72
ገጽ 1 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ቅፅ 19 ቁጥር 1468 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ የእሑድ እትም ግንቦት 17 ቀን 2006 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com ቅፅ 19 ቁጥር 1468 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00 24 ሰዓት ሐኪም ለማማከር ቁጥሩን ይያዙት! አምቡላንስ ለመጥራት ወይም ሐኪም ካሉበት ቦታ ድረስ እንዲምጣልዎ 8896 ብለው ይደውሉ፡፡ በደቂቃ 8 ብር ብቻ ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል ከአያት መገናኛ የተነጠፈው የባቡር ሐዲድ እየተቀየረ ነው በዮሐንስ አንበርብር የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ሳይጨምር በኢትዮጵያ በሥራ ላይ የሚገኙ 19 ባንኮች አጠቃላይ የማይመለስ ብድር አምና ከነበረበት 2.4 ቢሊዮን ብር ወደ 3.09 ቢሊዮን ብር አሻቀበ:: በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የባንክ ባለሙያዎች የተበላሸ ብድር በዓመት ውስጥ የጨመረበት ምጣኔ ትንሽ ቢመስልም አሳሳቢ ነው ሲሉ፣ ብሔራዊ ባንክ በበኩሉ ችግሩ ጊዜያዊና ለተበላሹ ብድሮች ከተቀመጠው የመጨረሻ ጣሪያ በታች ነው ይላል:: የባንኮች የተበላሸ ብድር አሻቀበ ብሔራዊ ባንክ ችግሩ ጊዜያዊ ነው ይላል የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባዔና ውሳኔው በፍርድ ቤት ተሻረ በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ካካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ጋር በተያያዘ በኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር ታኅሳስ 22 ቀን 2006 ዓ.ም. ተጽፎ በተመሠረተበት ክስ በመረታቱ፣ የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔና ያስተላለፋቸው ውሳኔዎች ተሻሩ:: የኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር ከፍተኛ ባለድርሻና የቦርድ ሊቀመንበር፣ እንዲሁም የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቱን ለረዥም ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ በነበሩት በአቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ ምክንያት፣ በኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር የተመሠረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ምክር ቤቱ ያካሄደው ጠቅላላ ጉባዔና ያስተላለፈው ውሳኔ መሻሩን ያሳወቀበት ውሳኔ የተሰጠው ግንቦት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል:: አክሲዮን ማኅበሩና ምክር ቤቱ የተካሰሱበት ጉዳይ መነሻ የሆነው የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔ ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. መካሄዱን አስመልክቶ፣ የምክር ቤቱ አባል የሆነው ኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር በጉባዔው ላይ የሚሳተፍ አባል እንዲወክል ደብዳቤ በመጻፉ ምክንያት ነው:: አክሲዮን ማኅበሩ የድርጅቱን ከፍተኛ ባለድርሻና የቦርድ ሊቀመንበር የሆኑትን አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉን መወከሉን በደብዳቤ ያሳውቃል:: ምክር ቤቱ ግን በድጋሚ ደብዳቤ ጽፎ አቶ ኢየሱስወርቅ ምክር ቤቱ በሚያደርጋቸው ማናቸውም ስብሰባ ላይ እንዳይወከሉ የምክር ቤቱ ቦርድ ውሳኔ ያሳለፈባቸው መሆኑን ጠቅሶ ሌላ ተወካይ እንዲልክ ለአክሲዮን ማኅበሩ ያሳውቃል:: የምክር ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 16/4/ ማንኛውም ‹‹ምክር ቤቱን እያንቀሳቀሰ ያለው ተመራጩ ሳይሆን ተቀጣሪው ነው›› አቶ ኢየሱስወርቅ ዛፉ ወደ ገጽ 44 ዞሯል ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን ከአያት ወደ መገናኛ በሚያመራው የቀላል ባቡር መስመር ላይ ቀደም ሲል የተነጠፈው ሐዲድ ተነስቶ ግንቦት 7 ቀን 2006 ዓ.ም. በሌላ ሲተካ የዜናውን ዝርዝር በገጽ 44 ይመልከቱ

Reporter Issue 1468 1

Embed Size (px)

DESCRIPTION

research

Citation preview

ገጽ 1 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

የእሑድ እትም

ግንቦት 17 ቀን 2006 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 19 ቁጥር 1468 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00

Made Construction Machines from Spain

Site Dumpers TauruliftTel: 0114 42 13 39/0910 12 15 11Fax: 0114 42 14 07 Saris Spring House

And others from YEMKAB General Import Export PLCAUTHORIZED AGENT OF SPANISH AUSA

Concrete Mixer

24 ሰዓት ሐኪም ለማማከርቁጥሩን ይያዙት!አምቡላንስ ለመጥራት ወይም ሐኪም ካሉበት ቦታ ድረስ እንዲምጣልዎ 8896 ብለው ይደውሉ፡፡

በደቂቃ 8 ብር ብቻ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

ከአያት መገናኛ የተነጠፈው የባቡር ሐዲድ እየተቀየረ ነው

በዮሐንስ አንበርብር

የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ሳይጨምር በኢትዮጵያ በሥራ ላይ የሚገኙ 19 ባንኮች አጠቃላይ የማይመለስ ብድር አምና ከነበረበት 2.4 ቢሊዮን ብር ወደ 3.09 ቢሊዮን ብር አሻቀበ:: በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የባንክ ባለሙያዎች የተበላሸ ብድር በዓመት ውስጥ የጨመረበት ምጣኔ ትንሽ ቢመስልም አሳሳቢ ነው ሲሉ፣ ብሔራዊ ባንክ በበኩሉ ችግሩ ጊዜያዊና ለተበላሹ ብድሮች ከተቀመጠው የመጨረሻ ጣሪያ በታች ነው ይላል::

የባንኮች የተበላሸ ብድር አሻቀበብሔራዊ ባንክ ችግሩ ጊዜያዊ ነው ይላል

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባዔና ውሳኔው በፍርድ ቤት ተሻረ

በታምሩ ጽጌ

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ካካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ጋር በተያያዘ በኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር ታኅሳስ 22 ቀን 2006 ዓ.ም. ተጽፎ በተመሠረተበት ክስ በመረታቱ፣ የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔና ያስተላለፋቸው ውሳኔዎች ተሻሩ::

የኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር ከፍተኛ ባለድርሻና የቦርድ ሊቀመንበር፣ እንዲሁም የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቱን ለረዥም ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ

በነበሩት በአቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ ምክንያት፣ በኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር የተመሠረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ምክር ቤቱ ያካሄደው ጠቅላላ ጉባዔና ያስተላለፈው ውሳኔ መሻሩን ያሳወቀበት ውሳኔ የተሰጠው ግንቦት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል::

አክሲዮን ማኅበሩና ምክር ቤቱ የተካሰሱበት ጉዳይ መነሻ የሆነው የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔ ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. መካሄዱን አስመልክቶ፣ የምክር ቤቱ አባል የሆነው ኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር በጉባዔው ላይ የሚሳተፍ

አባል እንዲወክል ደብዳቤ በመጻፉ ምክንያት ነው::አክሲዮን ማኅበሩ የድርጅቱን ከፍተኛ ባለድርሻና የቦርድ

ሊቀመንበር የሆኑትን አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉን መወከሉን በደብዳቤ ያሳውቃል:: ምክር ቤቱ ግን በድጋሚ ደብዳቤ ጽፎ አቶ ኢየሱስወርቅ ምክር ቤቱ በሚያደርጋቸው ማናቸውም ስብሰባ ላይ እንዳይወከሉ የምክር ቤቱ ቦርድ ውሳኔ ያሳለፈባቸው መሆኑን ጠቅሶ ሌላ ተወካይ እንዲልክ ለአክሲዮን ማኅበሩ ያሳውቃል::

የምክር ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 16/4/ ማንኛውም

‹‹ምክር ቤቱን እያንቀሳቀሰ ያለው ተመራጩ ሳይሆን ተቀጣሪው ነው›› አቶ ኢየሱስወርቅ ዛፉ

ወደ ገጽ 44 ዞሯል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ከአያት ወደ መገናኛ በሚያመራው የቀላል ባቡር መስመር ላይ ቀደም ሲል የተነጠፈው ሐዲድ ተነስቶ ግንቦት 7 ቀን 2006 ዓ.ም. በሌላ ሲተካ የዜናውን ዝርዝር በገጽ 44 ይመልከቱ

ገጽ 2 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰለሞን ጎሹሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ Hና Ó`T'

w\¡ S<K<Ñ@�' ብሩክ ቸርነት፣ ራህዋ ገ/ኪዳንማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡ መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፣ መላኩ ገድፍኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ቤተልሔም ታደሰ፣ ቤዛዊት መኮንን፣ መስከረም ሽብሩ፣ ሰብለ ተፈራ ማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወል፣ የሺሀረግ ሀይሉሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

እሑድ ግንቦት 17 ቀን 2006

ርእሰ አንቀጽ

ማስታ

ወቂያ

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊማኔጂንግ ኤዲተር፡ መላኩ ደምሴዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09/11/12 የቤት ቁ. 217

ከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም

ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ ዮሐንስ አንበርብር

ኢትዮጵያዊነትን የአፍሪካዊነት ማዕከል እናድርገው!

ኢትዮጵያዊነት የሚያኮራ ታሪክ አለው:: በጀግንነትና በአልበገር ባይነት ከኮሎኒያስቶች ጋር ተፋልሞ አሸናፊነትን የተቀዳጀ የማንነት መገለጫ ነው:: በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁሮች በነጭ ቅኝ ገዥዎች ላይ የተቀዳጁት ዝነኛው የዓደዋ ድል የኢትዮጵያዊነት ታላቅ መኩሪያ ነው:: አፍሪካውያንና በመላው ዓለም የሚገኙ ጥቁሮችን አንገታቸውን ቀና አድርገው እንዲራመዱ ያደረጋቸው ይህ ድል ጀግኖቹ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉበት ነው:: ለዚህም ነው ታላቁ የዓደዋ ፀረ ኮሎኒያሊስት ድል ሲታሰብ፣ ኢትዮጵያ አገራችን ስሟ ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ የሚያስተጋባው:: የአፍሪካውያን ኩራት የምትሆነው::

ኢትዮጵያዊነት የሚያኮራ ታሪክ አለው ሲባል ይህ ሁሉ እየታሰበ ነው:: ኢትዮጵያ አገራችን በታሪኳ በርካታ ጦርነቶችን አድርጋለች:: ሁሉም ጦርነቶች በውጭ ወራሪ ኃይሎች የተሰነዘሩባት ናቸው:: ሁሉንም እንደ አመጣጣቸው አሳፍራ መልሳለች:: ኢትዮጵያዊነት የሰው የማይፈልግ የራሱንም የማያስደፍር የሚባለው ለዚህ ነው:: ይህች አኩሪና ታሪካዊ አገር ዛሬም ጠላቶቿ አልተኙላትም:: ለዘመናት እጅና እግሯን ጠፍሮ የያዘውን ድህነት ለማሸነፍና የነገውን ብሩህ ቀን ለማየት ጥረት ሲጀመር ታሪካዊ ጠላቶች ከአየአቅጣጫው ይነሳሉ::

በአሁኑ ጊዜ ዙሪያችንን ስንመለከት አንፃራዊ ሰላም ቢኖርም በታሪካዊ ጠላቶች የሚደገፉ ኃይሎች አሉ:: ሶማሊያ ውስጥ የመሸገው አሸባሪው አልሸባብ አንዱ የሥጋት ምንጭ ነው:: ከዓለም ማኅበረሰብ ጋር ተቆራርጦ በአካባቢው የሽብር እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር የሚያደርገው የኤርትራ መንግሥት የአካባቢው ጠንቅ ነው:: የደቡብ ሱዳንን ሰላም መደፍረስ የበለጠ ለማባባስ የሚፈልጉ የጥፋት ኃይሎች አሉ:: ኢትዮጵያ የታላቁን የህዳሴ ግድብ ግንባታ በመጀመሯ ምክንያት ያኮረፉ የግብፅ አክራሪ ኃይሎችም እንደዚሁ:: ከዚህም በተጨማሪ አፍሪካን ለማተራመስ የሚፈልጉ ሌሎች ፅንፈኛ ኃይሎችም በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ አነጣጥረዋል:: ለዚህም ሲባል ነው ኢትዮጵያ ጠንካራና ዲሞክራሲያዊ ሆና የአፍሪካውያን ዓርማ መሆኗ መቀጠል አለበት የሚባለው::

በአንድ ወቅት ለመላው ዓለም ጥቁር ሕዝብ ተምሳሌት የሆነችው ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን መሰባሰቢያ ማዕከል መሆን አለባት ስንል፣ በሁሉም መስክ ለዜጎቿ የምትመች አገር መሆን ስላለባት ነው:: በፀረ ኮሎኒያሊስት ትግል ፋና ወጊ የነበረች አገር የሰው ልጆች መብትና ነፃነት የሚከበርባት እንድትሆን ማድረግ አለብን:: ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን መሰባሰቢያ ማዕከል መሆን እንዳለባት ስናስብ ዜጎቿ የሚኮሩባት አገር እንድትሆን መትጋት ይኖርብናል::

ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካና በማኅበራዊ ጉዳዮች እያደገችና እየጎለበተች መሄድ አለባት:: በትምህርትና በጤና መስኮች አንፀባራቂ ድል ማስመዝገብ ይኖርባታል:: በመንገድ፣ በባቡር፣ በኃይል ማመንጫ፣ በቴሌኮም፣ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በማዕድናትና በቱሪዝም ከፍተኛ ውጤት በማስገኘት የአፍሪካ የገበያ መናኸሪያ እንድትሆን ማድረግ አለብን:: ዘጠና ሚሊዮን ሕዝብ ያላት አገራችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ እመርታ በማሳየት የአፍሪካውያን መዳረሻ መሆን አለባት::

የአፍሪካ የሙዚቃ፣ የሥዕል፣ የፊልም፣ የቴአትር፣ የፋሽን፣ ወዘተ ማዕከል በማድረግ ለአፍሪካውያን የባህልና የኪነ ጥበብ ፈርጥነቷን ማሳየት ይኖርብናል:: የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ የሆነችው ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ወጣቶች የስኮላርሺፕ ዕድል በመስጠት ሁለተኛ አገራቸው እንድትሆን የማድረግ ኃላፊነት አለብን:: አፍሪካውያን ከኢትዮጵያ ጋር የኤሌክትሪክ ኃይል ብቻ ሳይሆን፣ በበርካታ ጉዳዮች መተሳሰር ይኖርባቸዋል:: ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ ለምን ሆነች ብለን ስንጠይቅ፣ መልሱን ከፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ጋር እናገኘዋለን:: የታላቁ የዓደዋ ፀረ ኮሎኒያስት ድል ለፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ መወለድ ምክንያት ነበረና::

ኢትዮጵያ አገራችን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ገንብታ በተደላደለ ጎዳና ላይ ትራመድ ዘንድ የሁሉም ኢትዮጵያዊያን ርብርብ የግድ ይላል:: በኢኮኖሚው ዘርፍ አስመስጋኝ የሆኑ ውጤቶችን በማስመዝገብ ላይ ያለች አገር በፖለቲካው መስክም አጥጋቢ ውጤት እንድታገኝ ከተፈለገ፣ ኢትዮጵያውያን በብሔራዊ ጉዳያችን ላይ ስምምነት ሊኖረን ይገባል:: ከታሪካዊ ጠላት ጋር የሚሞዳሞዱትን ትተን በአገራቸው ውስጥ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል የሚያካሂዱ ወገኖች ይህንን በሚገባ ሊረዱት ይገባል:: ገዥው ፓርቲም ሆነ ተቃዋሚዎች ከምንም ነገር በላይ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያዊነት ቅድሚያ መስጠት አለባቸው:: ለፖለቲካ ሥልጣን በሚደረገው ፉክክር ዘላቂው አገራዊ ራዕይ ከምንም ነገር በላይ ጎልቶ መታየት አለበት::

በዚህ ዘመን ኢትዮጵያዊነትን የሚገዳደሩ በርካታ ፈተናዎች አሉ:: ከእነዚህ መካከል ከጠላት ጋር ማበር፣ ፀረ ዲሞክራሲ መሆን፣ የሰዎችን መብትና ነፃነት መጋፋት፣ የአገር ልማትን ማንኳሰስ፣ ለግልና ለቡድን ጥቅም መሯሯጥ፣ ሙስና፣ ጠባብነትና ዘረኝነት፣ ጭፍን ጥላቻ፣ ፅንፈኝነትና የመሳሰሉት ፈተናዎች ብቅ ጥልቅ ሲሉ ይታያሉ:: እነዚህ የአገርና የሕዝብ ጠላት የሆኑ እኩይ ተግባሮች ኢትዮጵያዊነትን ይሸረሽራሉ:: በትልቅ የሚታሰበውን አፍሪካዊነት ያፈራርሳሉ::

ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን የኩራት ተምሳሌት ናት ሲባል፣ በብሔር ብሔረሰቦቿ መፈቃቀድ ላይ የተመሠረተ ፌዴራሊዝምን እየገነባቸው ነው ሲባልና ለዘመናት የውርደት ምሳሌ የሆነው ድህነት በልማት ሊገረሰስ ሲቃረብ ተቃራኒ ድርጊቶች ሲፈጸሙ ይታያሉ:: አስከፊውን የፊውዳልና የመሳፍንት ዘመን የሚያስታውሱ ድርጊቶችን እንደ አዲስ እያቀረቡ መቃቃር የሚፈጥሩ ወገኖች ምን እንደሚፈልጉ ግራ ያጋባል:: የአፍሪካ መዲና የምትባለው አዲስ አበባ በዙሪያዋ ካሉ ከተሞች ጋር በጋራ የሚያሳድጋት ዕቅድ ሲነደፍ ችግር የሚፈጥሩ ወገኖች አሉ:: አዲስ አበባ የአፍሪካውያን ቤት መሆን አለባት እያልን ኢትዮጵያዊነትን የሚጋፋ ድርጊት ሲፈጸም ያሳፍራል:: ታሪክን ከመቃብር እየማሱ እያወጡ ሰላም ለማደፍረስ መሞከር ለማንም አይጠቅምም:: ኢትዮጵያዊነት ከጠባብነትና ከፅንፈኝነት ጋር ሊያያዝ አይገባውም::

ወደድንም ጠላንም ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በዓለም አደባባይ ስሟ እየታደሰ ነው:: ተደጋግሞም እየተጠራ ነው:: ችግር ባለባቸው ሌሎች ጉዳዮች እየተመካከርንና እየተነጋገርን መፍትሔ ካመጣን፣ እውነትም ኢትዮጵያ አገራችን የአፍሪካውያን የመሰብሰቢያ ማዕከል ትሆናለች:: በፀረ ኮሎኒያሊስት ትግሉ ግንባር ቀደም የሆነችው አገራችን ለአፍሪካውያን የበለጠ አለኝታ እንድትሆን ማንኛውንም መስዋዕትነት እንክፈል:: ከጠባብነትና ከፅንፈኝነት በላይ ኢትዮጵያዊነት ያስፈልገናል:: ስለዚህም ኢትዮጵያዊነትን የአፍሪካዊነት ማዕከል እናድርገው!

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በቃለየሱስ በቀለ

በደቡብ ኦሞ የነዳጅ ፍለጋ ሥራ በማካሄድ ላይ የሚገኘው ታሎ ኦይል በጨው ባህር አካባቢ በቆፈረው የፍለጋ ጉድጓድ ነዳጅ አለማግኘቱ ታወቀ::

ታሎ ‘‘ሺመላ 1’’ ተብሎ የተሰየመውን የፍለጋ ጉድጓድ ባለፈው መጋቢት ወር ነበር መቆፈር የጀመረው:: ይህ በደቡብ ኦሞ ዞን በሐመርና በና ፀማይ ወረዳዎች የተቆፈረው የፍለጋ ጉድጓድ 1,940 ሜትር ጥልቀት አለው:: ኩባንያው በቅርቡ በጉድጓድ ውስጥ ባካሄደው ሙከራ ነዳጅ ሳያገኝ ቀርቷል::

ታሎ ባለፈው ዓርብ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ በሺመላ ጉድጓድ ውስጥ ያገኘው ውኃ አቋሪ ማጠራቀሚያዎች (Resevoirs) እንደሆነ አስታውቋል:: የጨው ባህር አካባቢ የነዳጅ ክምችት መኖሩን ለማወቅ በተቆፈረው የፍለጋ ጉድጓድ ውስጥ ላከስትራይን፣ የእሳተ ገሞራ አለቶች፣ 100 ሜትር ውፍረት ያላቸው አሸዋማ አለቶች (Sand Stone Resevoir) እና የሸክላ ድንጋዮች ማግኘቱን አስታውቋል:: ኩባንያው በ1,900 ሜትር ጥልቀት ውስጥ የተፈጥሮ ጋዝ ምልክት መታየቱን ገልጿል:: በቀጣይ ‘‘ጋርዲም 1’’ የተሰኘ ጉድጓድ ለመቆፈር መዘጋጀቱንና የመቆፈሪያ ማሽኑንም ወደዚያው እንደሚያንቀሳቅስ ታሎ አስታውቋል::

የታሎ ኦይል ኤክስፕሎሬሽን ዳይሬክተር ሚስተር አንገስ ማኮስ፣ ‹‹ምንም እንኳ በሺመላ ጉድጓድ ውስጥ የጋዝ ምልክት ብቻ ቢታይም፣ ስለጨው ባህር አካባቢ የከርሰ ምድር አፈጣጠር ግንዛቤ እንዲኖረን የሚረዱ ጠቃሚ መረጃዎች አግኝተናል፤›› ብለዋል:: የሺመላ ጉድጓድ የተቆፈረው በጨው ባህር ቤዚን ሰሜን ምዕራብ ሲሆን ጋርዲም 1 የሚቆፈረው በጨው ባህር ቤዚን ደቡብ ምሥራቅ ክፍል ይሆናል:: በሺመላ የተገኘው ውጤት በጋርዲም 1 ቁፋሮ ሥራ ላይ ተፅዕኖ እንደማያሳድር ሚስተር ማኮስ አስረድተዋል::

ጋርዲም 1 ለታሎ አራተኛው የፍለጋ ጉድጓድ ይሆናል:: ቀደም ሲል ኩባንያው በደቡብ ኦሞ ኦኮራቴ ከተማ አቅራቢያ ሳቢሳ 1 እና ቱልቱሌ 1 የተሰኙ ሁለት ጉድጓዶች መቆፈሩ ይታወሳል:: በሳቢሳ 1 የተፈጥሮ ዘይትና ጋዝ ምልክቶች የታዩ ቢሆንም፣ በቱልቱሌ 1 ግን ምንም ዓይነት የነዳጅ ምልክት ሳይታይ ቀርቷል::

ታሎ እስካሁን ለነዳጅ ፍለጋ ሥራው ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንዳወጣ ይገመታል:: ኩባንያው በኬንያ

ብሔራዊ ባንክ የውጭ ባንኮችና ዜጎች በኢትዮጵያ የፋይናንስ

ኪራይ ንግድ እንዲሰማሩ ፈቀደ

በጨው ባህር በተቆፈረ ጉድጓድ ነዳጅ አልተገኘም

ወደ ክፍል 1 ገጽ 5 ዞሯል

ኢትዮጵያ ድንበር አካባቢ የተፈጥሮ ዘይት ክምችት አግኝቷል:: በተመሳሳይ በኡጋንዳና በጋና ከፍተኛ መጠን ያለው የተፈጥሮ ዘይት ክምችት ያገኘ በመሆኑ፣ ኩባንያው ካለው ውጤታማ የነዳጅ ፍለጋ ታሪክ አንፃር በደቡብ ኦሞ ነዳጅ ያገኛል የሚል ከፍተኛ እምነት ተጥሎበት ነበር:: እስካሁን በቆፈራቸው ሦስት ጉድጓዶች ምንም ዓይነት የነዳጅ ክምችት አለማግኘቱ ባለሙያዎችን እያነጋገረ ነው::

ኩባንያው በቀጣይ በሚቆፍረው ጉድጓድ ውስጥ ነዳጅ ካላገኘ የፍለጋ ሥራውን አቋርጦ ሊወጣ እንደሚችል አንዳንድ ባለሙያዎች ይናገራሉ:: ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንድ የፔትሮሊየም ባለሙያ በሦስት ጉድጓድ ውስጥ ነዳጅ አልተገኘም ማለት በደቡብ ኦሞ ነዳጅ የለም ብሎ ማጠቃለል እንደማይቻል ገልጸዋል:: ይሁን እንጂ ከወጪና አቅም ጋር በተያያዘ ኩባንያው በጋርዲም 1 ነዳጅ ካላገኘ በኮንሴሽኑ (የነዳጅ ፍለጋ ይዞታ) ላይ ያለውን ድርሻ ሸጦ ሊወጣ እንደሚችል ባለሙያው አክለዋል:: ‹‹ሁለተኛው

የታሎ ኦይል የነዳጅ ፍለጋ ሪግ በጨው ባህር

በዮሐንስ አንበርብር

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዘመናዊ ከሚባሉ የፋይናንስ ዘርፍ አገልግሎቶች ውስጥ የሚመደበውን የካፒታል ዕቃ ኪራይ (ፋይናንስ ኪራይ) ለውጭ ባንኮችና ለውጭ ዜጎች ፈቀደ::

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዋና ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባንክ ወይም ኢንሹራንስ ኩባንያ ለማቋቋም ባለአክሲዮኖች እንደሚደራጁ ሁሉ፣ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የሆነ እንዲሁም የውጭ ዜጋ ተደራጅቶና አስፈላጊውን መሥፈርት አሟልቶ የካፒታል ዕቃ ኪራይ ንግድ ላይ መሰማራት ይችላል::

የአገልግሎቱ ዓይነት ከባንክ ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው የሚናገሩት ዋና ገዥው ‹‹ባንኮች ገንዘብ በብድር ይሰጣሉ:: ይኼኛው ደግሞ ብድር በዕቃ መስጠት ነው፤›› ብለዋል::

‹‹በኢትዮጵያ ለውጭ ዜጋ የተከፈተ የፋይናንስ ዘርፍ ቢኖር የፋይናንስ ሊዚንግ ነው፤›› ያሉት አቶ ተክለወልድ፣ መንግሥት ውሳኔውን የወነሰው ዋነኛውን የፋይናንስ ዘርፍ የሚጎዳ ባለመሆኑ እንደሆነ ጠቁመዋል:: ስለዚህም ማንኛውም የውጭ ባንክ ወይም የውጭ ዜጋ በዚህ ሥራ ላይ መሰማራት እንደሚችል ጠቁመዋል::

በዘርፉ ለመሰማራት ከተቀመጡ መሥፈርቶች መካከል አንዱ አስፈላጊውን ዝቅተኛ ካፒታል ማለትም 200 ሚሊዮን ብር መያዝ መሆኑንም አስረድተዋል::

የካፒታል ዕቃ ኪራይ ንግድ ሥራ አዋጅ በዚህ ዓመት የመጀመርያ ወራት በፓርላማው ተሻሽሎ መፅደቁ ይታወሳል::

የማሻሻያ አዋጁ መግቢያ የንግድ ሥራ ዓይነቱን ይተነትናል:: በዚህም መሠረት ሦስት ዓይነት የካፒታል ዕቃ ኪራይ ሥራዎች ተጠቅሰዋል:: እነዚህም የፋይናንስ ኪራይ፣ የዱቤ ግዥ (Hire Purchase) እና የአጭር ጊዜ መጠቀሚያ ኪራይ ናቸው::

የፋይናንስ ኪራይ የሥራ ዓይነት አከራይ የካፒታል

ዕቃ በማቅረብ ለደንበኞች ሲያከራዩ ተከራይ ደግሞ የተከራየውን ዕቃ ሙሉ በሙሉ የመጠቀም መብት ኖሮት የዕቃውን ሙሉ ዋጋ በተወሰነና በተከፋፈለ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ መጨረስ ይኖርበታል:: የካፒታል ዕቃውን ዋጋ ከፍሎ እስከሚጨርስ ድረስ የንብረቱ ሕጋዊ ባለቤትነት አከራይ ነው:: ከፍሎ ሲጨርስ ግን ተከራይ እንደሁኔታው ዕቃውን መውሰድ እንደሚችል የአዋጁ ማብራሪያ ያስረዳል::

ሌላኛው የካፒታል ዕቃ ኪራይ ንግድ ዓይነት የዱቤ ግዥ የሚባለው ነው:: ከፋይናንስ ኪራይ የሥራ ዓይነት ጋር ተመሳሳይ ሆኖ በንብረቱ ባለቤትነት ላይ ግን ልዩነት አለው:: በፋይናንስ ኪራይ የሥራ ዓይነት ላይ ተከራይ ሙሉ በሙሉ ከፍሎ ሲጨርስ የንብረቱ ባለቤት ሲሆን፣ በዱቤ ግዥ የሥራ ዓይነት ግን ተከራይ በከፈለው መጠን የንብረት ባለቤትነትን እየተጋራ ይመጣል:: ሦስተኛው የአጭር ጊዜ መጠቀሚያ ኪራይ (ኦፕሬሽናል ሊዝ) በአሁኑ ወቅትም በሥራ ላይ ሲገኝ የሚቆጣጠረውም የንግድ ሚኒስቴር ነው::

በአዋጁ መሠረት የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ተጨማሪ ፈቃድ ሳያስፈልጋቸው በዚህ ዘርፍ ላይ መሰማራት ይችላሉ:: በአሁኑ ወቅት አምስት የካፒታል ዕቃ ኪራይ ንግድ ላይ ለመሰማራት የፈለጉ ኩባንያዎች በመመሥረት ላይ መሆናውን ከብሔራዊ ባንክ የተገኘው መረጃ ያመለክታል::

የረዥም ጊዜ የካፒታል ዕቃ ኪራይ ሥራ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቢሆንም፣ ጥቅሙ በተለይም በማኑፋክቸሪንግና በኮንስትራክሽን ዘርፎች ለተሰማሩ ባለሀብቶች የጎላ መሆኑ ይነገራል:: አንድ የኮንስትራክሽን ማሽን በአሁኑ ወቅት ለመከራየት በሰዓት እስከ ሦስት ሺሕ ብር የሚጠይቅ ሲሆን፣ ከላይ የተጠቀሰው የሥራ ዓይነት ግን ለተከራዮች የባለቤትነት መብትን የሚሰጥና ባለቤት ለመሆን የሚያጋጥማቸውን የገንዘብ ችግር ሊቀርፍ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስረዳሉ::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

በየማነ ናግሽ

ዓረና ለሉዓላዊነትና ለዲሞክራሲ ትግራይ (ዓረና) ፓርቲ በሐውዜን ከተማ ሊያካሂደው ያቀደው ሕዝባዊ ስብሰባ በአባላቱ ላይ በደረሰበት እንግልትና ወከባ ምክንያት ለመሰረዝ መገደዱን አስታወቀ::

የዓረና ትግራይ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አብርሃ ደስታ ከሥፍራው ለሪፖርተር እንደገለጹት ከሆነ፣ ባለፈው ዓርብ ግንቦት 15 ቀን 2006 ዓ.ም. በሐውዜን ከተማ የጠራውን ሕዝባዊ ስብሰባ በመጨረሻ ሰዓት ለመሰረዝ የተገደደው፣ በደኅንነትና በሕውሓት አባላት ደረሰብኝ ባለው እንግልትና ጫና ነው::

እንደ አቶ አብርሃ ገለጻ፣ ከጠዋት ጀምሮ የተጠራውን ሕዝባዊ ሠልፍ ለማደናቀፍ ከፍተኛ ጫና የደረሰባቸው ሲሆን፣ ሁለት የፓርቲው አባላት ማለትም መምህር ክፍሎም ኃይለ ሚካኤልና ወጣት ፍስሐ ፀጋይ የሰሌዳ ቁጥራቸው በተነቀሉ ሞተር ሳይክሎች ተገጭተው መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል::

ሕዝባዊ ስብሰባ የተጠራበት አዳራሽ በሕወሓት ደጋፊዎች ተከቦ ድንጋይ እንደተወረወረባቸው የገለጹት አቶ አብረሃ፣ በዚሁ የተነሳ ረብሻ ተነስቶ በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ በማሰብ ስብሰባውን ለመሰረዝ መገደዳቸውን ተናግረዋል::

የከተማው ፖሊስ እስከ ስብሰባው ዕለት ጥበቃ

እያደረገላቸው እንደነበር ከአካባቢው የተገኘው መረጃ ያመለከተ ሲሆን፣ በስብሰባው ዕለት ግን የዓረና ስብሰባ ከሚቃወሙ በቡድን የተሰባሰቡ ሰዎች ሊከላከሉላቸው እንዳልቻሉ ምንጮች ገልጸዋል:: በመጨረሻም በፓርቲው አባላት ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ በመሰጋቱ የዓረና አመራር አባላት በፖሊስ ታጅበው ከከተማው እንዲወጡ መደረጋቸውን ለማወቅ ተችሏል::

የዓረና ትግራይ ፓርቲ ተመሳሳይ ሕዝባዊ ስብሰባዎችን በትግራይ ዋና ዋና ከተሞች ሲያደርግ መቆየቱ፣ በአዲግራትና በአፅቢ ወንበርታ በአባላቱ ላይ ተመሳሳይ ድብደባና ወከባ እንደተፈጸመባቸው ሲገልጽ እንደነበር ይታወሳል::

ዓረና ትግራይ ፓርቲ ደረሰብኝ ባለው እክል በሐውዜን የጠራውን ሕዝባዊ ስብሰባ መሰረዙን ገለጸ

ሱር ኮንስትራክሽን የሁለት ቢሊዮን ብር መንገድ ግንባታ ተረከበ

የሱር ኮንስትራክሽን ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ታደሰ የማነና የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛይድ ወልደ ገብርኤል የግንባታ ኮንትራት ስምምነቱን ተፈራርመዋል

በውድነህ ዘነበ

ሱር ኮንስትራክሽን ኩባንያ እጅግ አስቸጋሪ የተባለ መንገድ በ2.1 ቢሊዮን ብር ለመገንባት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ጋር ውል ገባ:: ኩባንያው ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን አርባኛውን የመንገድ ፕሮጀክት ባለፈው ሐሙስ ተረክቧል::

የመንገድ ፕሮጀክቱ በትግራይ ክልላዊ መንግሥት ከተከዜ ወንዝ እስከ አብአዲ ድረስ የሚዘረጋው 53 ኪሎ ሜትር አስፓልት መንገድ ነው::

ይህ መንገድ በአንድ ኪሎ ሜትር 40.5 ሚሊዮን ብር ወጭ የሚደረግበት ሲሆን፣ ዋጋውም እጅግ ውድ የሚባል መሆኑን ታውቋል:: ምክንያቱም እስካሁን ሲሠራ የቆየው በአንድ ኪሎ ሜትር ከ20 ሚሊዮን ብር ያነሰ በመሆኑ ነው::

