ ያለው ትልቁ ጥፋት” » How to Create and Implement Effective Action

Plan

ልዩ ልዩ/ Miscellaneous» ሥነ ግጥም - “ከራስ በላይ መውደድ” » Environment Slogans Bookmarks

ማውጫ

1

2

78

10

17

29

37

Page 4: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

የኤዲቶሪያል ቦርድ አባላትኃይሉ ምሥጋናው ………………. ሰብሳቢ

አባቡ ካሳ…………………………. አባል

ጽጌ ገነት ……………………..…. አባል

አበባው ሲራጅ ……………..….…. አባል

ወርቁ ፈቃደ ………………….…. አባል

ኃይሉ ታደሰ ………………….…. አባል

ፍሬው መኳንንት …………….…. ጸሐፊ

ዋና አዘጋጅፍሬው መኳንንት

አዘጋጅመላኩ አላምረው

ሌይአውትና ዲዛይንዳዊት ተስፋዬ

ፎቶግራፈር

ኃይሉ ታደሰ

ጸሐፊየሺመቤት ይታየው

ሔለን መሐመድ

Page 5: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et1

የኢትዮጵያ መንግሥት እ.ኤ.አ. በ2025 አገሪቱን መካከለኛ ኢኮኖሚ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ለማሰለፍ በመሥራት ላይ ይገኛል። በተለይም አሁን ተግባራዊ እየሆነ በሚገኘው በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ህብረተሰቡ ከኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ እንዲሆን እና አገራችንም የኢንዱስትሪዎች መዳረሻ እንድትሆን ዓላማ ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ነው። በዚህም የሀገራችን ዓመታዊ ዕድገት በአማካይ 11% እንደሆነ የማስቀጠልና የኢንዱስትሪው ዘርፍም 20% አማካይ እድገት እንዲያስመዘግብ ዕቅድ ተነድፎ በመተግበር ላይ ነው። በመሠረቱ የመካከለኛ ኢኮኖሚ ገቢ ዕቅድን ከግብ ለማድረስ የውጭ ምንዛሪ ገቢን ማሳደግ፣ ለወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ ለኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚያስፈልጉ ፋሲሊቲዎችን በማመቻቸት እና የሚታዩ ተግዳሮቶችን በመለየት መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል፡፡

በዚህ ረገድ ከፋይናንስ ተቋማት የሚጠበቀው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡ በመሆኑም አንዱ የሀገሪቱ የልማት ደጋፊና አንቀሳቃሽ ኃይል የሆነው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሀገሪቱ የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ድርሻውን ቆርሶ በመውሰድና የራሱን የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በመንደፍ የትኩረት መስክ በሆኑት የልማት ፕሮጀክቶች ማለትም በእርሻ፣ በእርሻ ውጤቶች ማቀነባበሪያ፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች እና በማዕድን ልማት ለተሰማሩ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የገንዘብ ብድር እና የቴክኒክ ድጋፍ በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በመንግሥት እንደ ቁልፍ ስትራቴጂ የተያዘውን ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ የሚደረገውን ሽግግር ለማሳለጥ የራሱን አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ነው፡፡

በዚሁ የዕቅድ ዘመን መንግሥት ለበርካታ ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር፣ የውጭ ምንዛሪ ግኝቶችን ለማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል እና የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲኖር ከፕሮጀክት ፋይናንሲንግ በተጨማሪ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት እንዲሰጥ ከመንግሥት ተልዕኮ ተቀብሎ ወደ ተግባር ገብቷል። ባንኩም ይህን ትልቅ ኃላፊነት ተቀብሎ ከግብ ለማድረስ በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች የከፈታቸውን 8 ዲስትሪክቶች እና 75 ቅርንጫፎች ጨምሮ በ13 ዲስትሪክቶችና በ110 ቅርንጫፎች አገልግሎቱን እየሰጠ ነው። ባንኩ አሁን እያበረከተ ያለውን የልማት አስተዋጽኦ ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማሸጋገር ይቻል ዘንድም ባለፉት ሰባት ወራት በባንኩ ውስጥ የመዋቅር ለውጥ (restructutring) ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞ ነባር ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት በአዳዲስ አባላት እንዲተኩ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም የ2010 በጀት ዓመት ዕቅድ ተጨባጭ እንዲሆን ካለፉት ሁለት ዓመታት አፈጻጸም ተሞክሮ በመውሰድ አዳዲስ የአሠራር ስልቶች ተነድፈው እየተተገበሩ ይገኛል።

በመሆኑም በባንኩ ውስጥ የተፈጠረውን ለውጥና አዲስ የሥራ መንፈስ በማጠናከር በ2010 በጀት ዓመት የተሻለ የሥራ አፈጻጸም ለማስመዝገብ እንዲቻል ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንክሮ መሥራት የሚገባ ሲሆን በዚህም የተቀመጡ ዕቅዶችን በመፈጸምና በማስፈጸም፣ የኪራይ ሰብሳቢነትን አመለካከትና ሙስናን በመታገል እንዲሁም በለውጥ ሂደት ውስጥ ቀጥተኛ ተሳታፊ በመሆን የባንኩን የልማት ድጋፍ ውጤታማነት አሁን ካለበት ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ በርትቶ መሥራት ከሁሉም የባንኩ አካላት ይጠበቃል።

ርዕሰ አንቀጽ

የባንኩን የልማት ድጋፍ ውጤታማነት ከፍ ለማድረግ ጠንክሮ መሥራት ያስፈልጋል!

Page 6: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et2

ዜና/ መረጃ

የባንኩ ሥራ አመራር አባላት ዓመታዊ ስብሰባ ተካሄደ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሥራ አመራር አባላት ዓመታዊ ስብሰባ ሐምሌ 28 እና 29 ቀን 2009 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ተካሄደ።

በሁለት ቀን ውሎ የባንኩ የ2009 ዓ.ም. የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2010 ዓ.ም. የሥራ ዕቅድ እና በጀት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።

የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታሁን ናና በመግቢያ ንግግራቸው ባንኩ የተቋቋመበት ዋነኛ ዓላማ ልማቱን እንዲደግፍ ነው፤ በዚህም ባለፉት ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የራሱን በጎ ሚና ተጫውቷል ብለዋል።

ሆኖም በመንግሥት ከተሰጠው ትልቅ ተልዕኮ አኳያ የሚጠበቅበትን ያህል ሚና አበርክቷል ለማለት ስለማያስደፍር ጠንክሮ መሥራት ያስፈልጋል በማለት ገልጸዋል።

በመቀጠል በስብሰባው የ2009 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በዝርዝር ቀርቦ በሥራ አመራር አባላቱ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የዕቅዶቹ አጠቃላይ አፈጻጸም፣ በሥራ ሂደት ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሔዎች፣ ጠንካራ ጎኖችና ውስንነቶች፣ የቁጥጥርና የግምገማ ሂደቶች እና የባንኩ አጠቃላይ የፋይናንስና የብድር ክንውኖች በስፋት ተዳሰዋል፡፡

በ2009 በጀት ዓመት በባንኩ የተመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ውጤት በቂ (Satisfactory) የሚባል ሲሆን በዚህም ብር 12.08 ቢሊዮን መፈቀዱ፣

ብር 5.38 ቢሊዮን መለቀቁና ብር 4.56 ቢሊዮን ደግሞ መሰብሰቡ በሪፖርቱ ተቀምጧል።

እንዲሁም ባንኩ በበጀት ዓመቱ በሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ብር 3.98 ቢሊዮን መፍቀዱ፣ ብር 510.34 ሚሊዮን መልቀቁና ብር 3.07 ሚሊዮን መሰብሰቡ በሪፖርቱ ተገልጿል።

ምርታቸውን ወደ ውጭ አገር የሚልኩ ተበዳሪዎች በበጀት ዓመቱ ውስጥ ብር 1.45 ቢሊዮን የውጭ ምንዛሪ ገቢ አስገኝተዋል፡፡ በዓመቱ ባንኩ ብድር የፈቀደላቸው ፕሮጀክቶች 25,788 ለሚደርሱ ዜጎች የቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥሩ፣ ፕሮጀክቶቹ ወደ ምርት ሲገቡ ብር 946.16 ቢሊዮን የውጭ ምንዛሪ ገቢ እንደሚያስገኙና ዓመታዊ የግብር ገቢንም በአማካይ በብር 2.25 ሚሊዮን እንደሚሳድጉት በሪፖርቱ ተብራርቷል፡፡

ባንኩ በዓመቱ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቦንድን በመሸጥ ብር 914.99 ሚሊዮን ሰብስቧል።

የባንኩ የዓመቱ የተጣራ ትርፍም ብር 323.85 ሚሊዮን እንደሆነ ሪፖርቱ አመልክቷል፡፡

በ2010 በጀት ዓመት ባንኩ በፕሮጀክት ፋይናንሲንግ እና ሊዝ ፋይናንሲንግ ብር 14.03 ቢሊዮን ለመፍቀድ፣ ብር 9.99 ቢሊዮን ብድር ለመልቀቅና ብር 6.09 ቢሊዮን ለመሰብሰብ እንዲሁም ብር 378.65 ሚሊዮን የተጣራ ትርፍ ለማግኘት አቅዷል፡፡

የቀረበውን ሪፖርትና ቀጣይ ዕቅድ ተከትሎም

Page 7: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et3

የባንኩን የፋይናንስ ጤናማነትን ከማረጋገጥ፣ የተበላሹ ብድሮችን ከመቀነስ፣ የእርሻ ፕሮጀክቶችን ኢንሹራንስ ሽፋን ለማስገኘት እንዲሰራ መግባባት ተፈጥሯል፡፡ እንዲሁም የቦንድ ሽያጭ መጠንን ከማሳደግ አንጻር ከዲስትሪክቶች ብዙ እንደሚጠበቅ፣ የደንበኛህን እወቅ (KYC) ሥራን በጥራት ማከናወን እንደሚገባ፣ ሁሉም የባንኩ የአመራር አባላትና ሠራተኞች በሥነ ምግባር የተቃኙ እንዲሆኑ፣ በሠራተኞች የሥልጠናና አቅም ግንባታ ላይ ትኩረት መሰጠት እንዳለበት ተመልክቷል። የሪፖርት አቀራረቡም እንዲሻሻል እና በአጠቃላይ በባንኩ ሥራ አመራርም ሆነ በሠራተኞች የመሠረታዊ አመለካከት ለውጥ (Attitudinal Change) በማምጣት ለተሻለ ለውጥ መዘጋጀት በሚሉና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በሥራ አመራር አባላቱ ዘንድ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡

ከውይይቱ በኋላም የባንኩ ፕሬዝዳንት በሁሉም በባንኩ የሥራ ክፍሎች ውስጥ በየደረጃው የሚገኙ የሥራ አመራር አባላትና ሠራተኞች ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለተሻለ አፈጻጸም እንዲተጉና የ2010 የበጀት ዓመት ዕቅድን ውጤታማ ለማድረግ ተግተን ከሠራን ሊደረስበት የሚችል ነውና ዕቅዱን ለማሳካት በቁርጠኝነት መንቀሳቀስ እንደሚያስፈልግ በአጽንኦት አስገንዝበዋል።

በመጨረሻም መላው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሥራ አመራርና ሠራተኞች በቀጣይ የሀገራችንን ሕዳሴ ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ልማትን የመደገፍ የመሪነት ሚናን እንደሚጫወቱ ቃል የገቡበት የአቋም መግለጫ ተነቦ ስብሰባው ተጠናቋል፡፡

ባንኩ በዓመቱ

የታላቁ

የኢትዮጵያ

ሕዳሴ ግድብ

ቦንድን በመሸጥ

ብር 914.99

ሚሊዮን

ሰብስቧል!

Page 8: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et4

The Development Bank of Ethiopia (DBE) held its annual management members meeting on 4 and 5 of August 2017 here in Addis Ababa at the Elilly International Hotel.

In the two days meeting, the Bank’s 2016/17 Annual Performance Report and 2017/18 Annual Plan and Budget was presented and discussed by management members.

On his opening remarks, President of the Bank, Ato Getahun Nana said that the major establishment of the Bank is to support the development of the Country’s economy. In its long journeys, the Bank has played pivotal roles in creating job opportunities to citizens, saving foreign currency by promoting import substitution, maximizing the Country’s revenue and paved the way for knowledge and technology transfer.

Furthermore, the President noted that even though the Bank has contributed to the country’s progress, a lot remains to be done and to realize the Country’s development endeavor. In order to realize this, Ato

Getahun underscored confronting mal practices and corruption need to be prioritized.

Following the President’s speech, the 2016/17 budget year report presented and discussed over by management members. The report revealed performance of the Bank, problems encountered during the year, corrective measures employed, strengths and weaknesses observed, evaluation and monitoring processes and overall the Bank’s loan provision performances are assessed.

According to the report, the Bank’s annual performance registered satisfactory result by approving Birr 12.08 billion, disbursing Birr 5.38

News/Information

DBE Holds 2016/17 Annual Management Meeting

Page 9: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et5

billion and collecting Birr 4.56 billion.

Furthermore, in Lease Financing Services, the Bank also approved Birr 3.98 billion, disbursed Birr 510.34 million and collected Birr 3.07 million from Small and Medium Enterprises.

The report further indicated that in the reporting period, borrowers had generated Birr 1.45 billion foreign currency.

The report also highlighted that the projects financed by the Bank in the reporting period expected to create job opportunity for 25,788 citizens on permanent and temporary basis. Moreover, these projects are expected to generate about Birr 2.25 Billion tax revenue and Birr 946.16 Million foreign currency, respectively.

The Bank also sold Birr 914.99 million Great Renaissance Dam Bond during the reporting period.

During the year under review, the Bank earned net profit of Birr 323.85 million.

In the coming 2017/18 budget year, the Bank plans to approve Birr 14.03 billion, disburse Birr 9.99 billion, collect Birr 6.09 billion in project and lease financing and to gain net profit of Birr 378.65 million.

Following the presentation of Performance Report and Plan, issues with respect to prudent lending, reducing NPLs, strengthening agricultural projects insurance coverage, maximizing Great Renaissance Dam Bond sale especially in districts, focus on Know Your Customer (KYC) task, empowering management members and enhance all employees to be equipped with discipline, giving attention to employees training and development and over all attitudinal change across employees and management members are thoroughly discussed over.

After the discussion, the President stressed all the management members and employees of the Bank to stand in solidarity for better performance and success than ever before in the upcoming budget year.

Awareness Raising Program on Critical Mass Cyber Security

An Awareness Raising Program on Critical Mass Cyber Security Requirement was organized for top and middle level management members of the Development Bank of Ethiopia (DBE) on August 23, 2017 at the Ministry of Trade Meeting Hall.

DBE and Information Network Security Agency (INSA) organized the Program. The main focuses of the program was to raise awareness on the overall sections of Critical Mass Cyber Security Requirement Standard.

During the session, INSA’s Deputy Director, Major Biniam Tewelde gave some general briefing about Cyber Security and the National Information Management Centre Head, Ato Temesgen Qitaw presented two topics one specific to financial institutions and the other on critical mass training.

They stressed information integrity is important for decision making and public service delivery, and adding that the main threat is lack of awareness and then incompetence. Therefore, they recommend the Bank to take immediate action to effectively implement Critical Mass Cyber Security Requirement Standards. Finally, thorough discussion was done among the participants about the alarmingly increasing threats of cyber-attacks which are causing increasing damage to companies, organizations and governments.