ነገር ግን ይህንን ከተከዜ ወንዝ እስከ አብአዲ ድረስ የሚሠራው የመንገድ ፕሮጀክት ተራራማና ድንጋያማ በመሆኑ፣ የአፈር ቆረጣውን ጨምሮ የሚካሄዱት ሥራዎች በሙሉ አስቸጋሪ በመሆናቸው ነው ተብሏል:: የሱር ኮንስትራክሽን ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ታደሰ የማነ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣

በአንድ ኪሎ ሜትር 40.5 ሚሊዮን ብር ወጪ ይደረጋል

መንገዱ የሚገነባበት አካባቢ ትላልቅ ቋጥኞች በብዛት የሚገኙበት ተራራማ ቦታ ነው:: ሥራው ፈታኝ

ቢሆንም ኩባንያቸው ቀደም ባሉት ጊዜያት አስቸጋሪ የተባሉ ግንባታዎችን በማካሄዱና በቂ ልምድ በማካበቱ

እንደሚወጣው አስታውቀዋል:: የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

አቶ ዛይድ ወልደ ገብርኤል የፊርማ ሥነ ሥርዓት በተካሄደበት ወቅት፣ ይህ የመንገድ ሥራ አስቸጋሪ መሆኑንና ቀደም ባሉት ጊዜያት ይህን መሰል ሥራ ለውጭ ኮንትራክተር ይሰጥ እንደነበር አስረድተዋል:: ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ሱር ኮንስትራክሽን ኩባንያ አቅሙን በማሳደጉ ይህ ሥራ እንዲሰጠው መደረጉን አቶ ዛይድ ገልጸዋል::

‹‹አገር በቀል ኮንትራክተር ይህንን አስቸጋሪ መንገድ የመገንባት አቅም ላይ በመድረሱ ደስታ ይሰማናል፤›› በማለት አቶ ዛይድ በአድናቆት ስሜታቸውን ገልጸዋል::

ይህ የመንገድ ፕሮጀክት የማይደምሪ-ዲማ-ፍየልሆሃ-አብአዲ-ሐውዜንና ፍሬ ወይኒ መንገድ ፕሮጀክት አካል ነው:: የፍየልሆሃ-አብአዲ መንገድ ፕሮጀክት በሁለት ኮንትራቶች የተከፈለ ሲሆን፣ ሱር ኮንስትራክሽን አንዱን ኮንትራት ነው የወሰደው:: የተቀረውን 34 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ደግሞ ለኮንትራክተር ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ባለሥልጣኑ ገልጿል::

የመሬት አቀማመጡ አስቸጋሪ ቢሆንም የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜው (ሦስት ዓመት) ሳይደርስ ግንባታውን ለማጠናቀቅ እንደሚሠሩ ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ታደሰ ገልጸዋል::

የመንገዱን ዲዛይንም ሆነ ግንባታ የሚያካሂደው ሱር ኮንስትራክሽን ሲሆን የምህንድስናና የማማከር ሥራውን የሚሠራው ታወርስ ኮንሰልታንቲንግ ኢንጂነር የተባለ አገር በቀል አማካሪ ድርጅት ነው::

ሱር ኮንስትራክሽን ኩባንያ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን 39 ፕሮጀክቶችን ተረክቦ ሠርቷል:: ይህ አዲስ ፕሮጀክት 40ኛው ሲሆን፣ በአጠቃላይ 37 ፕሮጀክቶችን ገንብቶ አስረክቧል:: አዲሱን ፕሮጀክት ጨምሮ በአሁኑ ጊዜ ሦስት ፕሮጀክቶች ብቻ በእጁ እንደሚገኙ አቶ ታደሰ ገልጸዋል::

በውድነህ ዘነበ

ለአዲስ አበባ ከተማና ለኦሮሚያ ልዩ ዞን እየተገነባ ያለው ዘመናዊ ቆሻሻ ማስወገጃ ጣቢያ በወቅቱ ባለመጠናቀቁ፣ በ70 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገዙት ግዙፍ ተሽከርካሪዎች ረጲ አካባቢ ያለ ሥራ ቆመዋል::

ከሰንዳፋ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ የሚገኘው ዘመናዊ ቆሻሻ ማስወገጃ በ2005 ዓ.ም. የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ተጠናቆ ሥራ ይጀምራ የሚል ዕቅድ ቢያዝም፣ ከመንገድ ወሰን ማካለል የዘለለ ግንባታ እስካሁን እንዳልተካሄደ ታውቋል::

በመጀመርያው ዙር ግንባታ ብቻ ሁለት ቢሊዮን ብር የሚወጣበትን ይህንን ዘመናዊ ቆሻሻ ማስወገጃ ጣቢያ ግንባታ ለማከናወን፣ ኮንትራክተር ለመምረጥ የሚያስችል ጨረታ ለማውጣት በዝግጅት ላይ መሆኑን መረጃዎች አመልክተዋል::

አዳዲሶቹ 19 ከባድ ተሽካርካሪዎች ላለፉት ሦስት ወራት ያለ ሥራ ከመቆማቸውም በተጨማሪ፣ ወደፊት እንዲሁ እንደሚቆዩ ጉዳዩን የሚያውቁ ምንጮች ገልጸዋል::

የአዲስ አበባ አሮጌው ቆሻሻ ማስወገጃ (ቆሼ) በከፊል በመዘጋቱና ከሁለቱ አካባቢዎች የሚመነጨውን የከተማ ቆሻሻ ከቅብብሎሽ ጣቢያ ወደ አዲሱ የሰንዳፋ ቆሻሻ ማስወገጃ ያመላልሳሉ ተብሎ ነበር::

ተሽከርካሪዎቹ 60 ሜትር ኪዩብ ደረቅ ቆሻሻ በአንድ ጊዜ የማንሳት አቅም ሲኖራቸው፣ እጅግ ግዙፍ እንደሆኑ መረጃዎች ያመለክታሉ::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ መልሶ መጠቀም ፕሮጀክት ኃላፊ አቶ ነጋ ፋንታሁን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ተሽከርካሪዎቹ ያለ ሥራ እንዳይቀመጡ ሰፋፊ መንገድ ባላቸው የአዲስ አበባ አካባቢዎች ለማሰማራት ታቅዷል:: ተሽከርካሪዎቹ የሚቀርብላቸውን ቆሻሻ እየጠቀጠቁ የሚጭኑ በመሆናቸው ቆሻሻ የሚያነሱ አካላት በፍጥነት ሊጠቀሙባቸው ይችላሉ ብለዋል::

ባለፉት 50 ዓመታት ግልጋሎት ሲሰጥ የቆየው ቆሼ 40 ሔክታር ስፋት አለው:: በአሁኑ ወቅት 75 በመቶ ያህሉ ተዘግቷል:: ቆሼ ውስጥ በአሁኑ ወቅት ካምቡርኛ የተሰኘ የእንግሊዝ ኩባንያ 50 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት በግንባታ ላይ ይገኛል::

የአዲስ አበባን ቆሻሻ አወጋገድ ዘዴን ዘመናዊ ለማድረግ የፈረንሳይ ሊዮን ከተማ ድጋፍ እያደረገ ሲሆን፣ የሰንዳፋው ፕሮጀክት ዲዛይኑም ሆነ አብዛኛው የገንዘብ ድጋፍ ከፈረንሳይ የተገኘ ነው::

ነገር ግን ባለፉት ሁለት ዓመታት የፋይናንስ ፍሰቱ ተስተጓጉሏል:: በዚህ ምክንያት ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከግምጃ ቤት ወጪ አድርጎ የገዛቸው ተሽከርካሪዎች ያለ ሥራ እንዲቀመጡ ምክንያት መሆኑ ታውቋል::

በ70 ሚሊዮን ብር የተገዙ 19 ከባድ ተሽከርካሪዎች ያለ ሥራ ቆመዋል

በዋናው የቦሌ መንገድ በተለምዶው ኦሎምፒያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ኒውዮርክ ካፌ ግንቦት 13 ቀን 2006 ዓ.ም. አሥር ሰዓት አካባቢ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደርሶበት ነበር:: በቃጠሎው ምክንያት ከቦሌ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለአጭር ጊዜ ተዘግቶ ነበር:: በቃጠሎው በሰው ሕይወት ላይ አደጋ አልደረሰም:: በአደጋው የደረሰውን የንብረት ጉዳት መጠንና ዝርዝር መረጃዎች እንዲሰጥ የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ኤጀንሲ የሥራ ኃላፊዎች ጥያቄዎች ቢቀርቡላቸውም፣ በስልክ መልስ አንሰጥም በማለታቸው ምክንያት ሳይሳካ ቀርቷል::

የኒውዮርክ ካፌ ቃጠሎ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በታምሩ ጽጌ

ከልደታ ምብድ ችሎት ወደ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት ተዘዋውሮ ግንቦት 15 ቀን 2006 ዓ.ም. ብይን ይሰጣል ተብሎ የተጠበቀው የእነአቶ መላኩ ፈንታ የክስ ጉዳይ፣ የችሎቱ አዳራሽ በመጥበቡ ምክንያት ለግንቦት 22 ቀን 2006 ዓ.ም. ተቀየረ::

በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ላለፈው አንድ ዓመት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ መላኩ ፈንታንና አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ፣ ነጋዴዎች፣ ባለሀብቶች፣ የጉምሩክ አስተላላፊዎችና ሠራተኞች ላይ ብይን እንደተሠራና ግንቦት 15 ቀን 2006 ዓ.ም. እንደሚሰጥ በመታመኑ፣ የችሎቱ ታዳሚዎች በችሎቱ የተገኙት ቀደም ብለው ነበር::

ፍርድ ቤቱም ሆነ ታዳሚዎቹ በሰዓቱ የደረሱ ቢሆንም፣ ችሎቱ በጣም ጠባብ በመሆኑ ቤተሰብም ሆነ ሚዲያው መግባት እንደማይችሉ የተነገራቸው በፖሊስ አማካይነት ነበር::

ለአንድ ዓመት ያህል በግልጽ ችሎት ሲታይ የከረመን ጉዳይ ለምን በብይን በዝግ እንዲታይ ይደረጋል በሚል ከጋዜጠኞችና ከታዳሚዎች ማጉረምረም እየበዛ ሲሄድ፣ ጋዜጠኞች እንዲገቡ ተፈቅዶ ነበር:: ነገር ግን ችሎቱ ከመጥበቡም በላይ ድምፅ ስለሚያስተጋባ፣ ፍርድ ቤቱ ብይኑን በዕለቱ መስጠት እንደማይችል አስታውቋል:: ምክንያቱ ደግሞ ችሎቱ ጠባብ በመሆኑና የጉዳዩ ባለቤቶችም ሆኑ ታዳሚዎች በአግባቡ መከታተል ስለማይችሉ ነው::

በግልጽ ችሎት ሲታይ የከረመን ጉዳይ ብይኑም በግልጽ ችሎት መታየት ስለሚገባው፣ ለተጠርጣሪዎችም ሆነ ለታዳሚዎች በማያመች ቦታ ብይኑን ለመንገር የፍርድ ቤቱም ፍላጐት ባለመሆኑ፣ በሌላ ቀጠሮ ለማየት መገደዱን በመግለጽ ለግንቦት 22 ቀን 2006 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ አብቅቷል:: በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ታዳሚዎች ደስተኛ ሆነው ታይተዋል::

በውድነህ ዘነበ

ወደ ግብይት ሥርዓት መግባት ላልቻሉ የአዲስ አበባ ከተማ የግል ይዞታዎች ምላሽ የሚሰጥ መመርያ ፀደቀ:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ለረዥም ጊዜ ሲንከባለል የቆየውን ይህንን የይዞታ ማስተካከያ መመርያ ባለፈው ሳምንት መጀመርያ መፅደቁ ታውቋል::

መመርያው በተለይ በመካከለኛው የከተማው ክፍል የሚገኙና ለበርካታ ዓመታት ከግብይት ሥርዓት ውጪ ለሆኑ ባለይዞታዎች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ምላሽ ይሰጣል ተብሏል::

እነዚህ ይዞታዎች የቀበሌ ቤት በግቢያቸው ውስጥ የሚገኝባቸው በመሆናቸው ምክንያት ‹‹ፕሮፖርሽን ካርታ›› የተሰጣቸው ናቸው:: ከዚህ በተጨማሪ በአንድ ግቢ ውስጥ የሁለት ሰዎች ይዞታ የሚገኝ ቢሆንም፣ ይዞታው የፕሮፖርሽን ካርታ ብቻ የሚሰጠው በመሆኑ ላለፉት ዓመታት ይዞታው ከግብይት ውጪ ሆኖ ቆይቷል::

ከዚህ ባለፈም በዚህ መመርያ መንገድ የሌላቸው ቅርፅ አልባ ይዞታዎች ይስተናገዳሉ::

በአዳራሽ አለመመቸት ምክንያት የእነ አቶ መላኩ ፈንታ ብይን ተላለፈ

አቶ መላኩ ፈንታ

በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በዚህ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ይዞታዎች ይገኛሉ::

አስተዳደሩ ይህ ጥያቄ ለዓመታት ሲቀርብለት ቢቆይም፣ እስካሁን ማድረግ የቻለውና በማድረግ ላይ የሚገኘው ችግር ውስጥ ለሚገኙ ባለይዞታዎች የባለቤትነት ካርታ መስጠት ብቻ ነው:: ይህ ካርታ ለባለይዞታዎቹ ባለቤት ለመሆናቸው ብቻ ማረጋገጫ በመሆኑ ይዞታዎቹን ወደ ግብይት ሥርዓት ማስገባት ሳይቻል ቆይቷል::

ነገር ግን የባለቤትነት ካርታ የተሰጣቸው ባለይዞታዎች ይዞታቸውን መሸጥም ሆነ መለወጥ ካለመቻላቸውም በላይ፣ ባለይዞታዎቹ ላይ ተጨማሪ ግንባታ ማካሄድም አይችሉም:: ከዓመታት በኋላ አስተዳደሩ ችግር ያለባቸውን ባለይዞታዎች አቤቱታ ለመፍታት መመርያ በማውጣቱ፣ አስተዳደሩ በድጋሚ ሽንሽኖ በማካሄድ ችግሩን ለመፍታት ዝግጅቱን መጀመሩ ተገልጿል::

ሪፖርተር ለማረጋገጥ እንደሞከረው የየካና የአራዳ ክፍላተ ከተሞች የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤቶች የሽንሻኖ ዴስኮች እያዋቀሩ ናቸው::

የሽንሻኖ ዴስኮቹ ሥራዎች መንገድ የሌላቸው ይዞታዎች ደረጃውን የጠበቀ መግቢያና መውጫ እንዲኖራቸው በብሎክ የመከፋፈል ተግባራትን ያከናውናሉ:: የቀበሌ ቤት ያላቸው ግለሰቦች ቤቶቹን ለቀበሌ ያስረክቡና በግቢው ውስጥ ያሉ ባለይዞታዎች የሽግሽጉ ሥራ እየተሠራ ይዞታቸው ይረጋገጣል:: ከዚህ በተጨማሪም ከተማውን ቅርፅ አልባ ያደረጉ ይዞታዎች ተሸንሽነው መልክ እንዲይዙ እንደሚያደርጉ መረጃዎች አመልክተዋል::

የቦሌ ክፍለ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኸይሩ ኑሩ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ይህ ችግር ቦሌ ውስጥ ባይኖርም ችግሩ ግን በሌሎች ክፍላተ ከተሞች በስፋት ይታያል:: ‹‹አስተዳደሩ ምቹ የመኖሪያ አካባቢ ለመፍጠር ያለውን ዕቅድ ለማሳካት ቀጣዩ ሥራው ይኸው ነው፤›› ብለዋል::

ወደ ግብይት መግባት ላልቻሉ ባለይዞታዎች ምላሽ የሚሰጥ መመርያ ፀደቀ

አማራጭ አዲስ የሴስሚክ መረጃዎችን በመሰብሰብ ተጨማሪ የፍለጋ ጉድጓዶች መቆፈር ነው፤›› ብለዋል ባለሙያው:: ኩባንያው በዚህ ጉዳይ ላይ መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል::

ታሎ ኦይል ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በደቡብ ኦሞ የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ሲያካሂድ ቆይቷል:: ታሎ በደቡብ ኦሞ የነዳጅ ፍለጋ ይዞታ 50 በመቶ ድርሻ ሲኖረው፣ አፍሪካ ኦይል የተሰኘው የካናዳ ኩባንያ 30 በመቶ፣ ማራቶን ኦይል የተባለው የአሜሪካ ኩባንያ 20 በመቶ ድርሻ አላቸው:: የፍለጋ ሥራውን በዋነኝነት የሚያካሂደው ታሎ ኦይል እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል::

በቅርቡ የማዕድን ሚኒስቴር ባዘጋጀው የሁለት ቀናት ዓውደ ጥናት ላይ በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው

የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ማብራሪያ የሰጡት የፔትሮሊየም ፈቃድ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ቀፀላ ታደሰ፣ የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ጊዜ የሚወስድ ፈታኝ ሥራ እንደሆነ ጠቁመዋል:: ‹‹በጐረቤት ኬንያ ነዳጅ የተገኘው ታዋቂ የሆኑት እነ ሞቢል ኤክሶን፣ አሞኮና ብሪቲሽ ፔትሮሊየም ኬንያ ውስጥ ነዳጅ የለም ብለው ተስፋ ቆርጠው ከወጡ በኋላ ነው፤›› ሲሉ የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ውስብስብ መሆኑን አስረድተዋል::

በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ ስድስት ኩባንያዎች (ታሎ ኦይል፣ አፍሪካ ኦይል፣ ኒው ኤጅ፣ ፋልከን ፔትሮሊየም፣ ሳውዝ ዌስት ኢነርጂና ፖሊ ጂሲኤል) የነዳጅ ፍለጋ ሥራ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ::

በጨው ባህር... ከክፍል 1 ገጽ 3 የዞረ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

ፖ ለ ቲ ካበውድነህ ዘነበ

በቅርቡ ሉዓላዊ አገር በሆነው ደቡብ ሱዳን ኢኮኖሚ ውስጥ ድርሻ ለማግኘት ኢትዮጵያና ኬንያ ውድድር ውስጥ የገቡ መስለዋል:: ውድድሩን ኬንያ አጥብቃ መያዟን የማያረጋግጡ ክስተቶች ተስተውለዋል:: በአንፃሩ ኢትዮጵያ በውድድሩ ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ለመያዝ አመቺ አጋጣሚዎች ቢኖሯትም፣ ጉዳዩን በቸልታ እየተመለከተችው ነው የሚሉ ባለሙያዎች አሉ::

ለደቡብ ሱዳንና ለአጐራባች አገሮች ኢኮኖሚያዊ ትስስር ወሳኝ በሆኑ የመሠረተ ልማት አውታሮች ግንባታ፣ ኢትየጵያ ቀደም ያለና የተጠና ዕቅድ አውጥታ ነበር:: እነዚህ ዕቅዶች የመንገድ፣ የባቡርና የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመርን ያጠቃልልላሉ:: በተለይ በመንገድ ዘርፍ በኩል የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በጋምቤላና በደቡብ ክልል ሁለት መንገዶች ገንብቷል::

መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ባለሥልጣኑ በጋምቤላ በኩል አድርጎ ጂካዋን አቋርጦ እስከ ደቡብ ሱዳን ድረስ በአስፓልት ደረጃ መንገድ ገንብቷል:: በሌላ በኩልም በደቡብ ክልል በቴፒ ከተማ አድርጎ፣ ዲማን አቋርጦ ደቡብ ሱዳን ድረስ በጠጠር መንገድ በመገንባት ላይ ይገኛል:: እነዚህ መንገዶች የተገነቡት ደቡብ ሰዳን እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ የዘለቁትን መንገዶች ተቀብላ የራሷን ግንባታ ታከናውናለች በሚል ነው:: ነገር ግን በእስካሁኑ ቆይታ ደቡብ ሱዳን እነዚህን መንገዶች አለመገንባቷ ብቻ ሳይሆን፣ ለመገንባት እንቅስቃሴ አለማድረጓ ጉዳዩን በቅርበት በሚከታተሉ ባለሙያዎች ዘንድ መነጋገሪያ ነበር::

ባለሙያዎቹ ለዚህ እያቀረቡ ያሉት ምክንያት ኬንያ፣ ሩዋንዳ፣ ኡጋንዳና ብሩንዲ ከደቡብ ሱዳን ጋር ጥብቅ ግንኙነት ስላቸው ነው:: የእነዚህ አገሮች ባለሙያዎችና ኢንቨስተሮች ደቡብ ሱዳን ውስጥ በስፋት ይገኛሉ:: አገሮቹ ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያካሂዱት የንግድ ልውውጥ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ከመሆኑም በላይ፣ ኡጋንዳ ብቻ በዓመት 400 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ምርት ለደቡብ ሱዳን ታቀርባለች:: የደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናትም ለተለያዩ እንቅስቃሴዎቻቸው እነዚህ አገሮች ምቾት ስለሚሰጧቸው ምርጫቸው እንደሆኑም ባለሙያዎቹ ይናገራሉ::

ከዚህ አንፃር አገሮቹ ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የጠበቀ ኢኮኖሚያዊ ወዳጅነት እንዳትመሠርት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን ከማድረግ ወደኋላ እንደማይሉ ባለሙያዎቹ ያስረዳሉ::

በባቡር መሠረተ ልማት ዝርጋታም ከዚህ የተለየ እንዳልሆነ ባለሙያዎች ያስረዳሉ:: መንግሥት

ኢትዮጵያ ወደላቀ ኢኮኖሚያዊ እመርታ መሸጋገር ካለባት አምስት ሺሕ ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የባቡር መስመር እንደሚያስፈልጋት ያምናል:: በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውስጥ እንደተዘረዘረው፣ በሦስት ኮሪደሮችና በአምስት

የደቡብ ሱዳን ኢኮኖሚያዊ ትስስርና የዘገየው የኢትዮጵያ ዕርምጃ

አቶ ድሪባ ኩማ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 42 ዞሯል

በቅርቡ ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ጋር የባቡር መስመር ዝርጋታ ስምምነት የተፈራረሙት የኬንያ፣ የኡጋንዳ፣ የሩዋንዳና የደቡብ ሱዳን መሪዎች

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ፖ ለ ቲ ካ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 34 ዞሯል

በሰለሞን ጎሹ

በቅርቡ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለማድረግ በዝግጅት ላይ የምትገኘው ግብፅ ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ጋር በሌላ ዙር ድርድር የታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ መወያየት እንደምትፈልግ መግለጿ ይታወሳል:: አምባሳደር ፍስሐ ይመር በዓባይ ውኃ ላይ ይደረግ የነበረውን ውይይት አቋርጣ የወጣችው ግብፅ ወደ ውይይቱ ብትመለስም፣ ምክንያታዊ የሆነ የአመለካከት ለውጥ ይዛ ትመጣለች ብለው እንደማያምኑ ገልጸዋል:: አንጋፋው ዲፕሎማት አምሳደር ፍስሐ ይመርና ሌሎች በውኃ ጉዳይ ላይ ኤክስፐርት የሆኑ በብዛት የሕግ ባለሙያዎችንና የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑን ጨምሮ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ግንቦት 14 በራዲሰን ብሉ ሆቴል ያገናኘው ዓባይ ላይ ያተኮረ ኮንፈረንስ፣ የግብፅን አሰልቺና የማይለወጥ የድርድር ታክቲክ ያወገዘ ነበር::

የኢትዮጵያ ጠበቆች ማኅበር ከተሾመ ገብረ ማርያም ቦካን የሕግ ቢሮ፣ አንጃርዋላና ካና (ኬንያ) እንዲሁም ጄማይልስ (ኬንያ) ድርጅቶች ጋር በመተባበር ‹‹Energy Generation on the Nile River & Tributaries and Dispute Resolution in Respect of Great Ethiopian Renaissance Dam›› በሚል ርዕስ ያዘጋጀው የአንድ ቀን ስብሰባ በኢትዮጵያ የውኃ ሀብት አጠቃቀምን፣ መስኖን፣ ኢነርጂንና የመሠረተ ልማት ዘርፍን የተመለከቱ የሕግ ማዕቀፎችና የቢዝነስና ኢንቨስትመንት አጋጣሚዎች ላይ ሰፋ ያለ የሐሳብ ልውውጥን ጋብዟል:: የዓባይን የውኃ ሀብት ከመጠቀም ጋር በተያያዘ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችና የግጭት አወጋገድ ዘዴዎች፣ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ወቅታዊ ሁኔታና መፃኢ ዕድልም ተጨማሪ የኮንፈረንሱ አጀንዳዎች ነበሩ:: በጠዋቱ ክፍለ ጊዜ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑ ባቀረቡት የመክፈቻ ንግግር፣ የኢትዮጵያ ጠበቆች ማኅበር ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ ወንድማገኘሁ ገብረ ሥላሴ “A Legal Perspective on the Water, Irrigation & Energy and Infrastructure Sectors” በሚል ርዕስ፣ ሚስተር አሚይን ሙሳ “Attracting Foreign Debt and Equity for Infrastructure Projects in Sub-Saharan Africa” በሚል ርዕስ፣ እንዲሁም ሚስተር ጆን ማይልስ “Dispute Risk in ENR and Infrastructure Projects and the Solutions” በሚል ርዕስ ባቀረቧቸው የመነሻ ጽሑፎች ላይ ውይይት ተደርጓል::

ኮንፈረንሱ ከሰዓት በኋላ ሲቀጥል አጀንዳው ጠበብ

ብሎ በዓባይ ውኃ አጠቃቀም፣ እንዲሁም በህዳሴው ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ላይ እንዲያተኩር የተደረገ ሲሆን፣ አቶ ተሾመ ገብረ ማርያም በዓባይ ውኃ ታሪካዊ ሁነቶች ላይ፣ አምባሳደር ፍስሐ ይመር በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያለውን ወቅታዊ የመንግሥት አቋም በተመለከተ፣ ዶ/ር ካሊስት ቲንዲሙጋያ በሲኤፍኤ (CFA) ዙሪያ ኡጋንዳ ስላላት አቋም፣ እንዲሁም ሚስተር ጆን ማይልስ የዓባይ ውኃ አጠቃቀም ግጭቶች ማስወገጃ መንገዶች ላይ የውይይት መነሻ ጽሑፎችን ሲያቀርቡ፣ የተሳታፊዎቹም አስተዋጽኦ ሞቅ ያለና በስሜት የተሞላ ነበር::

የዓባይ ጥያቄ መነሻ አቶ ተሾመ ገብረ ማርያም ቦካን በስማቸው

የሚጠራው የሕግ ቢሮ ኃላፊ ሲሆኑ፣ ከማዕድንና ከኢንቨስትመንት ጋር የተያያዙ ሥራዎችን ለበርካታ አሥርት ዓመታት በተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ኢትዮጵያን ጨምሮ ሠርተዋል:: የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕግ አማካሪ፣ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ፣ እንዲሁም የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ዲኤታ በመሆን አገራቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ያገለገሉት አቶ ተሾመ፣ በሕግ ሙያ በቀዳሚነት ስማቸው የሚጠቀስ ባለሙያ ናቸው:: አቶ ተሾመ ከላይ በተጠቀሰው ጽሑፋቸው የዓባይ ጥያቄ ሲባል ከሁለት መሠረታዊ ጉዳዮች ጋር እንደሚገናኝ ይጠቁማሉ:: የመጀመርያው በዓባይ ውኃ ላይ ኢነርጂ የማመንጨት ጉዳይ ሲሆን ሁለተኛው በኢትዮጵያና በታችኛው የተፋሰሱ አገሮች በተለይም በግብፅ መካከል የታላቁ የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት መጀመርን ተከትሎ ከተነሳው አለመግባባት ጋር የሚያያዝ ነው::

በዓባይ ውኃ ጉዳይ በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች በተለይም ከግብፅ ጋር ያለው አለመግባባት ለዘመናት የቀጠለ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ተሾመ፣ እ.ኤ.አ. በ1925 ብሪታኒያ በምዕራብ ኢትዮጵያ ጣሊያን ላላት ተፅዕኖ ዕውቅና የሰጠችው ከጥቁር ዓባይና ከጣና ሐይቅ ወደ ሱዳንና ግብፅ የሚፈሰው ውኃ እንዳይቋረጥ፣ ጣሊያንም በበኩሏ ለብሪታኒያ ፍላጎት ዕውቅና በመስጠቷ እንደሆነ ገልጸዋል:: አፄ ኃይለ ሥላሴ ስምምነቱን ለሊግ ኦፍ ኔሽንስ ይግባኝ በማለታቸው እ.ኤ.አ. እስከ 1938 ድረስ አፈጻጸሙ ታግዶ እንደነበርም አመልክተዋል::

የዓባይ ውኃ በአማካይ 80 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር

መንግሥት በግብፅ ላይ ቁርጠኛ እንዲሆን የጠየቀው ኮንፈረንስ

የሕግ ባለሙያው አቶ ተሾመ ገብረ ማርያም፣ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር አቶ ዓለማየሁ ተገኑ፣ የኢትዮጵያ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ወንድማገኘሁ ገብረ ሥላሴ፣ በውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ፣ የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ሞገስ በምሥሉ ላይ ይታያሉ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

LEADING BY INNOVATION

Ethio Nippon Tech. Co. [SC]

Compare and find out the facts:

Uncompromised quality

Huge savings from fuel consumption

Power and speed How fast you get back

your investment Affordable price

No 1 in the world Strong and Durable Excavators with or without computer

If you own a BACKHOE, it means you have a LOADER and an EXCAVATOR + Versatility

22 Ton and 33 Ton Excavators are in regular orders all the time for short delivery

Compaction Equipments

Walk-behind Rollers and 11 ton single drum soil compactor is available in the stock

Sufficient stock for immediate delivery

4WD, Utility Vehicles

Versatile application for Agric/Horticultures, Airports, Hotels, lodges, sugar plantations, etc

After all, you have to be productive and profitable.