Page 10: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et6

DBE and EIB sign 1.8 Billion Birr Project Agreement

Development Bank of Ethiopia (DBE) and European Investment Bank (EIB) signed a 70

Million Euros (1.8 Billion Birr) ProjectAgreement on 29 June 2017 with the aim of supporting Small and Medium Enterprises (SMEs) here at the Radisson Blu Hotel.

President of the Development Bank of Ethiopia, Mr. Getahun Nana and Vice-President of the European Investment Bank, Mr. Pim van Ballekom signed the agreement. Previously, DBE had signed close to Birr 4.5 billion subsidiaryfinancial agreement with the Ministry of Finance and Economic Cooperation in July 2016 to manage the fund obtained from the World Bank for the same purpose.

የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች የ2.2 ሚሊዮን ብር ቦንድ ገዙ

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ሠራተኞች ነሐሴ 12 ቀን 2009 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋናው መ/ቤት በመገኘት የ2.2 ሚሊዮን ብር የታላቁን ህዳሴ ግድብ ቦንድ ገዙ፡፡

በባንኩ የፋይናንስና ባንኪንግ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ እንዳልካቸው ምህረቱ በመግቢያ ንግግራቸው ሠራተኞቹ በፈቃዳቸው የታላቁን ህዳሴ ግድብ ቦንድ በመግዛት የግድቡ ግንባታ ከፍጻሜው ለማድረስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ መሳተፋቸውን አመስግነው ይህ የልማት አስተዋጽኦ ለወደፊቱም ቀጣይነት ባለው መልኩ እንዲካሄድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

በመቀጠል የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ተጠባባቂ ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ፍሬህይወት ትልቁ በበኩላቸው ይህ አስተዋጽኦ የተደረገው ሰፋ ያለ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ በሠራተኞቹ ዘንድ በመሠራቱ ነው ብለዋል፡፡

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት ተወካይ አቶ ኃይሉ አብርሃም በበኩላቸው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተመሳሳይ አቋም እንዲኖረው ያደረገ ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው ቦንድ በመግዛት ድጋፋቸውን ያሳዩትን የድርጅቱ ሠራተኞች አመስግነዋል፡፡

Page 11: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et7

የማስተዋወቂያዓምድ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የኢንዱስትሪና አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ፋይናንስ እንዲያደርግ ከመንግሥት አቅጣጫ ተቀብሏል፡፡ እነዚህ ፓርኮች በዋነኝነት በሦስት የሚከፈሉ ሲሆን ዝርዝራቸውም የሚከተለውን ይመስላል።

1ኛ. የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርከ (Integrated Agro Industry Park-IAIP):- እነዚህ ፓርኮች በአራቱ ትላልቅ ክልሎች ማለትም በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች፣

በክልሎቹ በጀት የሚገነቡ ሲሆን ግንባታቸውም አስፈላጊ መሠረተ ልማቶችን ጭምር ያጠቃልላል። ለባንኩ የተሰጠው ኃላፊነት እነዚህን ፓርኮች ለመገንባት ከሚያስፈልገው ወጪ ውስጥ እስከ 80% ያለውን መሸፈን ሲሆን ቀሪ ወጪውን ክልሎቹ ከበጀታቸው እንዲሸፍኑ ይፈለጋል፡፡

የኢንዱስትሪና አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች

ፋይናንስ

በአጠቃላይ በዚህ ማዕቀፍ ከፍተኛው የባንኩና-የተበዳሪው መዋጮ ምጣኔ 80፡20 ነው።

2ኛ. የፌዴራል ኢንዱስትሪ ፓርኮች፡- እነዚህ በፌዴራል መንግሥቱ የተገነቡ ወይም የሚገነቡ ፓርኮችን የሚመለከቱ ሲሆን እንደ ሀዋሳ፣ አዳማ፣ ቦሌ ለሚ የመሳሰሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ይመለከታል፡፡ ከእነዚህ ፓርኮች አንጻር ባንኩ ፋይናንስ እንዲያደርግ የሚፈለገው በዋነኝነት የአገር ውስጡን ባለሃብት ሲሆን ከፍተኛው የባንኩና-የተበዳሪው መዋጮ ምጣኔ ደግሞ 85፡15 ነው፡፡

3ኛ. ለኢንዱስትሪ ፓርኮች በተከለለ ቦታ በባለሃብቶች የሚገነቡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች፡- እነዚህ የፌዴራል ወይም የክልል መንግሥታት ለኢንዱስትሪ ግንባታ ለይተው በከለሉት ቦታዎች ላይ የሚገነቡ ፓርኮችን የሚመለከቱ ሲሆን ባለሃብቱ የፋብሪካውን ህንጻና ሌሎች ግንባታዎችን ራሱ እንዲገነባ ይፈለጋል፡፡ ለዚህ ባንኩ በብድር ፖሊሲው መሠረት ለአገር ውስጥ ባለሃብት 75፡25 ለውጭ ባለሃብት ደግሞ በ50፡50 የብድር ምጣኔ ብድር ይሰጣል።

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et7

Page 12: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et8

ከሥራ ክፍሎቻችን

ዜ.ል.ባ.፡- የፕሮጀክት ማገገሚያና ብድር ማስመለስ (PRLD) ዳይሬክቶሬት የተቋቋመበት ዋና ዋና ዓላማዎች ምንድናቸው? የሥራ ትኩረቶቹስ ምን ምን ናቸው?

አቶ ታዬ፡- ከአበዳሪ ክፍሎች ወደ ዳይሬክቶሬቱ የሚላኩትን የታመሙ ፕሮጀክቶች ዋና ዋና ችግሮችን በመለየት ለችግሮቹ መፍትሔ ሊሆኑ የሚችሉ አቅጣጫዎችን በመምረጥና በመተግበር ፕሮጀክቶች ከሕመማቸው አገግመው ወደ ጤናማነት እንዲመለሱ መርዳት እና የተለያዩ ድጋፎች ቢደረጉላቸውም ሊድኑ ያልቻሉት ፕሮጀክቶች ላይ በወቅቱ ሕጋዊ እርምጃ በመውሰድ የባንኩን ገንዘብ እንዲሰበሰብ ማድረግ ናቸው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- የዳይሬክቶሬቱ ዋና ዋና ተግባራትና ኃላፊነቶች ምን ምን ናቸው? የሥራ ክፍሉ መኖርስ ከባንኩና ከደንበኞች አንጻር የሚያስገኘው ፋይዳ ምንድነው?

አቶ ታዬ፡- ታመው ወደ ዳይሬክቶሬቱ የተላኩ ፕሮጀክቶችን በተለያየ መንገድ በመደገፍ ከሕመማቸው እንዲያገግሙና ወደ ታቀደላቸው ዓላማ እንዲመለሱ መርዳት፤ በዚህም

Øልዩ ልዩ ድጋፎች ቢደረጉላቸውም ከሕመማቸው አገግመው መዳን አይችሉም ተብሎ የታመነባቸው ፕሮጀክቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ በመውሰድ የባንኩን ብድር እንዲሰበሰብ ማድረግ፤

Øብድራቸውን በወቅቱ መክፈል ካልቻሉ ተበዳሪዎች በእዳ ማካካሻነት የተረከባቸውን ፕሮጀክቶች ወደ ሶስተኛ ወገን እስኪተላለፉ ድረስ የፕሮጀክቶቹ ሥራ እንዳይቋረጥ እና ሰራተኞችም እንዳይበተኑ የሥራ ማስኬጃ በጀት በማዘጋጀትና በባንኩ የበላይ አመራር በማስፈቀድ ፕሮጀክቶችን በGoing Concern አግባብ ማስተዳደር እና በዕዳ ማካካሻነት ባንኩ የወረሳቸውን ፕሮጀክቶች ማስተዳደር እና መሸጥ ናቸው፡፡

ከባንኩ አንጻር የሚኖረው ፋይዳ ደግሞ የታመሙ ፕሮጀክቶችን በጊዜ ለይቶ ተገቢውን ትኩረት አግኝተው ከሕመማቸው በማገገም ወደ ተቋቋሙበት ዓላማ እንዲገቡ ያለባቸውን ችግሮች ለመፍታት ከሚደረግ ጥረት በተጨማሪ ሊድኑ ያልቻሉትን ደግሞ በወቅቱ ሕጋዊ እርምጃ በመውሰድ የሃገርና የሕዝብ ሃብትን በወቅቱ

ዜና ልማት ባንክ መጽሔት “ከሥራ ክፍሎቻችን” በሚለው ዓምድ ሥር የባንኩን የተለያዩ የሥራ ክፍሎች የሥራ እንቅስቃሴ፣ አፈፃፀምና ዋና ዋና ተግባራት በዝርዝር ያስተዋውቃል። በመሆኑም በቁጥር 57 ዕትሙ ከፕሮጀክት ማገገሚያና ብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታዬ ጅሩ ጋር የተደረገው ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው ተጠናቅሮ ቀርቧል፡፡ መልካም ቆይታ።

Page 13: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et9

መሰብሰብ ሲሆን ከደንበኞች አንጻር ያለው ፋይዳ ደግሞ ፕሮጀክቶች ላይ ያለው ችግር በጊዜ ተለይቶ ከደንበኞቹ ጋር በጋራ ችግሮቹን ለመፍታት በቅርበት መስራትና ወደ መፍትሔ መድረስ ነው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ባንኩ ፕሮጀክቶችን ወደ ማስታመሚያና ማገገሚያ ክፍል ለማስገባት የሚከተለው አሠራርና ቅድመ ሁኔታ ምን ይመስላል?

አቶ ታዬ፡- በባንኩ ክሬዲት ፖሊሲ መሰረት ፕሮጀክቶች ወደ ማስታመሚያና ማገገሚያ ዳይሬክቶሬት የሚላኩት ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው የብድሮች አመዳደብ መመሪያ መሰረት ብድሩ የማይሰራ ሆኖ ምድቡ አጠራጣሪ (Doubtful) እና ከዚያ በላይ ሲሆን እንዲሁም ፕሮጀክቱ ለሁለትና ከዚያ በላይ ዓመታት ያልተጠበቀ ኪሳራ ከገጠመው መሆን እንዳለበት ተቀምጧል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ምንም እንኳን ብድሩ ከተበላሸ ውስጥ ባይመደብም የታመመ ፕሮጀክት ከሆነ ወደ ዳይሬክቶሬቱ መላክ እንዳለበት ይገልጻል፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያለው ፕሮጀክቶችን የማስታመሚያና የማገገም ሁኔታ ምን ይመስላል?

አቶ ታዬ፡- ከላይ እንደተጠቀሰው ፕሮጀክቶች ወደ ማስታመሚያና ማገገሚያ መላክ ያለባቸው በወቅቱ የሕመም ምልክት ሲታይባቸው ወይም የተበላሹ ሲሆኑ ቢሆንም ይህ ባለመተግበሩና ፕሮጀክቶቹ ሕመማቸው ከጸና ማለትም ችግሮቹ ከመወሳሰባቸው የተነሳ ለመፍታት በማይቻሉበት ሁኔታ ላይ ሆነው ስለሚመጡ የማስታመም ሂደቱን አስቸጋሪ እያደረገው ይገኛል፡፡ በሌላም መልኩ አንዳንዶቹ ምንም አይነት መፍትሔ መስጠት በማይቻልበት ሁኔታ ላይ ሆነው ስለሚመጡ እነዚህን አስታሞ ለማዳን የማይቻል በመሆኑ ቀጥታ ወደ ሕጋዊ እርምጃ እንዲገባ እየተደረገ ይገኛል፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ለዳይሬክቶሬቱ እንቅስቃሴ ምቹ ሁኔታዎችና ተግዳሮቶች ምንድናቸው?

አቶ ታዬ፡- ለዳይሬክቶሬቱ እንቅስቃሴ እንደ ተግዳሮት ከሚቀመጡት ውስጥ ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፡-

Øደንበኞች የሚፈለገውን መረጃ ለባንኩ አለማቅረብ፤

Øየተበዳሪዎች የፋይናንስ አቅም እና የአመራር ብቃት ውስንነት፤

Øየተረከብናቸውን ፕሮጀክቶች ገዢ አለማግኘት፤

Øየታማሚ ፕሮጀክቶች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሄድ እና

Øፕሮጀክቶችን በGoing Concern አግባብ ማስተዳደሩ ተጠቃሾች ናቸው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ፕሮጀክቶችን የማስታመምና የማገገም አሠራር በባንኩ ውስጥ መኖሩ በተለይም በፕሮጀክቶች ውስጥ ተቀጥረው ለሚሰሩ ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትናቸውን ከማረጋገጥ አኳያ ያለውን ፋይዳ ቢገልጹልን?

አቶ ታዬ፡- ፕሮጀክቶችን የማስታመምና የማገገም አሰራር በባንኩ ውስጥ መኖሩ በተለይም በፕሮጀክቶች ውስጥ ተቀጥረው ለሚሰሩ ሰራተኞችን ማህበራዊ ዋስትና ከማረጋገጥ አንጻር ከፍተኛ ፋይዳ ያለው ሲሆን አምራች የሆነው ዜጋ ከስራ እንዳይፈናቀልና የአገርም ኢኮኖሚ እንዳይጎዳ ያደርጋል፡፡ ምክንያቱም ፕሮጀክቶች የተለያዩ የማገገሚያ የመፍትሔ አማራጮችን አግኝተው ቀጣይነታቸው እንዲረጋገጥ ስለሚያደርግ ነው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በመጨረሻ ዳይሬክቶሬቱ በበጀት ዓመቱ (እ.ኤ.አ. 2016/17) ያከናወነው የሥራ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል ቢገልጹልን?

አቶ ታዬ፡- ዳይሬክቶሬቱ በበጀት ዓመቱ (ኤ.ኤ.አ. 2016/17) ያስመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ከእቅዱ አንጻር መልካም የሚባል ነው፡፡ለማመላከቻነትም በበጀት ዓመቱ ወደ ዳይሬክቶሬቱ አስር ፕሮጀክቶች የተላኩ ሲሆን ከዳይሬክቶሬቱ ወደ ተለያዩ የባንኩ ቅርንጫፎች የተላኩት ደግሞ ሶስት ፕሮጀክቶች ናቸው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ሶስት ፕሮጀክቶች ጠቅላላ ብድራቸውን በመክፈል ከባንኩ የብድር መዝገብ ወጥተዋል። እንዲሁም ብድር በመፍቀድ፣ በመልቀቅና በመሰብሰብ ረገድ ጥሩ ውጤት ተመዝግቧል። ለማሳያነት በሥራ ዘመኑ ባንኩ ተረክቦ ከስድስት ዓመታት በላይ ሲያስተዳድረው የነበረው አንድ የምግብ ማቀነባበሪያ ድርጅት በብር 37.4 ሚሊዮን ብር ሸጧል። ይህም ለወደፊቱ ተጠናክረን መሥራት እንዳለብን የሚያሳይ ነው፤፡

ዜ.ል.ባ.፡- ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን!

አቶ ታዬ፡- እኔም አመሰግናለሁ!

Page 14: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et10

ከደንበኞች ድምጽመግቢያየኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአንድ ክፍለ ዘመን በላይ ዕድሜ ያለው እና በአገሪቱ ውስጥ የሚካሄዱ የልማት ፕሮጀክቶችን በፋይናንስና በቴክኒክ እየደገፈ የሚገኝ አንጋፋ የመንግሥት የፋይናንስ ተቋም ነው። በመሆኑም ባንኩ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች በገንዘብና በቴክኒክ እየደገፋቸው ከሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች መካከል የሁለቱን ፕሮጀክቶች አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴና አፈጻጸም ምን እንደሚመስል እንደሚከተለው ተጠናቅሮ ቀርቧል። መልካም ንባብ!