Power Products

Supporting Night Life

We have sufficient stock of different capacity generators for immediate delivery

Supporting Life, 24/7

Find out how we can support your power needs. Ethio Nippon Tech. Co. (SC)

Tel: +251 (115) 515554/158983/ (0116) 523045 Fax: +251 (115) 512055/514814 P.O. Box: 2250, Addis Ababa, Ethiopia

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

በዓመቱ ከአምስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ከወጪ ንግድ ይጠበቅ ነበር

በዘጠኝ ወራት አገሪቱ ከወጪ ንግድ ያስገባቸው ገቢ ላይ የመረጃ መጣረስ ይታያል

በብርሃኑ ፈቃደ

የንግድ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት አጠቃላይ የወጪ ንግድ አፈጻጸም መረጃ እንደሚያመላክተው ከዋና ዋና የወጪ ንግድ ምርቶች የተገኘው አጠቃላይ ገቢ 1.3 ቢሊዮን ዶላር ነው:: ከእነዚህ ውስጥ ቡና አሁንም ቀዳሚው ነው:: በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉ ለተወካዮች ምክር ቤት አባላት ባቀረቡት የዘጠኝ ወር የባንኩ አፈጻጸም ላይ ከወጪ የሸቀጦች ንግድ የተገኘው ጠቅላላ ገቢ 2.22 ቢሊዮን ዶላር በመሆኑ፣ በሁለቱ የመንግሥት ተቋማት መካከል የመረጃ መጣረስ ጎልቶ ይታያል::

የንግድ ሚኒስቴር መረጃ ከብሔራዊ ባንክ ብቻም ሳይሆን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ውጤቶች የወጪ ንግድ አፈጻጸም ጋርም ተቃርኖ ያለበት ሆኖ ታይቷል::

ንግድ ሚኒስቴር በዘጠኝ ወራት ውስጥ ለውጭ ገበያ ከቀረበው ቆዳና የቆዳ ውጤቶች መጠን ከ67 ሚሊዮን ዶላር በላይ መገኘቱን ይፋ አድርጓል:: ሆኖም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም መረጃ ግን 99 ሚሊዮን ዶላር አቅራቢያ ገቢ መመዝገቡን ያሳያል:: በሁለቱ ሚኒስቴሮች መካከል ልዩነት ከታየባቸው የወጪ ንግድ ምርቶች ውስጥ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ንዑስ ዘርፍም ሌላኛው ነው:: እንደ

ብሔራዊ ባንክ ከ2.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው ይላል ንግድ ሚኒስቴር 1.3 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን ይፋ አድርጓል

ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ፣ በዚህ ንዑስ ዘርፍ አማካይነት ከወጪ ንግድ የተገኘው ገቢ 85 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ነው:: ንግድ ሚኒስቴር ግን 58 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶች መላካቸውን ይፋ አድርጓል::

በዚህ ዓመት ይጠበቅ የነበረው አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ ከአምስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ቢሆንም፣ ከዕቅዱ ግማሽ ያህል እንኳ ለማግኘት እንዳልተቻለ አሐዞቹ ያመለክታሉ:: ባለፈው ዓመት ይገኛል ተብሎ ከታቀደው 3.7 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ ከ3.4 ቢሊዮን ዶላር ያላነሰ ገቢ ሊገኝ ችሎ ነበር:: ምንም እንኳ በመጪዎቹ ሦስት ወራት ውስጥ የሚኖረው ገቢ ታሳቢ የሚደረግ ቢሆንም አምስት ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል ተብሎ አይጠበቅም:: አጠቃላይ ለገቢው መዳከም አስተዋጽኦ ያደረጉት ቡና፣ ወርቅ፣ ሥጋና የሥጋ ውጤቶች፣ እንዲሁም የሰም ምርት ያስገኛሉ ተብሎ ይጠበቅ ከነበረው ገቢ በታች በማስመዝገባቸው እንደሆነ ገዥው ባንክ አስታውቋል::

በአንፃሩ ከውጭ ሐዋላ የተገኘው ገቢ ሁለት ቢሊዮን ዶላር ገደማ መድረሱን የብሔራዊ ባንኩ ገዥ ይፋ አድርገዋል:: በገቢና ወጪ ንግድ መካከል ያለው ሚዛን ጉድለት አሁንም ሰፊ ሆኖ ይታያል:: የብሔራዊ ባንክ መረጃ እንደሚጠቁመው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከአሥር ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ወጭ ተደርጓል:: በዚህ መሠረት በወጪና

ገቢ ንግዱ መካከል የስምንት ቢሊዮን ዶላር ጉድለት (ገቢ ንግድ ከወጪ ንግድ ሲበልጥ) በዘጠኝ ወራት ውስጥ ተመዝግቧል:: ይህ መጠን ባለፈው ዓመት ዘጠኝ ወራት ከነበረው 6.57 ቢሊዮን ዶላር ጉድለት አኳያም የጨመረ ሆኖ የሚታይ ነው:: ይህ በመሆኑም አገሪቱ ያላት የውጭ ምንዛሪ መጠባበቂያ መጠን ከሁለት ወር በመጠኑ ዝቅ ያለ ሆኖ እንዲቀጥል አስገድዷል::

እንደ ብሔራዊ ባንክ ሪፖርት ከሆነ ዘንድሮ 15 ከመቶ የሚጠጋ ጭማሪ በገቢ ንግዱ ላይ ተመዝግቧል:: ለዚህ መንስዔ የተደረጉት ደግሞ የካፒታል ዕቃዎች ግዥ በ16 ከመቶ በመጨመሩ ነው:: የፍጆታ ዕቃዎች ግዥ መጠን 14 ከመቶ፣ ነዳጅ በ13 ከመቶ እንዲሁም በከፊል ያለቀላቸው ሸቀጦች ወጪ በ16 ከመቶ ገደማ ጭማሪ የታየበት የውጭ ምንዛሪ ወጭ ተደርጎባቸዋል::

በሌላ በኩል ከቡና በመቀጠል ትልቁን የውጭ ምንዛሪ ገቢ ያስገኙት የቅባት እህሎች ሲሆኑ፣ 209 ሚሊዮን ዶላር በማስገኘት ቀጥሎ ያለውን ቦታ ይዘዋል:: 102 ሺሕ ቶን የቅባት እህል ለውጭ ገበያ ሲቀርብ፣ ቻይና በ95 ሚሊዮን ዶላር ግዥ ቀዳሚዋ አገር ተብላለች:: ከ103 ቢሊዮን ዶላሩ የንግድ ሚኒስቴር የወጪ ንግድ አጠቃላይ ገቢ ውስጥ ሶማሊያ 181 ሚሊዮን ዶላር ሸቀጥ በመግዛት በዘጠኝ ወራት ውስጥ ቀዳሚዋ ወጪ ንግድ መዳረሻ አገር ተብላለች::

የንግድ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት አጠቃላይ የወጪ ንግድ አፈጻጸም መረጃ እንደሚያመላክተው

ዋና ዋና የወጪ ንግድ ምርቶች ከሆኑት ውስጥ አሁንም ቀዳሚው ነው:: የቅባት እህሎች 209 ሚሊዮን ዶላር በማስገኘት ከቡና ቀጥሎ ያለውን ቦታ ይዘዋል:: 102 ሺሕ ቶን የቅባት እህል ለውጭ ገበያ ሲቀርብ፣ ቻይና በ95 ሚሊዮን ዶላር ግዥ ቀዳሚዋ አገር ተብላለች:: ከ103 ቢሊዮን ዶላሩ የንግድ ሚኒስቴር የወጪ ንግድ አጠቃላይ ገቢ ውስጥ ሶማሊያ 181 ሚሊዮን ዶላር ሸቀጥ በመግዛት በዘጠኝ ወራት ውስጥ ቀዳሚዋ ወጪ ንግድ መዳረሻ አገር ተብላለች::

የቅመማ ቅመም ምርቶች 11 ሚሊዮን፣ አትክልትና ፍራፍሬ 22.3 ሚሊዮን፣ አበባ 85 ሚሊዮን ዶላር ሲያገኙ፣ ጫት ከቡናና ከቅባት እህሎች በመቀጠል ሦስተኛው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ያስገኘ ምርት ሲሆን በዘጠኝ ወራት ውስጥ 150 ሚሊዮን ዶላር ገደማ አስገኝቷል:: ቀጣዩን ደረጃ የያዘው የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ሲሆን ወደ 12 አገሮች ከተላኩ 374 ሺሕ 664 እንስሳት፣ 106 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል፡

በአጠቃላይ ይገኛል ተብሎ ከሚጠበቀው እጅግ ዝቅተኛ የወጪ ንግድ አፈጻጸም በመጠንም በገንዘብም ተመዝግቦበት የተገባደደው ይህ በጀት ዓመት፣ መንግሥት ከመጀመሪያው ሩብ ዓመት ጀምሮ ከፍተኛ ንቅናቄ እያደረገ መሆኑን ደጋግሞ ሲገልጽ የቆየበትና በርካታ ግምገማዎችንም ሲያካሂድ የከረመበት ዓመት ነበር::

ጥሬ ቡና ለውጭ ገበያ ማቅረብ እያሽቆለቆለ ነውበብርሃኑ ፈቃደ

ከጥቂት ዓመታት በፊት ከቡና ኤክስፖርት ይገኝ የነበረው ገቢ አንድ ቢሊዮን ዶላርን ለመጠጋት የሚዳዳው ነበር:: ከአራት ዓመት በፊት ከ840 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ከቡና ብቻ ተገኝቶ ነበር:: በዚህ ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ መላክ የተቻለው ቡናና የተገኘው የውጭ ምንዛሪ ገቢ መጠን በጣም አነስተኛ ነው:: 67 ሺሕ ቶን ቡና ለውጭ ገበያ ቀረበና ከ222 ሚሊዮን ዶላር ብዙም ፈቅ ያላለ ገቢ ተመዘገበ::

የቡና ሽያጭ ለማሽቆልቆሉ የሚሰጡ በርካታ ምክንያቶች ይጠቅሳሉ:: የዓለም የቡና ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ እየወረደ መምጣቱ ዋናው ምክንያት ተደርጐ ቢቆይም፣ በአገር ውስጥ የቡና ፍጆታ እየጨመረ መምጣት፣ ‹‹የጀበና ቡና›› መሸጫዎች መብዛት፣ ሌሎች ተወዳዳሪ አገሮች ከኢትዮጵያ የተሻለ የቡና መጠን ለውጭ ገበያ ማቅረባቸውና ሌሎችም ይጠቀሳሉ:: ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ የመጣው የቡና ኤክስፖርት ገበያ ከሚጠበቀው በታች ገቢ እያስገኘ ቢሆንም ከግብርና ምርቶች አሁንም በቀዳሚነት ገቢ እያገኘ ደረጃውን ይዟል::

ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበው ጥሬ ቡና መጠን እያንገዳገዳት ቢሆንም፣ ከቀድሞ የስታር ባክስ ባልደረባና የሥራ ፈጠራ ባለቤት በኩል የተሰማው አስገራሚ የቡና ዜና አነጋግሯል:: ዜናው ኢትዮጵያውያን የተቀባበሉት ሲሆን ከማኅበራዊ ድረ ገፆች፣ በቲዊተር ገጻቸው ከተቀባበሉት መካከል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና በበርካታ ተቋማት ተሳትፎ ያላቸው ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ በርሄ ናቸው:: ቡናን በምግብ መልክ በማዘጋጀት፣ ዱቄቱን ሲያሻዎ ዳቦ፣ ኩኪስ ወይም ሌላ ዓይነት ኬክ እንዲሠሩበት ወይም ግራኖላ፣ ቼኮሌትና ካራሜል የተባሉትን ዓይነት ኬኮች ለማዘጋጀት የቡና ገለፈት ተመራጭ መሆኑ ቢፈለሰፍም፣ ይህም ኢትዮጵያን የሚያካትት አይመስልም::

ከቡና ገለፈት ወይም ገለባ ምግብ ለማዘጋጀት የተነሱት ዳን ቤሊቩ የቡና ባለሙያ ባይሆኑም በወንዞች ላይ ከፍተኛ የብክለት አደጋ እያደረሰ ያለውንና ከእጣቢ ጋር እየተደፋ የአካባቢ ጠንቅ የሆነውን ገለፈት ለምግብነት ለማብቃት፣ ከግሉቲን ነጻ ምግብ በቡና ዱቄት አማካይነት ለመሥራት

ተቃርበዋል:: ለሁለት ዓመታት የተመራመሩበት ይህ ሥራ በዚህ ወር በይፋ መጀመሩን በድረ ገጹ ያበሰረው ዘ ጋርዲያን ነበር::

በመቶ ሚሊዮን ቶን የሚቆጠር ገለፈት ከቡናው ከተለየ በኋላ እንዳልባሌ ነገር በወራጅ ውኃ ተደፍቶ መቅረቱን ያስተዋለው መሐንዲሱ ቤሊቩ፣ ከዚህ ተረፈ ምርት የሚወጣው ምርት አካባቢ ላይ ያለውን ተፅዕኖና ብክለት ለመቀነስ የሚያስችለውን ሐሳብ አመንጭቷል:: ከሌሎች የአሜሪካ ኩባንያዎች ጋር በመሆን መንቀሳቀስ የጀመረ ሲሆን ከወዲሁ ከታዋቂ ሬስቶራንቶችና የምግብ ባለሙያዎች ጥያቄ እየቀረበለት መሆኑ ተነግሯል:: በኒካራጓ፣ በቬትናምና በሜክሲኮ ሰፊ የቡና ገበያ ካላቸው ሁለት ኩባንያዎች ጋርም ከወዲሁ የኢንቨስትመንት ስምምነት አድርጓል::

ኮፊ ፍሎር የተባለው የቤሊቩ ኩባንያ ከሐዋይ፣ ከኒካራጓ፣ ከጓቲማላ፣ ከሜክሲኮና ከቬትናም ቡናዎች 160 ሺሕ ኪሎ ግራም ያህል ገለፈት በማጣራትና ወደ ዱቄትነት በመቀየር ለምግብ እንዲውል ያደርጋል ተብሏል:: ሆኖም ይህ መጠን በየዓመቱ እስከ አምስት ቢሊዮን ኪሎ ግራም ቡና ገለፈት የሚመረት በመሆኑ የኩባንያው ዕቅድ እጅግ ጥቂቱን ድርሻ እንደሚይዝ

ይጠበቃል:: ቤሊቩ እንደሚናገሩት ምንም እንኳ ችግሩን ባይቀርፈው በአምስት ዓመት ውስጥ 100 ሚሊዮን ኪሎ ግራም አቅራቢ የቡና ዱቄት ለምግብነት እንደሚያቀርቡ ተናግረዋል::

ከአዲሱ የቡና ዱቄት ገበያ ኢትዮጵያ በቀጥታ ተሳትፎ አይኖራትም:: ይልቁንም የቡና ገበያ እየዋዥቀ ጥሬውን ቡና ሸጦ የውጭ ምንዛሪ ማግኘትም አስቸጋሪ የሆነበት ወቅት ላይ ትገኛለች:: በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መሠረት ከ2007 ዓ.ም. በኋላ በየዓመቱ ለዓለም ገበያ ይቀርባል ተብሎ የሚጠበቀው የቡና መጠን 700 ሺሕ ቶን ነበር:: እስካለፈው ዓመት የታየው ውጤት ግን ከ300 ሺሕ ቶን ከፍ ሊል አለመቻሉን ነው:: ይባስ ብሎም ዘንድሮ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ሊሸጥ የቻለው የቡና መጠን ከ66 ሺሕ ቶን ብዙም ከፍ አላለም:: ከአራት ዓመት በፊት ከ200 ሺሕ ቶን ቡና ተሸጦ በታሪክ ከፍተኛው ገቢ ተገኝቶ ነበር:: ለውጭ ገበያ ከቀረበው ብቻ ቡና 842 ሚሊዮን ዶላር በመገኘቱ ቡና ትልቅ ድርሻ የያዘበት ወቅት፣ በወቅቱ ከነበረው የዓለም ዋጋ ከፍተኛነት ጋር የሚያያዝ እንደነበር የሚታወስ ነው::

በቡናው ዘርፍ ላይ በዚህ ዓመት ዘጠኝ ወራት

በውጭው ዓለም ከቡና ገለባ ምግብ ሊዘጋጅ ነውየተገኘው 222 ሚሊዮን ዶላር፣ ዝቅተኛነቱ ከታሰበውም በታች ነበር:: በዘጠኝ ወራት ውስጥ አገሪቱ ልታገኝ የቻለችው አጠቃላይ ገቢ ግን 2.22 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን የጠቀሱት የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉ ናቸው:: ሆኖም ከንግድ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ግን 1.3 ቢሊዮን ዶላር ብቻ መሆኑን ይጠቁማል:: ሁለቱ መሥሪያ ቤቶች የተምታታ መረጃ ይፋ ማድረጋቸው እንተጠበቀ ሆኖ አገሪቱ ላስገባችው ዝቅተኛ የወጪ ንግድ ገቢ ተጠያቂ ከተደረጉት አንዱና ዋናው ቡና መሆኑን አቶ ተክለወልድ ለተወካዮች ምክር ቤት አባላት ያስታወቁት ሐሙስ፣ ግንቦት 14 ቀን 2006 ዓ.ም. ነበር::

የቡና አፈጻጸም ማሽቆልቆሉን በማስመልከት ምክንያቱን ለማወቅ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማኅበር ኃላፊዎችን ለማነጋገር ሞክረን ባይሳካልንም፣ አንጋፋው ቡና ላኪ መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ ግን በግላቸው ምክንያት ያሏቸውን ነጥቦች ለሪፖርተር ገልጸዋል:: ከዋጋው መውረድና ከሚያዝያ አጋማሽ በኋላ ድንገት ማንሰራራት በቀር የተለየ ምክንያት የለም ይላሉ::

ትልቁን ረብሻ የፈጠረው የዘንድሮ ገበያ መውጣት የጀመረው ከሚያዝያ አጋማሽ መሆኑ ነው ያሉት መቶ አለቃ ፈቃደ፣ ለወትሮው የቡና ዋጋው እያንሰራራ መጨመር የሚጀምረው ከሰኔ ጀምሮ እስከ ነሐሴ ባለው ጊዜ ውስጥ ነው ብለዋል:: የብራዚል ቡና በውርጭ በመመታቱ ምክንያት በዓለም ገበያ ላይ አቅርቦቱ ያንሳል ተብሎ ይጠበቅ ስለነበር ገበሬው፣ አቅራቢውና ላኪው እጃቸው ላይ ይገኝ የነበረውን ቡና ሸጠዋል:: ክምችት ያላቸው አንዳንድ ላኪዎች ግን የዋጋውን አካሄድ ለመገመት ዕድል እንዳገኙ ጠቅሰዋል::

በተለምዶ በጥቅምት፣ በኅዳር፣ በታኅሣሥና በየካቲት ይዞ፣ ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ድረስም ቡና በዝቅተኛ ዋጋ እንደሚሸጥ ይታሰብ የነበረ ቢሆንም ዘንድሮ ድንገት ወደ ላይ ያገረሸው የቡና ዋጋ ቀድሞ በዝቅተኛ ዋጋ የሸጠውን ላኪ ጉዳት ላይ እየጣለ መሆኑን መቶ አለቃ ፈቃደ አስታውቀዋል:: ለግንቦት ወር የሚቀርበው ቡና በሚያዝያና ከዚያም በፊት ባለት ወራት ውስጥ አስቀድሞ የሚሸጥ በመሆኑ ድንገተኛ የዋጋው ጭማሪ ጉዳት በማድረስ ላይ እንደሚገኝ ተነግሯል::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

የኢንዱስትሪ ምርቶች ብቻ የሚቀርቡበት ዓውደ ርዕይ የአገሪቱን የአመራረትና የቴክኖሎጂ

ክፍተቶች ያሳያል ተባለበብርሃኑ ፈቃደ

ዱናሚስ በተሰኘው ድርጅት አዘጋጅነትና በኢትዮጵያ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተባባሪነት፣ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ከየት ተነስቶ ወዴት እንደደረሰ ያሳያል የተባለ ዓውደ ርዕይ ይፋ ሆነ:: የአገሪቱን አምራች ኢንዱስትሪ የአመራረትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክፍተቶች በግልጽ ይጠቁማል ተብሏል::

የአገሪቱ አምራች ኢንዱስትሪዎች ቴክኖሎጂዎችን ተጠቅመው ለማምረት ያለባቸውን ክፍተት ለማሳየት ይረዳል ተብሎ የሚጠበቅ ዓውደ ርዕይ ነው ያሉት በኢትዮጵያ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ ገብረ ሕይወት ገብረ እግዚአብሔር ናቸው:: አነስተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ የኢንዱስትሪ አባላት የታቀፉበት የኢትዮጵያ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት፣ 206 ሺሕ አባላት እንዳሉትም ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል::

‹‹ዓለም አቀፍ ኢንዱስትሪ ለልማት›› በሚል ርዕስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰናዳው ዓውደ ርዕይ፣ ለአምስት ቀናት የሚቆይና በሚሊኒየም አዳራሽ ከቅዳሜ፣ ግንቦት 15 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ሲካሄድ እንደሚቆይ ተገልጿል:: ከጣልያን፣ ከፈረንሳይ፣ ከህንድ፣ ከቱርክ፣ ከዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስና ከሱዳን የሚመጡትን ጨምሮ ከ46 አገሮች የተውጣጡ ኩባንያዎች የሚጠበቁ ሲሆን፣ ከሱዳን ብቻ 50 ኩባንያዎች ዕውደ ርዕዩ ላይ እንዲሳተፉ ተደርጓል:: እንደ አቶ

ገብረ ሕይወት ገለጻ ከሆነ፣ በአምስቱ የዓውደ ርዕዩ ቀናት፣ የሱዳን ኩባንያዎች መታሰቢያ የተደረገላቸው ‹‹የሱዳን የንግድ ቀን›› ተብሎ የሚካሄድ ዝግጅት ተካትቷል::

አቶ ገብረ ሕይወት ከዱናሚስ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ከአቶ የተማረ አወቀ ጋር በመሆን በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳስታወቁት፣ ከውጭ ይገቡ የነበሩ 36 የፍጆታ ዕቃዎች ላይ ጥናት ተደርጎ እዚህ መመረት እንደሚችሉ ተረጋግጧል:: በዚህ መሠረት 18 ያህሉን እዚህ ለማምረት ከአምራቾች ጋር ስምምነት መደረጉን ገልጸዋል:: እነዚህን ምርቶች ለማምረት

የሚያችሉ ከ60 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃዎች አገር ውስጥ እንደሚገኙም ተረጋግጧል ተብሏል:: ሌሎች 72 ሸቀጦችን አገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል ጥናት እየተደረገ እንደሚገኝም አቶ ገብረ ሕይወት አስታውቀዋል::

አገር አቀፉ የዘርፍ ምክር ቤት 136 የውጭ ባለሀብቶች አብረውት ለመሥራት ፍላጎታቸውን እንደገለጹለት የተናገሩት አቶ ገብረ ሕይወት፣ የአገር ውስጥ ባለሀብቶች በብዛት በንግድና በአገልግሎት ዘርፎች ላይ አተኩረው እንደሚገኙ ተናግረዋል:: ምንም እንኳ መንግሥት ለዘርፉ የሚሰጠው ድጋፍና ለኢንዱስትሪዎች በሚቀርበው አገልግሎት ላይ ችግር የሚታይ ቢሆንም፣ አስመጪዎች ከውጭ የሚያስመጧቸውን ሸቀጦች እዚሁ እንዲያመርቷቸው ጫና ለማድረግ እንደሚታሰብም ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል::

አቶ የተማረ አወቀ በበኩላቸው በመጪው ማክሰኞ፣ ግንቦት 19 ቀን 2006 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ምርቶች ቀን ተብሎ የሚከበር ዝግጅት መነደፉን አስታውቀዋል:: እግረ መንገዱንም የቡና ሥነ ሥርዓት፣ የፋሽን ትርዒትና ውይይቶች እንደሚደረጉም ገልጸዋል:: ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በቋሚነት ይካሄዳል ያሉት ይህ ዓውደ ርዕይ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የኢትዮጵያን ምርቶች ወደ ውጭ በመውሰድ ማስተዋወቅ እንደሚጀመርም ይፋ አድርገዋል::

በሌላ በኩል ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ላይ በማተኮር ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው የአሥር ወራት የአፈጻጸም ሪፖርት መሠረት፣ ለ496

አዳዲስና ለ47 የማስፋፊያ ኢንቨስትመንቶች ፈቃድ ተሰጥቷል:: የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከተሰጣቸው 331 ባለሀብቶች መካከል፣ 272ቱ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የሚሰማሩ ሲሆኑ 59ኙ ግን በግብርና ዘርፍ ለመሰማራት የጠየቁ ናቸው:: እነዚህ ፕሮጀክቶች ምርቶቻቸውን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ፍላጎት ያላቸው መሆናቸውንም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል::

272ቱ የማኑፋክቸሪንግ ፕሮጀክቶች 26.5 ቢሊዮን ብር ካፒታል ማስመዝገባቸውን ይፋ ያደረገው ሚኒስቴሩ፣ ከእነዚህ ይልቅ 54 ቢሊዮን ብር በማስመዝገብ በአገልግሎት መስኮች ለመሰማራት 230 ፕሮጀክቶችና ስድስት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ካፒታል ያስመዘገቡ 59 የግብርና ፕሮጀክቶች ፈቃድ ማግኘታቸውን አስታውቋል:: በጠቅላላው 561 ፕጀክቶች መመዝገባቸውንና ጠቅላላ ካፒታላቸውም 86 ቢሊዮን ብር ማስመዝገቡን ለፓርላማው አስታውቋል::

በዚህም መሠረት መንግሥት የቱንም ያህል ግፊት ቢያደርግ፣ በርካታ ባለሀብቶች ከማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ይልቅ በአገልግሎትና በግብርና ዘርፍ ላይ እየተሰማሩ ይገኛል:: ከዚህም ባሻገር በርካታ ለወጭ ንግድ ምርት ያመርቱ የነበሩ ኢንዱስትሪዎች ለአገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ መረዳቱን ለሪፖርተር አስታውቋል:: ይህ በመሆኑም ለወጪ ንግድ ሥራቸው ይረዳቸው ዘንድ ይሰጥ የነበረውን ማበረታቻ በመነሳት ለአገር ውስጥ ገበያ እንዲያቀርቡ መፍቀድ መጀመሩን መዘገባችን ይታወሳል::

ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ላይ በማተኮር ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው የአሥር ወራት የአፈጻጸም ሪፖርት መሠረት፣ ለ496 አዳዲስና ለ47 የማስፋፊያ ኢንቨስትመንቶች ፈቃድ ተሰጥቷል:: የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከተሰጣቸው 331 ባለሀብቶች መካከል፣ 272ቱ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የሚሰማሩ ሲሆኑ 59ኙ ግን በግብርና ዘርፍ ለመሰማራት የጠየቁ ናቸው::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያበኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጨረቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ማስገንባት ላቀደው የተለያዩ ወርክሾፖችና የመሰብሰቢያ አዳራሾች እንዲሁም የካፊቴሪያ ህንፃ ማሠራት ይፈልጋሉ፡፡

ስለሆነም በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ የሥራ ተቋራጮች ከዚህ በታች የሚጠይቀውን መስፈርት የምታሟሉ መሆን ይኖርባችኋላ፡፡ 1. ደረጃ GC/BC 3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ፣ 2. ለሥራው ሕጋዊ ፈቃድ ኖሯቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የሥራና ከተማ ልማት

ሚኒስቴር ለግንባታ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣

3. የጨረታ ሰነዱን መከላከያ ኮንሰትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ኮንትራት አስተዳደር በመቅረብ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ማግስት ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል መውሰድ የሚቻል ሲሆን፣ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ30ኛ ቀን ከቀኑ በ4 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጠኑ ይታሸጋል፡፡ 30ኛው ቀን በሥራ ቀን ካልዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይታሸጋል፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ አንድ ኦሪጅናል እና አንድ ኮፒ በማድረግ በሰም በታሸጉ ኢንቨሎፖች ለመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በማለት ከላይ በተራ ቁጥር 3 እስከተጠቀሰው ጊዜ ደረሰ ማስገባት ይችላሉ፡፡

5. ጨረታው በ30ኛ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ በ5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ የፕሮጀክቱን ጠቅላላ ዋጋ (15% የተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ) 1% CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0118-96-06-33/24 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል8. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል

የመሰረዝ መብቱ የጠበቀ ነው፡፡

የጨረታ ማስታወቂያበደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልላዊ መንግሥት ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዱቦ ቀበሌ ማንቴ ንዑስ ቀበሌ (ከአረካ ከተማ 10 ኪሎ ሜትር) የዶርፐር በጎች ምርምርና ብዜት ማዕከል ግንባታ ማጠናቀቂያ ሥራዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት ለማሠራት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት፡-1. በኮንስትራክሽን ማህበራት ሙያ የተደራጁ የጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት፣2. ፍቃዳቸውንና የምዝገባ ሠርቲፊኬታቸውን በ2006 ዓ.ም ያሳደሱ

እንዲሁም ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ማህበራት በክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በመቅረብ ለሥራው የተዘጋጀውን ሠነድ ብር 50.00/ሀምሳ/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፣

3. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ 2% የጨረታ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ (CPO) ማቅረብ አለባቸው፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዳቸውን ኦሪጅናሉንና ሁለት ኮፒ እንዲሁም CPO እያንዳንዳቸው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ እና ጠቅላላቸውን በአንድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በ 22ኛው ቀን ከጧቱ 3፡00 እስከ 6፡00 በደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ለጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ መክተት አለባቸው፡፡

5. 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡6. ጨረታው በዚያው ዕለት በ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡7. ኢንስቲትዩቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል

የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

ስ.ቁ. 046-220-4000

ፋክስ ቁጥር 046-220-4521

ፓ.ሣ.ቁ 06

ሀዋሳ

ደቡብ ብ/ብ/ክ/መንግሥት የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያቁጥር ዘባ/23/2014

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ 11ኛ ፍታብሄር ችሎት 140316 ግንቦት 5 ቀን 2006 ዓ.ም በሰጠው ውሳኔ ከዚህ በታች የተዘረዘረው ንብረት ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነስቷል፡፡ በመሆኑም ዘመን ባንክ አ.ማ. ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዘውንና ከዚህ በታች የተመለከተውን ለኢንዱስሪ አገልግሎት የሚውሉ ህንጻዎች ባሉበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሐራጅ (በግልፅ ጨረታ) ተጫራቾች በተገ’በት አወዳድሮ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ.የተበዳሪው

ስም የአስያዡ ስም የንብረቱ አድራሻ

የቦታው ስፋት

(በሜ ካሬ)

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር

የንብረቱ አይነት

የሐራጅ መነሻ ዋጋ

ሐራጅ የሚከናወንበት

ቀን ሰዓት

1ሆላንድ ካር ኃ/የተ/የግ/ ማህበር

ሆላንድ ካር ኃ/የተ/የግ/ ማህበር

ሞጆ 20,000 5915/67/A2-119/97ለኢንዱስትሪ አገልግሎት

የሚውሉ ህንፃዎች

ብር 12,319,636.40

ሰኔ 17 ቀን 2006 ዓ/ም ከ4፡30 – 5፡30

ማሳሰቢያ፡- 1. ተጫራቾች የመነሻ ዋጋውን 1/4ኛ (አንድ አራተኛ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተመሰከረለት የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡:

2. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 (በአስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወይም ሲፒኦ ይመለስላቸዋል፡:

3. አሸናፊው/ዋ ባሸነፈበት/ችበት ዋጋ ላይ 15 በመቶ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የመክፈል ግዴታ አለባቸው፡፡ እንዲሁም የመሬት ሊዝና ተዛማጅ ክፍያ የመክፈል ግዴታ አለባቸው፡፡

4. ባንኩ ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ለሚመለከተው መንግስታዊ አካM ደብዳቤ ይፅፋል፡፡

5. የባንኩን የብድር ፖሊሲ ለሚያሟሉ ገዢዎች ባንኩ የብድር አገልግሎት ያመቻቻል፡፡ ሆኖም ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር ሁለት የተጠቀሰውን ግዴታ አያሰቀረውም፡፡ ለብድር ጠያቂዎች ባንኩ ተጨማሪ መረጃ ይሰጣል፡፡

6. ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ካዛንቺስ በሚገኘው የዘመን ባንክ ዋና መ/ቤት ህንፃ 8ኛ ፎቅ ላይ ነው፡፡

7. የተጫራቾች ምዝገባ ከጠዋቱ 3፡30 – 4፡30 ብቻ ይከናወናል፡፡

8. ተጫራቾች ንብረቶቹን ከጨረታው ቀን በፊት ባንኩ በሚያወጣው ኘሮግራም መሰረት መጐብኘት ይችላሉ፡፡

9. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115540043/49 የውስጥ መስመር 137 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ዘመን ባንክ አ.ማ.

በአብርሃም ብርሃኑ

ነጮች ሰይጣን ያለው በየጥቃቅኑ ነገር ነው የሚል ዓይነት አባባል አላቸው:: ‹‹ዘ ዴቭልስ አር ኢን ዘ ዲቴልስ›› ይላሉ:: ይህ አባባል ከእኛ የአኗኗር ሥርዓት ጋር ተዛምዶ ያለው አይመስልም:: የጥቅል ወይም የጅምላ አኗኗር የተስማማን ይመስላል:: ዕቅድ ስናቅድ፣ ሕግ ስናወጣና የወጣውን ሕግ ስንተረጉም፣ መንገድ፣ ሕንፃ ወይም ሌላ ግንባታ ስናካሂድ ጥቃቅን ነገሮች ላይ የምንሰጠው አትኩሮት አናሳ ሆኖ ይታያል::

መንገድ ስንሠራ አስፋልቱን እናነጥፍና አሰማምረን የዘረጋነው መንገድ ዳርቻው አረንጓዴ፣ አካፋዩም በእፅዋት እንደሚታጀብ እናቅዳለን ወይም ዲዛይኑ እንዲያ እንዲሆን እናደርጋለን:: መንገዱ እስኪያረጅ ድረስ ግን አረንጓዴ ነገሮች በአግባቡ አይበቅሉም፣ ከበቀሉም በትክክል እንክብካቤ አይደረግላቸውም:: ሕንፃ ስንሠራ ለሕንፃው የሚያስልጉ ግብዓቶች መሟላታቸው፣ ፌሮና ሲሚንቶ መሟላቱን፣ ተቋራጩ በአግባቡ እየሠራ መሆኑና ሌሎች የራሳችን ጉዳዮች ያሳስቡናል:: ስንትና ስንት የሕዝብ ገንዘብ ወጪ ተደርጎና ተደክሞበት የተሠራው አስፋልት ላይ የምንዘረግፈው ጠጠርና አሸዋ፣ የምንቆልለው አፈር፣ የምንደረድረው ብሎኬት አይታየንም:: መንገድ ዘግተን፣ አጥር አጥረን የምንሠራው ሥራ አካባቢውን ማወኩ ምናችንም አይደለም:: ለምንገነባው ሕንፃ የተጠቀምንበትን ውኃ የምንለቀው በዚሁ አስፋልት መንገድ ላይ ነው:: ይሄ አያሳስበንም:: እንደ ተራ፣ እንደ ጥቃቅን ነገር ችላ እንለዋለን::

ለምን እንዲህ እንደምናደርግ የሚጠይቀንና የሚቃወመን፣ አለፍ ሲልም ለሚመለከተው አካል ክስ የሚያቀርብብን ሰው ‹‹ምቀኛችን›› ነው:: ሕንፃ ለመሥራት በየመንገዱ የከመርነው አሸዋና ጠጠር በሌሊት የሚጓዙ አሽከርካሪዎችን፣ በቀን የሚጓዙ አካል ጉዳተኞችን ለጉዳት ሲዳርግ ማየት የተለመደ ቢሆንም የዚህ ዓይነቱ አደጋ እንዳይከሰት ለየጥቃቅኑ ነገር አስቀድመን ከማሰብና ከማቀድ ይልቅ በቸልታችን ብዙዎች ሲጎዱ ከንፈር እንመጣለን:: ከዚህ ሲከፋም ለሕንፃ ግንባታም ይሁን ለሌላ ተግባር በትልቁ የተቆፈሩ ጉድጓዶች ማገጃ ሳይደረግባቸው ክፍት እየተተው ስንት ሰው ባለማወቅ ለአካል ጉዳትና ለሞት እንደተዳረገባቸውም አዲስ አበባ ታውቃለች::

‹‹ሙያ የሌላት ሴት በበላችው ሳይሆን በበላችበት ትታወቃለች››

የሚል የአገራችን አባባል አለ:: የአገራችን አንዳንድ አሠራሮች ለዚህ ማሳያ ናቸው:: ከላይ ላነሳሳናቸው ነገሮችም ገላጭ ነው:: ትኩረታችን የምንሠራው ሥራ ላይ እንጂ እንዴት እንደምንሠራው፣ የምንሠራበት አካባቢና ልናደርስ የምንችለውን ተፅዕኖ ወይም ጉዳት ማስቀረት ላይ ያለን አትኩሮት አናሳ ነው:: ሳኒቴሽንና ሃይጂን ጥሩ ምሳሌ ሊሆነን ይችላል:: አዲስ አበባ ትልቅ ከተማ ናት:: ነገር ግን በጉያዋ የሸጎጠቻቸው ካፍቴሪያዎች፣ ምግብ ቤቶች፣ ሬስቶራንቶችና ሆቴሎች አስገራሚም አስከፊም ጓዳ አላቸው:: ሲቀርብልን ጣፍጦን፣ እጅ ያስቆረጥማል ብለን ተሻምተን የምንበላው ምግብ፣ እንዴት እንደሚዘጋጅ ስናይ፣ የሚዘጋጅበት ቦታ ንጽሕናው ተጓድሎ ለዓይን እንኳ የሚያጸይፍ ሆኖ ስናገኘው ማዘናችን የሚጠበቅ ነው::

በምግብ ተረፈ ምርትና በሚቆፈንን ሽታ በታመቁ፣ በጣሙን በተርመጠመጡ ማብሰያ ቦታዎች የሚዘጋጁ ምግቦችና መጠጦች የአዲስ አበባ መገለጫዎች ናቸው:: በዚህ ሳይበቃዎ እጅ መታጠቢያ ቦታ እጅዎን ለማጽዳት ወይም መጸዳጃ ቤት ሔደው ከሸክምዎ ለመገላገል ሲጣደፉ፣ የሚገጥምዎ ነገር እጅግ ሊያስደነግጥና ሊሳፍርዎ ይችላል:: ዝምባም፣ ያደፈና ሽታው የሚከረፋ መጸዳጃ ቤት የአብዛኞቹ ምግብ ቤቶች፣ ካፌዎችና ሌሎችም አገልግሎት መስጫ ቦዎች የሚገለጹበት እውነታ ነው:: ከዚህም ብሶ ምግብ ካቀረበልዎ በኋላ ውኃ የለም ይልዎት ይሆናል:: እንዲህ ያለው መስተንግዶ ነውር መሆኑ ቀርቷል:: ምግብና መጠጥ እያቀረቡ ሽንት ቤት የለም፣ ዝግ ነው፣ ቁልፍ ነው የሚሉ የእምቢታ ምክንያት የሚያበዙ ጥቂት አይደሉም:: በአዲስ አበባ ብቻም ሳይሆን በመላ አገሪቱ ያለው የግልና የአካባቢ ንጽህና ወይም የሃይጂንና የሳኒቴሽን ደረጃ በሚያሳፍር ደረጃ ላይ ይገኛል:: በዓለም ባንክ መረጃ መሠረት በኢትዮጵያ ያለው ሽፋን ከ20 በመቶ በታች ነው::

ሚዛን አጉድሎ መሸጥ በሃይማኖትም በምግባርም ነውር ነው:: በመንግሥትም የሚያስቀጣ ማጭበርበር ነው:: ነገር ግን በአደባባይ የተለመደ ተግባር እየሆነ መጥቷል:: ሚዛን እቆጣጠራለሁ የሚለው አካልም ገበያው ላይ እንዲህ ያለውን ሕገወጥ ሥራ ለመግታት አልተቻለውም:: ከአንድ ኪሎ መቶ ግራም መስረቅ ለህሊና ነውር መሆኑ ያበቃው ድሮ ይመስላል:: ጥቂት ስለሆነ የጎደለበት ዝምታን ይመርጣል፤ ያጎደለ ዝም መባሉ የልብ ልብ ሰጥቶት ይሁን ወይም ማን አለብኝ ብሎ ብቻ በግልጽ በአደባባይ ልኬት ያጭበረብራል::

ሚዛን አጉዳዩ ግን ግለሰብ ነጋዴ ብቻ አለመሆኑ ነው አሳሳቢው ነገር:: የመንግሥት ድርጅት ሆነው ሮሮ የሚቀርብባቸው፣ በሚዛን ልኬት አጉድለው እንደሚሸጡ የሚነገርባቸው ድርጅቶች አሉ:: የመንግሥት ተቆጣጣሪ መሥርያ ቤትም ማስጠንቀቂያ ሲሰጣቸው በዚሁ ጋዜጣ ተዘግቦ ነበር::

ጥቃቅን ለሚመስሉ ግን ደግሞ መሠረታዊነት ላላቸው ጉዳዮች ቸልታው ተንሰራፍቷል ቢባል የሚጋነን አይደለም:: በዘመናዊው ዘመን ጥቃቅን ነገሮችን በአግባቡ አስልተው፣ አስቀድመው አስበውና አሰላስለው የሚንቀሳቀሱ ውጤታማነታቸውን እያሳዩን ነው:: ከባህር ማዶ፣ እስያን አቋርጠው የመጡ ጃፓናውያን፣ ለዘመናት አብረውን የኖሩ፣ የእኛነታችን ትሩፋቶችን ስናባክን ታዝበዋል:: ለምሳሌ የማር ጠጅ እኮ ዓለም አቀፍ ገበያ በማግኘት፣ ኢትዮጵያን ያጠራል ይሉናል:: እኛ ስለ ጠጅ ጣዕም፣ ስለ ክብሩና ስለ ባህላዊ መጠጥነቱ ወዘተ የምንቀኘውን ያህል የሌሎች አገሮች ሕዝቦችም እንዲጠጡትና እንዲዝናኑበት አድርገን እግረ መንገዳችንን የውጭ ምንዛሪ ማግኘት የምንችልበትን ስልት መፍጠር አልቻንም::

በየነጠላው፣ በየእጀ ጠባቡና ቀሚሱ ላይ የምናስውበው ጥለት የጥበባችን፣ የዕውቀታችንና የሥልጣኔያችን ማሳያ እንደሆነ እናወጋለን ግን ይህንን ጥበብ ለሌሎች ዓለማት አዳርሰን ገናናነት የምናገኝበትን ዘዴ ለመፍጠር ዘመናት አልፈውን ነጉደዋል:: ጥቂት የሚመስሉ ግን መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ እንዲህ ያሉ ሐሳቦችን ለማሰብና ለመጠበብ ጊዜ ፈጅቶብን፣ አሁንም ቢሆን አልሆነልንም:: ጃፓኖቹ የቡና ሥርዓታችን ይማርካቸዋል:: ቡና በጤናዳም መጠጣታችን ያስገርማቸዋል:: ሌሎችም የዓለም ገበያ ላይ ስማችንን ሊያስጠሩ የሚችሉ ምርቶች በቀላሉ ትልቅ ሊያደርጉን እንደሚችሉ በእኛ ቦታ ሆነው፣ በቦታችን ተገኝተው ይነግሩናል:: ጥቅቃንና ጥቂት በምንላቸው ነገሮች ግዙፍ መሆን የምንችል መሆናችንን እየነገሩ ዓይናችንን ሊከፍቱልን ይሞክራሉ:: እኛ ለመንቃት ገና እያቅማማን ነን:: ጥቃቅን ሁሉ ጥቃቅን አይደለምና በጊዜ መንቃቱ፣ ሳይረፍድ መነሳቱ አይጎዳንም ለማለት እንወዳለን::

ጥቃቅን ግዙፎች

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

‹‹በኢኮኖሚና በንግድ ያልተደገፈ የሰላምና የፀጥታ ጥረት አያዛልቅም››

ሪፖርተር፡- የደቡብ ሱዳን ገበያ ብዙም ያልተነካና ብዙ የሚሠራበት እንደሆነ ይታወቃል:: ከዚህ አንፃር ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን ገበያ ውስጥ ከሌሎች የአካባቢው አገሮች በተለየ ያላትን የገበያና የኢኮኖሚ ትስስር ሁኔታ እንዴት ይገመግሙታል?

ዶ/ር መሀሪ፡- በአጭሩ በኢኮኖሚው በኩል ንግድን ጨምሮ ያለው የኢትዮጵያ ግንኙነት ከሌሎች የአካባቢው አገሮች ጋር ስናነፃፅረው ወደኋላ የቀረ ነው:: ከሞላ ጎደል ማወዳደር አትችልም:: ገበያውን በሚያጨናንቅ ሁኔታ ኬንያና ኡጋንዳ ተሽቀዳድመው ይዘውታል:: ኢትዮጵያ በዚህ በኩል ያላትን እንቅስቃሴ በጣም ገድቦታል:: የተገደበበት ዋነኛው ምንክያትም አለ:: በመጠን ብናየው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚደረግ እንቅስቃሴና ተዋሳኝ የሆኑ የደቡብ ሱዳን ከተሞችና የኢትዮጵያ ከተሞች በሚደረግ እስከ ማላካል ከተማ ድረስ የሚሄድ የንግድ ልውውጥ በስተቀር ይህን ያህል በመንግሥት ደረጃ ድጋፍ አግኝቶ የሚደረግ እንቅስቃሴ የለም:: የግልም ሆኑ መንግሥታዊ ተቋማት ደቡብ ሱዳን ውስጥ ያላቸው የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ያን ያህል ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል ማለት አይቻልም:: ቅድም እንዳልኩት ከኡጋንዳና ከኬንያ ጋር ሲወዳደር ደግሞ የሰማይና የምድር ያህል ነው:: የለንም ማለት ይቻላል::

አሁን በደቡብ ሱዳን ውስጥ ከኢኮኖሚ አንፃር ካየኸው መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያውያን ዜጎች በግላቸው እንደ ጉልበት ሠራተኛና የተለያዩ ክህሎት ወይም ዕውቀት ያላቸው የሠለጠኑ ሰዎች ሄደው በራሳቸው ጥረት የሚሠሩትን ካልሆነ በስተቀር ኢትዮጵያ ወደ ኋላ ቀርታለች:: ወደ ኋላ የቀረችባቸው ብዙ ምክንያቶች አሉ:: ዋነኛው ግን የፖሊሲ ጉዳይ ነው:: እጅግ በጣም ወደ ውስጥ የሚያተኩር የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ስለሆነ ያለን እንዲዚህ ዓይነት ዕድሎች ሲኖሩ ዘግይተው ነው የሚደርሱን:: ዘግይተን ነው የምንዘጋጀው:: ለምሳሌ የቆንስላና የኤምባሲ አከፋፈታችንን እንኳን ብናይ ዘግይተን ነው:: በደቡብ ሱዳን በቆንስላ ደረጃ ለረዥም ጊዜ ቆይተን ነው ኤምባሲ የከፈትነው::

ስለዚህ አንደኛው ወደ ውስጥ የሚመለከት የውጭ ጉዳይ

መንገድ በረራዎቹ እንደተጠበቁ ሆነው ሌሎች ብዙ አየር መንገዶች ገብተዋል:: ስለዚህ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ውጪ ያን ያህል ጠንካራ ነው የምትለው እንቅስቃሴ የሚያደርጉ የግል ወይም የመንግሥት ኩባንያዎች ገብተው እየተንቀሳቀሱ ነው ለማለት አስቸጋሪ ነው::

ሪፖርተር፡- አሁን በአካባቢው የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ የሚባል የኢኮኖሚና የፖለቲካ ኅብረት አለ:: እንዲሁም ከሌሎች አገሮች ጋር ስትነፃፀር ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን ገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ ነች ማለት ይቻላል?

ዶ/ር መሀሪ፡- በማንኛውም መለኪያ ለእኔ የሚመስለኝ እንዳልኩህ የፖሊሲ ጉዳይ ወሳኝነት አለው:: ፖሊሲያችን ውስጣዊ ጉዳይ ላይ የሚያተኩር ስለነበር እንዲያውም በንግድ በኩል ከኮሜሳም ሆነ ከሌሎች ጋር ባለን አባልነት መሠረት የተደረጉት እንቅስቃሴዎች ሲታዩ ውስንነት አለባቸው:: መጀመሪያ ውስጣዊ የሆነ የድርጅቶችን፣ የኢንዱስትሪ መሠረቶችን፣ የማምረት አቅማችንን አጠናክረን ነው እንጂ በገበያው በኩል መውጣት ያለብን፣ እንደዚህ ቀድሞ ሲገባ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው የሚል ስለነበረ የክልከላ መንገድ ነው የተከተልነው:: ለዚህ ነው ከኬንያ፣ ከጂቡቲና ከሱዳን ጋር የጋራ ስምምነቶች እየተደረጉ ጉባዔዎች የሚካሄዱት:: ስለዚህ በኢኮኖሚው በኩል ተወዳዳሪዎች ነን ለማለት አልችልም:: ገበያው ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ነው የሚኖረን የሚለው ትክክል ነው:: በሕዝብ ብዛት ብቻ እንኳን ብናየው እንደ ገበያ የሚፈልጉንም ይኖራሉ:: እኛም ራሳችን አምርተን ልንሰጣቸው የምንችላቸው ነገሮች ብዙ ናቸው:: ትንሽ ዝግጁነት ያለው የመሠረተ ልማት ዝርጋታን በተመለከተ ነው:: እሱም ግን እንደሚታየው ውስጣዊ ነው:: የባቡር መስመር ዝርጋታውንና መንገዶችን ብታይ በኢትዮጵያ ውስጥ ግንባታዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተካሄዱ ነው:: እነዚህ ዞሮ ዞሮ ለወደፊት መሠረት የሚሆኑ ናቸው::

የመሠረተ ልማት ግንባታ ካለ ገንዘብ መሠረተ ልማትን ነው የሚከተለው:: ሰው ደግሞ ገንዘብን ነው የሚከተለው:: አቅም፣ ችሎታና ትምህርት ያለው ሰው ደግሞ ገንዘብና መሠረተ ልማት ያለበትን ቦታ ነው የሚከተለው:: ለዚህም

ፖሊሲ ነው:: በዚህ የተነሳም በውጭ የምናገኛቸውን ዕድሎች ፍትሐዊና ሕጋዊ በሆነ መንገድ በማየት አልተጠቀምንም:: የኬንያን የባንክ አገልግሎት በደቡብ ሱዳን ብንመለከት በመንግሥት ደረጃ ዘመቻ ተካሂዶበት የተያዘ ነው:: የተለያዩ ቁሶችና ለፍጆታ የሚውሉ አትክልትና ፍራፍሬ ሳይቀሩ ከኡጋንዳ የሚመላለሱበት ነው:: ከዚያም አልፎ በተለይ አንዳንድ የኡጋንዳ ኩባንያዎች በነዳጅም ጭምር የአገናኝነት ሥራ ይዘው የገቡበት ነው:: ስለዚህ በተለያዩ ምክንያቶች ኢትዮጵያ ፍትሐዊና ሕጋዊ በሆነ መንገድ ልትጠቀምበት የምትችላቸውን ዕድሎች አምልጠዋታል:: በእርግጥ ለወደፊቱ አይኖርም ማለት አይደለም:: ግን ወደኋላ የቀረ ነው:: የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያችን ከሰላምና ከፀጥታ አንፃር ካልሆነ በስተቀር ብዙ ጊዜ ከኢኮኖሚ አንፃር በአካባቢያችን ዕቅድ የሌለው አሠራር ነው ያለው:: እሱ ጎድቶናል የሚል እምነት ነው ያለኝ::

ሪፖርተር፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደቡብ ሱዳን በረራ አለው:: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ቅርንጫፎቹን ከፍቷል:: እነዚህ ደግሞ የመንግሥት ተቋማት ናቸው:: ከዚህ አንፃር የእነዚህ ተቋማት በዚያ መገኘት ከገበያው ተጠቃሚ አያደርግም ማለት ነው?

ዶ/ር መሀሪ፡- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገባበትን መንገድ እናውቃለን:: ዘግይቶ ነው የገባው:: የኬንያና የኡጋንዳ ባንኮች ገብተው በሰፊው ተስፋፍተው ከያዙ በኋላ ነው ዘግይቶ የገባው:: እንቅስቃሴያችን በደቡብ ሱዳን ተወላጆች ብዙ እምነት ቢኖርበትም፣ ይህን ያህል የተስፋፋ አይደለም:: በእርግጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ቢሆን ጥናት ሲያካሂድ በእርግጠኝነት ይህንን ማየቱ አይቀርም:: ነገር ግን ዘግይቶ ነው የገባው:: በተነፃፃሪነት ሲታይ የቅርንጫፎች አከፋፈት ፍጥነት ሊኖረው ቢችልም፣ ከሁለት አይበልጡም:: ከተገባ በኋላ ጥረት የተደረጉባቸው ሁኔታዎች አሉ:: ከዚያ በፊት ግን ወደኋላ የቀረን መሆናችንን እርግጠኛ በሆነ ሁኔታ መግለጽ ይቻላል::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመግባቱ ሳይሆን ባይገባ ነበር የምገረመው:: ሌሎቹ የገቡት ከሱ በፊት ነው ወይ? የሚለው ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው:: በእርግጥ የኢትዮጵያ አየር

ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩ በአሁኑ ወቅት ለአፍሪካ በሰላምና በፀጥታ ጉዳዮች ዓለም አቀፍ አማካሪና በሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) የመከላከያ ኮሌጅ ፌሎው ናቸው:: ደቡብ ሱዳንና ሌሎች የምሥራቅ አፍሪካ አገሮችን የተመለከቱ በርካታ መጣጥፎችን አበርክተዋል:: ነአምን አሸናፊ ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን ኢኮኖሚ ውስጥ ስላላት ድርሻና

ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ከዶ/ር መሀሪ ጋር ቆይታ አድርጓል::

ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩ፣ የሰላምና የፀጥታ ጉዳዮች ዓለም አቀፍ አማካሪ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ተግባር ነው የሚመስለኝ:: የኢትዮጵያ ባለሀብቶች ይኼን ዓይነት ፍላጎት ይኖራቸዋል ከሚል ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ባለሀብቶች በዚህ ጉዳይ ላይ ፍላጎት ሊኖራቸው ይገባል:: ኢንቨስት የሚያደርጉ ተብሎም እነሱን ማበረታታትና እንደ ዋና ሥራ አድርጎ መቁጠር ወሳኝነት ይኖረዋል::

በእኔ አስተያየት በአውሮፓና በአሜሪካ ያለን የንግድ እንቅስቃሴ የዲፕሎማሲው ዋነኛ ተግባር አድርጎ መውሰዱ ትክክል ቢሆንም፣ ዓለሙ በሙሉ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ የሚፈልጋት በአፍሪካ ቀንድ ባላት ቦታ ነው:: የውጭ ጉዳይ ግማሽና ትልቁ ሥራው በአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ነው:: በዚህ ባለን ቦታ ነው አሜሪካውያንና ቻይናውያን የሚያከብሩን፣ አውሮፓውያን የሚፈልጉን:: እዚህም ከሰላምና ከፀጥታ አንፃር ብቻ ሳይሆን፣ በኢኮኖሚውም በኩል ተፈላጊ ሚና ያለን አገር እንድንሆን ከተፈለገ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ማዕቀፍ መሻሻል ያለባቸው ነገሮች አሉ:: ከሰላምና ከፀጥታ በላይ አልፎ በኢኮኖሚውና በንግድ ላይ ፍትሐዊ የሆነ ጥቅምን ማስጠበቅና ማስከበር የምንችልበትን ማድረግ ያስፈልጋል:: በዚህ ዓይነት ፍላጎት መሪዎች የሆኑ አካላትን ለይቶ ማማከር ተገቢ ነው የሚሆነው:: ብዙ ልምዶች አሉ:: ኤምባሲዎችም፣ የውጭ ጉዳይ ክፍሎችም ይህን ጉዳይ ዋና ሥራቸው አድርገው ኢንቨስተሮችን ማስመጣት ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያም በሚቻልበት አካባቢ ላይ እየለዩ በመሄድ ከዚያም አልፎ ኢትዮጵያ ልታደርገው የምትችለው ተፈላጊ ነገር ምንድነው? የሚለውንም መመርመር አስፈላጊ ነው:: ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ የምትፈልገው ምንድነው? ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን በቀላሉ ልታቀርባቸው የምትችላቸው ምንድናቸው? ተብሎ ከባህል ትስስር እስከ ተነፃፃሪ ጉዳዮች ጠቀሜታ ታይተው መደረግ ያለባቸው ነገሮች አሉ::

ሁለተኛው የመሠረተ ልማት ዕድገት ነው:: በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለችው የመሠረተ ልማት ግንባታ አሁንም ከሌሎች አገሮች ጋር ያገናኙኛል በሚል ታሳቢ ተደርገው አይደለም እየተሠሩ ያሉት:: ወደ ጂቡቲ ወደብ ከሚሄደው መንገድ ውጪ አብዛኛው የሚሠራው በኢትዮጵያ የውስጥ ለውስጥ ግንኙነት ለመፍጠር ነው:: ዋናው አትኩሮቱ አሁንም ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው:: ነገር ግን ከውጭ ያገናኘናል፣ ገበያ ይፈጥራል ከሚለው አንፃር ዝርጋታው ትንሽ ሰፋ ማለት አለበት:: ወደ ደቡብ ሱዳን ማላካል ከተማ ጋር የሚያገናኝ እስካሁን ተገቢው መንገድ አልተሠራም:: ቅርብ የሆነውና ሌላው ሊሠራው የማይችለውን እኛ ብቻ ልንሠራው የምንችለው ነው:: ኢትዮጵያ ለመሥራት ሞክራ ጥረት አድርጋለች:: ከደቡብ ሱዳን ያልተከፈላት ገንዘብም እንዳለ ይታወቃል:: እነሱ ላይከፍሉ ይችላሉ፣ ጉዳያቸውም ላይሆን ይችላል:: ስለዚህ የመሠረተ ልማት ጉድለቱ ሰፊ ነው:: ከኢትዮጵያ አየር መንገድ በስተቀር በመሠረተ ልማት አንፃር ሌሎች ግንኙነቶች የሉንም:: ይህ ነው የሚባል ጥራት ያለው አስፋልት መንገድ የለም:: ጁባን ቀርቶ እነማላካልን በተገቢው መንገድ ለማዳረስ የሚያስችል መንገድ የለም:: የተሞከሩ ነገሮች ነበሩ ግን አልተቀጠለባቸውም:: አሁንም በሰላምና በፀጥታ በኩል ግን ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን:: ነገር ግን በኢኮኖሚና በንግድ ዘርፍ በኩል ተመጣጣኝነቱን ለመጠበቅ የሚያስፈልጉ ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ:: በኢኮኖሚና በንግድ ያልተደገፈ የሰላምና የፀጥታ ጥረት አያዛልቅም::

ድርሻ ከሌሎች የአካባቢው አገሮች ጋር ሲነፃፀር ደከም ያለ ነው:: ስለዚህ ኢትዮጵያ ደቡብ ሱዳንን የተመለከተ ስትራቴጂ መንደፍ ያስፈልጋታል? ካስፈለገስ ስትራቴጂው ምን መምሰል አለበት?

ዶ/ር መሀሪ፡- የመጀመርያው ሌሎች አገሮች ወይም ውጭ ያሉ የኢኮኖሚና የንግድ ዕድሎችን ፍትሐዊ ያልሆኑ አድርጎ መቁጠር ተገቢ አይደለም:: ይህ መቆም አለበት:: ምክንያቱም የመጀመርያው ነጥብ የሚሆነው ኡጋንዳና ኬንያ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ገብተው የኢኮኖሚ ጥቅማቸውን አስከበሩ ሲባል፣ እንደ ነሱ ዝም ብለን ለኢኮኖሚ ብቻ ብለን አይደለም የምንገባው:: የእነሱን ፀጋዎችና ሀብቶች ለሟሟጠጥ እንደሌሎች በስግብግብነት ላይ የተመሠረተ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አይደለም ያለን:: እነሱ የሚጠቅማቸውን ለማድረግ ነው በዋነኛነት የሚለው ችካሉ ትክክል ነው:: ግን ደግሞ ከመንገድ በላይ ወጥቶ የተለጠጠ አስተሳሰብ ነው:: ፍትሐዊ የሆኑ እነሱ ራሳቸው ኢትዮጵያ እንድታደርጋቸው የምትፈልጋቸው ብዙ ነገሮች አሉ:: ስለዚህ በአንድ በኩል ይኼንን ዓይነት አስተያየት የሚመጣበት ምክንያት ዝግጁ ያለመሆናችን ሲታወቅ የስንፍና መሸፈኛ አድርጌ እቆጥረዋለሁ:: ደቡብ ሱዳን ውስጥ የማንንም ሰው፣ የማንንም ሕዝብ ፀጋ አላስፈላጊ ወይም ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ሳንወስድ ወይም ሳናራቁት የኢትዮጵያንም የደቡብ ሱዳንን ጥቅም በሚያስጠብቅ ደረጃ ማድረግ እንችል ነበር:: ይልቁንስ ፖለቲካዊ ዝግጁነት አልነበረም:: በሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ብቻ አተኮርን::

ሌሎቹ መሠረት ያደረጉት በውጭ ጉዳያቸው የኢኮኖሚ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ነው:: ብሔራዊ ጥቅም የሚባለው ለእነሱ በዋነኛነት የኢኮኖሚና የንግድ ጥቅሞች ናቸው:: የእኛ ግን አስቀድሞ ሰላምና ፀጥታ፣ በአካባቢው መረጋጋትና የሕዝቦች ነፃነት ላይ የሚያተኩር በብሔራዊ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ነው:: ይህ ታሪካዊ ይዘት ያለው ውሳኔ ነው:: እንደዚያም ሆኖ ግን ከሚገባው በላይ ተለጥጦ በግለሰብ ደረጃ ሊንቀሳቀሱ የሚችሉ የኢትዮጵያውያን ኩባንያዎችን በማበረታታት፣ መንገድ በማሳየት፣ መረጃዎችን በመስጠት፣ የኢንቨስትመንት አካባቢዎችን በመለየትና የዲፕሎማሲ ድጋፍ እንኳን አላደረግንም:: ስለዚህ እሱ አለመደረጉ ለእኔ ስህተት ይመስለኛል:: የግድ የረዥም ጊዜ ስትራቴጂ እንኳን ባያስፈልገን ግን ደቡብ ሱዳንን በመተለከተ ዕቅድ ያስፈልገናል:: ደቡብ ሱዳን ነፃ ልትወጣ ትችላለች:: ነፃ ስትወጣ ከሰላምና ከፀጥታ ባሻገር በኢኮኖሚና በባህል መስኮችም ጭምር ማግኘት የምንችለው ምንድነው የሚለው ጭምር መታየት ነበረበት::

ለደቡብ ሱዳንና ሕዝቦቿ የሚጠቅም ነገር ከማድረግ አንፃር ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተች አገር፣ ሕጋዊ የሆኑ ጥቅሞቿን ለማግኘት እንኳን ሳትችል ቀርታ ወደኋላ ቀርታለች:: ሌሎች እዚህ ግባ የሚባል አስተዋጽኦ ያላደረጉ ግን አሁን ከጥቅማቸው ጋር አስተያይተው ካርቱምን እንደበድባለን እስከማለት የሚደርስ ፉከራ የሚያካሂዱ አገሮች ሆነዋል:: ስለዚህም በዚህ ላይ በእኔ አስተያየት ጉድለቶች ነበሩ:: አስቀድሞ አሻግሮ ያለማየት:: ትንታኔዎችን ገንብቶ በዚህ መንገድ ኢትዮጵያ ልትጠቀም ትችላለች ተብሎ ታስቦ የተቀመጠ ነገር የለም:: ለነገሩ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያችንን በምታይበት ጊዜ አሁንም ሱዳን በሚል ነው ያለው:: እርማት እንኳን የለውም:: እርግጥ ነው ፖሊሲ ነው ወረቀት ነው:: ነገር ግን ምንም እርማት አልተደረገበትም:: ውይይት ተካሂዶ እንደ ረዥም ዕቅድ መቀመጥ ያለበት ነው የሚመስለኝ::

ሪፖርተር፡- ከኢኮኖሚና ከንግድ ትስስር አንፃር ደቡብ ሱዳንን የተመለከተ ስትራቴጂ ባለመነደፉ ከሌሎች አገሮች በንፅፅር ሲታይ ኢትዮጵያ ወደ ኋላ ቀርታ ሊሆን ይችላል:: ነገር ግን አሁንም ቢሆን ጊዜው ረፍዷል ማለት ይቻላል?

ዶ/ር መሀሪ፡- አሁን እንግዲህ የነበረን የተቀባይነት ስንቅ በስትራቴጂ ቢደገፍ ኖሮ የተሻለ ይሆን ነበር የሚል ነው እንጂ፣ አሁንም በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ቦታ ትልቅ ነው:: ይህ ትልቅ ቦታ ግን የማይሸራረፍበት ምንም ምክንያት የለም:: አስታራቂም ሆነህ ብትገባ፣ የሰላም አስከባሪ ኃይልም ሆነህ በራስህ ላይ ሌላ ሸክምና ኃላፊነት ነው የምትጨምረው:: ኃላፊነት ስትጨምር ደግሞ የተለያየ ፍላጎት ካላቸው አካላት ጋር መጋጨትህ አይቀርም:: አሁን ከኡጋንዳ ጋር ያለን ልዩነት ግልጽ ነው:: ይህ የሚመጣበት ዋናው ምክንያት ስትራቴጂ ቢኖረን ኖሮ እነዚህን ጉዳዮች ቀድሞ ለመቅረፍ የሚያስችሉ ዕድሎች ይኖሩ ነበር ማለት ነው::

ስለዚህ ካሁን በበለጠና በተጠናከረ ሁኔታ የኢትዮጵያን ቦታ ማስጠበቅ ይቻል ነበር ለማለት ነው እንጂ፣ አሁን ያላት ቦታም በጥንቃቄ ስትራቴጂ ተነድፎ ቢኬድበት ጠቀሜታው ሰፊ ነው የሚሆነው:: ስለዚህ ረፍዷል ማለት አይቻልም:: አሁንም ቢሆን ጊዜ አለ:: ስትራቴጂ መውጣት አለበት:: ስትራቴጂው ከደቡብ ሱዳን መንግሥት ጋር ብቻ መሆን የለበትም:: ከደቡብ ሱዳን ጋር በተያያዘ መሆን አለበት:: በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን መካከል የሚኖረው የወደፊቱ ግንኙነት ከፀጥታና ከሰላም ባሻገር ጠንካራ በሆነ በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በዲፕሎማሲ፣ በወንድማማችነት፣ በትምህርትና በሌሎች ልውውጦች ጭምር ተጠናክሮ ሲሄድ ከፍተኛ ዕድል ሊፈጠር ይችላል::

ሪፖርተር፡- በተደጋጋሚ እንደገለጹት ወጥ የሆነ ስትራቴጂና ፖሊሲ ባለመኖሩ ኢትዮጵያ ከሌሎች ጎረቤት አገሮች ጋር ስትነፃፀር በደቡብ ሱዳን ገበያ ውስጥ ለመግባት ወደኋላ አስቀርቷታል:: ስለዚህ ይህንን ችግር ለመፍታት ወደ ፊት ምን መሠራት አለበት?

ዶ/ር መሀሪ፡- አንደኛው ከረዥም ጊዜ አንፃር ሲታይ በአካባቢያችን አገሮች ገበያ ውስጥ ያለን ድርሻ ለመጨመር የሚያስፈልጉን ነገሮች ምንድናቸው ብለን ስናስብ፣ አንደኛው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያችን የተመጣጠነና ወደ ውጭ የሚመለከት መሆን አለበት:: ውስጣዊ የሆነው አትኩሮት ችካል ነው:: እሱ ትክክል ነው:: በውስጥ ሳትጠነክር በውጭ ልትጠነክር አትችልም:: ነገር ግን ይህ ችካል ብቻ አይደለም የሚያስፈልገን:: ውጭ የሚያሳየንን ጭምር ማየት አለብን:: ይህ የሚነሳው ተሰደው መሥራት ለሚችሉ ኢትዮጵያውያን ጭምር ነው:: እነሱን መላክ እንችላለን:: አሠልጥነን መላክ እንችላለን:: መማር የሚፈልግ ብዙ ዜጋ ስላለን አስተምረን የማንልክበት ምክንያት የለም:: በሆቴልና ቱሪዝም እነ ኬንያ ጭምር በተለያዩ አገሮች ሄደው የሚሠሩበት ምክንያት ወደ ውጭ የሚመለከት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አቅጣጫ ስለነበራቸው ነው:: ስለዚህ የመጀመሪያው የፖሊሲ ድጋፍና ግልጽነት ያስፈልጋል:: እንዴት አድርገን ነው የምንበረታታው? ይህንን ማበረታታትና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚፈልጉ የማኅበረሰብ አካላት እነማን ናቸው? ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስከ ንግድ ምክር ቤትን አሰባስቦ ማየት ያስፈልጋል:: አንዳንዶቹ እንዲህ ያለ ነገር ይኖራቸዋል:: የሌላቸውን ደግሞ እንዲኖራቸው ለማድረግ የመንግሥት

ነው መሠረተ ልማት ላይ የሚደረገው ኢንቨስትመንት ለኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል ተብሎ የሚገመተው:: እንደዚያም ሆኖ ግን አሁንም ኢትዮጵያ በአካባቢው ካሉ አገሮች አንፃር የኢኮኖሚ ድርሻዋ በንግድ ልውውጥ ደከም ያለበት ላይ ነው እንጂ ጠንከር ያሉት ላይ ገና ይቀረናል:: ስለዚህ ገና ወደ ውጭ አሻግሮ ለማየት ገና ይቀረናል ባይ ነኝ::

ሪፖርተር፡- እንዳሉት የውጭ ግንኙነት ፖሊሲው ወደ ውስጥ የሚመለከት ቢሆንም ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ደቡብ ሱዳንን የሚያስተሳስረው የላሙ ወደብ ፕሮጀክት ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ ነበር:: ከዚያ አንፃር የደቡብ ሱዳን ገበያ ውስጥ ለመግባት የተጀመሩ እንቅስቃሴዎች አሉ ማለት አይቻልም?

ዶ/ር መሀሪ፡- እንቅስቃሴዎች አሉ ነገር ግን በፖሊሲ ደረጃ በደንብ ታስቦባቸው በዕቅድ የተደረጉ አይደሉም ከሚል ነው:: ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ የፖሊሲ ጉዳይ መሠረት አለው:: አንደኛ ተመጋጋቢ የሆነ የኢኮኖሚ ሥርዓት አይደለም ያለን የሚል ድሮም የተያዘ ታሳቢ የተደረገ፣ ነገር ግን ብዙም ጥረት ያልተደረገበትና ገና ያልተዳሰሰ ነው:: ኢትዮጵያና ኬንያ ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚያቀርቡት ምርት ተመሳሳይ ነው:: በእርግጥ ኬንያ ከምታመርታቸው ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት ብዙ ነገሮች አሉ:: ኢትዮጵያ ከምታመርታቸው ኬንያ የምትፈልጋቸው አሉ ወይ? አንዳንዶቹ ላይ ታያለህ:: ለምሳሌ የታወቁ ቦታዎች ላይ ለሱዳን የምንልካቸው ቦለቄ፣ ለፉልና ለሌሎች አገልግሎቶች የሚውሉ ቅመማ ቅመሞችን ጨምሮ እነዚህ በሙሉ ከኢትዮጵያ የምትፈልጋቸው ናቸው:: ከሱዳን የምንፈልጋቸው በተለይም ደግሞ ከነዳጅ ጋር የተያያዙ ብዙ ነገሮች አሉ::

ይህን ታሳቢ አድርገን የመጀመሪያው የኢትዮጵያን የውስጥ ገበያ የሚያረካ ሥርዓተ ምርት መመሥረት አለብን የሚል ታሳቢ ነበር:: እሱ የራሱ የሆነ አንድምታ አለው:: ለኢትዮጵያ ካሰብክ ኬንያውያንና ኢትዮጵያውያን የሚያስፈልጋቸው ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል:: ስለዚህ ይህን ያህል ተመጋጋቢነቱ ላይታይ ይችላል:: ተወዳዳሪ ነው የሚሆነው:: አሁን እሱ ተርፎህ የአገርህን ገበያ ካሟላህ በኋላ ሌሎች የሚሸጡ ነገሮች እግረ መንገዳዊ ናቸው:: የአገራችን መንግሥትም የግል ባለሀብቶችም ወደ ውጭ ለመሸጥ የምንችለውን እናድርግ በሚል፣ በኢትዮጵያ በኩል ይህን ያህል ዝግጁነት የለም:: ጥናቶችም የሉም:: በእርግጥ ኬንያና ኡጋንዳ ግን በምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ምክንያት ይህን ዓይነት ዝግጁነት ባለፉት አሥር ዓመታት አድርገዋል:: ምክንያቱም በኬንያና በኡጋንዳ መካከል የታንዛኒያ፣ የብሩንዲና የሩዋንዳን ገበያ ለመቆጣጠር ያለው ፉክክር ከፍተኛ ነው:: አሁን ኢትዮጵያ ዝግጁ ነች ወይ? የኬንያን ያህል ዝግጁነት አላት ወይ? ጥያቄ ውስጥ የሚገባ ነው::

ሪፖርተር፡- እስካሁን እንዳብራሩት የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

Invitation to Bid

The Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Association (AACCSA) want to conduct members’ satisfaction survey among its members.Therefore this is to invite all eligible interested consulting firms for the study under the following conditions.1) A complete set of bid document can be collected from AACCSA’s office located in

Addis Ababa, Kirkos Sub-city, Kebele 10, Mexico square, Chamber of Commerce Building, Fist Floor, Room No. 10, against a non-refundable fee of ETB 100 (one hundred birr)

2) Bids must be submitted to the address indicated under no. 1 above on or before June20, 2014, 2:00 PM local time marking their envelopes “Members’ Satisfaction Survey”, and must be accompanied by a bid security ETB 5,000.00 (Five thousand ETB) of their bid price. Late bids shall be rejected. No liability will be accepted for loss or late delivery for those bidders who submit their bid other than a physical delivery.

3) Interested eligible bidders may obtain further information at the physical address indicated above or through fax no. +251 11 551 14 79, email: [email protected] or [email protected]

4) Bids will be opened in the presence of bidders’ representatives, who choose to attend, on June 20, 2014, 2:30 PM local time, at AACCSA’s physical address indicated above, 2nd floor, Room No 207.

5) All other information pertinent to this bid is found in the bid document, which bidders should strictly follow.