በስትራቴጂ፣ ለውጥና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት፣ የም/ዳይሬክተር ኮሙኒኬሽን ባልደረቦች በኦሮሚያ ክልል፣ ገላን ከተማ በባንኩ ፋይናንስ ከተደረጉ ፕሮጀክቶች መካከል የሶፍት ወረቀት ማምረቻ ፋብሪካን ጎብኝተው የሚከተለውን ጥንቅር ይዘው ቀርበዋል። መልካም ንባብ።

ከዛሬ ሶስት ዓመት በፊት በኦሮሚያ ክልል ገላን ከተማ ውስጥ በ10,000 ሄክታር

መሬት ላይ ሱዞ ኢንዱስትሪያል ኃላ.የተ.የግ.ማ በሚል

ስያሜ ሥራ የ ጀመረው

የሶፍት ወረቀት ማምረቻ ፋብሪካ ባለቤቶች ወጣቶቹ አቶ ያሬድ ለገሠና አቶ ሄኖክ እንዳለ ናቸው።

አቶ ያሬድ የፋብሪካው ሥራ አሥኪያጅ ሲሆን አቶ ሄኖክ ደግሞ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ነው።

ፋብሪካው የወዳደቁ ቆሻሻ ወረቀቶችን እና የሶፍት ተረፈ ምርቶችን በማሰባሰብ፣ በማቡካት እና በማቅለም በተለያዩ የለውጥ ሂደቶች አልፈው የተለያየ ዓይነት ደረጃ ያላቸውን ጥቅል የወረቀት ሶፍቶችን ከማምረቱም በተጨማሪ እንዲሁም ቨርጂን ፐልፕ ከውጭ አገር በማስመጣት አንደኛ ደረጃ ሶፍቶችን በማምረት ለገበያ ያቀርባል።

ወጣቶቹ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለማስፈፋፊያ ሥራ ከተፈቀደላቸው 35 ሚሊዮን ብር ገደማ የብድር ገንዘብ ወደ 12 ሚሊዮን ብር አካባቢ ተለቆላቸው በሥራ ሂደት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።

የፋብሪካው ባለቤቶች ከባንኩ ለማስፋፊያ ሥራ የተፈቀደው ገንዘብ ሙሉ በሙሉ

ሥራ ላይ ከዋለ የድርጅቱን የማምረት አቅም በሶስት

እጥፍ እንዲሁም የሥራ ዕድሉን

ከ እ ጥ ፍ

የወዳደቁ ወረቀቶችንጥቅም ላይ የሚያውለው ፕሮጀክት

Page 15: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et11

በላይ እንደሚያሳድገው ገልጸውልናል። ይህም ማለት ፋብሪካው አሁን ያለው የማምረት አቅም በቀን 10 ቶን ሲሆን የተገኘው ብድር ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ሲውል ወደ 40 ቶን ከፍ ያደርገዋል።

ፋብሪካው በአሁኑ ጊዜ ለ60 ሰዎች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን የማስፋፊያ ሥራው ተጠናቆ ሙሉ በሙሉ ሥራ ሲጀምር ቁጥሩን ወደ 140 እንደሚያሳድገው ባለሃብቶቹ ገልጸውልናል። ከዚህ በተጨማሪ ፋብሪካው የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲፈጠር ሶስት ኢንጂነሮችን ከቻይና ቀጥሮ እያሰራ መሆኑን እና በፋብሪካው አዲስ ቴክኖሎጂ

ተግባራዊ እ የ ተ ደ ረ ገ ይገኛል።

ፋብሪካው ግብዓቶቹን የሚረከበው የወዳደቁ ቆሻሻ ምርቶችን ለመሰብሰብ ከተቋቋሙ ማኅበራት ሲሆን እነዚህ ማኅበራት በሥራቸው ለሚገኙ በርካታ ሥራ አጦች የሥራ ዕድል መፍጠራቸውን ገልጸዋል። ከዚህ በተያያዘ ፋብሪካው ምርቶቹን ለተለያዩ ድርጅቶች እንደሚያስረክብ፣ የገበያ ችግር እንደሌለበት እና ከውጭ አገር የሚመጣውን የሶፍት ወረቀት ምርት በአገር ውስጥ በመተካት የውጭ ምንዛሪ

ከባንኩ የተገኘው ብድር ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ሲውል

ምርቱን ወደ 40 ቶን ከፍ ያደርገዋል

አቶ ሄኖክ እንዳለ

አቶ ያሬድ ለገሠ

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et11

Page 16: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

እንደሚያድን ገልጸዋል።

ከዚህ በተጨማሪ ፋብሪካው በዚህ ተግባሩ (አሮጌ ወረቀቶችን እየሰበሰበ ጥቅም ላይ በማዋል) አካባቢዎች ንጹህና ለኑሮ ተስማሚ እንዲሆኑ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ለወረቀት ሥራ የሚያስፈልጉ ኬሚካሎችም ከውጭ አገር (ጀርመን) ያስመጡ እንደነበረና አሁን ደግሞ በአገር ውስጥ ምርት ኮስቲክ ሶዳ እየተጠቀሙ እንደሚገኙ ጨምረው ገልጸዋል።

ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋር ስላላቸው የሥራ ግንኙነት ሲናገሩ ባንኩ በጣም ጥሩ አገልግሎት እየሰጣቸው እንደሚገኝ እና በተለይም የበላይ የሥራ ኃላፊዎችን ማመስገን እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።

ወጣቶቹ ባለሃብቶች ለወደፊቱ በአገሪቱ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ውስጥ በመሰማራት የየበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት ተግተው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።

በፋብሪካው የሥራ ዕድል ከተፈጠረላቸው

ወጣቶች መካከል

በፋብሪካው የሥራ ዕድል ከተፈጠረላቸው

ወጣት ነዋይ ጌታቸው

ወጣት ዘነበ ዘለቀ

ወጣት ሠራተኞች መካከል አቶ ዘነበ ዘለቀ እና አቶ ነዋይ ጌታቸው ይገኙበታል። አቶ ዘነበ በፋብሪካው የሽፍት ቡድን መሪ ሲሆን አቶ ነዋይ ደግሞ የሂሳብና ንብረት አስተዳደር ኃላፊ ነው።

አቶ ዘነበ ከየካቲት 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ በፋሪካው ውስጥ በቦይለር የሥራ ዘርፍ ሥራ እንደጀመረ፣ የወር ደመወዙ 1,500 ብር እንደነበረና በአሁኑ ጊዜ ግን ከተራ ሠራተኝነት ወደ ቡድን መሪነት የደረጃ እድገት እንዳገኘ፣ የወር ደመወዙም ወደ 2,500 ብር ከፍ እንዳለ፣ በሚያገኘው ገቢም ቤተሰቡን እያስተዳደረበት እንደሚገኝ ነግሮናል።

አቶ ነዋይ በበኩሉ ከአዳማ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪውን ከያዘ በኋላ በፋብሪካው ሥራ የጀመረው የካቲት 1 ቀን 2008 ዓ.ም. እንደሆነና የወር ደመወዙም ከተቀጠረበት 2,500 ብር በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ የ1,000 ብር ጭማሪ በማሳየት ወደ 3,500 ብር ከፍ እንዳለለት፣ የወር ደመወዙ 15% የትራንስፖርት አበል እንደሚታሰብለት፣ ከፋብሪካው የሥራ ጸባይ አንጻር እየታየ ለሠራተኞች ወተት፣ ሳሙና፣ ልብስ እና ጫማ እንደሚሰጥ በዚህም ሠራተኞች ሥራቸውን በጥሩ ተነሳሽነት

እያከናወኑ እንደሚገኙ ገልጾልናል።

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et12

Page 17: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et13

ዜ.ል.ባ.፡- ለመልካም ትብብርዎ እያመሰገንን ስለ ‹‹የጋሮ አትክልት የእርሻ ልማት መቼና እንዴት ተጀመረ›› የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ወጋችንን ብንጀመር?

አቶ ምንስኖት፡- በቅድሚያ የባንኩ ተባዳሪ እንደመሆኔ መጠን የወሰድሁትን ብር ምን ደረጃ ላይ እንዳደረስሁትና በተጨባጭ ምን እየሠራ እንደሆነ ለማየት እዚህ ድረስ በመምጣታችሁ በጣም አመሰግናለሁ፡፡ የጋሮ እርሻ ልማት ከአርባ ምንጭ ሰባት ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ነው፡፡ መሬቱን የወሰድነው በ2000 ዓ.ም ሲሆን በተግባር ወደ ስራ የገባነውና ማምረት የጀመርነው ግን ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ነው፡፡ ሥራውን እየሰራን በመሐል ድጋፍ ስላስፈልገን ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋር በመተባበር በ2005 አካባቢ የብድር አገልግሎት አግኝተን በተቀናጀ መልኩ የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን ሁለት ቦታ ላይ ‹‹መካናይዝድ ፋርም›› አድርገን እየሰራን ነው። አስፈላጊ የሚባሉ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያዎች አሉን፡፡ ‹‹የኢሪጌሽን ሲስተማችን›› በዘመናዊ

መልኩ የተገነባ ነው፡፡ አሁን እየተጠቀምን ያለነው Furrow Irrigation System ሲሆን በቀጣይ ወደ ‹‹ድሪፕ›› እና ‹‹ሰፓይራቶራል›› ስልት ለመጠቀም እየሠራን ነው። እርሻውን እያዘመንነው ነው የምንሄደው፡፡ በአሁኑ ሰዓት የሙዝ፣ የቲማቲም፣ የቃሪያና የሽንኩርት ልማት ላይ በሰፊው እየሠራን ነው። የሀባብ እና የሎሚ (ስዊት ሌመን) ልማትም አለን፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- መነሻ ካፒታላችሁ ስንት ነበር? አሁን ምን ያህል ደርሳችኋል?

አቶ ምንተስኖት፡- ያው የእኛ መነሻ ካፒታላችን በመጀመሪያ 1.5 ሚሊዮን ብር ነበር፣ ከዚያ በኋላ ጠንክረን በመስራት ካፒታላችንን አሳድገን ከልማት ባንክ በመጀመሪያ የሰባት ሚሊዮን ብር ብድር አግኝተን ስራውን ቀጥለናል፤ እየሰራንም እንገኛለን። በአሁኑ ጊዜ ያለን ካፒታል ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ደርሷል።

ዜ.ል.ባ.፡- ይህን መሬት ለማልማት ፈቃድ ያገኛችሁት ከየት ነው?

አቶ ምንተስኖት፡- ከጋሞ ጎፋ ዞን ኢንቨስትመንት

ከደንበኞች ድምጽ

በባንኩ ስትራቴጂ፣ ለውጥና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት፣ በም/ዳይሬክተር ኮሙኒኬሽን ሥር ከሚሠሩ ሥራዎች አንዱ

ከባንኩ ብድር የወሰዱ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘትና በአጠቃላይ ያሉበትን ሁኔታ በመዘገብ መረጃውን ለሚመለከተው ሁሉ

ማድረስ ነው፡፡ በዚሁ መሠረት ከአዲስ አበባ በደቡብ ክልል ከ490 ኪሎ ሜትሮች በላይ ርቆ ወደሚገኘው አርባ ምንጭ

ከተማ ድረስ በመጓዝ ስለ “የጋሮ የአትክልትና ፍራፍሬ እርሻ ልማት” አጠቃላይ ሁኔታ የእርሻውን ባለቤትና ሥራ አሥ

ኪያጅ አቶ ምንተስኖት መኮንን እና አንድ ባለሙያ በእርሻ ማሳቸው ላይ አግኝተን በማነጋገር እንደሚከተለው አቅርበን

ላችኋል፡፡ የመጀመሪያው እንግዳችን አቶ ምንተስኖት መኮንን ናቸው፤ ስለ ጋሮ የሚሉትን አብረን እንስማቸው፡፡

“የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትልቅ ባለውለታችን ነው”የጋሮ አትክልት ፍራፍሬ እርሻ ልማት ኃላ.የተ.የግ.ማ. ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ

Page 18: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et14

መምሪያ ነው መሬቱን ያገኘነው።

ዜ.ል.ባ.፡- ስፋቱ ምን ያህል ነው?

አቶ ምንተስኖት፡- 55 ሄክታር ነው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በአሁኑ ጊዜ የእርሻ ልማቱ ለምን ያህል ሠራተኞች የሥራ ዕድል ፈጥሯል?

አቶ ምንተስኖት፡- በቋሚነት የተቀጠሩ 25 ሠራተኞች አሉን፡፡ በጊዜያዊ የሚቀጠሩት ሰራተኞች እንደ ሥራው ሁኔታና እንደ ወቅቱ ይለያያል፤ ሃምሳም፣ ስድሳም፣ ከዚያም በላይ እስከ መቶ የምንቀጥርበት ወቅት አለ። በአማካይ በማሳ ላይ እስከ አርባ ጊዜያዊ ሰራተኛ ይኖራሉ።

ዜ.ል.ባ.፡- ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር ያላችሁ ግንኙነትስ ምን ይመስላል?

አቶ ምንተስኖት፡- ኢንቨስትመንት ማለት በመጀመሪያ የአካባቢውን ህብረተሰብ አሳምነህና ከልማቱም ተጠቃሚ አድርገህ የምትሰራው ነው። እኛ ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር እጅግ በጣም ጤናማ ግኑኝነት ነው ያለን፡፡ የቴክኖሎጂ ሽግግር ለመፍጠርና እርሻው እስካለ ድረስ የአካባቢው ኗሪም ተጠቃሚ እንዲሆን አቅደን እየሠራን ነው፡፡ የአትክልት ዘርና ችግኝ እናቀርባለን። በዓመት ውስጥ ለ12 ገበሬዎች መሬታቸውን የማረስ አገልግሎት በነፃ እየሰጠን ነው፡፡ እዚሀ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ የውሃ ችግር ስላለ በዚህ አካባቢ ያሉ ገበሬዎች የሚጠቀሙት የመጠጥ ውሃ ሙሉ በሙሉ ከዚህ እርሻ ልማት ነው። በጣም ንጹህ የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተናል። በሌላ በኩልም የገበሬው ማኅበረሰብ ቤተሰብ ልጆች ናቸው እዚህ መጥተው የሚሰሩት። በአጭሩ ከኅረተሰቡ ጋር መልካም የሆነ ግኑኝነት አለን።

ዜ.ል.ባ.፡- ይህ እርሻ የሚገኘው ከጫሞ ሐይቅ አጠገብ ሆኖ ሳለ የከርሰ ምድር ውሃ ማውጣት ለምን አስፈለገ? አትክልት ለማልማት ሐይቁን መጠቀም አይቻልም ነበር?

አቶ ምንተስኖት፡- ሐይቁን እንዳንጠቀም በሕግ የተከለከልነው ነገር የለም፡፡ ነገር ግን ሐይቁ ጨውማ ባሕርይ ስላለው ለአትክልቱም ሆነ ለመሬቱ ጉዳት ስለሚያስከትል ነው የከርሰ ምድር ውሃ ያወጣነው፡፡ በዚያውም ለማኅበረሰቡ

የመጠጥ ውሃ ለማቅረብ ኃላፊነት ስላለብን የግድ የከርሰ ምድር ውሃ ማውጣት ነበረብንና በከፍተኛ ወጭ አስወጥተን እየተጠቀምንበት ነው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በአጠቃላይ በአካባቢው ያለ መሠረታዊ ችግር ምንድነው?

አቶ ምንተስኖት፡- አካባቢው ሰላም ነው። ምንም አይነት የፀጥታ ችግር የለብንም። ከመንግስት አካልም ጥሩ ድጋፍ አለን። የአካባቢው ማህበረሰብም እንደዚህ አይነት ችግር የለበትም። ተቀራርበን ስለምንሰራ ይህ ነው የምንለው ችግር አላጋጠመንም፤ ሆኖም መሠረታዊ የኃይል አቅርቦት ችግር አለብን። እኛ ለልማቱም ለመጠጡም የሚሆነውን ውሃ የምንስበው በኤሌክትሪክ ኃይል ስለሆነ በኃይል መቆራረጥ ተቸግረናል። ልማቱን እያስተጓጎለብን ነው፡፡ ለጀኔሬተር ተጨማሪ ወጭም እየተዳረግን ነው። ጀነሬተሩ ደግሞ እንደ መብራት ስለማይሆን ትልቅ ችግር የምንለው የኃይል አቅርቦት ችግር ነው፡፡ የሚመለከተው አካል መፍትሔ ቢሰጥበት የተሰማራንበትን ልማት በአግባቡ ለማስኬድ እንችል ነበር፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- የገበያ ትስስሩስ ምን ይመስላል? ዋና አቅርቦታችሁ ለማን ነው?

አቶ ምንተስኖት፡- በመሠረቱ የገበያ ችግር የለብንም፡፡ አትክልት ልማት በአሁኑ ሰዓት አዋጭ ነው፡፡ ለምሳሌ ከ80 እስከ 90 ፕርሰንቱን ምርት ለማዕከላዊ ገበያ (ለአዲስ አበባ) ነው የምናቀርበው፡፡ ቀሪውን ለአርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ፣ ለሆስፒታሎችና በአካባቢው ላሉ ማኅበረሰቦች እናቀርባለን፡፡ የምርት እጥረት እንጅ የገበያ ችግር የለም፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ወደ ውጭ ‹‹ኤክስፖርት›› ለማድረግስ ሐሳቡ የላችሁም?

አቶ ምንተስኖት፡- ሐሳቡም ዕቅዱም አለን። የኤክስፖርት ሐሳብ ስላለንም ነው በስፋት ለማልማት ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ብድር የወሰድነው፡፡ አሁን ችግኝ እያፈላ የሚያቀርብልን ‹‹ጆይ-ቴክ›› የሚባል ድርጅት ደብረ ዘይት ላይ አግኝተን ትስስር ፈጥረናል፡፡ የችግኝ ችግር ከሌለ ደግሞ ያልተቋረጠ ምርት ይኖራል።

Page 19: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et15

ይኸውም ወደ ኤክስፖርቱ በሚያንደረድረን ድልድይ ላይ መሆናችንን ያሳያል፡፡ ከሌላም አካባቢ የአሰራር ሁኔታዎችን እየተማርን ለኤክስፖርት ምንድን ነው የሚያስፈልገን የሚለውን ግብዓትም እያጠናን ነው፡፡ በቅርቡ ወደ ውጭ ገበያ አቅርቦት እንደምንገባ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ከጥናትና ምርምር አንጻር የተሻሻሉ ምርጥ ዘሮችን ለመጠቀም በሀገሪቱ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችና የምርምር ጣቢያዎች ጋር በጋራ እየሰራችሁ ነው?

አቶ ምንተስኖት፡- እውነት ለመናገር በዚህ በኩል ምንም ድጋፍ እያገኘን አይደለም፡፡ እርግጥ ነው እርሻው በሚገኝበት አካባቢ የእርሻ ቢሮዎች፣ የእርሻ ምርምር ጣቢያዎችና ዩኒቨርስቲዎች አሉ፤ ነገር ግን እነርሱም ምናልባት ከወረቀት ያለፈ ሥራ አይሰሩም ማለት ይቻላል። እርሻ ላይ መጥተው በተግባር ምንም አያግዙም። ለምሳሌ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ በቅርበት አለ፡፡ እዚህ ያለን እርሻ ምን እንደሆነ እንኳን ጠይቆን አያውቅም፡፡ እኛ ውሃ ማኔጅመንት እንጠቀማለን፡፡ ዩኒቨርሲቲው የውሃ ኢንጅነሪንግ ያስተምራል፡፡ ግን ተማሪዎቹን ለተግባራዊ የመስክ ሥራ ወደ እኛ አያመጣቸውም፡ ሌሎችም ተቋማት በተመሳሳይ ጠይቀውን አያውቁም፡፡ እኛን መጥቀሙ ቀርቶ እነርሱም አይጠቀሙብንም፡፡ የውጭ ቱሪስቶች ብቻ ናቸው መጥተው ጎብኝተውንና አበረታተውን የሚሄዱት፡፡ የእኛ ዩኒቨርሲቲዎችም ሆኑ ቢሮዎች አንድ ቀን የማሳ ጉብኝት እንኳን አድርገው አያውቁም፡፡ እንደዚህ አይነት ነገር ለመናገርም ያሳፍረኛል፡፡ ለምሳሌ ከአካባቢ ብክለት አንጻር እኛ ለሕሊናችን ካላደርን ሀገር ብናጠፋም የሚቆጣጠር ያለ አይመስልም፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ከዚህ ጋር በተያያዘ የአካባቢ ብክለት የፋብሪካዎችም ሆነ የሰፋፊ እርሻዎችም አንዱ የጎንዮሽ ስጋት ነውና እናንተ ምን ያህል ጥንቃቄ ታደርጋላችሁ?

አቶ ምንተስኖት፡- የአትክልት ልማት ለአካባቢ ብክለት ምንም ችግር አይፈጥርም፡፡ እኛ እዚህ የምናመርተውን ምርት ነው ራሳችን የምንመገበው፤ ለህዝቡም የምናቀርበው።

ሁላችንም እኩል ተጠቃሚ ነን፡፡ ከ80% እስከ 90% “ኦርጋኒክ ፔስቲሳይዶችን” እና “ፈንጊሳይዶችን” ነው እየተጠቀምን ያለነው፡፡ እርግጥ አንዳንዴ አልፎ አልፎ ከአቅማችን በላይ ሲሆን ኬሚካሎችን እንጠቀማለን፡፡ ኬሚካሉ ግን ወደ ሐይቁም ሆነ ወደ ሌላ ቦታ እንዳይገባ እንደምታዩት ማሳው ዙሪያውን ተቆፍሯል። ሙሉ ማሳው ሶስት ሜትር በአራት ሜትር ጥልቀት ዙሪያውን የተቆፈረ ስለሆነ ኬሚካሉ ወደ ሐይቁ የሚገባበት አንድም ዕድል የለውም። በዚህ መልኩ በራሳችን ኃላፊነት እየተወጣን ነው፡፡ በጣም ተጠንቅቀን ነው የምንሠራው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በመጨረሻ ለልማት ባንክም ሆነ ለሌሎች የምታስተላልፉት መልእክት ካለ፡፡

አቶ ምንተስኖት፡- በእውነት ለመናገር የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያደረገልንን ድጋፍ የምገልጽበት ቃል የለኝም፡፡ የእርሻውን ማስታወቂያ “ታፔላ” እንኳን ስጽፍ “ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋር በመተባበር” ብዬ ነው። ምክንያቱም የባንኩ ድጋፍ ባይኖር ኖሮ ይህ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት አይኖርም። በሀገር ደረጃም ትልቅ ድርሻ ያለው ልማት ነው። እናም ልማት ባንክ ትልቅ ባለውለታችን ነው። እኛም ኃላፊነታችንን እንወጣለን።

በአጠቃላይ ለመንግሥት ግን የምለው አለኝ። ከፍተኛ የሆነ የጸረ-ተባይና ጸረ-አረም መድኃኒት ችግር አለብን፡፡ በግል ማቅረብ (ኢምፖርት ማድረግ) የማንችላቸውን በማቅረብ ቢያግዙን። ወጭም አውጥተን ማግኘት አልቻልንም። በአጭሩ በአትክልትና ፍራፍሬ ጤንነት ላይ ብዙ ትኩረት እየተደረገ አይደለም፡፡ መድኃኒቶችን ከሶስተኛ ወገን በልመና ነው የምናገኘው። መንግሥት ይህንን ማነቆ ካልፈታው እንደ ሀገር ችግር መፈጠሩ አይቀርም፡፡ ልማቱ ይቀጥል ከተባለ በግል የማንችለውን መንግሥት ይተባበረን፡፡ በተረፈ ግን እኛ እንደ ልማት ባንክ አይነት ደጋፊ ካለ ለልማት ቁርጠኞች ነን፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- እናመሰግናለን፡፡

አቶ ምንተስኖት፡- እኔም እጅግ በጣም አመሰግናለሁ፡፡

Page 20: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et16

ከጋሮ ሠራተኞች ጋር፡-

ዜ.ል.ባ.፡- ስምህን እና በዚህ እርሻ ውስጥ ያለህን የስራ ድርሻ በማስተዋወቅ ብንጀምር፡፡

መልስ፡- ቴድሮስ ጌታቸው እባላለሁ፡፡ በጋሮ ግብርና ልማት ውስጥ ‹‹አግሮኖሚስት›› ነኝ፡፡ በአግሮኖሚ የማስተርስ ዲግሪ አለኝ፡፡ ሙያዬ ከአትክልትና ፍራፍሬ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አለው፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- ከተቀጠርክ ምን ያህል ዓመት ሆነህ?

አቶ ቴዎድሮስ፡- ከአራት ዓመት በላይ ሰርቻለሁ።

ዜ.ል.ባ.፡- ስትማር የነበረህን የጽንሰ ሐሳብ (ቲዮሪ) እውቀትና በዚህ እርሻ ቦታ በተግባር ያገኘኸውን ተሞክሮ በንጽጽር እንዴት ትገልጸዋለህ?

አቶ ቴዎድሮስ፡- ይህ በግልጽ የሚታወቅ ነገር ነው፡፡ በሀገራችን የትምህርት ተቋማት ውስጥ የምትማረው ቲዮሪ ብቻ ነው፡፡ እንደዚህ አይነት የተግባር ቦታ ላይ ስትመጣ ነው እያንዳንዱን ነገር እያየህና እየሰራህ የምትማርበት፡፡ እኔ በግል ብዙውን ልምዴን ከዚሁ እርሻ ቦታ ነው በተግባር ያገኘሁት፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በሀገራችን ብዙውን ጊዜ እርሻዎች በዘልማድ በባህላዊ መንገድ የሚካሄዱ ከመሆናቸው አንጻር አርሶ አደሩም በዚህ መልኩ ዘመናዊ እርሻን እንዲጀምር ያለህ ሙያዊ አስተያየት ምንድነው?

አቶ ቴዎድሮስ፡- እርግጥ ነው በአርሶ አደሩ ዘንድ ሁሌም የተለመደ ነገር ነው የምታየው። ከአያቶቹና ከቅድመ አያቶቹ ባገኘው ልምድ እየሰራ ነው የሚመገበው፡፡ ይህ ደግሞ ከራሱ ምግብ ተርፎ ለገበያ ለማቅረብ እንዲቸገር አድርጎታል። በኑሮው ላይም መሠረታ ለውጥ የለውም። በተለይ በአርባ ምንጭ አካባቢ መሬትን በትክክል መጠቀም ላይ ክፍተት አለ፡፡ በዚህ መልኩ መቀጠል ደግሞ ለሀገር እድገትም ሆነ ለመለወጥ አይበጅም፡፡ ሕዝብ ሲጨምር መሬት እየጠበበ ነው የሚመጣው፡፡ ስለዚህ ባለህ ትንሽ መሬት በጣም ጥሩ የሆነ ምርት ማምረት አለብህ፡፡ ይህን ነገር ለማድረግ ደግሞ ዘመናዊ

ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ግድ ይላል፡፡ ከግብዓት አቅርቦት፣ ከምርጥ ዘር አጠቃቀም፣ ዘመናዊ አሰራርን ከመከተል አንፃር ወ.ዘ.ተ ለመጠቀም አርሶ አደሩ መሻሻል አለበት፡፡ በትንሽ መሬት ላይ ምርቱን ማሳደግ አለበት፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- እንደ ባለሙያ በአትክልትና ፍራፍሬ እርሻ ላይ አሁን ያለው መሰረታዊ ችግር ወይም ተግዳሮት ምንድን ነው?

አቶ ቴዎድሮስ፡- በአትክልት ስራ ላይ ዋናው ተግዳሮት ብዬ የማስበው በመጀመሪያ ደረጃ መነሻ ካፒታል ነው፡፡ ምክንያቱም ብዙ ካፒታል ነው አንዴ ኢንቨስት የምታደርገው፡፡ ስለዚህ ሥራ ለመጀመር ዋናው ተግዳሮት እርሱ ነው፡፡ ብዙ ብር ያስፈልግሃል። ስራው ያለ በቂ ገንዘብ የሚሰራ ስራ አይደለም፡፡ በሁለተኛ ደረጃ ችግር እየሆነ የመጣው ደግሞ የውሃ ጉዳይ ነው፡፡ አትክልት ስታለማ በጣም ብዙ ውሃ ነው የምትጠቀመው። ምን አልባትም የከርሰ ምድር ውሃ ማውጣት አለብህ፡፡ ይህ ደግሞ ሌላ ከፍተኛ ወጭ ነው የሚጠይቅህ፡፡ ሌሎችም እንደ የመብራት ኃይል መቆራረጥ፣ የጸረ ተባይ መድሃኒት አቅርቦት እጥረት፣ የገበያ ትስስር ጉዳይና የመሳሰሉት ነገሮች እንደ ችግር ሊወሰዱ ይችላሉ፡፡ በተለይም መንግሥት ለእነዚህ ጉዳዮች ትኩረት ካልሰጠው ልማቱን ይጎዱታል፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- በአጠቃላይ ማስተላለፍ የምትፈልገው መልዕክት ካለ

አቶ ቴዎድሮስ፡- ማስተላለፍ የምፈልገው መልእክት በአሁኑ ወቅት የእርሻ ስራ ላይ መንግስት ከፍተኛ ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ ነው፡፡ አሁንም ድጋፍ እያደረገ ቢሆንም አጥጋቢ በሆነ መልኩ ግን አይደለም፡፡ ከዚህ የበለጠ ድጋፍ እንፈልጋለን፡፡ በርካታ ውስብስብ ችግሮች ያሉበት ዘርፍ እንደመሆኑ መጠን ያለ መንግሥት ድጋፍ ውጤታማ ለመሆን ያስቸግራል፡፡ እናም ለአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ልዩ ትኩረት ቢሰጠው እላለሁ፡፡

ዜ.ል.ባ.፡- እናመሰግናለን፡፡

አቶ ቴዎድሮስ፡- እኔም አመሰግናሁ፡፡

Page 21: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et17

1. Introduction

These days, Information Technology has become an important part of our daily activities. IT and Information Systems are changing the business atmosphere. Production and services are grown, quality is improved, and at the same time competition between companies is increased. In this competitive era, organizations can survive only if they improve quality, decrease costs in their whole supply chain, reduce inventories, diversify their products and services, and provide more reliable delivery service in better ways in comparison to their competitors.