6) AACCSA has all the right to cancel all or part of this bid.

The Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Association

P.O.Box 2458Tel: +251 115-518055Fax: +251 115-511479

Mexico Square, Chamber of Commerce Building, First Floor, Room No.10

Invitation to BidThe Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Association (AACCSA) invites bids from Multimedia Production Firms, who have valid license for the production of a television program that runs weekly.

The conditions of the bid are the following

1) A complete set of bid document can be collected form AACCSA’s office located in Addis Ababa, Kirkos Sub-city, Kebele 10, Mexico square, Chamber of Commerce Building, Fist Floor, Room No. 10, against a non-refundable fee of ETB 100 (one hundred birr)

2) Bids must be submitted to the address indicated under no. 1 above on or before June 10, 2014, 2:00 PM local time marking their envelopes “Television Production Program”, and must be accompanied by a bid security of ETB 5,000. Late bids shall be rejected. No liability will be accepted for loss or late delivery for those bidders who submit their bid other than a physical delivery.

3) Interested eligible bidders may obtain further information at the physical address indicated above or through fax no. +251 11 551 14 79, email: [email protected]. Or [email protected]

4) Bids will be opened in the presence of bidders’ representatives, who choose to attend, on June 10, 2014, 2:30 PM local time, at AACCSA’s physical address indicated above, 2nd floor, Room No 207.

5) All other information pertinent to this bid is found in the bid document, which bidders should strictly follow.

6) AACCSA has all the right to cancel all or part of this bid.

The Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral AssociationP.O.Box 2458

Tel: +251 115-518055Fax: +251 115-511479

Mexico Square, Chamber of Commerce Building, First Floor, Room No.10

በGPSSቴክኖሎጂSየተሳለጡSየመኪና፣SየሞተርSብስክሌት፣SየሰውናSኮንቴነርSስምሪትSመቆጣጠሪያS

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ የካሣ ክፍያ ፈፅሞ የተረከባቸውን ከባድ እና ቀላል የተጎዱ ተሽከርካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

1. ተሸከርካሪዎቹን ባሉበት ሁኔታ በብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. የተጎዱ ንብረቶች ማከማቻ ቦታ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 5 በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡

2. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ለመጫረት የሚፈልገውን የተሸከርካሪ ዓይነት እና ያቀረበውን የጨረታ ዋጋ ዝርዝር በመግለፅ፤የጨረታ ማስከበሪያ የንብረቱን የጨረታ መነሻ ዋጋ 15 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በማሰራት ከግንቦት 18 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 22 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ በሥራ ሠዓት ብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. ዋናው መ/ቤት ቂርቆስ ክ/ከተማ ቀበሌ ዐ5/ዐ6/ዐ7 የሺታም ህንፃ 4ኛፎቅ (ግሎባል ሆቴል አካባቢ ኖክ ቤኒዚን ማደያ አጠገብ) በአካል በመገኘት የጨረታ ሠነዱን በሠም በታሸገ ፖስታ ለሚጫረቱበት ተሸከርካሪ ዓይነት ማስገባት ይችላሉ፡፡

3. በጨረታው ለተሸነፋ ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል፡፡ ለጨረታው አሸናፊዎች ደግሞ ያስያዙት ገንዘብ ለተሽከርካሪዎቹ ከሚከፍሉት ዋጋ ይታሰብላቸዋዋ::

4. አሸናፊዎች በጨረታው ላሸነፋት ንብረት ቀሪውን ክፍያ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስን አክለው በመክፈል የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ ተሸከርካሪዎቹን መረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪ የጊዜ ገደብ ያሸነፉትን ንብረት ከፍለው ካልወሰዱ ኩባንያው አሸናፊውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ከመሆኑም በላይ ተሽከርካሪዎቹን ጨረታ በማውጣትም ሆነ ያለጨረታ የመሸጥ፤ የተሸጠበትን ገንዘብ ለኩባንያው ገቢ የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን የሚያጠቃልል መሆኑን በግልጽ ሁኔታ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ካልገለፁ በስተቀር ባቀረቡበት ዋጋ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ተጨምሮ የሚታሰብ ይሆናል::

6. ተሽከርካሪዎች በጨረታ እስከ ተሸጡበት ጊዜ ድረስ የሚፈለግ ግብርና ታክስ ወይም ሌላ ክፍያ ቢኖር የሻጩ ኃላፊነት ይሆናል::

7. አሸናፊ ተጫራቾች ተሽከርካሪዎቹን ከሪከቨሪ በራሳቸው ወጪ አስነስተው ይወስዳሉ::

8. ጨረታው ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡ ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114-67-44-23 ወይም 0118-69-92-99 መደወል ይችላሉ::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

Country: EthiopiaProgram: Rural Financial Intermediation Program II Abstract: Conducting Training Needs assessment and

Preparation of Training Master PlanSector: Consultancy Service Deadline: June 9, 2014

1. The Federal Democratic Republic of Ethiopia has received financing from the International Fund for Agricultural Development (IFAD) for the Rural Financial Intermediation Program II (RUFIP-II) and a portion of the funding will be utilized towards qualified payments on assignments for consultancy services for undertaking Training Needs Assessment (TNA) of MFIs.

2. The main objective of conducting the TNA is to identify training needs, in order to effectively implement the RUFIP II Program and promote longer-term sustainability of its efforts through Ethiopian stakeholders after it closes.

The specific objectives of conducting TNA are as follows:

To undertake training needs assessment (TNA) in terms of gaps in knowledge and skill in the thematic areas and cross cutting areas for effective implementation of the RUFIPII Program.

identify the operational areas where the MFIs lack proficiency and identify those challenges that can be remedied by training

Identify the training requirements of MFIs and categorize and sort the training requirements of MFIs considering their size, age, and nature

To identify existing in-country capacity for training in the technical fields RUFIP II is working in.

To develop training master plan/program for the life of the RUFIP II Program, in close collaboration with AEMFI and PCMU.

To prepare Training Master Plan/ training package for imparting knowledge and skills identified as gap for effective implementation of RUFIP II activities.

To identify opportunities for policy level support to help create an enabling environment in national and landscape level for strengthening capacity building.

Identify the long term and short term training needs of MFIs

To provide inputs to the AEMFI M&E plan to ensure sound monitoring of the effectiveness of RUFIP II training.

3. The Association of Ethiopian Micro Finance Institutions now invites qualified Research, Training and Academic Institutions (Resource Organizations) or Consulting Firms to indicate their interest in providing the above mentioned services. Interested Resource Organizations / Consulting Firms must provide information demonstrating that they are qualified to perform the assignments (promotional materials, description of similar assignments undertaken in developing countries for at least a period of five years, experience in similar conditions, general qualification and experience and number of key staff available for the tasks, renewed appropriate license, etc).

4. Prospective Resource Organization(s) or Consulting Firm(s) may associate to enhance their qualifications, but should mention whether their association is in the form of either “Joint-Venture” or “Sub-Consultancy”. In the case of an association, all members of such ‘association’ should have real and well-defined inputs to the assignment and the same should be detailed in the EOI submitted.

5. Resource Organizations/ Consulting Firms will be selected in accordance with the procedures set out in IFAD Guidelines: www.ifad.org (Project Procurement Handbook).

6. Interested Resource Organizations or Consulting Firm may obtain further information, if required at the address below during working days (Monday to Friday) from 8:30 a.m - 12:30 p.m and 1:30 p.m to 5:30 p.m.

7. Submission of EOI must be in sealed envelopes, clearly marked “Expression of interest for consulting services for Training Needs Assessment of MFIs with AEMFI under RUFIP II (IFAD financing)” and delivered to the address given below by 5:30 p.m (local time), fifteen days after the EOI is publicly advertised.

Association of Ethiopian Micro Finance Institutions (AEMFI)

Africa Avenue, P.O. Box 338 Code 1110, Addis Ababa, Ethiopia Tel +251 115 503829/ 511567 or +251-118-96-06-65 Mobile:- +251 911

214005 Fax: +251 115 503830, email:[email protected]; www.aemfi-

ethiopia.org

AEMFI reserves the right to reject all or parts of this ROE.

Association of Ethiopian Micro Finance Institutions (AEMFI)

Request for Expression of Interest

Abt Associates Inc. Africa IRS (AIRS)Project Ethiopia

Request for Quotation for Printing of M&E Formats

The USAID –funded Africa IRS (“Indoor Residual spraying”) Ethiopia Project supportsthe President’s Malaria Initiative (PMI) in the planning and implementing the IRS program with the overall goal of reducing the burden of malaria in Ethiopia. The projectimplements IRS programs through cost effective commodity procurement and logistics systems, and access to technical expertise in countries affected by malaria.

At present, the Africa IRS (AIRS) Ethiopia office is supporting Oromia Regional health Bureau in malaria prevention under the president’s malaria initiative (PMI) program focusing on Indoor residual spraying (IRS) in different Districts ofIluababor, East Wolega& West Wolega, West Shewa, KelemWolega& Jimma.

Therefore, Abt Associates Inc., AIRS Ethiopia project would like to invite potential firms engaged in printing services to offer their pricefor the following Print materials ofM& E activates for 2014 spry operation.

Item Unit Quantity SpecificationSpray Operators

formpcs 59,840 Pink paper- A4size

Squad Leaders form pcs 14,960 Yellow paper - A4 size

Team Leaders Form and Data Entry

Error Eliminator form /Back and forth/

pcs 5,694 Light green paper - A4size

Malaria Focal Person form

pcs 1,440 White paper – A4 size

Data Collection Verification form /

DCV

Pcs 1,000 White color

Data Entry Verification form /

DEV

Pcs 40 White Color

IRS Card pcs 33,000 Color print with 140 G/M2’ paper to be numbered with 6 digit # 652001

All interested and licensed Printing companies are invited to submit their price quote according to the specifications and terms stated in our advertisement until June 17,2014 4:00PM/10:00/Local time from date of this advertisement .

The samples are available free of charge at our office located at Sami Building 1st floor room no 105 close to Imperial Hotel ; Tel No +251 116 294 898 , +251116 292 294

AIRS Project Ethiopia office reserves the right to accept or reject any or all bids.

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

የቤት ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

በውክልና የሚያስተዳድረውን በአዲስ አበባ ከተማ

የካ ክ/ከተማ ወረዳ 03/04 የቤት ቁጥር አዲስ የሆነ

ንብረትነቱ የዶ/ር ሰለሞን ፍሰሃ የሆነው ህንፃ ላይ

ለቢሮ አገልግሎት የሚውል አንድ ክፍል በጨረታ

አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የጨረታ ሰነድ ሽያጭ እስከ ግንቦት 27

ቀን 2006 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት

በድርጅታችን ዋና መ/ቤት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ተ/ሃይማኖት ቅርንጫፍ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር

M10 በአካል በመቅረብ መግዛት የሚችሉ መሆኑን

እናሳውቃለን፡፡

የሐራጅ ማስታወቂያቁጥር ወጋገን 15/2006

ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ቀጥሎየቀረበውን ንብረት በግልጽ ሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

ለመጀመሪያ ጊዜ ለሐራጅ የቀረበ

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የንብረቱ አድራሻየቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር የንብረቱ ዓይነት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናወንበት

ከተማ ወረዳ(ክ/ከተማ) ቀበሌ የቤት

ቁጥር ቀን ሰዓት

1

ኤም.ዋይ ግሎባል

ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

አቶ አክራም መተና ያህያ ጎፋ አ.አ አቃቂ

ቃሊቲ 11 አዲስ21623ሜትር ካሬ

36773

ቃሊቲ የእንስሰት መኖ መቀናበበሪያ ድርጅት

ከነማሽነሪዎቹ

14,000,000.00 ሰኔ 5 ቀን፤ 2006 ዓ.ም. 3፡00-6፡00

2

ኤም.ዋይ ግሎባል

ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

ኤም.ዋይ ግሎባል ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

ጎፋ አ.አ 18 06 381816 ሜትር ካሬ

15903 ለመኖሪያ 2,035,163.00 ሰኔ 9 ቀን፤ 2006 ዓ.ም. 3፡00-6፡00

ማሳሰቢያ1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሠነድ (C.P.O) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መመዝገብ ይችላሉ፡፡2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ ላላሸነፉት

ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወድያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡3. በተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሰውን ፋብሪካ የሚገዘ የጨረታ አሸናፊ ባሸነፈበት ዋጋ ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ይከፍላል፡፡ 4. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡5. ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ነው፡፡6. በጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች እና ባለንብረቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች ብቻ ናቸው፡፡7. ለበለጠ ማብራሪያ ወጋገን ባንክ ዋናው መሥሪያ ቤት በስልክ ቁጥር ዐ115-52-24-87/ዐ115-52-38-00 የውስጥ መስመር 301 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

8. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ወጋገን ባንክ አ.ማ.

የስብስባ ጥሪ

መደ ቡና ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ.

መዳ ቡና ንግድና ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማኅበር ግንቦት 29 ቀን 2006 ዓ.ም. ከጧቱ 3፡30 ሰዓት በአዳማ ከተማ ቡና ኢንተርናሽናል ሪዞርት ሆቴል ፕሮጀክት ሳይት ላይ አስቸኳይ የባለ አክሲዮኖች ጠቅላላ ስብሰባ ይካሄዳል፡፡

የስብሰባው አጀንዳዎች፤ 1. ድርጅቱ በተሰማራበት ንግድ ፍቃድ ላይ መወያየትና

መወሰን፤

2. አባላት ቀራ የሼር ክፍያዎቻቸውን ስለሚያጠናቅቁበት ሁኔታ ላይ መወያየትና ውሳኔ ማስተላለፍ፤

3. በድርጅቱ አጠቃላይ የሥራ ሂደት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማስተላለፍ፤

4. መደ ቡና ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. በግንባታ ላይ ባለው አዳማ ሪዞርት ሆቴል ላይ ያለውን ሚና መወያየትና መወሰን፤

5. የመመሥረቻ ጽሑፍን ተወያይቶ ማሻሻል፤ በማስፈለጉ የማህበሩ አባላት በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በአካል ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውን በመላክ በስብሰባው ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

Construction work Bid

The Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA) wants to hire a Contractor of a minimum grade level 7 who build the following construction works in its premises.

Type of Construction: Temporary Store & Partition

Description of the Temporary Store:The temporary Store will be built above arranged and pilled metal shipping containers of floor area 6.03X17.03 with average height 2.5m, attached to the metal containers a Steel Stair Case which is convenient for moving items up and down will also built.

Construction Materials: Eucalyptus Wood Structure, 40X40X205mm thick RHS support, G-32 Corrugated Iron for Walling and Roofing and coat of antirust paint for only external Description of the Partition:

Dismantling the existing Partition which is built above metal Containers and reconstruct new Partition with covering area of 209.40m2 in other ground position of a Warehouse using the dismantled materials and new ones

Construction Materials: Steel Structure of 40X40X205mm thick RHS, G-32 Corrugated Iron for Walling and coat of antirust paint for both faces

Interested bidders should • Enclose with their bid a guarantee in the form of

bid bond or CPO for the amount of 2% of their aggregate bid amount.

• Submit their bid in a sealed envelope within seven calendar days after this bid announcement is made

Address: Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA)P.O. Box 5674, Addis AbabaTel. 251-1-439-03-22, Fax 251-1-4393502 Email [email protected] Kality Sub City

Debre Ziet Road, Adjacent to the Kality Ring road-round about, In front of Drivers and Mechanics Training Center

Call for ConsultancyThe Consortium of Christian Relief and Development Associations (CCRDA) is an indigenous not-for-profit umbrella organization of more than 360 secular and faith based NGOs operating in Ethiopia.

In order to improve the existed perception and understanding, CCRDA seeks to collect compile and disseminate the annual membership contribution of member NGOs for the year 2013. The report is expected to be produced in sectoral terms, by region, along with number of beneficiaries and in the aggregate terms. The TOR is developed to determine the details of the task.

Hence, CCRDA would like to invite qualified consultants/firms who have the relevant qualification and experience to take the responsibility of leading the whole report preparation process (Annual CSO Report of members). The objective of the assignment is to collect, compile and produce comprehensive annual member’s contribution report of 2013.Interested consultants or firms can collect the TOR from the CCRDA Office Room no. 304 soon after this bid announcement and should submit their technical and financial proposals in a separately sealed envelope within ten days from the date this bid announcement.

Address: Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA)

Akaki Kality Sub City, Tel 0114390322 Debreziet road, adjacent to the kality ring road round

about, In front of Drivers and Mechanics Training Center

ወጋገን ባንክ አ.ማ. WEGAGEN BANK S.C.

አቶ አስመላሽ ስዩም ተ/ሃይማኖት የተባሉ የወጋገን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮን ሲሆኑ ጠቅላላ ዋጋቸው ብር 52,000 /ብር ሃምሳ ሁለት ሺ/ የሆኑ 52 አክሲዮኖችን የያዘና በቁጥር 4860 የተመዘገበ የአክሲዮን ሰርተፊኬት የተረከቡ ቢሆንም ሰርተፍኬቱ የጠፋባቸው መሆኑን አሳውቀው በምትኩ ሌላ ሰርተፍኬት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡

ስለዚህ ሰርተፍኬቱን በዕዳ ወይም በማናቸውም ምክንያት ይዣለሁ ወይም መብት አለኝ የሚል ግለሰብ ወይም ድርጅት ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀናት ውስጥ ወጋገን ባንክ ዋናው መ/ቤት አክሲዮን አስተዳደር ክፍል ይዞ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ሰርተፍኬት የምንሰጣቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

አቶ ኢሳያስ አስመላሽ ስዩም የተባሉ የወጋገን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮን ሲሆኑ ጠቅላላ ዋጋቸው ብር 189,000 /ብር አንድ መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ሺ/ የሆኑ 189 አክሲዮኖችን የያዘና በቁጥር 4854 የተመዘገበ የአክሲዮን ሰርተፊኬት የተረከቡ ቢሆንም ሰርተፍኬቱ የጠፋባቸው መሆኑን አሳውቀው በምትኩ ሌላ ሰርተፍኬት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡

ስለዚህ ሰርተፍኬቱን በዕዳ ወይም በማናቸውም ምክንያት ይዣለሁ ወይም መብት አለኝ የሚል ግለሰብ ወይም ድርጅት ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀናት ውስጥ ወጋገን ባንክ ዋናው መ/ቤት አክሲዮን አስተዳደር ክፍል ይዞ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ሰርተፍኬት የምንሰጣቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

Invitation for Bid (IFB) No. 04/2014Concern Worldwide is a non-governmental, international, humanitarian organization which envisions a world where no one lives in poverty, in fear or oppression, where all have access to a decent standard of living and have opportunities and choices essential to a long, healthy and creative life.

Concern Worldwide is a leading NGO responding to the emergency nutrition needs of communities throughout the country. To support the emergency nutrition response, Concern Ethiopia would like to invite eligible and competitive bidders to supply 18,000 liters of Soya bean oil.

Lot Items Description

Unit of measure

Qty Package Remark

1 Soya bean oil Litter 18,000 1 Litter Quantity subject to

change

1. Interested bidders can obtain a complete set of bid documents from the following addresses during working hours starting from27th May,2014 (08:00am – 05:00pm)

Concern World Wide-Ethiopia Addis Ababa Country office Sholla Market Yeka Sub- city, kebele 13/14

Telephone: + 251 11 661 17 30

2. Bidders MUST provide a valid E.C. 2006 business license, a Copy of TIN & VAT registration certificate and aletter of recommendation from UN agencies, INGOs or concerned government offices.

3. Bid proposal shall be prepared with separate sealed envelope (technical and financial) and submitted to the above address on or before the 9th ofMay 2014 at 2:30 P.M

4. Bid opening shall be held in the presence of the bidders and/or their representative who wish to attend, on the 9thof May at 3:00 P.M

5. Interested eligible bidders may obtain further information from our Logistics unit during working hours before the closing date.

6. Failure to comply any of the condition from (2) above shall result in automatic rejection. 7. Concern Worldwide-Ethiopia reserves the right to reject all or part of the bids.

Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA)

Call for ConsultancyChildren and Youth Welfare and Development Forum as well as Women Development Forum of CCRDA seek to hire a consultant for providing training on the topic “Partnership and Networking”. The training would be given for five consecutive days from June 23-27 at the CCRDA training room.

Qualified and interested firms/professionals are invited to collect the detail Terms of Reference (TOR) for the consultancy service from CCRDA Executive Director Office suited around Kaliti opposite to Drivers and Mechanics Training Center room no 304. Moreover, bidders shall submit in person the technical and financial proposals in a sealed envelope to the CCRDA Executive Director office within ten consecutive days starting from the first day of publication of this announcement.

ተ ሟ ገ ት

በልዑል ዘሩ

ግብፃውያን በምቾት ውስጥ አይደሉም:: የግብፅ መንግሥትም የረጋና በአንፃራዊነት ሙሉ የሕዝብ ድጋፍ አለው የሚባል አይደለም:: በሙስሊም ወንድማማቾች ኅብረትና በአገሪቱ ወታደራዊ ልሂቃን መካከል ‹‹መፈንቅለ መንግሥት›› እስከመሠለ ግጭትና መንግሥታዊ ለውጥ ተስተውሏል:: ዛሬ እጃቸው በሰንሰለት ታስሮ እስር ቤት ካሉት በቀድሞው ፕሬዚዳንት መሐመድ ሙርሲና በወቅቱ የአገሪቱ የበላይ መሪ ፊልድ ማርሻል አል ሲሲና ደጋፊዎቻቸው መካከል ፍጥጫና መካሰሱ ቀጥሏል:: በዚህም መዘዝ ከታህሪር አደባባይ የተገፋው የወጣቶች ተቃውሞ ወደ ቦምብ ውርወራና የሽብር ድርጊት ድረስ እየዘለቀ የመጣ መስሏል:: ይኼ አንድ እውነታ ነው::

ሌላው ሀቅ የግብፅ ገዢዎች ለዘመናት እንደ ‹‹ኃይድሮ ፖለቲካዊ›› ክስተት አድርገውት የኖሩት የዓባይ (ናይል) ወንዝና ውኃ አጠቃቃም ነባር ሒደትን መቀየር ነው:: በናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ (NBI) ለአሥር ዓመታት በዘለቀ የተፋሰሱ አገሮች ድርድርና ምክክር መሠረት፣ ሁሉን አቀፍ የስምምነት ማዕቀፍ ላይ ተደርሷል:: እስካሁንም ስድስት አገሮች በስምምነቱ ላይ ሲፈርሙ ሁለቱ በምክር ቤታቸው ሕግ አድርገው አፅድቀዋል:: ይኼን ተከትሎ በዓባይ ወንዝ ታላቅ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የጀመረችው ኢትዮጵያ ያለምንም ብድርና ዕርዳታ እስካሁን ሲሶ ያህሉን ገንብታለች::

ይህ እውነት ያልተዋጠላት ግብፅ ግን ወደ ስምምነቱና የጋራ ተጠቃሚነት መርሁ ከመምጣት ይልቅ የጦርነትና የግጭት መሰናዶ ላይ የተጠመደች ይመስላል:: ከሩሲያ መንግሥት የጦር መሣሪያ ግዥ ስምምነት ጀምሮ፣ የአሜሪካ የተቋረጠው ወታደራዊ ድጋፍ በዘመናዊ የጦር ሔሊኮፕተሮች ዕርዳታ መጀመር፣ ሃምሳ

ታዋቂው የውኃ ፖለቲካ ተንታኝ አሜሪካዊው አሌይን ሮቢንስ የአፍሪካ ጥናታቸውን ተከትሎ የናይል ተፋሰስ አገሮች ፍትሐዊ የውኃ ክፍፍላቸውን ጠንክረው ከግብ ካላደረሱ፣ ጦር የሚማዘዙት በዚሁ ውኃ እንደሆነ የገለጹት የተፋሰሱ አገሮች ድርድር በተጀመረ ሰሞን ነበር:: ‹‹በውኃ እጥረት የተነሳ የሚቆሰቆሱ ግጭቶችና አለመግባባቶች ወደ ጦርነት እንዳያመሩ አገሮች ሚዛናዊ የጋራ አጠቃቀም መተለም ይጠበቅባቸዋል፤›› ያሉት በአሜሪካ አላባማ ዩኒቨርሲቲ የጂኦግራፊ ፕሮፌሰር አሮን ዎልፍ ናቸው:: በቀጣዩ ዘመን የሚደረጉ ጦርነቶች በታላላቅ ወንዞች ምክንያት ሊሆኑ እንደሚችሉ ጥቂት የሥጋት ንጥቦችን ያስቀመጡትም

ከሁለት አሥርት ዓመታት ወዲህ ነበር::አንደኛው ውኃ የመኖርና ያለመኖር ሕልውና

ስለሚሆን ወደ ዓለም አቀፍ ወንዞች የሚፈስን ውኃ በመጥለፍ የሚነሱ ፀቦች ጦር ያማዝዛሉ:: ሁለተኛው ጦርነት የሚነሳው ታላላቅ ወንዞች በሚሸፍኑት መልክዓ ምድርና ኃይድሮ ፖለቲካ እንደሚሆን ይገመታል:: ሦስተኛው የሕዝቦች ህልውና እየሆኑ በመጡት ታላላቆቹ ሦስቱ ዓለም አቀፍ ወንዞች በሚፈሱባቸው አገሮች መካከል የሚፈጠረው አለመግባባት፣ የዓለምን የኃይልና የፖለቲካ ሚዛን እስከ መለወጥ ይደርሳል:: እነዚህ ወንዞችም የሰሜን ምሥራቁ የናይል ወንዝ፣ የመካከለኛው ምሥራቅ ኤፍራጠስና ጤግሮስ አካባቢ የሚገኙ አገሮች የውኃ ጦርነት ያስጋቸዋል ብለዋል::

አራተኛ የትንተና ነጥብም አላቸው:: በታላላቅ ወንዞች የመጠቀም ፍላጎት አለ በሚል የወንዙ ተጋሪ አገሮች የጦር መሣሪያ ግዥና ውድድር ውስጥ ከመግባት አልፈው፣ አንድ አገር ሌላው አገር እንዳይጠቀም ፖለቲካዊ ሴራዎችና ተፅኖዎች በማራመድ ውጥረት ውስጥ ይገባሉ:: በአምስተኛ ደረጃም ማንም ሊገነዘብ የሚገባው በናይል ወንዝ የተነሳ የወንዙ ተፋሰስ አገሮች የሚያደርጉት መቆራቆስ የዓለምን የኃይድሮ ፖለቲካ ትኩሳት ያጋግላል:: በተለይ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚያጠላው ጥላ አሉታዊ አንድምታ አለው:: ስድስተኛ በታላላቅ ወንዞች የተነሳ በታሪክ እንደሚታወቀው ግጭቶችና አልፎ አልፎም ስምምነቶች ተከናውነዋል:: ፕሮፌሰር አሮን በሰባተኛነት ሶሪያና ኢራቅ በኤፍራጤስና በጤግሮስ ወንዝ የመጠቀም ፍላጎታቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ፣ እ.ኤ.አ. በ1975 ለግጭት አድርሷቸዋል:: ይሁንና

እንግዲህ የግብፅ የተለጠጠ የውኃ ተጠቃሚነት ፍላጎት በከረረበት በዚህ ወቅት ነው የናይል ተፋሰስ አገሮች የምክክር መድረክ እየተጠናከረ ‹‹በምክንያታዊና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት›› ላይ

እስከመፈራረም የደረሰ መግባባትን ያሳየው:: ይህ ሁኔታ ግን የግብፅ መሪዎችን ከማሳመን ይልቅ በኢትዮጵያ ላይ ያላቸውን የጥላቻ አቋም እንኳን እንዲያለዝቡ አላደረጋቸውም::

ይኼም መቼም ጊዜ ያላቆመ አሁንም ድረስ የዘለቀ አጉል ፍጥጫ መሆኑን የዓባይን ወንዝ ጉዳይ አጥንተው አንድምታውን ያስነበቡ ሰዎች ብዕር ሁሉ ያስገነዝባል::

የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የጦርነት ፍጥጫከኢትዮጵያና ከግብፅ አንፃር

ሚሊዮን ዶላር የሚገመት የግድቡን የፎቶ መረጃ አቀባይ ሳተላይት ማምጠቅ፣ ከደቡብ ሱዳን ጋር ወታደራዊ ስምምነት የሚመስል ግንኙነት መጀመር፣ የአንዳንድ ፖለቲከኞች ‹‹ጦርነት መግጠም ይሻላል›› የሚል ድንፋታና ሌሎችም ድርጊቶች የሚያመለክቱት አንዳች ነገር የለም ማለት አይቻልም::

ማስታ

ወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ተ ሟ ገ ትያለመ ነበር:: ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅም 250 ሺሕ ግብፃዊያንን የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕዝብን ያህል በማስፈር አጥጋቢ የእርሻ መሬት ባለቤትም የሚያደርግ ሲሆን፣ በግብፅ ታሪክ ከአስዋን ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛው ሰው ሠራሽ ፕሮጀክት ሆኖ ነበር የተነደፈው:: መረጃዎች እንደሚያስረዱት ሌላው ከዚሁ ፕሮጀክት ጋር ተያይዞ ከናስር ሐይቅ ውኃ በመጥለፍ 1,856 ማይልስ ወደ ሰሜን ምዕራብ በቦይ እንዲጓዝ የማድረግ ‹‹ህልም›› የመሰለ ፕሮጀክት መነደፉ ነው:: ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት 90 ቢሊዮን ዶላር ይፈጃል የተባለ ሲሆን፣ 500 ሺሕ ሔክታር ጠፍ መሬት ሊያለማ እንደሚችልም ተነግሯል:: ይህ ዓይነቱን እብደት የሚመስል ዕቅድና ሌሎችን ያለማከረ የማናለብኝነት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ምኞት በርካታ ምሁራኖችቻቸው ሳይቀሩ እንዳልተቀበሉት ይታወቃል::

እንግዲህ የግብፅ የተለጠጠ የውኃ ተጠቃሚነት ፍላጎት በከረረበት በዚህ ወቅት ነው የናይል ተፋሰስ አገሮች የምክክር መድረክ እየተጠናከረ ‹‹በምክንያታዊና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት›› ላይ እስከመፈራረም የደረሰ መግባባትን ያሳየው:: ይህ ሁኔታ ግን የግብፅ መሪዎችን ከማሳመን ይልቅ በኢትዮጵያ ላይ ያላቸውን የጥላቻ አቋም እንኳን እንዲያለዝቡ አላደረጋቸውም:: ይኼም መቼም ጊዜ ያላቆመ አሁንም ድረስ የዘለቀ አጉል ፍጥጫ መሆኑን የዓባይን ወንዝ ጉዳይ አጥንተው አንድምታውን ያስነበቡ ሰዎች ብዕር ሁሉ ያስገነዝባል::

‹‹The Adverse Impact of Propaganda on the Climate of Negotiation›› የሚል አንድ ጥናት ግብፅ በመሪዎቿ አማካይነት ኢትዮጵያ ወንዞቿን ተጠቅማ ደሃ ሕዝቧን እንዳትታደግ ወታደራዊ ጡንቻቸውን ተጠቅማለች ብሏል:: ለዚህም እንደ አብነት ሲጠቀስ የግብፅ የቀድሞው ፕሬዚዳንት አንዋር ሳዳት ‹‹ኢትዮጵያ ጥቁር ዓባይን እንድትመዘብር ግብፅ ፈፅሞ መፍቀድ የለባትም፤›› እስከማለት መታበያቸውን አትቷል:: ለዚህም ሶሪያ፣ ኢራቅ፣ ሊቢያና ሌሎች የዓረብ አገሮች ግብፅን ረድተው ኢትዮጵያን ጠላት እንዲያደርጉ ሠርተዋል:: እስከ 1990ዎቹ መጀመሪያ ድረስ ለዘለቀው

የኢትዮጵያ አለመረጋጋትና የውስጥ ግጭትም የእነዚህ ኃይሎች አሉታዊ ሚና አይኖርም ብሎ ለመግለጽ የሚያስቸግረውም ከዚህ እውነት አንፃር ነው::

የዛሬይቱ ኢትዮጵያ በሁለንተናዊ ሚናዋ ባለፉት አምስትና ስድስት መቶ ዓመታት ከነበረችው ያለጥርጥር የተሻለች ለመሆኗ ደፍሮ መናገር ይቻላል:: በኢኮኖሚ፣ በሰላምና ደህንነት፣ በወታደራዊ ብቃትና የመፈጸም አቅም ስትታይ ከፍ ወዳለ ደረጃ በመምጣት ላይ ያለች አገር ነች:: ለዚህም ይመስላል ዓለም አቀፍ ተቀባይነቱም ሆነ አኅጉራዊ ሚናዋ ከግብፅ የተሻለ ተፅዕኖ መፍጠር የቻለና ተደማጭ እየሆነ የመጣው::

ይህ ማለት ግን ግብፃዊያን ደካማ ናቸው ወይም ለኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ሊተኙ የሚችሉ ናቸው ማለት አይደለም:: ከታሪክ ድርሳናትና ከውኃ ፖለቲካ ጥናቶች መረጃ ባሻገር አሁንም የናይል ትብብር ማዕቀፍን ከጉዳይ ባለመቁጠር የነገር መምዘዙ ድርጊት ሰላማዊ አጋርነትን አያሳይም:: ዛሬ የፊት ለፊት ጦርነትና ጥቃቱ እንኳን አልሳካ ቢል ‹‹ናይል ሳትን›› የመሰለ ውድ ቻናል ለጽንፈኛ ተቃዋሚው ኃይልና በሃይማኖት አክራሪነት ስም ሽብር ለሚነዛው ቡድን እጅ መንሻ አድርጋ በሙሉ አቅም እየደገፈች ነው:: ለግንቦት 7 የገንዘብ ድጋፍ ማድረጓም ተሰምቷል:: አሁንም በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች እየተነሱ ‹‹የሚዳፈኑ›› የተማሪዎች ሁከትና ብጥብጦችን፣ ማንነታቸው እየተጠየቀ መንገድ ላይ የሚገደሉ ሰላማዊ መንገደኞች ሕልፈት፣ በእስልምና ስም ሰይፍ መዞ ወገንን ለመጨፍጨፍ የሚቋምጡ አሸባሪዎች ድርጊት ሁሉ ስፖንሰር የሚያደርጓቸው የግብፅ ገዢዎች አይደሉ ይሆን?! ሌላው ቀርቶ በገዥው ፓርቲ ውስጥ ሳይቀር መሽጎ ጠባብነትንና ትምክህትን እያራገበ አገር ሊበትን የሚሻው ተላላኪ የማን ታዛዥ ነው? ይታሰብበት::

ከአዘጋጁ፡- ጹሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ ሲሆን፣ ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት

ይቻላል::

ከአሜሪካ፣ ከአውሮፓና ከቱርክ በቀጠራቸው የተማሩ የጦር መኮንኖች አዋጊነት በልጁ አልጋ ወራሽ መለይ ሐሰን ፓሻ ጠቅላይ አዛዥነት በ1868 ዓ.ም. የካቲት ወር እንደገና መዝመቱን ታሪክ ያስረዳናል:: ይሁንና ኢትዮጵያውያን በተለመደ ጠንካራ ኅብረታቸው ጠላት መዳፍ ላይ ልትወድቅ የተቃረበችን አገር በመስዋዕትነታቸው አቆይተውልናል::

በግብፅ ላይ በደረሰው ውድቀት የተነሳ እስማኤል ፓሻ ከሥልጣን ወረደና ከዲብ ተውፊቅ ከአፄ ዮሐንስ ጋር እርቅና ሰላም ለማሰፈን በእንግሊዞች ሸምጋይነት ሞክረውም ነበር:: ከዚያ በኋላ ግን ኢትዮጵያን በጦርነት ለማሸነፍ ፍፁም እንደማይቻል አምነው፣ ባለፉት መቶ ዓመታትና ከዚያም ወዲህ አገሪቱን በዘር፣ በቋንቋ፣ በፖለቲካ ልዩነት እየከፋፈሉ ‹‹ለማናቆር›› እየሠሩ መሆናቸውንም አቶ ማሞ በድርሳናቸው ገልጸውታል::

አስገራሚው እውነት ግን ዛሬም ድረስ አብዛኛዎቹ የግብፅ ፖለቲከኞችና ‹‹ጦር›› ናፋቂዎች እስማኤልና የእርሱን ሌጋሲ ተከታዮች አጀግነው ሲያሞካሹ፣ የእኛዎቹ ድንቅ የጦር መሪዎችና ባለድሎች (አሉላ አባነጋና አፄ ዮሐንስ) እጅግም ጀግንነታቸው ሲነሳ አለመደመጡ ነው:: ግን ታሪክን ሸፍነን የት ሊደርስ ይችላል? አሁን አሁን በዚያ ኋላቀር ዘመን በአገራቸው ጉዳይ ላይ ግልጽ አቋም ይዘው እጥፍ ድርብ መስዋዕትነት ከፍለው አገር ያቆዩልን ኢትዮጵያዊያን ታሪክ በትንሹም በትልቁም፣ በእውነተኛውም በተጋነነውም የውስጥ ችግራችን ስምና ዝናቸውን ማበላሸት እንደ ነውር ሊቆጠር የሚገባው ድርጊት ይመስለኛል:: ዛሬም ድረብ መልስ ያለገኙ የውኃ ተጠቃሚነት ፍጥጫን ስናስብ ያንን ታሪክ ልንገፋው አንችልምና:: ሌላው ቢቀር ወደ ታሪክ ስንመለስ የጋሻና የጦራችንን አቧራ እንድንጠርግ የሚያስገድደን ክስተት ቢፈጠርስ?