Enterprise Resource Planning (ERP) systems have the ability to automate and integrate business processes, share data and practices across the organization, and produce and access real time information. A successful ERP can be the backbone of business intelligence for an organization, giving management a unified view of its processes.

With the objectives of improved business productivity, streamlined business operations, and increased cost savings, organizations worldwide have launched initiatives to integrate ERP systems into their existing business environments. There has been a growing increase in using ERP systems as a business information

system platform for large organizations and government corporations. ERP is business process management software that allows an organization to use a system of integrated applications to manage the business and automate many back office functions related to technology, services and human resources.

Pertaining to the above stated facts, different government organizations in Ethiopia engaged in implementation of ERP systems. Ethiopian Air Lines, Ethio Telecom and Commercial Bank of Ethiopia are some of the government organizations that implement ERP and DBE is also on its way to implement ERP system.

2. What is ERP and what are its benefits?

Enterprise Resource Planning (ERP) systems are computer applications with two important characteristics: data integration and support for best practice processes. Data integration means business data entered once, after which they are available for utilization throughout the business organization. In many organizations, the existing practice is that they have parallel administration. In this scenario, it is possible to find each work unit with its own register. For instance, the warehouse has an order register, finance has register of sales invoices and property may have ad hoc supplier register. The register could be

Development Issues

An Overview of ERP System, Bank’s ERP Project

Teshager AzmerawMSC in Computer Science

Page 22: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et18

in electronic format or kept on physical files in filing cabinets. The data in these registers partly overlap and have differences and inconsistencies.

With the introduction of ERP system, one integrated register can be created, which satisfies the requirements of various departments. It allows employees to have access to the enterprise data from one window as a result makes double work obsolete and stimulate efficiency. It avoids the search for an explanation of differences between the various register and definitions and put the organization on a firm stand to analyze its business data on accurate and complete shared source of data.

Best practice is the second important characteristics of ERP. The meaning of best practice is a generally accepted way of working that has been adopted by many organizations and has proven its practical value. Organization can benefit from the best practices either by introducing best practices directly when they start using the ERP system or they may let ERP support their current ways of working. Organizations can also progressively improve their business processes by increasing their use of best practices provided by ERP system.

2.1. Expected Benefits of ERP

In practice, ERP requires large initial investments, and ERP implementations are complex and take considerable time. However data integration and support for best practice processes, two of the main characteristic of ERP, potentially have vital benefits for business management and operations. The following are sought as a reason for business managers to implement ERP system in their organization.

· With ERP one standard source of

information is created

· Improved efficiency in data gathering, abolishing of obsolete data administration and ensures the timeliness and completeness of the organization data

· Effectiveness of decision making can be improved

· Higher quality of the underlying data allows better understanding of the organization’s management and operations which provides better foundation for decision making

· Improved cohesion in the internal processes: When departments start to use each other data they get good awareness of the importance of their work in the other part of the organization as a result creates higher synergies between departments.

· support for best practice

· Speed up process, improves customer satisfaction and increases employees productivity as well as the return on investment compared to similar organizations that have not implemented ERP.

Initially ERP systems mainly supported manufacturing processes. In recent years this paradigm has shifted and today ERP implementation is ubiquities in other value chains. The ERP system offers support for finance not only to transaction processing but also Business Intelligence (or: BI). It is capable of providing profitability analyses, detailed reports, and consolidated financial statements for companies and their subsidiaries. ERP for Human Resource departments provides a wide range of support besides managing employee data and payroll processing like recruitment, training and education, promotion, succession planning and employee self-service which allows employees to manage their leave, sickness

Page 23: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et19

and expenses claim.

ERP supports data integration between goods and service purchasing process on the one hand and the financial records on the other hand. It also provides support for fixed asset management such as deprecation calculation, disposal of asset and reconciliation of fixed asset at regular period as well as effective inventory of organization assets. Altogether, ERP systems provide best practices and data integration so that the management, execution and information processing of business processes in an organization can be supported efficiently.

3. ERP in DBEERP implementation in DBE is part of the Bank’s strategic program in digital transformation of the Bank services which has been started successfully with Core Banking Automation. The Bank has acquired the Enterprise Resource Planning Systems from, one of the market leaders in ERP systems, Oracle Systems Ltd. Although the Bank has procured ERP licenses from Oracle System Ltd, the system implementation, that is, the preparation of its operational use expected to follow. Owing to ERP systems large size and complexity, hiring the support of implementation partners that have specialized in ERP implementations experience is required. Therefore, the initiation of ERP implementation project was started in DBE on July 27, 2016 with the signing of a contract agreement for Enterprise Resource Planning Software Implementation and Related Services between Development Bank of Ethiopia and the ERP implementer, Tech Mahindra Ltd. While the inauguration for the official launch of the ERP project was held on October 10, 2016 with the establishment of ERP Project Management Office.

3.1 ERP Modules acquired by DBE

Despite the fact that Development Bank of Ethiopia has automated the primary process, that is, the Banking business by implementing T24 Core Banking System (CBS), partially, the primary process and totally the secondary process in the Bank’s value chain are predominantly manual process. The Core Banking System remained to be an island by itself and difficult to integrate with other business process of the Bank. To produce Bank level consolidated financial report at the end of the day has been a manual process which is inefficient and prone to error. The Bank has identified the automation gap and decided to provide ERP support to Human Resource, Finance, Procurement and Project Coasting and Management part of the business. In the process, the Bank believes that effective interface between the Core Banking System and ERP System would be established and data integration, execution and information processing among business processes in the Bank can be supported efficiently.

It is believed that the Bank’s Management would base its decision on timely and dependable business reports that would be produced by implementing Oracle Business Intelligence and Data Warehouse solution.

The following are Oracle ERP EBS (E-Business Suite) modules, total of 13, and Enterprise Data Warehouse and Business Intelligence components that are selected for implementation at DBE.

A. Financial

· Account Payables

· Account Receivables

· General Ledger (serves as central GL to consolidate the Bank GL)

Page 24: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et20

· Fixed Assets

· Cash Management

· iExpense

B. Human Resource Management

· Core Hr

· Self-Services

· Performance Management System

· Payroll

C. Procurement· Purchasing

· Inventory

· I Procurement

As well as Project Costing and Management and Talent Acquisition Cloud Service.

Data Warehouse Business Intelligence and Reporting tools

· Oracle Business Intelligence Enterprise Foundation Suite(OBIEE)

· Oracle Data Integrator (ODI)

· EFICAZ ETL Data Extraction Tool from T24

4. Implementation Strategy After acquiring the above specified modules the Bank has engaged in designing an implementation strategy to successfully implement the modules. As part of this, implementation strategy DBE has signed-off implementation contract with Tech Mahindra Ltd, India which is a Platinum Partner of Oracle Systems Ltd.

For a successful ERP implementation, there should be strategy and oversight, governance, and operations (Project) team. The strategy and oversight team provides guidance and direction while the operations team takes control of the day-to-day implementation activities. To this end the Bank has established a governance structure and setup a project office as depicted in figure 2.

Figure-1: High Level Integration Diagram of DBE Enterprise Applications: T24 CBS, Oracle BI and ERP-EBS

Page 25: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et21

Project Sponsor

ERP project like other projects require active participation of project sponsor for successful implementation. Especially for enterprise wide ERP implementation with big financial commitment in foreign currency and with meaningful impact on how business is conducted, it is crucial for the success of the project to have a sponsor from the executive management that have responsibility of leading the enterprise. Due to the aforementioned fact the project is sponsored by the president of the Bank.

Executive Steering Committee

Executive buy-in is a critical success factor in ERP implementation. In most ERP implementations executive buy-in is actually affected by establishing Executive Steering Committee or Steering Committee for short, with a responsibility of over sighting, managing and giving direction.

These two aforementioned bodies are the leaders of the Bank who oversight the implementation process and provide

direction during the implementation. It is through the active involvement of the Steering Committee and Project Sponsor that risk emanated from lack of top management buy-in can be addressed effectively.

Operations (Project) Team

ERP implementation in enterprises such as banks is usually effected via the establishment of a project office. For instance Commercial Bank of Ethiopia (CBE) ERP implementation is conducted by establishing a dedicated project office. The project office creates the actual ground in which implementation partner and Bank’s internal staffs’ get engaged in activities that implement the ERP system.

Hence in order to actualize ERP implementation in the Bank, the Project Management Office (PMO) is established. It is through activities conducted by this office that the Bank expects to modernize its activity via ERP.

To successfully carry out the responsibility given to the PMO, staffs from different work units of the Bank have been assigned and a dedicated project manager was appointed to

Figure 2: PMO Organizational Structure

Page 26: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et22

lead the activities of the office.

Governance Structure

To effectively carryout the implementation activities appropriate governance oversight is set with a clear organizational structure for both approval and activities that require escalation. It is this governance structure that clearly specifies the role of the implementation body and the governing body thereby strengthening accountability and responsibilities. It also empowers the implementation body to make decision by its own and advise the governing body.

The following diagram depicts the organizational structure of the project governance structure and the project office teams’ structure.

5. Project StatusAs indicated in section 3.1 of this document the Bank acquired Oracle ERP product of both E-Business Suite (EBS) and Dataware House (DWH)with Business Intelligence(BI), and with the purpose of streamlining both the project activities and monitoring the execution, the project is made two have two streams viz: EBS Stream and DWH and BI Stream.

The project status in two streams are monitored by both the implementer company,Tech Mahindra’s, Project Manager (PM), and the Bank’s Project Manager and a periodic status report is produced: Weekly Status Report by Tech Mahindra’s PM to Bank’s PM, Monthly Status Report by the Bank’s PM to Bank’s project governance body is submitted.

As indicated in all these periodic project monitoring and evaluation reports the overall status of the Bank’s ERP project is healthy or ‘GREEN’ as per the standard project status indicator.

6. Changes to Project ScopeDuring requirement gathering phase and product demo, Conference Room Piloting (CRP)-II session, new RICE (Report, Interface, Conversion and Enhancement) components have been identified by the ERP Project Business users and operating units.

Major cause of change in ERP System components is mainly due to the fact that the Bank committed itself to implement this ERP System without having done any need assessment during the ERP acquisition process, only picking 42 components, hoping the Bank requirement will be catered through standard available components in Oracle ERP application.

Launching Oracle ERP application without implementing the identified components under Change Request will not fulfil the objective of automating back-end support process and hence it will have major impact on achieving the full features of the system. Therefore, the Bank negotiated with Tech Mahindra and signed an addendum to the existing contract which will extend the project completion by five months.

7. GO-LIVE Approach

Following the extension the project GO-LIVE date is also revised, and hence according to the newly revised project action plan prepared jointly by the Bank’s PMO and Tech Mahindra project manager, which is expected to be endorsed by the Bank’s Executive and Tech Mahindra counterpart, the project GO-LIVE date is set to be January 15, 2018, tentatively.

Tech Mahindra has also pledged to provide 2(two) months POST GO-LIVE support free of cost as means of providing warranty for the implementation services.

Page 27: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et23

1. Sustainability in the Financial Sector 1.1 Sustainable Finance/Banking: Definitions, Components and DriversSustainability is about ensuring long term development while enhancing economic and social development and protecting the environment that are mutually reinforcing in an integrated fashion. Hence, the three major pillars/components of sustainability are the social, environmental and economic dimensions though financial sustainability is also incorporated in certain studies. International Finance Corporation’s (IFC’s) definition of sustainability encompasses four dimensions of good business performance (IFC, 2005, Cited in IFC, 2007):

ØThe financial sustainability of the financial institution and its client-companies, so that they can continue to make a long-term contribution to development;

ØThe economic sustainability of the projects and companies the financial institution finances, through their

contribution to boost economies;

ØEnvironmental sustainability through the preservation of natural resources; and,

ØSocial sustainability through improved living standards, poverty reduction, concern for the welfare of communities, and respect for key human rights.

In this respect, these four dimensions are aimed to consider the factors that influence the decisions, products, and services of financial institutions, including the social and environmental impacts of their work.

Sustainable finance is defined as the provision of financial capital and risk management products to projects and businesses that promote, or do not harm economic prosperity, environmental protection and social justice (Forum for the Future, 2002, cited in IFC, 2007). Sustainable banking on the other hand is defined as a decision by banks to provide products and services only to customers who take into consideration the environmental and social impacts of their activities (Bouma

Development Issues

Sustainability of Development Banks and their Significance for Structural Transformation

Fetsum Haile, MSC in Environmental Assessment and Management

Page 28: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et24

et al., 2001, cited in IFC, 2007). From these two definitions it is quite evident that sustainability of finance and banking involves respect or due consideration for social and environmental issues both within their internal operations and provision of various services to customers. Thus, a bank undertakes to provide loans to those projects that comply with policies and guidelines aimed at ensuring that the projects are developed in a socially responsible manner and according to sound environmental practices. This is consolidated in United Nations Environment Program (UNEP) Finance Initiative (FI) (2005) that describes sustainability banking as a banking that incorporates the evaluation of environmental and social risk and the application of a comprehensive set of environmental and social guidelines towards the decision to finance a project.

For financial institutions, sustainability has two components. One component is managing social and environmental risks in strategic decision-making and lending in that sustainable and responsible business practices can help banks to manage risk, reduce negative impacts and build their reputation. The second component is identifying opportunities for innovative product development in sustainability spheres including renewable energy, energy efficiency, cleaner production processes and technologies, biodiversity conservation, microfinance, financial services targeted to women, and low-income housing.

The factors that guide for sustainability of banks can emanate both from domestic and non-domestic aspects. The domestic aspects usually include institutional and legal frameworks in respective countries and the demand of various associations/pressure groups and affected parties. The non-domestic factors are largely the requirements set out by external donors/financiers or international associations pertaining to

sustainability and related issues. According to the UNEP Finance Initiative (2005), the factors that drive for sustainability banking in Sub-Saharan countries are the following:

1) Regulatory developments making banks and investors liable for their environmental and social impacts create a financial incentive for the sector to incorporate sustainability issues into their risk assessments.

2) Expansion of international standards, guidelines and corporate governance codes has forced financial institutions to recognise that they no longer act independently from the societies and the environment in which they operate.

3) Pressure from various stakeholders for greater transparency and disclosure by the financial sector, regarding their loans, investment and underwriting decisions, and the fear of negative publicity associated with these, has prompted the industry to become more committed to sustainability.

4) Social pressures such as the need for job creation, poverty alleviation, HIV/AIDS reduction, etc., can affect the financial viability of projects particularly in sub-Saharan Africa.

5) Potential for competitive advantage underpins the growing realisation in the financial community that accounting for environmental and social issues during product development can increase new market opportunities.

1.2 Implementation of Sustainability in BanksSustainability in banks will not put in place at once as it is developed through various progressive stages before being operational to its fullest level (see figure 1). The journey to sustainable banking typically takes banks through the following four progressive stages (UNEP Financing Initiative 2007; Jeucken

Page 29: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et25

1998, cited in Marcel H.A. Jeucken, et. al, Autumn 1999):

1. Defensive Banking– in this stage, sustainability issues are opposed as they are seen as a threat to bank profitability and environmental management is seen as an avoidable cost.

2. Preventative Banking– at this point banks begin to realise that there are cost savings to be made and risks to be averted through the application of some sustainability related activities, i.e. cutting back on energy costs and undertaking environmental risk assessments within their internal environment.

3. Offensive Banking– by now the bank is beginning to see the benefit of sustainability activities and actively pursues opportunities for green products and openly engages environmental, social and governance (ESG) discussions with its major stakeholders. Developing sustainability funds and undertaking sustainability reporting typically characterises banks in this phase.

4. Sustainable Banking– in this final phase, the concept of sustainability has penetrated the core corporate philosophy of the bank and its shareholders. This allows the bank to pursue projects that offer the highest rate of sustainable return while remaining profitable.

Figure 1: Typology of Banking and

Sustainable Development

Source: Jeucken 1998, cited in Marcel H.A. Jeucken, et. al. 1999. As pointed out in the Nigerian Sustainable Banking Principles Guidance Note, once sustainability is introduced, five phases, namely, Commitment to Sustainable Banking, Development of Sustainable Banking Approach, Development of Sustainable Banking System, Capacity Building and Implementation, and Sustainable Banking in Action along with their activities are outlined to be implemented in a given period of time (2 years in the case of Nigeria) (Central Bank of Nigeria, 2012).

Once sustainability becomes integrated across a bank, the Human Resource (HR) will play critical roles in the following key considerations so as to redirect towards sustainability:

ØIncluding relevant expertise as determined by sustainability and business teams and integrating experience and responsibilities in job descriptions;

ØEmbedding sustainability in core competencies and performance

Figure 2: Sustainability Expertise and Knowledge by Bank Department

Page 30: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et26

appraisals;

ØLeveraging sustainability to recruit and retain talent;

ØEngaging and inspiring to learn by identifying training and internal dissemination needs to develop programmes on sustainability issues in cooperation with sustainability and other teams;

ØEncouraging employee participation through incentive and peer recognition programmes; and,

ØEnsuring HR familiarity with bank’s sustainability strategy and goals (UNEP Finance Initiative, October 2016).

It should, however, be noted that the leadership, sustainability (environmental and social) experts, business teams, support teams and all other employees in banks are in one way or another responsible in enhancing sustainability within banks (see figure 2).

Source- UNEP Finance Initiative (October 2016), Guide to Banking and Sustainability, Edition 2.2. Relevance of Development Banks for Structural Transformation2.1 Meaning and Indicators of structural TransformationIn the GTP II of Ethiopia, structural change of the economy is envisaged to be measured through two main indicators: (i) increasing the share of manufacturing industry in GDP; and (ii) increasing the share of export earnings in GDP. According to the UN Habitat (2014), structural transformation can also be looked at as the change in the sectoral composition of output, or GDP, and that of the sectoral pattern of the employment of labour, as the economy develops over a fairly long period of time where development takes place in the form of capital accumulation in the high-productivity sector supported by the migration of labour from low-productivity sectors. The UN Habitat has further pointed out three detail indicators

for measuring structural transformation. These are Economic Indicators (Labour & employment by sector, Value added by sector, Labor productivity by sector, and Composition of exports and imports), Socio-cultural Indicators (Composition of population, Human capital development and Social indicators) and Institutional Indicators (Effectiveness of institutions, Competitiveness and cost of doing business, Political participation and Regional integration).

2.2. Development Banks and their Contribution to Structural TransformationAlthough there are variations in terms of ownership, funding structure, types of projects supported, and organizational structure, development banks have provided long-term capital to support growth and economic transformation. In this regard, United Nations Conference on Trade and Development (UNCTAD) lists certain successful banks including The Brazilian Development Bank (BNDES), Korean Development Bank, Industrial Development Bank of India and China Development Bank (CDB) with broad mandates, that engaged in a wide range of sectors and activities among which they have supported large infrastructure projects and the creation and expansion of heavy industries and more recently, they have refocused their strategies towards supporting innovation, small businesses and clean energy projects.

These development banks have also played a crucial role when the countries faced major financial shocks (such as the Korean Development Bank during the Asian Financial Crisis) and BNDES, CDB and KDB during the global financial crisis not only helped to sustain the levels of economic activity and employment in the national economies, but also to turn the important growth engines of these economies to other crisis-affected countries (UNCTAD, Dec, 2016). Similarly, Brot für die welt (Bread for the World) (August 2016)

Page 31: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et27

also cited European Investment Bank, Kfw (German government owned development bank), China Development Bank and BNDES and the Development Bank of Ethiopia (DBE) as examples of development banks that contributed for structural transformation in their areas of operation.

It is noted that The United Nations General Assembly has adopted a resolution (No. 691/313) on 27, July 2015, named as “Addis Ababa Action Agenda of the Third International Conference on Financing Development (Addis Ababa Action Agenda)”. The three major paragraphs that pointed out the relevance of development banks with respect to financing development in the resolution are the following:

ØParagraph 33- The function of national and regional development banks in financing sustainable development particularly in credit segment on the basis of sound lending frameworks and compliance with appropriate social and environmental safeguards have been pointed out.

ØParagraph 43- The Action Agenda appreciated the efforts made both by international and domestic development banks to promote finance for micro, small and medium-sized enterprises, including in industrial transformation, through the creation of credit lines targeting those enterprises, as well as technical assistance.

ØParagraph 70-Development banks should make optimal use of their resources and balance sheets, consistent with maintaining their financial integrity, and should update and develop their policies in support of the post-2015 development agenda, including the sustainable development goals.

In this regard, since inception, the Development Bank of Ethiopia (DBE) has been playing an important role in the development

of commercial agriculture, industry as well as small and micro enterprises and promotion of export with implications in enhancing revenue of the Country, creating of job opportunities and foreign exchange earnings. As pointed out in the GTP II of the Country, DBE is responsible for the provision of sufficient loans to finance projects and provision of lease finance to small and medium size manufacturing enterprises and provision of short, medium and long-term credit for viable development projects, including industrial and agricultural investment projects.

3. ConclusionThe relevance of sustainability issues in banks is essential owing to their contribution to structural transformation. Including other financial institutions, development banks should incorporate sustainability issues in their operations and need to outline their commitment to environmental and social sustainability in line with best practices and the Country’s pertinent frameworks within a given period of time. As part of strengthening their sustainability, it may also be useful to think/consider for membership with corresponding obligations to meet the requirements indicated on various international initiatives/principles (e.g. Equator principles, UN Global Compact, UN Principles for Responsible Investment, UNEP Statement of Commitment by Financial Institutions on Sustainable Development and the like).1 The sustainability issues of banks should be internalized by staffs of banks and accordingly implement in their day-to-day

As of February 09, 2017, in Africa, signatories of 1 UNEP FI, UN Global Compact and Equator Principles were sixteen, nineteen and six banks in number respectively. Out of the 19 signatories of UN Global Compact, in Ethiopia, Enat Bank is the only financial institution in the country that signed the UN Global Compact while there is no signatory financial institution for the other initiatives/principles until the stated period of time (see the following web sites for signatories- a)http://www.unepfi.org/members/ b) https://www.unglobalcom-pact.org/what-is-gc/participants c) http://www.equator-princi-)ples.com/index.php/members-reporting

Page 32: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et28

operations both internally and externally. Besides, key stakeholders should be consulted on the process as part of enhancing investors engagement on sustainability issues.

References · Brot für die welt (August 2016),

Development Banks and their Key Roles: Supporting Investment, Structural Transformation and Sustainable Development, Discussion Paper, Analysis 59, Berlin.

(https://www.brot-fuer-die-welt.de/fileadmin/

mediapool/2_Downloads /Fachinformationen/

Analyse/ Analyse59-en-Development_banks_and_

their_key_roles.pdf))

· Central Bank of Nigeria (2012), Nigerian Sustainable Banking Principles Guidance Note.

(http://www.cbn.gov.ng/out/2012/ccd/circular-nsbp.pdf)

· International Finance Corporation (IFC) (2007), Banking on Sustainability, Financing

Environmental and Social Opportunities in Emerging Markets, USA.

(https://firstforsustainability.org/media/IFC%20

Banking%20on%20Sustainability.pdf)

· IFC (March 2014), Sustainable and Responsible Banking in Africa- A Getting Started Guide.

( ht tps : //www. i fc .org/wps/wcm/connec t/

a 3 8 d 2 c 8 0 4 3 f e 9 f f c 8 f 8 7 b f 8 6 9 2 4 3 d 4 5 7 /

S u s t a i n a bl e + a n d + R e s p o n i s bl e + B a n k i n g.

pdf?MOD=AJPERES)

· Marcel H.A. Jeucken, et. al., 1999, The Changing Environment of Banks, pp. 21-34, in GMI Theme Issue: Sustainable Banking: The Greening of Finance. 1999.

(http://www.sustainability-in-finance.com/gmi-

jeucken-bouma.pdf)

· National Planning Commission (May, 2016), Growth and Transformation Plan II (GTP II) (2015/16-2019/20), Volume I: Main Text, Federal Democratic Republic

of Ethiopia, Addis Ababa.

(http://dagethiopia.org/new/images/DAG_DOCS/

GTP2_English_Translation_ Final_June_21_ 2016.pdf)

· Olaf Weber and Blair Feltmate (2016), Managing the Social and Environmental Impact of Financial Institutions.

· UN Habitat (2014), Structural Transformation in Ethiopia: The Urban Dimension- Building ‘Economically Productive, Socially Inclusive, Environmentally Sustainable & Well Governed’ Cities, Nairobi.

· UNCTAD (Dec. 2016), The Role of Development Banks in Promoting Growth and Sustainable Development in the South, New York and Geneva.

(http://unctad.org/en/ PublicationsLibrary/

gdsecidc2016d1_en.pdf)

· UNEP Finance Initiative (2007), 2007 Report, Banking on Value: A New Approach to Credit Risk in Africa, A report of the United Nations Environment Programme Finance Initiative (UNEP FI) African Task Force (ATF)

(http://www.unepfi.org/fileadmin/documents/

banking_on_value.pdf)

· UNEP Finance Initiative (FI), (2005), Innovative Financing for Sustainability, CEO Briefing-

A Document of the UNEP FI Task Force.

(http://www.unepfi.org/fileadmin/documents/

ceo_brief_sust_banking_in_africa_2005.pdf)

· UNEP Finance Initiative (October 2016), Guide to Banking and Sustainability, Edition 2, Geneva, Switzerland.

(http://www.unepfi.org/wordpress/wp-content/

uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability 2.pdf)

· United Nations General Assembly, Resolution 69/313, Addis Ababa Action Agenda of the Third International Conference on Financing for Development (Addis Ababa Action Agenda).

(ht tps://www.die-gdi .de/uploads/media/

BP_8.2015.pdf)

Page 33: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et29

“ለወሬ ከሆነ እንዲያው ልንቀባጥር

እናንተም አትጥሩን መሰብሰቡም ይቅር”

ስለ ስብሰባ ሲነሳ በብዙዎቻችን አእምሮ

የሚመጣ አንድ ሃሳብ አለ፤ ይኸውም “ስብሰባው

መላ አለው?” የሚል፤ “መላ” ማለት እንግዲህ

አበል መሆኑ ነው፡፡ አንድ ወቅት ስለ ስብሰባ

አመራር ስልጠና ስሰጥ ተሳታፊዎቹን ስብሰባን

በአንድ ቃል እንዲገልጡልኝ በጠየቅኳቸው

ጊዜ የተለያዩ መልሶችን ባገኝም አብዛኛው

ተሳታፊዎች ስብሰባን የተረዱበት መንገድ ግን

አሉታዊ መሆኑን ነበር፡፡ እንደ እነርሱ ገለፃ

ስብሰባን ከጭቅጭቅ፣ ማዳመጥ፣ አበል፣ ብክነት፣

ውሳኔ፣ እና ከመሳሰሉት ጋር ነበር ያገናኙት፡፡

እናንተ አንባቢዎቼስ ምን ታስባላችሁ? በእርግጥ

ለስብሰባ የዋለ ጊዜ የባከነ ጊዜ ነውን? ስብሰባንስ

ከምንሰበሰብበት ሆቴልና ከምናገኘው አበል ጋር

ማያያዝ አለብን? ብዙ ጥያቄዎችን ማስቀመጥ

ይቻል ይሆናል፤ ዋናው የፅሑፉ ጭብጥ ግን

ስብሰባ ምንድን ነው? እንዴትስ ውጤታማ እና

ተወዳጅ እናድርገው የሚለው ይሆናል፡፡ ይህን

በተመለከተም ከተለያዩ ምንጮችና ተሞክሮዎች

የቃረምኳቸውን ላካፍችላችሁ ወደድኩ፡፡ እነሆ።

ስብሰባ ምንድን ነው?