ወደ ጉዳዬ ልመለስ:: ከ1950ዎቹ ቀዳሚ ዓመታት አንስቶ ከማል አብደላ ናስርና አንዋር ሳዳትን የመሰሉ የግብፅ መሪዎች በኢትዮጵያ ላይ ከፊት ለፊት ጦርነት ይልቅ የውስጥ ትርምስን መፍጠር የሚለውን የእስማኤል ፓሻ መርህ ተግብረዋል:: ደጀዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴ፣ ‹‹ዓባይና የተፋሰሶቹ አገሮች ዓለም አቀፋዊ ችግር›› በሚለው ጥናታቸው፣ ‹‹የግብፅ ባለሥልጣናት በኢትዮጵያና በኤርትራ ላይ በገዥው ሥርወ መንግሥት አመፅ እንዲነሳ ለማድረግ የታቀደ ፕሮፓጋንዳና የፖለቲካ መርሐ ግብር ፕሮግራሞችን አካሂደዋል:: ድክመቶቹም በይበልጥ እንዲባባሱ አድርገዋል፤›› በማለት ሁኔታዎችን በዝርዝር ገልጸዋቸዋል::

እ.ኤ.አ. በ1961 ሶሪያ ከግብፅ ስትነጠል ናስር በመላው ዓረብ ግንባር ዙሪያ የመጀመሪያው ከባድ ሽንፈት ደርሶባቸዋል:: በዚህ ጊዜ እ.ኤ.አ. በመስከረም ወር 1962 የናስር ጦር የመን ገባ:: የዚህም ዋና ዓላማ በሳዑዲ ከሚደገፉት የየመን ንጉሣዊያን ኃይሎች ጋር ለአምስት ዓመታት የቆየውን ጦርነት ለማካሄድ ነበር:: የዚህ መዘዝ የግብፅ እጅ አዙር ድጋፍ በምሥራቅና በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው የውስጥና የውጭ ጥቃት አዲስ በር እንደከተፈ የሚያስረዱም አሉ::

የውኃ ፖለቲካ ተመራማሪው አቶ ልዑል ሰገድ አበበ፣ ‹‹Natural Resource Conflicts In Africa›› በሚል ጥናታቸው የዓለም የውኃ ፍጆታ በ20 ዓመታት ውስጥ በእጥፍ እንደሚያድግ፣ እ.ኤ.አ. በ2050 ላይም ሰባት ቢሊዮን የሚደርሱ በ60 አገሮች የሚኖሩ የዓለም ሕዝቦች የውኃ እጥረት ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ተንብየዋል:: ከዚህ አንፃር ከሰሃራ በታች ያለው የአፍሪካ ሕዝብ የመጠጥ ውጋ እጥረት ብቻ ሳይሆን፣ ለኢንዱስትሪና ለማንኛውም እንቅስቃሴ የሚያገለግል የውኃ ኤሌክትሪክ ኃይል፣ የመስኖና የግብርና ውኃ እጥረት ያጋጥመዋል::

የግብፅና የኢትዮጵያ ሁኔታን ከናይል የጋራ ተጠቃሚነት አኳያ መመዘን የሚቻለው፣ ከዓለም አቀፉ የውኃ ትንበያ እጥረት አኳያ መሆን እንዳለበትም የሚገልጹ አልታጡም:: በተለይ ግብፅ ከዘጠኙ የተፋሰስ አገሮች የተመጣጣኝ ተጠቃሚነት ፍላጎት ውጪ በቅኝ ግዛት ‹‹ስምምነት›› መሠረት ናይልን በታሪክ ከምትጠቀምበት አግባብም በላይ መመኘቷ አሳሳቢ ሆኖ ነበር:: ‹‹ሰላም ቦይ›› ተብሎ የሚጠራውን ፕሮጀክት 1.4 ቢሊዮን ዶላር ከአሥር ዓመት በፊት በነበረ ምንዛሪ የሚፈጅ ሲሆን፣ በቀን 12.5 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ንፁህ ውኃ ከናይል ወደ ሲናይ በረሃ በመሳብ በቀይ ባህርና በስዊስ ካናል መካከል የተዘረጋውን 400 ሺሕ ሔክታር በረሃ በመስኖ ለማልማት

በሳዑዲ ዓረቢያ አደራዳሪነት ውጥረቱ ሊረግብ ችሏል ማለታቸው ይታወቃል::

የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ፍጥጫ ከኢትዮጵያና ከግብፅ አንፃር ስንተነትን፣ አሁን በአገሮቹ ካለው ገጽታና ከምሁራኑ ትንቢታዊ ትንተና አኳያ ብቻ አይደለም:: ይልቁንም የግብፅ ገዢዎች ለዘመናት በኢትዮጵያ ላይ ሲሠሩ ከኖሩት ፖለቲካዊ ሴራ፣ የጦርነት ሙከራ ደባና የእጅ አዙር ጥቃት አንፃርም ነው::

አንጋፋው ጸሐፊ ማሞ ውድነህ ‹‹ምስርና ኢትዮጵያ ከፈርኦኖች እስከ ዛሬ›› በሚለው ጥልቅ ትንታኔያቸው ጉዳዩን በግልጽ አስቀምጠውታል:: ‹‹ጥንት በፈርኦኖች ዘመን የተቀየሰው ኑቢያን የመውረርና ዓባይን የመቆጣጠር ዓላማ በዘመናዊት ግብፅም ችላ አልተባለም:: እንዲያውም ዓላማውንና ሥልቱን እያሰፋ እስከ ባድመ ጦርነት ዘልቋል:: ጥንታዊያኑን እንኳን ትተን እ.ኤ.አ. በ1805 ከደጃዝማች ክንፈ ጦር ጋር ገጥሞ ድል ሆነ:: በዚያ ጦርነት ከሳ ኃይሉ (በኋላ አፄ ቴዎድሮስ) ከአጎታቸው ከደጃች ክንፈ ጋር ሆነው ተዋግተው ስለበር በፈጸሙት ጀብዱ የላቀ ዝና ተጎናጽፈዋል፤›› ብለዋል::

ደራሲ ማሞ ትንተናቸውን ሲቀጥሉም ግብፅ ከዚያም በኋላ በቀይ ባህር አካባቢና በኤርትራ ቆላ ቀበሌዎች የጦር ኃይል ማስፈርና ማስፈራራትን አልተወችም ነበር:: በተለይም እስማኤል ፓሻ የተባላው መሪ በቅድሚያ ኤርትራን ይዞ በኋላ መላው ኢትዮጵያን ለመያዝ ይቋምጥም ነበር:: አፄ ዮሐንስ ከነገሡ በኋላ ግብፃዊያን በወረራቸው ለማመቻቸት ያስቀመጡት ደባ ‹‹ሕዝቡን በሃይማኖት መከፋፈል፣ መኳንንቱንም በአፄ ዮሐንስ ላይ እንዲያምፅ ማነሳሳት፣ በልዩ ልዩ ገፀ በረከት በማባበል መከፋፈል ነበር፤›› ይላሉ::

በወቅቱ በኢትዮጵያዊያን መሳፍንትና መኳንንቶች መካከል በተፈጠረው የሥልጣን ሹኩቻ በእርግጥም ለግብፅ ወራሪዎች የልብ ልብ ሳይሰማቸው አልቀረም::

እስማኤል፣ ‹‹የሐበሾች መከፋፈል ዮሐንስን በቸኛና ደካማ እንዲሆን ስላስገደደው በፈርኦኖች የተጀመረው ዕቅድ ዛሬ መፈጸም አለበት፤›› ብሎ በመነሳት እሩቧን ኢትዮጵያ ለመያዝ የሚያስችለውን ወታደራዊ ወረራና የዲፕሎማቲክ ዝግጁነት ከፍተኛ ወጪ ካሳ ክሶ አጠናቀቀ:: አፄ ዮሐንስም የግብፆችን ዕርምጃ ከተገነዘቡ በኋላ ‹‹ወደ ደጋው ቀበሌ ገብቶ መሥፈር ይቅርና በምዕራባዊው ቆላማ ቀበሌዎች ጦርህ የሰፈረባቸውን ቦታዎች በአስቸኳይ እንድትለቅ›› ብለው ማሳሰባቸውን ነው ታሪክ የዘገበው:: ጉዳዩ ባለመታረሙም አፄው ከነበሩዋቸው የጦር አዝማቾች ኃይለኛውን የጦር ባለሟል ራስ አሉላ እንግዳ አባነጋን አዝምተውበታል::

እዚህ ላይ አፄ ዮሐንስ ለአገሪቱ ሕዘብ ያስተላለፉት አዋጅ በዚህ ትውልድ እምብዛም ተደጋግሞ ሲጠቀስ አይስተዋልም:: አቶ ማሞ ውድነህ እንዲህ አስፍረውታል:: ‹‹በወሎ፣ በበጌምድር፣ በጎጃም፣ በሸዋና በዳር አገር ያለህ ሁሉ ስማ! የእርስ በርሳችንን መጋጨት አጥንቶ ጠላት እስከ በራፋችን ደርሷል:: እኔ እንደሆንኩ እምነቴ አንዲት ናት:: ነፍሴም አንዲት ናት:: በሕይወቴ ቆሜ የአገሬን መደፈርና መጥፋት አላይም፣ አልሰማም:: እኔን ጠልተህና ንቀህ አገርሀን አስደፍረህ ዝም ብትል በሥጋህ ትውልድ፣ በነፍስህ እግዚአብሔር እንደሚፈርድብህ እወቅ…..›› ብለው ነበር:: (ይህ አዋጅ አፄ ምኒሊክ ለዓደዋ ዘመቻ ‹‹…..ማርያምን አልመርህም!›› ሲሉ ካስተላለፉት ጥሪ 25 ዓመታት በፊት የተደነገገ መሆን ልብ ይሏል!)

ሊጋባ አሉላ የተመደበላቸውን ጦር በሦስት አቅጣጫ አሰልፈው የመረብን ወንዝ ተሻግረው ተቀዳሚው የግብፅ ጦር የሰፈረበትን ቀበሌ ከበበና አጠቃው:: የጠላትን ጦር በአጭር ሰዓት ደምስሶ ወደፊት ገፉና በጉንዳ ጉንዲ ሸለቆ በምትገኘው ጎንዲት በተባለችው ቀበሌ ውስጥ ወደ ነበረው የግብፅ ጦር ገሰገሰ:: ከበባውንም አጠናከረና ውጊያውን ጀመረ:: ያንንም ጦር ድል አደረገና ምሽጉን ያዘ:: በዘመኑ ዘመናዊ የነበረውን የጦር መሣሪያ ማረከ:: ከሦስት ሺሕ በላይ የጠላት ጦር ደመሰሰ:: ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያንንም ተሰውተዋል ይለናል ታሪክ::

አጼ ዮሐንስ ከነሠራዊታቸው ሲደርሱ ‹‹ለጌታዬ ድግስ እንጂ ጠላት አላቆይም›› ብለው የዘመቱት አሉላ የተደመሰሰ የጠላት ምሽግ አስረከቧቸው:: እስማኤል ግን በዚህ በቃኝ ሳይል ቁጥሩ 20 ሺሕ የሚደርስ ጦርና ከአውሮፓ የጦር ፋብሪካዎች የገዛውን የጦር መሣሪያ አሸክሞ

Better WayConsulting Engineers

A Geotech and Materials Firm

SOILS AND MATERIALS LABORATORY

On the new Road from Shola Gebya to Lem Hotel , 50m past the cross road to Signal

Tel : +251 11 662 9763/64

Cell: +251 93 010 0684/85 +251 93 010 5903

Fax: +251 11 662 9769

Email: [email protected]

www.BetterWayAddis.com

ServicesStructural Foundation InvestigationField Investigation for HighwaysMaterials Testing for HighwaysMaterials Testing for Low Vol. RoadsConcrete Strength TestingLaboratory Equipment Rental & Sales

Soil T

estin

g for

Low

Rise

Resid

entia

l an

d Mixe

d Use

Build

ings

High

ly e

� cie

nt cr

ew a

nd fa

cility

w

hich

com

plet

es

on-

the-

site

test

s , la

bora

tory

test

s ,an

alys

is an

d re

com

men

datio

n w

ithin

a 5

day

s pe

riod.

Exero 01, 5555 BLA BLA BLA 1

ማስታ

ወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

muller

You’re in good hands.

www.muller‐realestate.com info@muller‐realestate.com

Wello Sefer Sales Office

Tel +251 11 552 5039 / +251 11 552 5449 / +251 11 896 4711

Fax +251 11 552 4740, Civil Service Bldg. 1 floor��

Smartly designed villas and apartments in the

best locations in Addis, with great finishing detail

and great value for your money. Please contact us

if you would like to visit our sites or our sample

finished villa.

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 25 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 26 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

የነገው ሰው ትምህርት አክሲዮን ማኅበርየጨረታ ማስታወቂያ

የነገው ሰው ትምህርት አክሲዮን ማኅበሩን ‹‹የአክሲዮን ማኅበሩን የማይንቀሳቀስ ንብረት›› ዋጋ ግምት በዘርፉ በተሰማሩና ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች ማሠራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በዘርፉ የተሰማሯችሁና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረተው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መገናኛ በተለምዶ ቀበሌ 24 ኮከብ ሕንፃ አጠገብ በሚገኘው የአክሲዮን ማኅበሩ ዋና ጽ/ቤት በመቅረብ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን የሥራ ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ የምሥክር ወረቀት የሚያቀርቡና ለሰጡት አገልግሎት ሕጋዊ ደረሰኝ ማቅረበ የሚችሉ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. ጨረታው ግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ፣ በዛኑ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአክሲዮን ማኅበሩ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

4. ከግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም. ከ4፡00 ሰዓት በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ማመልከቻ ተቀባይነት የለውም፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ 10% በባንክ በተመሰከረለት ሲ.ፒ.ኦ (CPO)፣ በቼክ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡

6. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- መገናኛ የነገው ሰው ትምህርት አ.ማ. መ/ቤት ቦሌ ክ/ከ/ወረዳ 5 ቀበሌ 08/09 ፊት ለፊት

ለበለጠ መረጃ፡- 0116 63 90 43

BID FOR PURCHASE OF SUPPLEMENTARY AND REFERENCE BOOKS

Imagine 1 Day International Organization (Imagine 1 day) is a non-religious nonprofit making foreign charity founded in Canda, Vancouver in 2007. Fulfilling all the requirements, it has been operating in Ethiopian since November 2007. Currently, imagine 1 day is implementing education projects in Tigray and Oromia regions by focusing its efforts on addressing the four pillars of education: Access, Quality, Efficiency, and Equity.

As per the project agreement made with the Oromia Education Bureau and Bureau of Finance and Economic Development, imagine 1 day is seeking to procure 14,000 supplementary and reference books to distribute for the full primary schools targeted under the BOOSCI project. Imagine 1 day invites all suppliers with renewed and valid licenses for the year 2006 to supply the supplementary and reference books. • Interested Bidders should have Tax clearance letter for the year 2006 E.C• Bidding documents may be purchased at the office of imagine 1 day, Meskel

Flower street, In front of Nazrawi Hotel, Solo complex 3rd floor, room No. 202, Tel. 251 11 4673107 Addis Ababa. Ethiopia, up on submission of written application and a non-refundable fee of Birr 200 (Two hundred only) starting from May 26, 2014 up to June 4, 2014.

• Bidder has to be registered to collect “VAT” and copy of VAT certificate and renewed trade license must be submitted attached with the application.

• Bidders may obtain further information, inspect and acquire the bidding documents, from the above-mentioned office.

• All bids must be accompanied by a bid security of 5% in an acceptable form of bank guarantee or CPO valid for 0 days after the date of bid opening and must be addressed to Imagine1 day International Organization.

• The Bid Security shall be sealed in a separate envelope marked “Bid Security” & shall be put in the qualification document.

• The deadline of bid submission shall be on or before 2:00 pm of June 4, 2014. And the bid will be opened on May 26, 2014 at 2:00 pm in the presence of bidders or their legal representatives at imagine 1 day country office mentioned above.

• The original and copy of the financial document shall be placed in a sealed envelope. And both envelopes shall be Placed in a large outer envelope and wax sealed.

• Imagine 1 day reserves the right to partially or entirely reject or cancel the bid.

እ ኔ እ ም ለ ው

በአሳምነው ጎርፉ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ባን ኪ ሙን ባለፈው ዓመት የአፍሪካ ኢንዱስትሪ ቀን በዲሴምበር 20 ሲከበር እንዲህ ብለው ነበር:: ‹‹የአገልግሎትና ንግድ ዝውውርንም ሆነ የኢንዱስትሪውን መስክ ለማሳደግ የሥርጭት (የመጓጓዣ) ዋጋን መቀነስ የግድ ይላል፤›› ብለው፣ ለዚህ ደግሞ የአፍሪካ መንግሥታት ለመንገድ፣ ለባቡር መስመር ዝርጋታና ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ሥራዎች ትኩረት መስጠት እንዳለባቸው ተናግረዋል::

በእርግጥም እስከ እ.ኤ.አ. በ2013 ብቻ 965 ሚሊዮን ገደማ ሕዝብ የሚኖርበት ከሰሃራ በታች አፍሪካ ዋነኛው የድህነት መገለጫው ይኼው የመሠረተ ልማት እጦት ነበር:: ከጦርነትና ሰላም ማጣት የማይተናነሰው ረሃብና ድርቅ እንዲሁም ድህነት ገጽታው ሆኖ የኖረ የዓለም ክፍልም ነበር::

‹‹አፍሪካ ሪኒዋል›› መጽሔት እ.ኤ.አ. በኦገስት 2013 ዕትሙ ላይ ‹‹Industrialization a New Burst of Energy›› በሚለው የኪንግስሊ ልጎቦር ትንተናው የአኅጉሩን የዘርፉ መሠረታዊ ችግሮች ዳስሷል:: በአፍሪካ ከ600 ሚሊዮን የማያንሱ ሰዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦታቸው በጣም ዝቅተኛ ነው:: ቢዚህም አኅጉሩ ከሁለት በመቶ እስከ ሦስት በመቶ የሚደርሰውን አጠቃላይ አኅጉራዊ ምርት በየዓመቱ ለማጣት ተዳርጓል::

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በቅርቡ ባደረገው አንድ ጥናትም 12 በመቶ የዓለም ነዳጅ ክምችት 40 በመቶ የዓለም ወርቅ ክምችት፣ 90 በመቶ የፕላቲንየም ክምችት፣ 60 በመቶ የሚታረስ መሬት የሚገኝባት አኅጉር በፍጥነት ከድህነት ለመውጣት የተቸገረው በሰፊ የጥሬ ዕቃ የውጪ ገበያና የምርት ገቢ ንግድ ላይ የተሰማራ ኢንዱስትሪ አልባ አካሄድ በመከተሉ መሆኑን ጠቁሟል::

‹‹Africa Renewal›› የትንተናው መግቢያ ያደረገው ታዋቂው የስዊዘርላንድ ቸኮሌት መጠጥ አምራች ባለ 18 ቢሊዮን ዶላር ካፒታል ኩባንያ ነው:: ይህ ኩባንያ በዘርፉ ዓለምን ከሚቆጣጠሩ አምራቾች አንዱ ቢሆንም፣ 70 በመቶው የቸኮሌት ምርት ጥሬ ዕቃ የሚሰበስበው ከአፍሪካ (ከኮትዲቯርና ከጋና ብቻ እስከ 53 በመቶ) ነው:: ይሁንና አፍሪካውያን አውሮፓ የሚመረቱ ቸኮሌቶችን ገዝተው ከመጠቀም ባለፈ፣ በሀብታቸው ለመጠቀም አልቻሉም:: ለዚህ ደግሞ የኢንዱስትራላይዜሽን አለመስፋፋት ትልቁ ማነቆ ሆኖ ይስተዋላል::

የአፍሪካን ዕድገት የጎተተው የኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢትዮጵያስ በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል?

መረጃው ለአብነትም የአንዳንድ አገሮችን ገጽታ አመልክቷል:: የኢትዮጵያ የቡና አምራች ገበሬዎችን ጨምሮ በዘርፉ የተሰማሩ ሌሎች አምራቾች ቀን ከሌሊት ቢደክሙም ከቡና ከሚገኘው ገቢ 90 በመቶ የሚሆነው ተጠቃሚን አገር (Consuming Countries) ነው የሚያበለፅገው:: በዓለም ስድስተኛ የድፍድፍ ዘይት አምራች አገር የሆነችው ናይጄሪያ ዘመናዊና በቂ ኢንዱስትሪ ገንብታ የማጣራት ዘዴ ባለመጠቀሟ፣ የራሷን የነዳጅ ፍጆታ እንኳን ለመሸፈን በየዓመቱ እስከ ስምንት ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ገንዘብ ለምታስገባው ነዳጅ ትደጉማለች::

የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በቅርቡ እንዳወጣው አንድ ሌላ መረጃ፣ አኅጉሩ በተለይ ባለፉት ሰባትና ስምንት ዓመታት በአማካይ እስከ አምስት በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግቧል:: በዚህ ውስጥ ኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣ ዚምባብዌ፣ ጋናና አንጎላን የመሰሉ ከስምንት በመቶ በላይ በማደግ ላይ ያሉ ናቸው:: አኅጉራዊ አማካይ ዕድገቱ እ.ኤ.አ. በ2014 ማብቂያ ላይ ስድስት በመቶ ሊደርስ እንደሚችል ግምቱን ሰንዝሯል:: ይሁንና እንደ ሥጋት የተቀመጠው የኢኮኖሚ ዕድገቱ ኢንደስትራላይዜሽንና ሰፊ ጉልበት ላይ የሚያተኩሩ የማኑፋክቸሪንግ

ዘርፎች ላይ ባለማተኮሩ ‹‹የሥራ ዕድል የማይፈጥር›› (Jobless Growth) እየሆነ መምጣቱ አሳሳቢ ሆኗል:: በእርግጥም ለዚህ ጥሩ ማሳያ የሚሆነው በዓለም ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ውስጥ የአፍሪካ ድርሻ 11 በመቶ ብቻ ሲሆን፣ የምሥራቅ እስያ ብቻ 32 በመቶ በመድረሱ ነው::

ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ሽግግር ውስጥ የኢትዮጵያ መንግሥት የኢንዱስትሪ ፖሊሲ

ከነደፈ ከአሥር ዓመታት በላይ የተቆጠሩ ሲሆን፣ ባለፉት ሁለት አሥርት ዓመታትም ቢሆን በነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ምኅዳር ውስጥ ለዘርፉ ዕድገት ከፍተኛ ጥረት ማድረጉ አይካድም:: በአንድ በኩል በቀዳሚው የዕዝ ኢኮኖሚ አገዛዝ በመንግሥት ይዞታ ሥር የነበሩ ከ40 የማያንሱ መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎችን ፕራይቬታይዝ በማድረግ፣ በሌላ በኩል የአገር ውስጥ የውጭ ባለሀብት ብቻ ሳይሆን ክፍተት ባለባቸው መስኮችም መንግሥትም ኢንዱስትሪውን በመቀላቀል አሁን ባለው ሁኔታ እስከ 24 በመቶ የአገሪቱን አጠቃላይ ምርት ከዘርፉ ማግኘት ችሏል::

መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ (GTP) ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር የኢኮኖሚ ጉዞ ለመሸጋገር የሚያስችል መደላድል ለመፍጠር ታልሟል:: ለዚህ ሽግግራዊ እምርታ ጉዞ መረጋገጥ በልማታዊ መንግሥት በኩል እየተከናወኑ ያሉ የመሠረተ ልማትና የሰው ሀብት ግንባታ ሥራዎችን በጥንካሬ የሚያነሱ ተንታኞች አሉ::

‹‹በአምስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ብቻ እስከ ስምንት ሺሕ ሜጋ ዋት የሚደርስ የኤሌክትሪክ ኃይል፣ ከአሥር ሺሕ ኪሎ ሜትር የማያንሱ ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የአስፓልት መንገዶች፣ 70 ሺሕ ኬሎ ሜትር የገጠር መንገዶች (ከግማሽ በላይ ሊሳብ ባይችልም) ለመገንባት መጀመሩ፣ የሲሚንቶ፣ የብረት፣ የስኳር፣ የዘይት፣ የማዳበሪያና የመሳሰሉ ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች በመንግሥት ግዙፍ

መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ (GTP) ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር የኢኮኖሚ ጉዞ ለመሸጋገር የሚያስችል

መደላድል ለመፍጠር ታልሟል:: ለዚህ ሽግግራዊ እምርታ ጉዞ መረጋገጥ በልማታዊ መንግሥት በኩል እየተከናወኑ ያሉ የመሠረተ ልማትና የሰው

ሀብት ግንባታ ሥራዎችን በጥንካሬ የሚያነሱ ተንታኞች አሉ::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 27 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

Invitation to Bid for Consultancy Service

Admas farmers’ cooperative union resideing Gurage Zone Wolkite invites all local firms to procurement of consultancy service for purchasing of niger seed processing machineries from international tendering from importing the machineries to commissioning. Interested bidders shall submit certificate of suppliers registration from Ministry of Finance and Economic Development and other evidence demonstrating the bidders compliance, which shall include.

1. Trading License Certificate renewed for 20142. Tax clearance certificate valid at bidding date3. VAT registration certificate

Bids must be delivered to the address below Meset Consult Office (Agriterra Office) Addis Ababa Bisrate Gebrel Laffto Mall or Wolkite Admas Farmers Cooperative Union Office before 10 days of the first announcement on the Newspaper before 11:00 PM

All bids must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 1,000 (One thousand birr). Late bids shall be rejected. Bids will be opened the absence of the bidders/representatives and the winner will be announced 15 day of the announcement.

Bidders can obtain tender document from upon payment of a non-refundable fee of Ethiopian birr 50. Bid will be opened immediately after closing date. The union reserves the right to accept or reject any or all bids.

Admas Farmers Cooperative UnionTel. 011 330 15 19/011 330 20 82Fax 011 330 20 83Gurage Zone, WolkiteAgriterra/Meset ConsultingTel: 0118 30 35 80/79Addis Ababa, Ethiopia

እ ኔ እ ም ለ ው

ካፒታል መጀመራቸው (የመጠናቀቂያቸው ጊዜ ቢዘገይም)፣ እንደ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ የጨርቃ ጨርቅና መሰል ኢንዱስትሪ ማሠልጠኛ ተቋማት ሥራ መጀመራቸው፣ ወዘተ የመንገዱ ትክክለኛ ማሳያ ናቸው፤›› የሚሉ ተንታኞት አሉ:: በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት 30 በ 70 ምጣኔን ተከትሎ ለኢንዱስትራላይዜሽን ሙያተኛው መጠናከር፣ እንዲሁም በአነስተኛና በጥቃቅን ኢንተርፕራይዝ ልማትም ሆነ በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች ለመፍጠር የተጀመሩ ሥራዎች መስፋፋት ሽግግሩን ሊያፋጥኑ እንደሚችሉ አስረግጦ ለመናገር ያስደፍራል::

አሁን አሁን የኢትዮጵያ መንግሥት ‹‹የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ›› የሚለው የውጭ ግንኙነትም ፍሬ እያፈራ መስሏል:: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቅርብ መረጃዎች እንደሚያስገነዝቡት ባለፉት ሰባት ወራት ብቻ ከቱርክ፣ ከቻይና፣ ከህንድ፣ ከጃፓን፣ ከጀርመን፣ ከአሜሪካ፣ ከፊንላንድ፣ ከስዊዘርላንድ፣ ከእንግሊዝ የመጡ የበለፀጉ አገሮች ባለሀብቶችን ጉዳይ ላይ ግንኙነት ተጀምሯል:: ከአፍሪካ ጎረቤት አገሮች አንስቶ የናይጄሪያ፣ የደቡብ አፍሪካ፣ የግብፅና የሱዳን ባለሀብቶችም በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ያሳዩት ፍላጎትና የጀመሩት ሥምሪት ከፍተኛ አድናቆት የሚቸረው ሆኗል::

ለኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር እውን መሆን ትልቅ ተስፋ የተጣለባቸው የምሥራቅ እስያ አገሮች ተሞክሮ ብቻ ሳይሆን ባለሀብቶቻቸውም ወደ አገሪቱ እየገቡ ይመስላሉ:: በተለይ ቻይናውያን ሰፊ የሰው ጉልበትና ገበያ ተኮር የሆኑ ኢንዱስትሪዎቻቸውን በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ መንደሮች ሁሉ ለመሰግሰግ ያተኮሩ መስለዋል:: እዚህ ላይ የቱርክ ግዙፍ የጨርቃ ጨርቅና ቆዳ ኢንዱስትሪዎችም ቀዳሚ መሆናቸውን መዘንጋት አይገባም::

ከሰሞኑ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ‹‹ጀርባ ለጀርባ›› የኢትዮጵያ ጉብኝት የብዙዎችን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ትኩረት ስቦ ታይቷል:: የሁለቱ አካላት የጉዞ ተልዕኮ የተለያየ መሆኑ ባይታበልም በተለይ የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኬጊያንግ ጉብኝትና ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በልዩ ልዩ ዘርፎች ያደረጓቸው ስምምነቶች አገሪቱን የምሥራቅ አፍሪካ ዋነኛው የኢንዱስትሪ ኮሪደር ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ብዙዎች ተማምነውበታል::

ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ‹‹ኢትዮጵያ የጀመረችውን ፈጣን ዕድገት፣ የመንግሥት ቁርጠኝነት፣ እንደ አገር ለመሥራት ልማትና ኢንደስትራላይዜሽን መጠናከር የሰጠችው ትኩረት የቻይና መንግሥትና የግል ባለሀብቶችን ትኩረት ከመሳብ አልፎ፣ የቻይና አፍሪካ አዲስ ግንኙነት ልዩ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው፤›› በማለት የገለጹት እውነታም ይኼንኑ የሚያሳይ ይመስላል::

ከዕድገትና ትራንስፎርሜሽኑ ዕቅድ አኳያ የአገር ውስጥ የግል ባለሀብቶች በማኑፋክቸሪንግ በተለይ በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ የሚጠበቅባቸውን ያህል አለመሰማራታቸው ግን እንደ ድክመት የሚታይ ነው:: በዚህ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ አንድ የዘርፉ ባለሙያ፣ ‹‹የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች መሳብ ያደረገውን ጥቆማ (ጥሪ) ያህል የአገር ውስጥ ባለሀብቱን አበረታቶ ለመሳብ ያደረገው ጥረት የለም፤›› ብለዋል::ትኩረት ለማኑፋክቸሪንግና ለአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሠረቱ ግብርና ነው ሲባል ኢንዱስትሪው መገንባት ያለበትም ከግብርና ጥሬ ዕቃ በመነሳት መሆን አለበት:: ይኼ በተለይ በምሥራቅ እስያ (ቻይና፣ ታይዋን፣ ጃፓንና ኮሪያ) ተሞክሮ ቁልጭ ብሎ የታየ መሆኑን ነው መረጃዎች የሚያስገነዝቡት:: ዛሬ በአገሪቱ 50 የሚደርሱ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች ማምረቻ ፋብሪካዎች ቢኖሩም፣ አገሪቱ ካላት የእንስሳት ሀብት አንፃር ኢምንት ሆነው የሚታዩ ናቸው:: በጨርቃ ጨርቅ መስኩም ሰፊ መሬትና እምቅ የመስኖ አቅም እያለን ‹‹የንፁህ ጥጥ ያለህ›› ቢባልም ሰፊው ሥራ ገና አልተጀመረም:: መልካም በሚባለው ዘርፍ እስከ አንድ ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ለመላክ ታስቦ አልተሠራም:: በቅርቡ በወይን እርሻ ጎልቶ የታየው የቢጂአይ የወይን ጠጅ ፋብሪካ ጥራት የዘርፉን ሰፊ ዕድል አሳይቷል:: በአትክልትና በፍራፍሬ የተባለውን ያህል ፕሮሰስ ማድረግ አልተቻለም:: ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአባባ እርሻና ሆርቲካልቸር የታዩ ጅምሮች ቢኖሩም፣ በአገሪቱ ለዘመናት የተነገረላቸው የተፈጥሮ ማዕድናት ቀስ በቀስ ጥቅም ላይ እየዋሉ ቢመስልም ጅምሩ ከቁጥር የሚገባ አይደለም::

የአውሮፓና የአሜሪካ ብቻ ሳይሆኑ የፈጣን ዕድገት መገለጫ የሆኑት የምሥራቅ እስያ ባለሀብቶች እግር መብዛት ያስፈልገናል:: ካፒታል በማስገኘት፣ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ ካላቸው ፋይዳ ባሻገር ቴክኖሎጂና ልምድን በማካፋል ለዘርፉ ዕድገት የጎላ ሚና መጫወት ይችላሉ:: የአገር ውስጥ መካከለኛና ከፍተኛ ባለሀብቶች፣ በተለይም በዕውቀት

እየታነፀ የሚመጣው ኢንዱስትሪያሊስትም ለፈጠራና ለተግባራዊ እንቅስቃሴ ሰፊ ዕድል ሊፈጠርለት ይችላል::

ከዚሁ በተያየዘ መንግሥት ለወጪ ንግድና ለዓለም ገበያ ዕድል መፈጠር ልዩ ትኩረት መስጠት ግድ የሚለው ይሆናል:: ለውጭም ሆነ ለአገር ውስጥ ባለሀብቱ የተመቸ መሠረት ልማት፣ አምራች ኃይል፣ ተስማሚ የግብርና የታክስ ሥርዓትና የፖሊሲ አመቺነት ቢኖር በውጭ ገበያ ተወዳዳሪ ሆኖ ምርትን በጥራትና በቅልጥፍና ማቅረብ ካልተቻለ ዕድገቱን መገደቡ አይቀርም:: በዚህ ረገድ ከ13 ዓመታት በፊት እ.ኤ.አ. በ2001 አጎዋ የሚባለው የአሜሪካ የገበያ ዕድል መጀመርያ ሊጠቀስ ይችላል:: ‹‹በአፍሪካና በአሜሪካ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከርና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲፋጠን ለማድረግ›› በሚል በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ ከወራት በፊት የተካሄደው የአጎዋ ኮንፈረንስ፣ ‹‹ዘላቂ ሽግግር በንግድና በቴክኖሎጂ›› በሚል ሐሳብ ላይ መክሮ ስምምነቱን ለሁለት አሥርት ዓመታት አራዝሞታል::

ይሁንና ኢትዮጵያ እስካሁን ስምምነቱን ተጠቅማ ወደ አሜሪካ ሊገቡ ከሚችሉ 1,800 ዓይነት ምርቶች አንፃር የላከቻቸው 132 ምርቶች ብቻ ናቸው:: ከእነዚህም ውስጥ 85 በመቶው የጨርቃ ጨርቅ ምርቶች ሲሆኑ፣ ከሌሎች የሁለትዮሽና የሦስትዮሽ የንግድ ትስስሮችና ስምምነቶች ይበልጥ መጠቀም ላይም ባለሀብቱ፣ የንግድ ማኅበራትና መንግሥት እጅና ጓንት መሆን ያስፈልጋቸዋል:: እዚህ ላይ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነትንም ጉዳይ ማስታወስ ተገቢ ነው ::

የኢንዱስትራላይዜሽን ችቦን ይበልጥ ማቀጣጠልበልማታዊ መንግሥታትም ሆነ በሠለጠነው

ዓለም ዕድገት በተለይም ፈጣን ሽግግርን የመራው ግብርና አይደለም:: የኢንዱስትሪ አብዮትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ነው:: ከዚህ አንፃር የኢትዮጵያ መንግሥት እውነታውን ለይቶ፣ በፖሊሲ ደግፎ፣ በመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ እየመራ መሄዱ ተገቢና ትክክል ነው::

ነገር ግን አሁንም መዳፍ በምታክል መሬት ላይ በተንጠላጠለ አርሶ አደርና ከኋላ ቀር የእንስሳት እርባታ ባልተላቀቀ አርብቶ አደር ላይ የሚያደርገውን ድጋፍ ያህል አልተሄደበትም:: በከተሞች የተስፋፉ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችም በአብዛኛው ትኩረታቸው የሥራ ዕድል ፈጠራ መስሏል:: ፈጠራና ቴክኖሎጂ ላይ ያለው ትኩረት ዝቅትኛ ከመሆኑም ባሻገር፣ በብዛት አገልግሎት ላይ የመጠመድ ‹‹ፈተና የበዛበት›› ማኑፋክቸሪንግ ያለመቀላቀል ጎልቶ እየታየ ነው:: ሌላው ቀርቶ ትክክለኛ ገቢንና መንግሥት በነፃ የሰጠውን ማምረቻና መሸጫ ‹‹ሼድ›› ላለመልቀቅ እንደ ጥገት ላም የሕዝብ ሀብት ለመቦጥቦጥ ‹‹ጥቃቅን›› እየተባለ ለመኖር የሚሻው አንቀሳቃሽ ምን ያህል ነው?