ስብሰባ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ግለሰቦች

ስርዓት ባለው መልኩ እና ቀድሞ በተቀረጸ አጀንዳ

ላይ የሚያከናውኑት ውይይት እና ውሳኔ ላይ

የሚደርሱበት ሂደት ነው፡፡ በመሆኑም ስብሰባዎች

ለብዙና ለተለያዩ ምክንያቶች ይጠራሉ፡፡

የተወሰኑትን ምክንያቶች ለመጥቀስ ያህል፡-

· የሚሰሩ ስራዎችን ለመለየትና እንዴት

እንደሚሰሩ ለመወሰን፣

· የሥራ ትእዛዝ ለማስተላለፍ፣

· መረጃዎችን ለመለዋወጥና ሃሳቦችን

ለማንሸራሸር፣

· የተከሰቱ ችግሮችን ለመፍታት፣

· ድርድር ለማካሄድ፣

· የስራ አፈፃፀምን ለማወቅ/ለመገምገም፣

· አዳዲስ ሃሳቦችን በስራ ላይ ለማዋል፣

· ለኮሚቴ አባላት የስራ እቅድና ክፍፍል

ለማድረግ እና የመሳሉት ናቸው።

ስብሰባ ለነዚህና መሰል ጉዳዮች በተለያዩ

መስሪያ ቤቶች፣ ማህበራትና ድርጅቶች ውስጥ

ይከናወናሉ፡፡ ስብሰባ ጥቅም እንዳለው ሁሉ

በጥንቃቄ ካልተመራ ጉዳቱ የዚያኑ ያህል

ነው፡፡ ለዚህም ነው የስብሰባ አመራር ስርዓት

ያስፈለገው፡፡ የስብሰባ አመራር በዓለም ዓቀፍ

ደረጃ ተቀባይነት ያገኘ የራሱ ደንብ አለው፡፡

ይህ ደንብ ለመጀመሪያ ጊዜ በእንግሊዝ ፓርላማ

ውስጥ የፈለቀ በመሆኑ “የፓርላማ ደንብ” ተብሎ

ይጠራል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚያ ጊዜ ወዲህ

በተለያዩ ወቅቶች የተለያዩ ህጎችና ደንቦች

ተጨምረውበታል፡፡ የተለያዩ መስሪያ ቤቶች፣

ማህበራትና ድርጅቶች የራሳቸውን የስብሰባ

ጠቅላላ ዕውቀት

ስብሰባን ውጤታማ ስለማድረግ

በአንተነህ መለሰ

Page 34: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et30

ደንብ ማርቀቅ እንደሚችሉም የተለያዩ ምሁራን

በፅሁፎቻቸው አስቀምጠውታል፡፡ ሆኖም ግን

ከፓርላማ ደንቡ ሙሉ በሙሉ የተለየ ሊሆን

አይችልም፡፡

የቋሚ ስብሰባ ደንብ የሚከተሉትን ነጥቦች

ያካትታል፣

o ስብሰባ መቼ፣ የትና ለምን ያህል ጊዜ

እንደሚከናወን፣

o አስቸኳይ ስብሰባዎችን ማን መጥራት

እንደሚችል፣

o የስብሰበው መሪዎች ስልጣንና ሃላፊነት፣

o የአባላቱ መብትና ግዴታ፣

o ምልእተ ጉባኤ፣

o የውይይትና ክርክር ደንቦች፣

o የድምፅ አሰጣጥና ውሳኔዎችን ስለመቃወም፣

o አንድን ውሳኔ ለማሳለፍ የሚያስፈልገውን

ድምፅ ብዛትና የመሳሰሉት ናቸው፡፡

ለስብሰባዎች ደንብ የሚወጣላቸው ለተለያየ

ጥቅም ቢሆንም ጠቅለል አድርጎ እንደሚከተለው

ማስቀመጥ ይቻላል፡፡

Øስብሰባዎችን ያለንትርክና ጭቅጭቅ በሰላም

ለማከናወን፣

Øአባላት መብትና ግዴታቸውን አውቀው

በመብታቸው እንዲጠቀሙና ግዴታቸውንም

እንዲያከብሩ ለማድረግ እና

Øየሊቀ መናብርትን ስልጣንና ሃላፊነት

በግልፅ በማስቀመጥ በአመራር ላይ ችግር

እንዳይገጥማቸው ለማድረግ ናቸው፡፡

የራሱ የሆነ መተዳደሪያ ደንብ ያለው ስብሰባ

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት

ውጤታማ ስብሰባ እንዲካሄድ ይረዳል፡፡ ከዚህ

ጋር ተያይዞ ሊነሳ የሚችለው ጉዳይ ስብሰባን

ስለመምራት ነው፡፡

ስብሰባን መምራት ስንል የስብሰባውን አላማ

በቅድሚያ በማስቀመጥ ከማቀድ ጀምሮ ቃለ

ጉባኤ እስከማዘጋጀት ያለውን ሂደት በስርዓት

እንዲካሄድ ማድረግ ነው፡፡ ከዚህም በመነሳት

አንድን የስብሰባ ሒደት በአምስት ክፍሎች

ከፋፍሎ ማየት ይቻላል፡፡

1. ከስብሰባ በፊት

ይህ ክፍል ስብሰባው ሲታሰብና ሲታቀድ

ጀምሮ ተሳታፊዎች ወደ መሰብሰቢያ ቦታቸው

እስኪደርሱ ያለውን ሂደት የሚይዝ ሲሆን

በዚህ ወቅት መከናወን የሚገባቸው ተግባራት

የሚከተሉት ናቸው፡፡

· ስብሰባውን በጥንቃቄ ማቀድ ፡- ማቀድ ስንል

ተሳታፊዎቹ እነማን እንደሆኑ፣ የሚወያዩበት

ጉዳይ(አጀንዳ) ምን እንደሆነ፣ መቼ እና

የት እንደሚካሄድ እንዲሁም የሚያስፈልጉ

ቁሳቁሶችን መለየት ነው፡፡

· በቅድሚያ የስብሰባውን አጀንዳ ለተሳታፊዎች

ማሳወቅ እና

· በቦታው ላይ በመገኘት ለስብሰባው

የሚያስፈልጉ ነገሮች መሟላታቸውን

ማረጋገጥ ናቸው።

2. በስብሰባው መጀመሪያ ላይ

ተሳታፊዎች ወደ መሰብሰቢያ ቦታው ከደረሱ

በኋላ የስብሰባው መሪዎች ስብሰባውን በሰዓቱ

መጀመር የሚገባቸው ሲሆን በዚህ ወቅት ሊከናወኑ

ሚገባቸው ተግባራት፤

· ራስን እና ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ፣

· የተሳታፊዎችን ሚና በግልፅ መናገር፣

· በአጀንዳው ላይ አስተያየት እንዳለ መጋበዝ

እና

· በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ የተደረገ ስብሰባ ካለ

በአጭሩ ማስታወስ ናቸው፡፡

3. በስብሰባው ወቅት

ይህ የስብሰባ ክፍል ሰፋ ያለ ጊዜ የሚይዝ ሲሆን

ዋናው ውይይት የሚካሄድበትና ውሳኔ የሚሰጥበት

ክፍል ነው፡፡ በመሆኑም ስብሰባውን የሚመሩ

አካላትም ሆኑ ተሳታፊዎች ቀጥሎ ለተቀመጡት

ነጥቦች ትኩረት መስጠትና ስብሰባውን ፍሬያማ

Page 35: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et31

ማድረግ ይችላሉ፡፡

· ውይይቱ ከአጀንዳ ሳይወጣ እንዲካሄድ

ማድረግ፣

· የሃሳብ ድግግሞሽ እንዳይኖር መከላከል፣

· በተቻለ መጠን ለመናገር እድል ላላገኙት

ቅድሚያ መስጠት፣

· ተናጋሪዎች በሚመለከታቸው ጉዳይ ላይ

እንዲያጠነጥኑ ግፊት ማድረግ፣

· ሃሳቦች በአዎንታዊ መልካቸው እንዲቀርቡ

ጥረት ማድረግ፣

· ሃሳቦች በግልፅ ማስቀመጥ፣

· የድምፅ አሰጣጥ ችግሮች እንዳይፈጥሩ ሁሉም

የሚሰሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

· ከጥቅል አገላለፅ ይልቅ በዝርዝር ጉዳዮች ላይ

ማተኮር እና

· ወደ ማጠቃለያ ሃሳብና ውሳኔ ላይ መድረስ

ናቸው

4. በስብሰባው መጨረሻ

የውይይት ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ ከተደረሰው

ውሳኔ በመነሳት የአፈፃፀም /የድርጊት መርሃ

ግብር ማዘጋጀት ተገቢ ሲሆን በዚህም፡-

Øማን፣

Øምን እና

Øእንዴት እንደሚሰራ በትክክል ማስቀመጥ፣

· የሚቀጥለውን ስብሰባ አጀንዳዎች ማመላከት፣

· የስብሰባውን ውጤታማነት መገምገም

በስብሰባው የመጨረሻ ክፍል የሚከወን ሲሆን

ይህም ተሳታፊዎች ከስብሰባ ቦታው/አዳራሽ/

ሳይወጡ የሚተገበር ነው፡፡

5. ከስብሰባ በኋላ

ይህ የስብሰባ ክፍል ተሳታፊዎች ከተበተኑ

በኋላ ያለው ሲሆን ሰባሳቢውና ፀሐፊው

የሚያከናውኗቸውን ተግባራት ይይዛል፡፡

በመሆኑም ስብሰባውን ውጤታማ ለማድረግ፡-

· ቃለ ጉባኤ ሳይዘገዩ መፃፍ፣

· የተሰጡትን ውሳኔዎች አፈፃፀም መከታተል

እና

· ለአባላቱ የስብሰባውን ውጤት መሳወቅ

ያስፈልጋል፡፡

ቃለ ጉባኤ አያያዝ

በአንድ ስብሰባ ወቅት ንግግር የተደረገባቸው እና

ውሳኔ የተላለፈባቸው አበይት ጉዳዮች የተፃፈበት

መዝገብ ቃለ ጉባኤ ይባላል፡፡ይህን ተግባር

የሚያከናውነው የስብሰባው ፀሐፊ ነው፡፡ ከዚህም

ሌላ ፀሐፊው ከስራ አስፈፃሚው ጋር በመሆን

አጀንዳ ያዘጋጃል፡፡ አንድ ቃለ ጉባኤ በውስጡ

የሚከተሉትን ነጥቦች ሊያካትት ይገባዋል፡፡

እነዚህም፡-

Øስብሰባው የት፣ በምን ቀንና ሰዓት እንደተካሄደ፣

Øየስብሰበው አባላት ስም ዝርዝርና አጀንዳዎች፣

Øበውይይት ወቅት የቀረቡ ሃሳቦችን በአጭሩ፣

Øውሳኔ የተደረሰባቸውን ዋና ዋና ሀሳቦች እና

Øሌሎች ጠቃሚ ጉዳዮች ናቸው፡፡

ጥሩ ቃለ ጉባኤ እንዲያዝ የሚከተለቱን ማስተዋል

ይጠቅማል፡፡

Øሃሳቦችን በግልፅ የመፃፍ ችሎታ ያለውና

ከወገናዊነት ነፃ የሆነ ቃለ ጉባኤ ያዥ

መመደብ፣

Øበስብሰባው የሚሳተፉ አባላትን ስም ዝርዝር

መያዝና እንደገቡም ምልክት ማድረግ፣

Øበስብሰባው ላይ የተንሸራሸሩ አበይት ነጥቦች

መፃፍ፣

Øየራስን ሃሳብ ወይም ግምታዊ ሃሳብ ከመፃፍ

መቆጠብ፣

Øከስብሰባው በኋላ ቃለ ጉባኤውን በወቅቱ

ማዘጋጀትና ከማስፈረም በፊት በረቂቁ ላይ

ከሊቀመንበሩ ጋር ውይይት ማድረግ እና

Øቃለ ጉባኤ ያዥ በድርጊት መርኃ ግብር

ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ ማድረግ ናቸው፡፡

Page 36: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et32

“እኔ እምልዎት መምሬ ለይኩን... ዘንድሮ

የሚጠፋ ነገር የበዛው ዓለም መጥፊያዋ ደርሶ

ይሆን እንዴ?” አለ ጋሽ ጣሰው “የሰንበት ቡና

ጠጡ” ተብለን እንደተሰበሰብን፡፡ “የዓለም

መጥፋት” የሚለው ሐረግ ሁላችንም ሳያስደነግጠን

አልቀረም መሰል ዝምታ ሰፈነ፡፡ መምሬም ዝም

እኛም ዝም፡፡

ሁሌም እሁድ እሁድ እንደምናደርገው በቤት

አከራያችን በጋሽ ጣሰው ቤት ተሰባስበን የሰንበት

ቡና እየጠጣን ነው፡፡ ፈረንሳይ ሌጋሲዮን

የሚገኘው የጋሽ ጣሰው ግቢ እሁድ እሁድ ሞቅ

ደመቅ ይላል፡፡ ተከራይና አከራይ በጋራ ቡና

እየጠጡና ወግ እያወጉ የሚውሉበት ቀን ስለሆነ

በተለይ እኛ ተከራዮች ሰንበትን በጉጉት ነው

የምንጠብቀው፡፡ ዛሬም እንደተለመደው ለቡና

ተሰባስበን ወግ ጀምረናል፡፡

በጋሽ ጣሰው ቤት የተሰበሰብን የቡና ጠጭዎች

ዝርዝር፡-

ጋሽ ጣሰውና ባለቤታቸው ወ/ሮ ትርሃስ፣

ጎረቤታቸው መምሬ ለይኩን፣ ከቦሌ ለእንግድነት

የመጣችዋ የእትዬ ትርሃስ የእህት ልጅ (ኤኒሃና

ትባላለች - ትርጉም በራሳችሁ)፣ የኪራይ ጓደኛዬ

ፈላስፋው ጣሴ (ብዙ በማንበብ የታወቀ)፣ እኔ እና

የ8ኛ ክፍል ተማሪዋ የእነ ጋሽ ጣሰው የመጨረሻ

ልጅ ይመኙሻል፡፡ (ልብ በሉልኝ... ጋሽ ጣሰውና

ፈላስፋው ጣሴ የተለያዩ ስሞች ናቸው፡፡)

“ምነው ዝም አላችሁ?” ጋሽ ጣሰው ንግግሩን

ቀጠለ፡፡

“ምን እንበል ልጅ ጣሰው... ደርሰህ የዓለም

መጨረሻን፣ ፍጻሜ ዘመንን ስታነሳብን እኮ

ደነገጥን...” መምሬ ለይኩን ሳቅ እያሉ መለሱ፡፡

“ስለመጥፋት ካነሳን አይቀር ለምን የጠፉ ነገሮችን

በመዘርዘር ጨዋታችንን አንጀምርም? በተለይ

አሁን አሁን ብዙ ነገሮች እየጠፉብን ነው፡፡ ብዙ

ሀገራዊ ነገሮች ቀስ በቀስ እየጠፉ ነው፡፡ ምን

ያልጠፋ ነገር አለ.....” ፈላስፋው ጣሴ ቀጠለ፡፡

ትንሽ ተሳሳቅን፡፡ “በሉ እግዲህ እንዘርዝረዋ...

ጨዋታችን ድብልቅልቅ ብሎ የጠፉ ነገሮች

እንዳይዘነጉ በየተራ እንናገር” መምሬ ለይኩን

ትዕዛዝ ሰጡ፡፡

እኔ “መጥፋት” የሚለው ቃል ከተነሳ ጀምሮ

ባለፈው መሰከረም ላይ የጠፋውን ስልኬንና

ከስልኬ ጋር የጠፉ መረጃዎቼን እያሰላሰልሁ

ነበር፡፡ እናም የመጀመሪያውን የመናገር ዕድል

ለማግኘት እጄን አወጣሁ፡፡ ዕድሉ ተሰጠኝ፡፡

“ለምሳሌ የእኔ ስልክ ጠፍቷል፤ ያውም ብዙ

የጽሑፍ መረጃዎቼን ይዞ ነው የጠፋው፡፡

የጠፋውም ወደ ሰሜን ማለቴ ወደ ባህር ዳር

ለእረፍት በሄድሁበት አጋጣሚ ነበር...” አልሁ፡፡

ጋሽ ጣሰው ቁጣና ሳቅ በተቀላቀለበት ንግግር...

“አይይይ... አሂሂሂ... እ.... ‘ዶሮ ብታልም ጥሬዋን’

አሉ። እኛ ስለሀገራዊ ጉዳዮች መጥፋት እንወያይ

አልን እንጂ ስለግለሰብ ንብረቶች መጥፋት አልን

“ከብዙ ነገሮች መጥፋት ጀርባ ያለው ትልቁ ጥፋት”

ጠቅላላ ዕውቀት

በመላኩ አላምረው

Page 37: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et33

እንዴ? ወጣን?”

በሐፍረት ዝም አልሁ፡፡ ሳስበው ደግሞ ስንት

ትልልቅ ነገሮች በሚጠፉባት ሀገር ስልኬን

ማንሳቴ ለውይይቱ አይመጥንም፡፡ የድሃ ነገር...