በአገራችን ያለውን ባለሀብት በብድር፣ በጉምሩክ ቀረጥ (ከቀረጥ ነፃ)፣ የታክስ እፎይታ፣ የማምረቻ ቦታና የቴክኖሎጂ ድጋፍ አንፃር የመደገፍ ጉዳይ ትኩረትን ይሻል:: በተለይ የተደራጁና በዘርፉ የሠለጠኑ ወጣቶችን በመደገፍ (ትግራይ የተሻለ ተሞክሮ አለው) ልዩ አብዮት ይፈልጋል:: ዜጎች ሕንፃ ሠርቶና ማሽነሪ ገዝቶ ማከራየትና ‹‹መበልፀግን›› ለህሊናቸው እንዳይረኩበት ማድረግ ያስፈልጋል:: በአገልግሎትና በንግዱ ዘርፍ ያለው የድለላና የአቋራጭ መንገድ ካልጠበበም ተመጣጣኝና ጤናማ አገራዊ ዕድገት ለማስመዝገብ ያስቸግራል::

የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ለኢንዱስትሪ ዞን ምሥረታና ትስስር የሰጡት ትኩረት ጠቃሚ ነው:: በምርት ‹ስፔሻላይዜሽንና ዳይቨርሲቪኬሽን› ብቻ ሳይሆን በተለይ እንደ ባቡር መስመር ባሉ መሠረታዊ መሠረት ልማት (Fundamental Infrastructure) ትስስር ለዘመናት የተከረቸመው አጥር ሊሰባበር መቃረቡም የአብዮቱን መለኮስ አመላካች ነው:: ነገር ግን አሁንም የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ድክመት በልዩ ሁኔታ ማየት ያስፈልጋል:: ከውጭ ድርጅቶች ጋር በትብብር (በጆይንት ቬንቸር) ለመሥራት የሚቀርቡ ፕሮጀክቶች ተከልክለው በጎን ይመረጣል መባል የለበትም:: ፈቃድ መስጠት፣ እድሳትና መሰል የባለሀብቱን ሕጋዊነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን አንድ ዕርምጃ ሄዶ ማስተናገድ ግድ ይላል::

ካልሆነ ግን አንዳንድ የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አባላት በምሬት እንደሚገልጹት፣ ሀብትና ቴክኖሎጂን ይዞ የሚመጣን መግፋት የትም ሊያደርሰን አይችልም:: ማደግ የሚሻ አገርና ሕዝብ በበዛበት የ21ኛው ክፍለ ዘመን ወሳኝ ምዕራፍ ላይ በቢሮክራሲና በደካማ አገልግሎት በር ዘግቶ ንግግር ማሳመር ብቻ ፍፁም ተቀባይነት የለውም:: ችግሮች ፈጥነው ታርመው የኢንዱስትሪ አብዮት ችቦ ይለኮስ የምንለውም ለዚህ ነው::

ከአዘጋጁ፡- ጹሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እንገልጻለን::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትአገልግሎት የሰጡ ዕቃዎች ሽያጭጨረታ ቁጥር አከአአድ/025/2006

ድርጅታችን ከዚህ በታች ባሉት ዓይነት የተዘረዘሩን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

- LOT I Office Equipment (Computer, Electronics Equipment, Printer etc.

- LOT II Used Oil (የተቃጠለ ዘይት) - LOT III Steel Scrap, Used Tyre, & Radiator ( ቁርጥራጭ ብረታ ብረት፣

አሮጌ የመኪና ጎማዎችና ራዲያተር ወዘተ) ለበለጠ መረጃ ከሚሸጠው ዝርዝር መስፈርትና የጨረታ መመሪያው ላይ ተገልጸዋል፡፡

1. ተጫራቾች በጨረታ ለመወዳደር በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፣

2. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች የንግድ ፈቃዳቸውን በመያዝ የካ ዴፖ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 217 በመቅረብ የተጫራቾች መመሪያውን የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፣

3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ገንዘብ የአጠቃላይ ዋጋውን 2% /ሁለት ፐርሰንት/ በጥሬ ገንዘብ ወይም ሲፒኦ በድርጅታችን ስም ማስዝ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ለLOT II ለተቃጠለ ዘይት ለሚወዳደሩ ብቻ ብር 5000 (አምስት ሺ ብር )ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ግንቦት 27 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ዋናው መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 217 ከጨረታ መዝጊያ ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ጨረታው ከተዋቱ 4፡00 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትአዲስ አበባስልክ ቁጥር 0111 629 31 61፣ 0111 629 28 57 ፖ.ሳ.ቁ

የሐራጅ ማስታወቂያቁጥር ወጋገን 15/2006

ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ቀጥሎየቀረበውን ንብረት በግልጽ ሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

ለመጀመሪያ ጊዜ ለሐራጅ የቀረበ

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የንብረቱ አድራሻየቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር

የንብረቱ ዓይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናወንበት

ከተማወረዳ

(ክ/ከተማ) ቀበሌ የቤት ቁጥር

ቀን ሰዓት

1ኤም.ዋይ ግሎባል ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

አቶ አክራም መተና ያህያ ጎፋ አ.አ አቃቂ

ቃሊቲ 11 አዲስ21623ሜትር ካሬ

36773

ቃሊቲ የእንስሰት መኖ መቀናበበሪያ ድርጅት

ከነማሽነሪዎቹ

14,000,000.00 ሰኔ 5 ቀን፤ 2006 ዓ.ም.

3፡00-6፡00

2

ኤም.ዋይ ግሎባል ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

ኤም.ዋይ ግሎባል ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

ጎፋ አ.አ 18 06 381816 ሜትር ካሬ

15903 ለመኖሪያ 2,035,163.00 ሰኔ 9 ቀን፤ 2006 ዓ.ም.

3፡00-6፡00

ማሳሰቢያ1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሠነድ (C.P.O) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መመዝገብ ይችላሉ፡፡2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ ላላሸነፉት

ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወድያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡3. በተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሰውን ፋብሪካ የሚገዘ የጨረታ አሸናፊ ባሸነፈበት ዋጋ ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ይከፍላል፡፡ 4. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡5. ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ነው፡፡6. በጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች እና ባለንብረቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች ብቻ ናቸው፡፡7. ለበለጠ ማብራሪያ ወጋገን ባንክ ዋናው መሥሪያ ቤት በስልክ ቁጥር ዐ115-52-24-87/ዐ115-52-38-00 የውስጥ መስመር 301 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

8. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ወጋገን ባንክ አ.ማ.

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 29 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አክሲዮን ማህበርየማስታወቂያ ሥራ ጨረታ በድጋሚ የወጣ

ኩባንያችን ከታች ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን ሥራዎች የሚያዘጋጁለት ብቃት ያላቸው ድርጅቶች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላና በዘርፉ የተሰማራ ተወዳዳሪ ድርጅት ፣ ግለሰብ ወይም ኮሚሽን ኤጀንት በጨረታው መሳተፍ ይቻላል፡፡

ሀ) በአውቶቢስ መስታወት ላይ በተለጣፊ ማስታወቂያ ድርጅታቸውን ማስታዋወቅ ለሚፈልጉ፤

ለ) የኩባንያውን ዓመታዊ የጉዞ ደንብና መመሪያ መፅሄት የማዘጋጀት፤ ሐ) በቪሲዲ/ሲዲ/ዲቪዲ የተቀናበሩ ሙዚቃዎች፣ ጭውውቶች፣ መዝናኛዎችና

ማስታወቂያዎችን የማዘጋጀት፤1) ማንኛውም ህጋዊ ፍቃድ ያለው ድርጅት ፣ ግለሰብ ወይም ኮሚሽን ኤጀንት

በአንዱ ወይም በሁሉም መሳተፍ ይችላል፤2) ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ አዲስ አበባ ፊንፊኔ ህንፃ 5ተኛ ፎቅ በሚገኘው

ቢሮ የማይመለስ ብር 50 (ሃምሳ) በመክፈል ከግንቦት 18 ቀን 2006 ዓም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፤

3) ተጫራጮች በጨረታው ሰነድ መሰረት አስፈላጊውን መረጃ በመሙላትና በማያያዝ በሰም በታሸገ ፖስታ እስከ ግንቦት 25 ቀን 2006 ዓም ከቀኑ 11፡00 ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፤

4) ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ግንቦት 26ቀን 2006 ዓም ከቀኑ 04፡00 ሰዓት በኩባንያው አዳራሽ በተገኙ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች ፊት ይሆናል::

5) ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የብር 5,000.00(አምስት ሺህ ብር) በጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ወይም የባንክ ማስያዣ ከጨረታው ሰነድ ጋር አሽገው ማቅረብ ይኖረባቸዋል፤ የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ወይም የባንክ ማስያዣ ያላቀረበ ተጫራች ከጨረታው ይሰረዛል፤

6) ሌሎች ተጫራቾች በሚሰጡት ዋጋ ላይ ተመስርቶ የሚቀርብ ዋጋ ተቀባይነት የለውም፤

7) ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ቫትን ያካተተና ያላካተተ ስለመሆኑ በግልፅ ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል፤ይህን ያላካተተ የዋጋ ማቅረቢያ ቫትን እንዳካተተ ይቆጠራል፤

8) ኩባንያው የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አ/ማህበርመስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 5ተኛ ፎቅ

ስልክ 0115548800/01አዲስ አበባ

የጨረታ ማስታወቂያአዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ

አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ. የካሣ ክፍያ ፈፅሞባቸው ከደንበኞቹ የተረከባቸውን ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ ኩባንያው ይገለገልባቸው የነበሩ ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ ኮንቴነሮችን እና ሌሎችንም ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ • በመሆኑም እነዚህን ዕቃዎች ለመግዛት የምትፈልጉ ሁሉ የተጐዱ ተሽከርካሪዎች ማቆያ

ከቃሊቲ ኖክ ጀርባ በሚገኘው የኩባንያችን ሪከቨሪ በመገኘትና በማየት የምትገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ግንቦት 18 ቀን 2006 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 6 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ብሔራዊ ትያትር ጀርባ በሚገኘው አዋሽ ታወርስ የኩባንያው ዋና መ/ቤት አንደኛ ፎቅ ድረስ በመቅረብ የጨረታውን ሠነድ ገዝታችሁ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በማስገባት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

• ጨረታው ሰኔ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ቃሊቲ ኖክ ነዳጅ ማደያ ጀርባ በሚገኘው የኩባንያችን ሪከቨሪ ይከፈታል፡፡

• ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡

• ተጫራቾች የመነሻ ዋጋቸው እስከ 5,000.00 ለሆኑት ብር 500.00፣ከብር 5,001.00 እስከ ብር 10,000.00 ለሆኑት ብር 2,000.00፣ ከብር 10,001.00 እስከ 50,000.00 ለሆኑት ብር 5,000.00፣ ከብር 50,000.00 በላይ ለሆኑት የመነሻ ዋጋውን 10% /አስር በመቶ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ሁሉም የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ (CPO) መቅረብ አለበት፡፡

• ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስን ያካተተ መሆን አለበት፡፡

• በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ተመላሽ ይደረጋል፡፡

• ከጨረታው በኋላ ያሉትን ወጪዎች በሙሉ ገዢው ይሸፍናል፡፡

• አሸናፊዎች ንብረቶቹን ጨረታው ከተካሄደበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ክፍያውን ፈጽመው ካልተረከቡ ጨረታው የሚሰረዝ ከመሆኑም በላይ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም በሌላ በኩል ክፍያ ፈፅመው ዕቃዎቹን በተገለፀው ጊዜ የማያነሱ ቢሆን ኩባንያው ኃላፊነት የለበትም፡፡

• ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ.ዋና መ/ቤት 011 557 00 01 ፋክስ 011 557 02 08የሪከቨሪ 011 439 11 01 011 557 02 18 *12637 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

ያገለገሉ ዕቃዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01/06

የኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዮን ማህበር የተለያዩ ያገለገሉ ወንበሮች ፣ጠረጴዛዎች፣መደርደሪያዎች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የቅየሳ መሣሪያዎች እንዲሁም የአፈር ምርመራ መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት፡

1. ማናቸውም ዕቃዎቹን መግዛት የሚፈልግ ድርጅትም ሆነ ግለሰብ በጨረታው እንዲሳተፍ ይጋበዛል፤

2. ተጫራቾች ለጨረታ ያቀረቡትን ዕቃዎች ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ንፋስ ስልክ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ገባ ብሎ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ቀርበው ማየት ይችላሉ፤

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከዋናው መ/ቤት ፋይናንስና ሰፕላይ ቡድን ቢሮ ቁጥር 100 በመቅረብ የማይመለስ 50 ብር እየከፈሉ መግዛት ይችላሉ፤

4. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ሊገዙት ያሰቡት ዕቃ ዋጋ 10% በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤

5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ ቀናት ለዕይታ ግልፅ ይሆናል፡፡ ጨረታው ግንቦት 25 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ 3 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት በ 3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤

6. የጨረታ አሸናፊው ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ3 ቀን ውስጥ በመክፈል ዕቃውን በ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማንሳት ይኖርበታል፤ በዚህ መሠረት ባይፈፀም የጨረታ ማስከበሪያው ለኩባንያው ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል፤

7. ለተሸናፊው ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊው ተጫራች ግን የጨረታ ማስከበሪያ ካሸነፈበት ዋጋ ጋር ታሳቢ ይሆናል፤

8. ተጫራቾች ዕቃዎችን በሙሉ ወይም በከፊል ለመግዛት መጫረት ይችላሉ፤

9. አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል መሠረዝ ይችላል፤

10. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114 42 08 00 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡

አድራሻ ፣ ኮንስትራክሽን ዲዛይን አ.ማከንፋስ ስልክ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አጠገብ

ስልክ 0114 42 08 00

የጨረታ ማስተካከያ

ኢንተርፕራይዛችን ግንቦት 3 ቀን 2006 ዓ.ም ለአበበ ቢቂላ የመዋኛ ገንዳ ግንባታ ፕሮጀክት ዐ4 የጨረታ ማስታወቂያ በዚሁ ሚዲያ መውጣቱ ይታወቃል ሆኖም የሚከተሉት ማስተካከያዎች የተደረጉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

1. ጨረታ ቁጥር DCE/FM/033/2014 የwater proofing & finishing works ጨረታ መሆኑ፣

2. ጨረታ ቁጥር DCE/EM/032/2014 የSanitary & electrical works ጨረታ መሆኑና ጨረታው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ፣

3. ጨረታ ቁጥር DCE/FM/034/2014 የኤሌክትሮ መካኒካል ጨረታ መሆኑና ጨረታው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ፣

4. ጨረታ ቁጥር DCE/GP/035/2014 የGenerator ጨረታ

መሆኑ፣

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝየቀጥታ ስልክ ቁጥር ዐ114-4ዐ-34-33/34

ማዞሪያ ዐ114-42-22-70/71/72ፖ.ሳ.ቁ 3414

ፋክስ ቁ.ዐ114-40-04-71/0114-42-07-46ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 30 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

እ ኔ እ ም ለ ው

በማርታ ዓለሙ

ትምህርቴን ጨርሼ ወደ ቴሌኮም ዘርፍ ከመግባቴ በፊት በሃያዎቹ ዕድሜዩ አጋማሽ ላይ ለአጭር ጊዜም ቢሆን የጋዜጠኝነት ሙያ ውስጥ ተሰማርቼ ነበር:: በወቅቱ ከምንመራባቸው መሠረታዊ የጋዜጠኝነት መርሆዎች ባሻገር፣ ልዩ ልዩ ጥቅሶችና ግጥሞች የቢሮአችን ግድግዳ ላይ በመለጠፍ ማስቀመጥ የተለመደ ነበር:: የዛሬውን ጋዜጠኝነት መፈክሮች ባላውቅም ያን ጊዜ ከማይረሱኝ ግጥሞች መካከል የሚከተለው ለዛሬው ጽሑፌ መግቢያ እንዲሆን መርጬዋለሁ::

‘‘ዜና ከተወራ ኖሮና ሰንብቶይበላ ከእንግዲህ ገንፎ ፍሪጅ ገብቶ’’በአጭሩ አገር የሰማው የተወራና የጠነዛ ወሬ

ዜና ብሎ ማቅረብ የዜናን ትኩስነትና ወቅታዊነት በማሳጣት የዜና ቋንጣ ከማቅረብ እንዲቆጠብ የሚመሰክር ግጥም ነው::

ባለፈው ሳምንት በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የተመለከትኩት ዜናም በቀጥታ ይህንኑ የሚያስታውስ ሆኖ አግንቼዋለሁ:: ‹‹ህዋዌ በሕገወጥ መንገድ ወደ አገር አስገብቷቸዋል የተባሉ ዕቃዎችን ለማስወጣት ጥያቄ አቀረበ›› በሚል ርዕስ የቀረበው ዜና ከአራትና ከአምስት ወራት በፊት በአንድ የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ላይ በስፋትና በተደጋጋሚ የተዘገበና በወቅቱም በቂ ምላሽ የተሰጠበት ሆኖ ሳለ፣ ጥቂት አስገራሚና ከዜናው ጋር ተያያዥነት የሌላቸው አሉባልታዎችን በማካተት የተዛባ ዘገባ መቅረቡ አግባብነት የሌለው አካሄድ መሆኑን ለመገንዘብ ችያለሁ::

በተለይም ተዓማኒነት ካላቸው በጣት የሚቆጠሩ የመገናኛ ብዙኃን ውስጥ በግንባር ቀደምነት በሚጠቀሰው ሪፖርተር ላይ ይህን

ቴሌኮም በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንና በሁዋዌ መካከል በተደረሰ ስምምነት ዕቃዎች መወረስ እንደሌለባቸውና እንዲመለሱ መወሰኑን ነው:: ሁዋዌ ዕቃዎቹን ከአገር ለማስወጣት መጠየቁ በወቅቱ የተዘገቡ ነጥቦች ናቸው:: አሁን በዜናው ላይ ዕቃዎቹን ለማስወጣት ጥያቄ ቀረበ ከሚለው የሰነበተ ዜና ላይ ተጨማሪና አዲስ ተብሎ የቀረበው ነገር፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባበሪ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት ሚኒስትሩ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል

ኢትዮ ቴሌኮምና ከፍሪጅ የወጣ ገንፎመሰል አድሎአዊ ዜና መመልከት ጋዜጠኝነት ወዴት እያመራ ነው የሚል ጥያቄ ያስነሳል:: በእርግጥ እንኳን አገር በቀሉ ሪፖርተር ዓለም አቀፉ ሮይተርስ የመረጃ መደበላለቅ እንደሚያጋጥመው ካነሳነው ርዕስ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ባለው ምሳሌ ወደ ጽሑፌ ማጠቃለያ ላይ ለማስረዳት እሞክራለሁ::

ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርኩት ሪፖርተር ይዞት የወጣው ዜና ከአራት ወራት በፊት ሙሉ ለሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ ሰፊ ሽፋን ያገኘና አሁን በዜናው ላይ የተጠቀሱት ዕቃዎች በኢትዮ

የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ሞጆ ደረቅ ወደብን እግረ መንገዳቸውን መጐብኘታቸው ነው:: በጉብኝቱ ከተደረደሩት ህልቆ መሳፍርት ኮንቴይነሮች መካከል የሁዋዌን 24 ኮንቴነሮች ዋነኛ የጉብኝቱ አጀንዳ ያደረጉ በሚመስል ሁኔታ ጋዜጣው፣ ‹‹24 ኮንቴይነሮች መውጣታቸውን ሲጠየቁ ኮንቴነሮቹ እንዳልወጡ ከደረቅ ወደቡ ባለሥልጣናት ተገልጾላቸዋል:: ምክንያቱን ማንም ባይመልስላቸውም ‘ሁዋዌ ዕቃዎቹን አልፈልጋቸውም ማለት ነው?’ የሚል ጥያቄ

ጠይቀው ነበር::›› ጉዱ የጉዱ ጉድ የሚያስብለው የዜና አሠራርም ይኼው ነጥብ ነው::

በመጀመሪያ ደረጃ በጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ ሥልጣን ላይ የተቀመጡ ባለሥልጣን የንግድ መርከብ 50ኛ ዓመት በዓል አስመልክቶ በደረቅ ወደቡ ከተገኙ በኋላ እጅግ የበዛና ቅጥ ያጣ ዝርዝር ውስጥ ገብተው ከበዓሉ አከባበር መንፈስ ውጭ የ24ቱ ኮንቴይነሮች ጉዳይ ከምን ደረሰ ብለው ይጠይቃሉ የሚል እምነት ባይኖረኝም፣ ጠይቀውም ከሆነ ለሌላ ዓላማ አድፍጦና ተቀናጅቶ የሚጠባበቅ ወኪል ይህን ኢመደባዊ ንግግር ለዜና ማጣፈጫነት አውሎታል የሚል ግንዛቤ እንድወስድ ያደርገኛል::

በተጨማሪም ‹‹ኮንቴይነሮቹ እንዳልወጡ ከደረቅ ወደቡ ባለሥልጣናት ተገልጾላቸዋል:: ምክንያቱም ማንም ባይገልጽላቸውም፤›› የሚለው ነጥብ ሌላ የተዓማኒነት ጥያቄ እንዳነሳ ያስገድዳል:: ምክንያቱም ዕቃዎቹ እንዳልወጡ ተናገሩ የተባሉት የጉምሩክ ባለሥልጣናት ዜናው ላይ እደተጠቀሰው ድርጅቱ ዕቃዎቹን ለማስወጣት ጥያቄ ባቀረበበት ሁኔታ እንዴት ሆኖ ነው ለመግለጽ የተሳናቸው? ይብሱንም ብሎ ሚኒስትሩ የተጠቀሱት የ13 ሚሊዮን ዶላር ‹‹ዕቃዎቹን አይፈልጋቸውም ማለት ነው›› ወደሚል ድምዳሜ ሊያደርሳቸው የሚችለው:: እንዴት ነው ነገሩ እዚህ ድርሰትና ጋዜጠኝነት የተቀላቀሉ መሰለኝ:: ምክንያቱም መሠረታዊ የእውነት መፋለሶች የሚከሰቱት ዕቃው እንዲወጣ ትዕዛዝ የተላለፈው መቼ ነው? ጥያቄውስ ከቀረበ ስንት ጊዜ ሆኖታል? ዕቃን ለማስገባትና ለማስወጣት መሬት ላይ ያለው የጉምሩክ አሠራር ምን ይመስላል? ዕቃውን ለማስወጣት የተደረጉት የደብዳቤ ልውውጦች ምን ይመስላሉ? በአየር ወደብና በደረቅ ወደብ መካከል ያለው የሥራ ሒደት ምን ምን

ዕቃ ወጣ አልወጣም በሚለው ዜና ላይ ከተጠቀሱት ስም አጥፊና መሠረተ ቢስ ነጥቦች መካከል ድርጊቱ የተፈጸመው ማለትም ዕቃው በኢትዮ ቴሌኮም ሥር የገባው ግብር

ላለመክፈል ነው የሚል ግምት እንዳለው የጉምሩክ ባለሥልጣን ካሁን ቀደም ገልጿል ይላል:: በመሠረቱ አንዱ ድርጅት ለአንዱ መንግሥታዊ ተቋም ያመጣውን ዕቃ እንኳንስ ግብር

ሳይከፍል ግብር ከፍሎም ከጉምሩክ ማስወጣት አይቻልም::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 31 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

Bole Sub City, Woreda 03 BehindSheger Building House number 2003P.O. Box 25612/1000Tel: +251-0116619980/81Addis Ababa, EthiopiaFax+254202712974

INVITATIONTOTENDERTENDERNO.NRC/04/2014

PRE-QUALIFICATIONFORSUPPLYOFGOODSANDSERVICES2014/2016

The Norwegian refugee council (NRC) is a non-governmental, humanitarian organization with 60 years of experience in helping create a safer and dignified life for the displaced people. Since 2011, NRC Ethiopia is working to improve the living conditions of refugees in Dolo-Ado, Shire, Assosa and Gambella refugee camps through the provision of shelter, Education and livelihood program.

NRC is inviting applications for pre-qualification/registration of suppliers for provision of goods and services from intrested eligible bidders for the periof of July 01,2014---June 30,2016 as per the items listed and instruction provided here under. Suppliers should be VAT registered and submit renewed business licenseItemNo CategoryReference CategoryDescription

1 NRC/PQS/01/14 Supply&DeliveryofGeneralOffice&ComputerStationery2 NRC/PQS/02/14 Supply&DeliveryofComputers,Software,Consumables,Accessories,Printers, Scanners,FaxMachinesandPhotocopiers&theirMaintenance

3 NRC/PQS/03/14 Supply&DeliveryofOfficeFurniture,Furnishings,Fittings&OfficeEquipment’s andtheirrepairsandmaintenance.4 NRC/PQS/04/14 Supplyof Shelter materials; CGI sheets, Nails, building materials and Generators 5 NRC/PQS/05/14 Supply of shelter materials; bamboo and eucalyptus pole 6 NRC/PQS/06/14 Supply of education training materials; Electrical, plumbing, construction, metal work, electronics, food, tailoring and furniture 7 NRC/PQS/07/14 ProvisionofAirtravelandTicketingServices(IATAregisteredfirms)8 NRC/PQS/08/14 CourierServices9 NRC/PQS/09/14 Provisionofprintingservices(Journals,Brochures,Banners,CampaignMaterials, stickers,logos,etc)10 NRC/PQS/10/14 Repair,Service &Maintenanceofvehicles 11 NRC/PQS/11/14 Freight transport Service 12 NRC/PQS/12/14 Rental vehicles Service

Acompletesetofpre-qualificationdocumentscanbeobtainedfromthe ReceptionDesk free of chargeduring office hours. Allcurrentsuppliersareadvisedtoapply.Applicationshouldbesubmittedinsealedenvelopesmarked withthetenderitem andcategorynumberaddressedto:NRC Ethiopia locatedattheabove mentioned address.Completedpre-qualificationdocumentsshouldbedepositedintheTenderBoxatthereceptionsoastobe receivednotlaterthan Thursday the 5th of June, 2014 at 10:00 AM. Bid Opening dates are mentioned in the bid document.