እውነትም “ዶሮ ብታልም ጥሬዋን!” ዝምም፡፡

ከእኔ የአፍታ ዝምታ በኋላ... መምሬ ለይኩን

ጨዋታውን አስቀጠሉት፡፡

“አያ ጣሰው ልክ ብለሃል፡፡ ከተወያየን አይቀር

በዚህ ወቅት መወያየት ያለብን ስለ ሀገራዊ

ጉዳይ ነው። ብዙ ጊዜ የማስተውለው የእኛ ችግር

ይሄ ነው፡፡ ብዙ ሀገራዊ ነገሮች ሲጠፉ ምንም

አይመስለንም። ነገር ግን የእኛ ጥቂት ንብረት

ስትጎዳ ወይም ስትጠፋ አብዝተን እንጮሃለን።

ለሀገራዊ ሀብቶች መጥፋት ምንም ትኩረት

ሳንሰጥ ለእኛ አንዲት ቁስ መጥፋት ግን ሀገር

እናዳርሳለን፡፡ ዳገት ወጥተን ቁልቁለት ወርደን

የምንፈልገው የእኛ ነገር ሲጠፋ እንጅ... ሀገር

ስትጠፋ አይደለም፡፡ እናም... ትኩረታችንን

ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እናድርግ፡፡”

የኪራይ ቤት ጓዴ ፈላስፋው ጣሴ በመምሬ

ለይኩን ንግግር ልቡ ተነካ መሰል እጁን አወጣ፡፡

“ቀጥል ልጅ ጣሴ... ሐሳብህን አካፍለን እስኪ፡፡

እንዲያውም አንተ ከእጅህ መጽሐፍ አይጠፋምና

ካነበብከው እያጣቀስህ ስታወጋ ሁሌም

ታደስተኛለህ፡፡ የሚያነብ ሰው ምንም ቢሆን

ምን ጠቃሚ ሐሳብ አያጣምና ቀጥል...” አሉት

መምሬ፡፡

ጣሴ ቀጠለ፡፡ “የመጥፋትን ነገር ካነሳን አይቀር

ለመፍትሔም እንዲመች ከቁሳቁስ ባሻገር

እንነጋገር፡፡ እርግጥ ነው በሀገር አቀፍ ደረጃ

ብዙ ቁሳቁሶች እየጠፉ ነው፡፡ በየመስሪያ ቤቱ

በሙስና የሚጠፋው የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት

ብዙ ነው፡፡ በነጋዴዎች ማጭበርበር፣ በደላላዎች

ማወናበድ ብዙ ሀብት እንደዋዛ እየጠፋ ነው፡፡

ብቻ ብዙ ነገር ጠፍቶብናል፡፡ ይህም ሆኖ ግን

በእኔ እይታ... መፈለግ ያለብን ከነገሮች/ከቁሳቁስ

መጥፋት ጀርባ ያለውን ‘አጥፊ’ ነው፡፡ ነገሮች

ያለ አጥፊ አይጠፉምና” አለ ጣሴ አንዴ ጋሽ

ጣሰውን አንዴ መምሬ ለይኩንን እያየ፡፡

“ጥሩ ሐሳብ አመጣህ ልጄ...” መምሬ ለይኩን

ቀጠሉ፡፡ “ልክ ብለሃል፡፡ የሚያነብ ሰው ሐሳብ

አያጣም የምለው ለዚህ ነው፡፡ ልጅ ጣሴ

እንዳለው ከነገሮች መጥፋት ጀርባ አጥፊዎች

አሉ፡፡ አጥፊዎች ደግሞ የሚያጠፉት አጥፊ

ሆነው ተፈጥረው ሳይሆን ብዙ ነገር ስለጎደላቸው

ነው፡፡ በአጠቃላይ በሀገር ላይ የብዙ ነገሮች

መጥፋት ምክንያቱ የሀገር ፍቅርና የሥነ ምግባር

መጥፋት ነው። ከነገሮች መጥፋት ጀርባ ያለው

ዐቢይ ጉዳይ የሀገራዊና ሕዝባዊ ፍቅር መጥፋቱ

ነው፡፡ ሥነ ምግባር ጠፍቷል፡፡ ሀገራዊ ስሜት

ጠፍቶ ጎጠኝነት ነግሷል፡፡ ፈሪሃ እግዚአብሔር

ጠፍቷል። መደማመጥ፣ መከባበር፣ መተዛዘን...

ጠፍቷል፡፡ ለወገን ማሰብና መጨነቅ ጠፍቶ

በቦታው ራስ ወዳድነት ነግሶበታል፡፡ እና በዚህ

ሁሉ መሀል ብዙ ሀገራዊ ነገሮች ቢጠፉ ምኑ

ያስገርማል? ባይጠፉ ነው እንጂ የሚገርመው፡፡”

መምሬ ዓይናቸው እንባ እያቀረረ ተናገሩ፡፡

“በመምሬ ሐሳብ እስማማለሁ” ፈላስፋው ጣሴ

ቀጠለ፡፡ ‹‹መታየት ያለበት፣ መፈለግም ያለበት

ይህ መምሬ ያሉት ‘ከመጥፋት ጀርባ ያለው አጥፊ

ነው’ በሚለው ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ፡፡ ሀገርን

እንደ ሀገር የሚያኖራት፣ ሕዝብንም እንደ ሕዝብ

የሚያተሳስረው ዋናው ሀገራዊ ስሜትና ሕዝባዊ

ፍቅር ከጠፋ... ሌሎቹ በሙሉ መጥፋታቸው

አይቀርም፡፡ ሀገርም መጥፋቷ አይቀርም፡፡ ፍቅር

ጠፍቶ እያለ የሚፋቀርን ሕዝብ መፈለግ፣ ሀገራዊ

ስሜት ጠፍቶ ሳለ ጠንካራ ሀገርን መጠበቅ፣

ሃይማኖት በሌለበት ሀገር ጻድቃን ሃይማኖተኞችን

መሻት... ከንቱ ድካም ነው፡፡”

“ድንቅ ንግግር ነው፡፡ እስማማለሁ” አሉ ጋሽ

ጣሰው፡፡

“እኔም እስማማለሁ፤ እኔም እስማማለሁ...” አልን ወደ ገፅ 36 ዞሯል

Page 38: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et34

An action plan is a document that lists what steps must be taken in order to achieve a specific goal. The purpose of an action plan is to clarify what resources are required to reach the goal, formulate a timeline for when specific tasks need to be completed and determine what resources are required. It is also a sequence of steps that must be taken or activities that must be performed well, for a strategy to succeed.

An action plan has three major elements these are: 1. Specific tasks: what will be done and by whom, 2. Time horizon: when will it be done and 3. Resource allocation: what specific funds are available for specific activities.

In line with this, an action plan is also a road map that outlines the path between the current situation and the goal to be attained. An effective action plan must be: current, clear, and complete.

Current: it must be reflected in the current context

Clear: it must be clearly defined who will do exactly what and when.

Complete: Must include ALL the steps that need to be taken, arranged in sequential order.

Effective action plan requires four steps

to create and implement. They are:-

Step 1: assess the current situations (Decide exactly what you want)

Before determining the course of action, the individual must first take a look at his or her circumstances and identify the area or areas that need to be modified. The responsible person must also realistically consider his or her capability, competencies and resources. This applies to the various level of an organization as well.

Step 2: Set S.M.A.R.T. goals (Write your goals down on a paper)

For an action plan to be effective, its goals must be S.M.A.R.T.

S=Specific: For an action plan to be effective, its goals must be stated in terms that are specific rather than vague. A vague goal would state “to profit as much as the bank expect, response as soon as possible” or “to increase SME customers as much as we can.”

In contrast, Specific goals would state “to make profit of 300 million Birr in the first quarter,” or “to increase SME customers by 30% within the next quarter.”

M=Measurable: Effective action plans have goals that can be quantifiable; this allows a way to measure the degree to

How to Create and Implement Effective Action Plan

General Knowledge

Fantahun Tilahun

Page 39: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et35

which a goal has been attained.

A=Attainable: Goals should be challenging, but realistically attainable within the frame of time and resources available.

R=Result-oriented: Goals should be written out starting with the word “to” follow with result-oriented verbs (i.e. to complete, to increase, to decrease). The verbs that imply tactics used to accomplish goals should not be used (i.e. to implement).

T=target date must be set: Goals must specify the target-date or deadline by when it should be attained. This gives a clear time frame to execute the actions.

In the previous example, the quantifiable elements are the 30% increase in customer and the 300 million birr profit target.

Step 3: outline actionable items

The next step in the creation of an action plan is outlining actionable items; this is the list of steps that must be taken to achieve the goals defined in the previous step.

Priority: - Each actionable item must outline a specific task, state who is the party responsible for it, how often it must be performed, and indicate the resources it will require and the deadline for completion or revision.

Sequence: - Once the steps have been identified, they must be arranged in sequential order.

80/20 rule: - Time and resources must be budgeted adequately while drafting these steps. 80% of our result will come from 20% of our activity.

20/80 rule: the first 20% of the time

that we spend planning our goal and organizing our plan will be worth 80% the time and effort to achieve the goals.

Step 4: Implement and measure success

Implementing means executing the action plan; it entails following the steps and adhering to the timelines.

Focus: for the action plan to work, the party (or parties) involved must remain focused on the important things

Engage: it is important to remain engaged with the plan and focused on goals the plan seeks to achieve.

Move: action plans may need adjustments and deadlines may need to be pushed, but successful completion requires that everyone involved with the plan continue to move towards getting the work done. Quitting should not be an option.

Follow through: A successful action plan requires establishing an accountability system to ensure follow through.

Schedule it into a comprehensive plan

We have to plan each year, each month and day in advance.

· Before the beginning of the year.

· Before the beginning of the month.

· Before the beginning of a day (evening before).

“Our problem is to bridge the gap between where we are now and the goals we intend to reach” as Brian Tracy stated in his book entitled: Maximum Achievement. Therefore, we should work aggressively to bridge/narrow the gap towards achieving set goal.

Source: Maximum Achievement a book by Brian Tracy and different sources.

Page 40: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et36

ሁላችንም በመቀባበል፡፡

በመጨረሻም መምሬ ለይኩን

ውይይታችንን እንደሚከተለው አሳረጉት፡፡

“አሁን በውይይታችን ምን አስተዋላችሁ

ብዬ ብጠይቃችሁ ሁላችሁም የየራሳችሁን

ነገር መናገራችሁ አይቀርም፡፡ እኔ

ያስተዋልሁት ግን የማንበብን ጥቅም

ነው፡፡ ከዚህ ቤት ቡና በጠጣን ቁጥር

በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እንወያያለን፡፡

ሁሌም ግን በሳል ሐሳቦችን በመስጠትና

በማስተማር በኩል በዕድሜ ከእኛ በጣም

የሚያንሰውን ልጅ ጣሴን የሚያክል ሰው

የለም፡፡ እኛ በዕድሜ ብንበልጠውም

በእውቀትና በአስተውሎት ግን በጣም

ይበልጠናል፡፡ የማንበብ ጥቅሙ እዚህ ላይ

ነው። ከእድሜያችን በላይ እንድናውቅና

እንድናስተውል የግድ ማንበብ እንዳለበን

ከጣሴ በላይ ምስክር የለም፡፡

እንዲያውም ባጭሩ በሀገራችን የሚጠፉት

ቁሳቁሶችም ሆኑ ሌላው ነገር ቀላል ነው።

እየጠፋ ነው የምንለው ሥነ-ምግባር (ግብረ-

ገብ)፣ ሀገራዊ ፍቅር፣ የኃላፊነት ስሜትም

ሆነ ሌላው መልካም ነገር ሁሉ እየጠፋ

የመጣው የማንበብ ባሕል ስለጠፋብን

ነው፡፡ ሰው ካላነበበ አያውቅም፡፡ ካላወቀ

ደግሞ አእምሯዊነቱን ተነጥቆ መልካም

እና መጥፎ ነገርን እንኳን በውል

የማይለይ ደመ-ነፍሳዊ ፍጡር ይሆናል።

ምንም የማያውቅ ሰው ትውልዱ ቢጠፋም

የጠፋ አይመስለውም፡፡ የሀገራዊ መልካም

ነገሮች መጥፋትም አይገለጽለትም፡፡

እናም ብዙ ሳንደክም ‹ከብዙ ነገሮቻችን

መጥፋት ጀርባ የጠፋብን ቁልፍ ነገር

ማንበብ› ነውና ሁላችንም ወደ ማንበብ

እንመለስ፡፡ ካላነበብን ከእውቀት ማጣት

የተነሳ ሁላችንም መጥፋታችን ነው።

“ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቷል”

እንዲል መጽሐፍ፡፡

ከገፅ 33 የዞረ

Page 41: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et37

የድሮዋ ፍቅሬ...

ከዕለታት ባንዱ ቀን - መሸት ሲል ደውላ

አስደስታኝ ነበር...

“ከራሴ በላይ ነው......የምወድህ” ብላ !!!

ምን ዋጋ አለው ኋላ.....

ይሄንን ባለችኝ - ሦስት ወር ሳይሞላ

እኔን ጥላኝ ሄደች - አፈቀረች ሌላ !

ቃል ያመነ ልቤን - በግብር አደማችው

ከራሷ አውርዳ - ከእግሯ ስር ጣለችው፡፡

(ሐቂቃዋ ይ’ችው!)

ይሄን ባየሁ ማግስት - አንች ደግሞ ዛሬ

በቃል የተሰላ - የፍቅር ዝማሬ

ስትዘምሪልኝ - የተሰማኝ ነገር

....ይቅር አይነገር....

ፍቅርሽን ለመግለጽ...

“ወድሃለሁ” ያልሽው - ካንችም አስበልጠሸ

ልቤ ጠረጠረ...

ልትረጋግጭኝ ነው - እግርሽ ስር ፈጥፍጠሽ!

እንዲያው ለመናገር - መቼም ለአፍ መቅለሉ

ምላስን አይቆርጥም - “ከራስ በላይ” ሲሉ

አውርደው ሊጥሉት - ሳያድሩ ሳይውሉ!

በምትወጂው ሁሉ - ውዴ ልለምንሽ

ከዛሬ ጀምሮ - አውርጅኝ ከራስሽ፡፡

“ከራሴ በላይ ነው ‘ምወድህ” ስትይኝ

እውነት ባልሆነ ቃል - ስትሸነግይኝ

ይነግረኛል እንጂ- ነገ እንደምትጥይኝ

ፈጽሞ አይገልጸውም - የፍቅርን ሐቂቃ

“ከራስ በላይ መውደድ” - ውሸት ነዋ በቃ!!

ቅዱሱ መጽሐፍም...

“በመመኘትና በሐሰት አትሂዱ...

ባልንጀራችሁን እንደራስ ውደዱ”

አለ እንጂ በቃሉ - በኪዳን ትዕዛዙ

መቼ ወጣውና - “ከራስ በላይ ያዙ??”

...

ይኸውልሽ ሆዴ...

አንቺ እንደራስሽ - ከወደድሽኝ እኔን

የፍቅርሽ መጠኑ...

ሕይወቴን ለውጦ - ያበራዋል ቀኔን፡፡

ካላስመሰሉበት - ሐሰት ካልነካኩ

እንደራስ መውደድ ነው - የመፋቀር ልኩ፡፡

ራስ እንዴት ይወደድ?

ራሱን የሚወድ...

ነፍሱ እንዳትቆሽሽ - ከኃጢአት ይርቃል

ሥጋውን ከሕማም - ከሱስ ይጠብቃል፡፡

ለራሱ እንዲሆን - ‘ሚወደውን ሁሉ

ለሌላው የሚያደርግ - እንደ ቅዱስ ቃሉ

ይሄ ሰው ምስጉን ነው - የሰውነት ልኩ

በሕይወቱ ‘ሚታይ - የመዋደድ መልኩ

እንጂማ......

ቅጥፈት ነው ማስመሰል

ሐሰት ነው መሸንገል!

በሥጋዊም ሆነ - መንፈሳዊ ዓለም

ከራስ በላይ መውደድ - ብሎ ነገር የለም፡፡

“እንደራስ ውደዱ” ነው መጽሐፉ ያለ

........ያውም........... ከተቻለ.......፡፡

“ከራስ በላይ መውደድ” በመላኩ አላምረው

ልዩ ልዩ

Page 42: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability

ዜና ልማት ባንክ www.dbe.com.et38

Environment Slogans BookmarksMiscellaneous

Don’t waste water.

Earth allows you to stand. Let it stand the way it is!

Live Green, Love Green, Think Green!

Your planet needs YOU!

Plants trees, plant life,

It’s a real aim of life!

Protect our environment, keep it safe; tomorrow,

we’ll be saved!

Reduce, reuse, recycle!

When it’s bright, turn off the light!

Don’t make pollution,

Give some solution!

One plane,

One chance!

Page 43: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability
Page 44: Mission - dbe.com.et No… · የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ... ተከታታይ ዓመታት በአገሪቱ ድህነትን ታሪክ ... uploads/2016/10/GuideBanking Sustainability