እ ኔ እ ም ለ ው

ያካትታል? የሚሉ ወሳኝ ጥያቄዎችን ያላገናዘበ ዘገባ፣ ዜና መሆኑ ቀርቶ ተጨባጭነት የሌለው ድርሰት መሆኑ አይቀሬ ነው::

በኢትዮጵያ የጉምሩክ አሠራር እንኳንስ ዕቃ ከአገር ለማስወጣት ይቅርና ወደ አገር ለማስገባት ያለው መከራ ከሕዝብ ተወካች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ በስተቀር ልብ ብሎ የተገነዘበው አካል ያለ አይመስለኝም:: ድርጅቱ ገሚሱን ዕቃዎች በአየር ወደብ (ኤርፖርት በኩል) እንዴት በፍጥነት ለመመለስ ቻለ? እንዴትስ ነው የደረቅ ወደቡ ሊዘገይ የቻለው? የሚለውን ጉዳይ ከማናቸውም በላይ የጉዳዩ ባለቤቶች በቂ መልስ ሊሰጡበት እንደሚችሉ እየታወቀ፣ የሚሰጡት ምላሽ በማጣት አንገታቸውን ደፍተው ቀሩ ዓይነት ዜና መሥራቱ ሌላው አነጋጋሪ ጥያቄ ነው::

እንግዲህ ከቀረበው ዜና ውስጥ በዋናነት ሊተላለፍ ወደተፈለገው መልዕክት ስናመራ ሁለት ዓበይት ርዕሶችን ማንሳት እንችላለን:: አንደኛው ከአማርኛው ሪፖርተር ጋዜጣ በፊት እንግሊዘኛው ሕትመት ላይ የወጣውንና ኋላ ላይ አማርኛው ላይ ጭራሽ ያልተጠቀሰው ግብር የመክፈል ጉዳይ ሲሆን፣ ሁለተኛውና ዋነኛው ስም የማጥፋት ዘመቻ አካል የሆነው ጉዳዩን ከሙስናና ደረጃውን የጠበቁ አልነበሩም የሚለው ነው:: በጋዜጣው ላይ ተቀናቃኙ በሚል ከተጠቀሰው ዜድቲኢ የተባለ የቴሌኮም ኩባንያ አንፃር የቀረበው ትንታኔ ነው:: ዕቃ ገባ ዕቃ ወጣ አልወጣም የሚለው ዜና ከላይ የተጠቀሱትን የስም ማጥፋት ነጥቦች ለማጀብ የተመዘዘ ከፍሪጅ የወጣ ገንፎ ነው::

ጉዳዩን እስኪ በዝርዝር እንመልከተው:: ዕቃ ወጣ አልወጣም በሚለው ዜና ላይ ከተጠቀሱት ስም አጥፊና መሠረተ ቢስ ነጥቦች መካከል ድርጊቱ የተፈጸመው ማለትም ዕቃው በኢትዮ ቴሌኮም ሥር የገባው ግብር ላለመክፈል ነው የሚል ግምት እንዳለው የጉምሩክ ባለሥልጣን ካሁን ቀደም ገልጿል ይላል:: በመሠረቱ አንዱ ድርጅት ለአንዱ መንግሥታዊ ተቋም ያመጣውን ዕቃ እንኳንስ ግብር ሳይከፍል ግብር ከፍሎም

ከጉምሩክ ማስወጣት አይቻልም:: ምክንያቱም ግብር መክፈል ወይም አለመክፈል በቀጥታ የሚመለከተው የንብረቱ ባለቤት የሁነውን ተቋም ነው:: በዚህ ሁኔታ ውስጥ ለኢትዮ ቴሌኮም የመጣን ዕቃ ሌላ ድርጅት ታክስ ሳይከፍል የሚቀርበት ምንም ዓይነት ዕድል የለም::

በተመሳሳይ ሁኔታ የዜናው ዘጋቢ ባቀረበው ሀተታ ዕቃዎቹ ከደረጃ በታች በመሆናቸው ወደ አገር መግባት የለባቸውም ተብሏል:: ‹‹ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከዓመት በፊት እነዚሁን ዝርዝር ጉዳዮች ካጤኑ በኋላ ዕቃዎቹ ከአገር እንዲወጡ መወሰናቸውን ለማወቅ ተችሏል፤›› ይለናል:: ዕቃዎቹ ከኮንቴይነር ባልወጡበትና የጥራትና ብቃት ማረጋገጫ ጥናት ባልተደረገበት፣ ምንም ዓይነት የሙከራ ማጣሪያ መደረጉ ባልተጠቀሰበት ሁኔታ ከደረጃ በታች መሆናቸውን እንዴት ማረጋገጥ ተቻለ? መቼ ነው ዶ/ር ደብረ ጽዮን በዕቃዎቹ ላይ ዝርዝር ጉዳዮችን በማንሳት ጥናት ያካሄዱት? የሚሉትን ጥያቄዎች ስናነሳ የጽሑፉ ማዕከላዊ ጭብጥ ምን እንደሆነ ሰፋ ያለ ዕይታ ይሰጠናል::

ይኸውም በጽሑፉ መጨረሻ ላይ ተቀናቃኝ ተብሎ የተጠቀሰው ዜድቲኢና ሁዋዌ የ1.6 ቢሊዮን ዶላር የቴሌኮም ማስፋፊያ ሥራ 50 በመቶ እኩል ድርሻ መውሰዳቸውን ይጠቅሳል:: እንግዲህ በዚህ ጸሐፊ እምነት ዓብይ ርዕስ ሆኖ መነሳት የነበረበት ጉዳይ የ13 ሚሊዮን ዶላር ዕቃ ወጣ ወይስ አልወጣም ሳይሆን፣ የ1.6 ቢሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ፕሮጀክት በእኩል ድርሻ ሥራቸውን ተከፋፍለው እንዲያከናውኑ ከወራት በፊት በተረከቡት ኃላፊነት መሠረት አንደኛው ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ገብቶ አዲስ አበባ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱ እየታየ ነው:: ተቀናቃኙ የተባለው ድርጅት ለምን እጁን አጣጥፎ እንደተቀመጠና ጭራሽ የመጀመር ፍላጎት ለምን እንዳላሳየ መጠየቅ፣ ጠይቆም ዜና መሥራት ቅድሚያ የሚሰጠው ዓብይ ጉዳይ ነበር::

በጽሑፌ መግቢያ ላይ እጠቅሰዋለሁ ያልኩት ሮይተርስ የተባለ ዓለም አቀፍ የዜና ወኪል በተሳሳተ መንገድም ቢሆን ስለ ኢትዮ ቴሌኮም የማስፋፊያ ፕሮጀክት ባቀረበው ዘገባ፣

‹‹በዓለማችን በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ታላቁ የቴሌኮም ዕቃዎች አቅራቢ የሆነው ሁዋዌና ዜድቲኢ ኮርፖሬሽን አዲስ አበባ ላይ አራተኛ ትውልድ ኔትወርክ፣ እንዲሁም ‘3G’ በመላው አገሪቱ ላይ የማስፋፋት ሥራ በማከናወን ላይ ይገኛሉ፤›› በማለት ከሁለት ሳምንት በፊት ዘግቧል:: ምንም እንኳን ትኩረት የሰጡበትን ርዕሰ ጉዳይ ባደንቅም ልክ እንደ ሪፖርተር ሁሉ መሠረታዊ ስህተት ፈጽሟል::

በመጀመሪያ ደረጃ ለዜድቲኢ የተሰጠ አንድም የአዲስ አበባ ክፍል የለም:: ሙሉ ለሙሉ ለሁዋዌ ነው የተሰጠው:: በሁለተኛ ደረጃ አራተኛው ትውልድ (4G) በመባል የሚጠራውን ሥራ ለሁዋዌ በብቸኝነት የተሰጠና ሌላው ኩባንያ የማይሳተፍበት ነው:: በተጨማሪም ሁለቱም ድርጅቶች ሥራውን እያቀላጠፉ ነው የሚለው አገላለጽ ፍፁም ስህተት ነው:: ማንም መመስከር እንደሚችለው አዲስ አበባ ላይ ከፍተኛ ሥራ እየተሠራ ነው ለውጥም እየተመለከትን ነው:: ከአዲስ አበባ ውጪ በተሰጡት ከተሞች ላይ በክልል ደረጃ ይቅርና በወረዳ ደረጃ ምንም ተግባር እንዳልተከናወነ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያውቀው እውነታ ነው::

ከዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ አንፃር እጅግ በጣም አሳሳቢ ጉዳይ ይኼው ርዕሰ ጉዳይ ነው:: ይኼውም የ13 ሚሊዮን ዶላር ሳይሆን የ1.6 ቢሊዮን ዶላር የሥራ ስምምነት ጉዳይ ነው:: ይህ እውነት ከፊታችን በተደነቀረበት ጊዜ ላይ ዕቃ ወጣ አልወጣ በሚል ሰበብ ያልተገባ ዘመቻ መከፈቱ፣ ልክ ሮይተርስ እንደተሳሳተው ሁሉ ለሪፖርተር መርዶውን ደብቆ አሉባልታውን የምሥራች አስመስሎ ለማቅረብ የተጠመደ አካል መኖሩን ያስገነዝበናል::

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ ሲሆን፣ ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው getachew.mengistu20@gmail.

com ማግኘት ይቻላል::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 32 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 33 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 34 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

መንግሥት በግብፅ ላይ... ከክፍል 1 ገጽ 7 የዞረ

ዓመታዊ ፍሰት እንዳለው፣ እ.ኤ.አ. በ1929 በግብፅና በሱዳን መካከል የተፈረመው የዓባይ ውኃ ስምምነት ግብፅ 48 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር፣ እንዲሁም ሱዳን አራት ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ድርሻ እንዳላቸው ያስቀምጣል:: ስምምነቱ ኢትዮጵያን አላማከረም:: ይባስ ብሎ እ.ኤ.አ. በ1959 የሁለቱ አገሮች ስምምነት ሲሻሻል የግብፅ ድርሻ ወደ 55.5 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲያድግ፣ የሱዳን ደግሞ ወደ 18.5 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ከፍ ብሏል:: የተቀረው መጠን ለሌሎች የተፋሰሱ አገሮች በቂ ነው ተብሎ ታምኖ ነበር:: አቶ ተሾመ እ.ኤ.አ. የ1959 ስምምነት የተደረገው ከኢትዮጵያ ውጪ ያሉ የላይኛው ዓባይ ተፋሰስ አገሮች ከቅኝ ግዛት ነፃ ከመሆናቸው በፊት እንደነበርም አስታውሰዋል:: የ1959 ስምምነት ከውኃ ድርሻ ክፍፍል በተጨማሪ የግብፅን ታላቁን የአስዋን ግድብ፣ የሱዳኑን ሮሳሪስና ካሽል አል ግርባ ግድቦች ግንባታም ይፈቅዳል:: እ.ኤ.አ. በ1971፣ በ1966 እና በ1964 የተጠናቀቁት ግድቦች ጉዳይ ላይ ግብፅና ሱዳን ኢትዮጵያን አላማከሩም:: በወቅቱ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር አፄ ኃይለ ሥላሴ ከወሰዷቸው ዕርምጃዎች መካከል አንዱ የአሜሪካው ሬክላሜሽን ዲፓርትመንት የዓባይ ውኃ ሀብትን አስመልክቶ እንዲያጠና ማድረጋቸው አንዱ ነው:: አቶ ተሾመ በጥናቱ የተገኙ የዓባይ ውኃ ሀብትን የተመለከቱ መረጃዎች ኢትዮጵያ ከዚያ በኋላ ለወሰደቻቸው ዕርምጃዎች መሠረት መሆናቸውን አስረድተዋል::

በ1960ዎቹ በ1970ዎቹ በሰሜን ኢትዮጵያ ከፍታማ ቦታዎች ተከስቶ የነበረው የዝናብ እጦት ያመጣው ድርቅና ከፍተኛ ረሃብ በአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መናወጥን አስከትሎ እንደነበረ ያስታወሱት አቶ ተሾመ፣ በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ይመራ የነበረው የኢትዮጵያ መንግሥት በርካታ ግድቦችን ለመገንባት ይህ ክስተት እንደገፋፋው ምንም ዓይነት ጥርጣሬ እንደሌላቸው ገልጸዋል:: ከእነዚህ ግድቦች መካከል አንዱ የሆነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያም ሆነ ለሌሎች የተፋሰሱ አገሮች ያለውን መጠነ ሰፊ ጠቀሜታም አቶ ተሾመ ዘርዝረዋል:: ኢትዮጵያ የዓባይን ውኃ ፍትሐዊና ምክንያታዊ በሆነ ሁኔታ በጋራ እንጠቀመው የሚለው ጥያቄዋን ግብፅና ሱዳን የ1959ኙን ስምምነት መሠረት አድርገው ‹‹ተፈጥሮአዊና ታሪካዊ መብታቸው›› እንደማይቀየር በመግለጽ ውድቅ ሲያደርጉት መቆየታቸውን ያስታወሱት አቶ ተሾመ፣ በዓባይ ውኃ ባለቤትነት ላይ ለሚነሳ የሐሳብ ልዩነት መፍትሔ የሚሰጥ አስገዳጅ የሆነ ዓለም አቀፍ የውኃ ሕግ ባይኖርም፣ እ.ኤ.አ. የ1966 የሄልሲንኪ ደንቦችና የ1997 የተመድ ዓለም አቀፍ የውኃ ስምምነት ፍትሐዊ የውኃ ክፍፍል መርህን እንደያዙ አስረድተዋል::

እ.ኤ.አ. በ1999 የተመሠረተው የናይል ቤዚን ኢንሼቲቭ በተመሳሳይ የፍትሐዊ የውኃ ክፍፍል መርህን አካቶ እንደነበር የጠቀሱት አቶ ተሾመ፣ ግብፅና ሱዳን ‹‹ተፈጥሮአዊና ታሪካዊ መበታችን›› ካልተካተተ በማለታቸው አለመግባባቱ ሊፈታ እንዳልቻለ ገልጸዋል:: እ.ኤ.አ. በ2010 የላይኛው የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በሆኑት ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ብሩንዲና ታንዛኒያ የተፈረመው የዓባይ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት (CFA) በተመሳሳይ ‹‹ፍትኃዊና ምክንያታዊ የውኃ አጠቃቀም›› መርህ ላይ መመሥረቱንም አቶ ተሾመ ጠቁመዋል:: የትብብር ማዕቀፉን ስድስት አገሮች እንዳፀደቁት በአፍሪካ ኅብረት ሥር ዓለም አቀፍ አስገዳጅ ስምምነት ሆኖ የሚመዘገብ ሲሆን፣ እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያና ሩዋንዳ ብቻ አፅድቀውታል:: ኡጋንዳና ኬንያ በቅርቡ ስምምነቱን በፓርላማ ያፀድቃሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ታንዛኒያና ቡሩንዲ ስምምነቱን ለማፅደቅ ቁርጥ ያለ ቀን አላስቀመጡም:: የግብፅ ሚዲያዎች ታንዛኒያ ከስምምነቱ እያፈገፈገች መሆኑን በቅርቡ መዘገባቸው ይታወሳል:: ግብፅና ሱዳን የተለመደውን ‹‹ተፈጥሮአዊና ታሪካዊ የመጠቀም መብት››ን ለመጥቀስ ሲኤፍኤን አንፈርምም ሲሉ፣ ስምምነቱ በአባል አገሮች መካከል አለመግባባት ከተነሳ ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በአባል አገሮች የውኃ ሀብት ሚኒስትሮች በሚፀድቅ የግልግል ዳኝነት ደንብ ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል፣ ካልሆነም ዓለም አቀፉን ፍርድ ቤት አይሲጄን ሊጠቀሙ እንደሚችሉ ይደነግጋል::

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ከፍተኛ ጉዳት ያደርስብኛል በማለት ተቃውሞ የምታሰማውን የግብፅ አቋም ከፍተኛ ጉዳት ሳይሆን ከፍተኛ ጥቅም ነው የሚያመጣው ከምትለው ኢትዮጵያ አቋም ጋር ለማጣጣም፣ በኢትዮጵያ ተነሳሽነት ዓለም አቀፍ የኤክስፐርቶች ቡድን የግድቡን ተፅዕኖ እንዲያጠና ተቋቁሞ ለአንድ ዓመት ያህል ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ሪፖርቱን ባለፈው ዓመት ማጠናቀሩ ይታወሳል:: ሪፖርቱን ጠቅለል አድርጐ ከማየት ይልቅ ለራሷ አጀንዳ በሚመች መንገድ ቁንፅል ንባቦችን በማድረግ ሪፖርቱ የግብፅን ተጎጂነት ያረጋገጠ ነው በማለት ግብፅ ጩኸቷን የቀጠለች ቢሆንም፣ አቶ ተሾመ ሪፖርቱ በማያጠራጥር ሁኔታ ግድቡ ግብፅንም ሆነ ሱዳንን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ መደምደሙን አመላክተዋል:: ይህን ጥቅም የተቀበለችው ሱዳን ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ በመስጠት ከኢትዮጵያ ጎን መሠለፏንም አስታውሰዋል:: ግብፅ አዲስ የኤክስፐርቶች ቡድን ተቋቁሞ የግድቡ ሁኔታ በድጋሚ እንዲገመገም ያቀረበችው ጥያቄ በኢትዮጵያ ውድቅ መደረጉን ያመለከቱት አቶ ተሾመ፣ ለጉዳዩ ዓለም አቀፍ ገጽታ ለማላበስ ግብፅ ልዩ ብሔራዊ ምክር ቤት አቋቁማ

በዓለም አቀፍ ሕግና የግልግል ዳኝነት ላይ ኤክስፐርት የሆኑ የምክር ቤቱ አባላት በግድቡ ጉዳይ ወደ አይሲጄ በመሄድ ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ማግኘትን ጨምሮ የተለያዩ አማራጮችን ለፕሬዚዳንቱ ማቅረባቸውንም አስረድተዋል:: አቶ ተሾመ ሪፖርቱን ወደ ተመድ ጠቅላላ ጉባዔ በመውሰድ ጉዳዩ ወደ ፀጥታው ምክር ቤት ወይም አይሲጄ እንዲመራ ለማድረግ ግብፅ ዕቅድ እንዳላትም አስታውቀዋል::

የግድቡን ግንባታ ለማስቆም በለጋሽ መንግሥታት ላይ ጫና ለማሳደርና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ለፕሮጀክቱ የገንዘብ ድጋፍ እንዳይሰጡ ከፍተኛ ቅስቀሳ የምታደርገው ግብፅ፣ ባልተጠበቀ ሁኔታ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በጋራ ግድቡን ለመገንባት የፋይናንስ ድጋፍ የማድረግ ሐሳብ ማቅረቧን አስታውሰዋል:: የኢትዮጵያ መንግሥት የግብፅን ሐሳብ ውድቅ ሲያደርግ ግብፅ በአስተዳደሩ ውስጥ በመሆን የግድቡን ሒደት ለመበጥበጥ በማሰብ ሐሳቡን መስጠቷን በመረዳት እንደሆነም ግምታቸውን ገልጸዋል::

የግድቡ ወቅታዊ ሁኔታና የኢትዮጵያ አቋምየውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ

ተገኑ እንዲሁም የብሔራዊ የኤክስፐርቶች ቡድን አባል የሆኑት አንጋፋው ዲፕሎማት አምባሳደር ፍስሐ ይመር፣ በህዳሴ ግድቡ ወቅታዊ ሁኔታና የኢትዮጵያ መንግሥት አቅም ላይ ገለጻ አቅርበዋል:: አቶ ዓለማየሁ ተገኑ ግድቡን ለማዘግየት ብሎም ለማስቆም ግብፅ የተለያዩ ጫናዎች እያሳደረች መሆኑን ጠቅሰው፣ ግድቡ በተያዘለት ፕሮግራም መሠረት ሥራው የቀጠለው የግድቡ ግንባታ የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን በግድ መፈጸሙ እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ እንደሆነም አመልክተዋል:: የኢትዮጵያ መንግሥት ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውኃ አጠቃቀምና መሠረታዊ ጉዳት የማያስከትል አካሄድን የሚቀበል ቢሆንም፣ ግብፅ ምንም ዓይነት የትብብር ምልክት ማሳየት አለመቻሏን አስታውቀዋል:: መንግሥት ምንም ለውጥ የሌላቸው ማለቂያ አልባ ውይይቶች ጠልፈው እንዳይጥሉት ከፍተኛ ጥንቃቄ እያደረገ እንደሆነም አስረድተዋል::

የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት የሆነው ድህነትን የማጥፋት ዘመቻና ወሳኝ የሆኑ የኢንቨስትመንት ሥራዎች፣ እንዲሁም ዘላቂ የሆነ የኢኮኖሚ ዕድገት አስተማማኝ የሆነ የኢነርጂ አቅርቦት እንደሚፈልግ ያመለከቱት አቶ ዓለማየሁ፣ ግድቡ የእነዚህ ፍላጎቶች ውጤት እንደሆነም ገልጸዋል:: ኢትዮጵያ በራሷ ተነሳሽነት ላቋቋመችው ዓለም አቀፍ የኤክስፐርቶች ቡድን ፕሮጀክቱ የሚካሄድበትን ቦታ እንዲያዩና ሰነዶችን እንዲመረምሩ ማድረጓን አስታውሰው፣ የቡድኑ ሪፖርት በግድቡ ደኅንነትና ጠቀሜታ ላይ አሉታዊ ግኝት እንዳላሰፈረ አረጋግጠዋል:: የቡድኑ ሪፖርት ያሰፈረውን መጠነኛ የዲዛይንና የደኅንነት ጥንቃቄ የውሳኔ ሐሳብ ኢትዮጵያ ተቀብላ ተግባራዊ ለማድረግ እየሠራች መሆኑን ያመለከቱት ሚኒስትሩ በኅዳር፣ በታኅሣሥና በጥር 2006 ዓ.ም. በመንግሥት ደረጃ ከግብፅ ጋር የተደረጉት ውይይቶች ፍሬያማ መሆን ያልቻሉት ግብፅ ያላትን የድሮ አቋም መቀየር ባለመቻሏ እንደሆነ አስረድተዋል::

ግብፅ ለጉዳዩ ሕጋዊ መፍትሔ ለማግኘት ማሰቧን በተመለከተም ዓለም አቀፍ ሕግ ለግብፅ አቋም ቦታ እንደሌለው ኢትዮጵያ ብትገነዘብም፣ ሁሉንም አማራጭ መንገዶች በመገምገም ብሔራዊ ጥቅምን ከማስከበር እንደማትዘናጋ አስታውቀዋል:: በኢትዮጵያ የሕግ አማራጮች ላይ የሚመክረው ኮንፈረንስ ወቅቱን የጠበቀ እንደሆነ የገለጹት አቶ ዓለማየሁ፣ ግድቡን በታቀደለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የሕግ ባለሙያዎችን ጨምሮ በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ አስፈላጊ መሆኑንም በአፅንኦት አመልክተዋል:: አቶ ዓለማየሁ ተገኑ በውኃና ኢነርጂ ማመንጨት እንዲሁም ማከፋፈል ጉዳይ ላይ መንግሥት ፍፁም ሞኖፖሊ እንደሌለው ጠቁመው፣ የግል ዘርፉ ራሱን የቻለ የማመንጨት ሥራ መሥራት እንደሚችል ገልጸዋል:: የኢነርጂ ዘርፉን መንግሥት ብቻውን ማጎልበት ስለማይችል ለግል አገልግሎት አቅራቢዎች ሥልጠናዎች በመስጠት ተሳትፎአቸውን እያበረታታ እንደሆነም አስታውቀዋል:: ዩኒቨርሲቲዎችም በዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል እንዲያፈሩ ለማድረግ የማስተርስና የፔኤችዲ ፕሮግራሞችን እንዲከፍቱ መንግሥት ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ጠቁመዋል::

አምባሳደር ፍስሐ በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ ያለ ግጭት (Dispute) የኮንፈረንሱ ርዕስ አካል መሆኑ ስህተት እንደሆነ በመግለጽ ነው ንግግራቸውን የጀመሩት:: ፖለቲካዊ ግጭትን መካድ ባይቻልም የሕግ ባለሙያዎቹ የተሰበሰቡት ሕጋዊ ግጭት ላይ ለመወያየት ከመሆኑ አኳያ፣ በግድቡ ላይ ግጭት ሊከሰት የሚችለው ኢትዮጵያ የፈረመችው ስምምነትና እሱን ተከትሎ የጣሰችው ወይም ያላከበረችው ግዴታ ሲኖር ቢሆንም፣ እሱ የሌለ በመሆኑ ሕጋዊ ግጭት ከግድቡ ጋር ተያይዞ ሊነሳ እንደማይገባ ተከራክረዋል:: ግብፅ ሲኤፍኤውን ፈርማና አፅድቃ ቢሆን ኖሮ ሕጋዊ ግጭት ሊኖር እንደሚችል የጠቆሙት አምባሳደር ፍስሐ፣ ነገር ግን ግብፅ ከሱዳን ጋር ለተፈራረመችው ስምምነት ኢትዮጵያ ግዴታ አለባት ብሎ መከራከር ውጥንቅጡ የጠፋ አቋም እንደሆነ ገልጸዋል::

በዓባይ ውኃ አጠቃቀም ዙሪያ ከግብፆች ጋር መነጋገር እጅግ የሚያሳምም መሆኑን የተለያዩ ምሳሌዎችን በመጥቀስ በከፍተኛ ስሜት ያስረዱት

አምባሳደር ፍስሐ፣ ለግብፅ የድርድር ፅንሰ ሐሳብ ሌሎች አገሮች የእሷን አቋም እንዲቀበሉ በተለያዩ ታክቲኮችና የቃላት አጠቃቀም ለማሳመን ከመሞከር የዘለለ ባለመሆኑ፣ ኢትዮጵያ በድርድሩ መቋረጥ የግድቡ ግንባታ እንዲቋረጥ አለማድረጓንና በሰኔ ወር 2009 ዓ.ም. ግድቡን ለማጠናቀቅ በሚያስችል ደረጃ ሥራዎች እየተሠሩ እንደሆነም አብራርተዋል:: የተያዘው የአውሮፓውያን 2014 ከመጠናቀቁ በፊት የህዳሴ ግድቡ ኃይል ማመንጨት ሲጀመርና መንግሥት ለዜጎቹና ለወዳጆቹ ሲያበስር ግብፅ ‹‹እርሟን ትበላለች›› ሲሉም ተናግረዋል::

የዓለም አቀፍ ኤክስፐርቶች ቡድን ሪፖርት ግድቡ በግብፅ ላይ ሊከሰት ስለሚችል መሠረታዊ ጉዳት የሚያመለክተው አንዳች ነገር የሌለ ቢሆንም፣ ግብፆች ለሪፖርቱ የተለየ ትርጉም በመስጠት እውነታውን ሲያዛቡ ከተመለከቱ በኋላ በጣም እንዳዘኑ የገለጹት አምባሳደር ፍስሐ፣ ቡድኑን የማቋቋም ውሳኔ ሰጪነት በድጋሚ ቢያገኙ አሁን ውድቅ እንደሚያደርጉትም አመልክተዋል:: የኤክስፐርቶች ቡድን የሰጣቸው የመፍትሔ ሐሳቦች እንደሁኔታው ወይ በተናጠል በአገሮች አልያም በጋራ የሚፈጸሙ ምክሮች መሆናቸውን የጠቆሙት አምባሳደር ፍሰሐ ግብፅ፣ እነዚህን ምክክሮች አስገዳጅ ውሳኔዎች ናቸው በማለት በሌላ በየትኛው ዓለም ተደርጎ የማይታወቅ ጥያቄ ማቅረቧን ገልጸዋል:: በእነዚህ ስሜት የማይሰጡ ውሳኔዎች ከኢትዮጵያ እኩል የተማረረችው ሱዳን በሒደት ከኢትዮጵያ ጎን ለመሠለፍ እንደበቃችም አመልክተዋል::

በቅርቡ ኢትዮጵያን ከጎበኘው ከፍተኛ የውጭ ልዑካን ቡድን ጋር በተደረገ ስብሰባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ ‹‹ግድቡን ለማቋረጥ እንኳን የኢትዮጵያ መንግሥት እግዚአብሔርም ቢሆን ፈቃደኛ አይሆንም›› በማለት መግለጻቸውን ጠቅሰው፣ የግድቡን ግንባታ ማቆም ጉዳይ መንግሥት ከማንም ጋር የሚደራደርበት አጀንዳ እንዳልሆነ አመልክተዋል:: ኢትዮጵያ ከመጀመሪያውም የያዘችው አቋም ምክንያታዊ በመሆኑ አቋሟንና አመለካከቷን ለመቀየር ምንም ምክንያት እንደሌላት የገለጹት አምባሳደር ፍሰሐ፣ የሚቀየር ነገር ካለ እሱ የሚገኘው በግብፅ የመጫወቻ ሜዳ ከሚገኘው ኳስ ሥር እንደሆነም ገልጸዋል:: ታላቁ ሳይንቲስት አልበርት አንስታይን እብደት ሲተረጉም አንድን ነገር ደግሞ ደጋግሞ በማድረግ አዲስ ውጤት መጠበቅ ማለት እንደሆነ መግለጹን አስታውሰው፣ ይኼ የግብፅ መሪዎችን በሚገባ የሚገልጽ እንደሆነ ጠቁመዋል::

ከሥራ ልምዳቸው በመነሳት ግብፅ ለኢትዮጵያ በጎ ታስባለች የሚለውን ፈጽሞ እንደማያምኑ የጠቆሙት አምባሳደር ፍሰሐ፣ ግድቡ ግብፆችን በውኃ ጥም ሊገድል እንደሆነ የሚጮኹት የግብፅ ባለሥልጣናት ምንም ዓይነት የውኃ ጠብታ ባያገኙ እንኳን የአስዋን ግድብ ለሁለት ዓመት ያህል የግብፅን የውኃ አቅርቦት ፍላጎት የሚሸፍን መጠባበቂያ እንዳለው ፈጽሞ እንደማይገልጹ አመልክተዋል:: ግድቡ በግብፅ ላይ ምንም ዓይነት መሠረታዊ ጉዳት እንደማያደርስ ጠንቅቀው የሚያውቁት የግብፅ ባለሥልጣናት በዚህ መጠን የሚወራጩት፣ ኢትዮጵያ በገዛ ሀብቷ ላይ ቁጥጥር ማድረግ መጀመሯ ያለው ፖለቲካዊ አንድምታ ስላላስደሰታቸው እንደሆነም አብራርተዋል::

የዓባይ ጥያቄና ዓለም አቀፍ ሕግየስብሰባው አዘጋጅ የኢትዮጵያ ጠበቆች ማኅበር

ፕሬዚዳንት አቶ ወንድማገኘሁ ገብረ ሥላሴን ጨምሮ በሕግ ሙያ የገዘፈ ስም ያላቸው፣ በማዕድንና ኢነርጂ ጉዳዮች ላይ ኤክስፐርት የሆኑና በማማከር የበርካታ ዓመታት ልምድ ያላቸው እንደ አቶ እምሩ ታምራት፣ አቶ ተሾመ ገብረ ማርያም፣ አቶ ታምሩ ወንድማገኝ፣ አምባሳደር ፍሰሐ ይመር፣ አቶ ስለሺ ቀፀላ፣ ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ የመሳሰሉ ምሁራን የዓባይ ጥያቄ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንፃር እንዴት ይመለሳል በሚለው ጉዳይ አስተያየት ሲሰጡ፣ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ከማተኮር ይልቅ የዓለም አቀፍ ሕግ ፅንሰ ሐሳቦችንና መርሆዎችን በመዳሰስ ተገድበዋል::

ከኬንያ የመጡት ሚስተር አሚን ሙሳና ጆን ማይልስ ያቀረቧቸው ጽሑፎች በአፍሪካ ስላሉ ትልልቅ ፕሮጀክቶች (ይህ የታላቁ የህዳሴ ግድብን ይጨምራል) ከፋይናንስ ተቋማት ብድር የማግኘት ችግርና ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት መርሆዎች ላይ ቢያተኩሩም፣ ወደ ኢትዮጵያ ልዩ ተጨባጭ ሁኔታ ለመውሰድ የተሞከሩት ጥረቶች አመርቂ እንዳልነበሩ የገለጹት ሪፖርተር ያነጋገራቸው የስብሰባው ተሳታፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ሞገስ የውጭ ብድር ለፕሮጀክቶች በማግኘት በኩል ያሉትን ችግሮች በመጥቀስ የሰጡትን ማብራሪያ ግን አድንቀዋል::

ሚስተር አሚን ከሰሐራ በታች የሚገኙ 48 የአፍሪካ አገሮች ለ800 ሚሊዮን ሕዝቦቻቸው የሚያመነጩት ኢነርጂ 45 ሚሊዮን ሕዝብ ካላት ስፔን ጋር ተቀራራቢ መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህን ክፍተት ለመሙላት አፍሪካ ለመሠረተ ልማት ግንባታ ብቻ በየዓመቱ 93 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር እንደሚያስፈልጋት አመልክተዋል:: እነዚህን የገንዘብ ክፍተቶች በብድር ለመሙላት የፋይናንስ ተቋማት የሚያነሱት የመሠረተ ልማት፣ የፖለቲካ ሥጋት፣ የባንክና የብድር አገልግሎት እንዲሁም የተቆጣጣሪ መሥሪያ ቤቶች የአቅም ጥያቄ ለአፍሪካ አገሮች አስቸጋሪ ተግዳሮቶች መሆናቸውን ጠቅሰዋል::

በተለይ የፖለቲካ አለመረጋጋት ሥጋቶች በአፍሪካ በጦርነት፣ በመንግሥት የሚወሰዱ ንብረቶችን የመውረስ

ዕርምጃዎች፣ ከሕግና ከግብር ለውጦች፣ ከፈቃድ ማደስና መስጠት ችግሮች፣ ከምንዛሪ ችግርና የግልግል ዳኝነት ውሳኔዎችን ከማክበር ጋር የተገናኙ ስለመሆናቸው ሚስተር አሚን አመልክተዋል:: ትልልቆቹ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ሞኖፖሊ ሥር በመሆናቸው የግል ዘርፉን አስተዋጽኦ መገደባቸውም ለፋይናንስ ተቋማቱ ሌላው ችግር እንደሆነም አስረድተዋል:: አቶ ጌታሁን በዓለም ባንክና በዓለም የገንዘብ ድርጅት በኩል ወደ አፍሪካ የመጣው መሠረተ ልማትን ከግል ተቋም ጋር አብሮ የመገንባት ዕቅድ እንዳልሠራም አመልክተዋል:: አሁን በሥራ ላይ እየዋለ ያለውን የመንግሥትና የግል ዘርፍ ትብብርን ኢትዮጵያ ተግባራዊ ለማድረግ እየጣረች ስለመሆኑም አቶ ጌታሁን አመልክተዋል:: ይሁንና የውጭ ዕርዳታን ለህዳሴ ግድቡ ለማግኘት የገጠሙት ተግዳሮቶች ከላይ ከተጠቀሱት የሚስተር አሚን ገለጻዎች አንፃር ተነፃፅሮ አልቀረበም::

አቶ ወንድማገኘሁ ገብረሥላሴ ኢነርጂን የተመለከቱ ፖሊሲዎችን፣ ሕጎችንና ደንቦችን ሲዳስሱ በተለያዩ ጊዜያት የወጡት ሕጎች የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በተመለከተ ግልጽ እንዳልሆኑ አመልክተዋል:: የሕጎቹ አፈጻጸም አመርቂ ለመሆኑም ጥርጣሬ እንዳላቸው ገልጸዋል:: የኢነርጂ አዋጅ 810/2006 አንቀጽ 4 ላይ የኃይል ግዥን ለመጀመሪያ ጊዜ ማረጋገጡ ትልቅ እመርታ መሆኑንም አቶ ወንድማገኘሁ ጠቁመዋል::

ሚስተር ጆን ማይልስ በዓባይ ውኃ ላይ ኢትዮጵያና ግብፅ ያለባቸውን ችግር ለመፍታት ዓለም አቀፍ ሕግ ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል አመልክተዋል:: በግልግል ዳኝነት በሁለቱ አገሮች መካከል ሕግ መፍጠር እንደሚቻል ያመላከቱት ሚስተር ማይልስ፣ ተከራካሪ ወገኖች ፈቃደኝነታቸውን ማሳየት፣ የግልግል ዳኞች ቡድንን አባላት፣ መቀመጫና የሚከተሉትን ሥነ ሥርዓት የመምረጥ መብት እንዳላቸውም ጠቅሰዋል:: ኢትዮጵያና ግብፅ ጉዳያቸውን ወደ አይሲጄ መውሰድ ይችላሉ ያሉት ሚስተር ማይልስ፣ አይሲጄ የሁለቱን ባለጉዳዮች ስምምነት፣ ተፈጻሚ የሚሆንና በአይሲጄ መዳኘትን የሚያስገድድ ስምምነትና ለአይሲጄ የዳኝነት ሥልጣን የሰጡ አገሮች የተናጠል ውሳኔ ሲሰጡ ብቻ ጉዳዮችን እንደሚያስተናግድ አስረድተዋል:: የኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ሕግ ምሁራን የግብፅ የሕግ ክርክር መሠረት የለውም እንደሚሉና በዚህም እሳቸውም እንደሚስማሙ ገልጸው፣ በዓለም አቀፍ ሕግ ኢትዮጵያ እንዲህ የምትተማመን ከሆነ በአይሲጄ ለምን አትዳኝም ሲሉ ሚስተር ማይልስ ጠይቀዋል::

በኡጋንዳ የውኃና አካባቢ ሚኒስቴር የውኃ ሀብቶች ዕቅድና ቁጥጥር ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ካሊስት ቲንዲሙጋያ በበኩላቸው፣ እንደ አምባሳደር ፍሰሐ ይመር ሁሉ ከግብፆች ጋር መደራደር እጅግ አስቸጋሪ እንደሆነ በመግለጽ፣ ‹‹ግብፆች ወደ ድርድር የሚመጡት ስብሰባውን ለመበጥበጥ ብቻ ነበር፤›› ሲሉ ተናግረዋል:: ዶ/ር ካሊስት አገሮቹ በዓባይ ውኃ አጠቃቀም ላይ ባለመስማማታቸው የሚጎዳው ሕዝቡ በመሆኑ፣ ስምምነት ኖረም አልኖረም መፋሰሱን የሚቀጥለውን የዓባይ ውኃን ለጋራ ጥቅም ለማዋል በፍጥነት ትብብር እንዲደረግ ጥሪ አድርገዋል:: ዶ/ር ካሊስት ኡጋንዳ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሲኤፍኤውን ለማፅደቅ ዝግጁ መሆኗንም አረጋግጠዋል::

አወዛጋቢ ጉዳዮችየግብፅን የድርድር ታክቲክ በአንድ ድምፅ ያወገዙት

የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ግን ውዝግቡን ሳያቀዘቅዙ ነው የተለያዩት:: የመጀመሪያው አወዛጋቢ ጉዳይ ከብሔራዊ የኃይል ቋት (Notional Energy Grid) ውጪ የሚፈቀደው የግል ኢንቨስትመንት ገጽታ ምን ይመስላል? የኢነርጂና የኢንቨስመንት አዋጆች በጉዳዩ ላይ የሚያቀርቡት የተለያዩ መፍትሔ እንዴት ይታረቃል? የሚለው የአቶ ቁምላቸው ዳኜ ጥያቄ አጥጋቢ ምላሽ አልተሰጠውም:: በኢንቨስትመንት አዋጅ ኢነርጂ የመንግሥት ሞኖፖሊ መሆኑ የተደነገገ ሲሆን፣ የኢነርጂ አዋጅ ግን ለግል ዘርፉ ተሳትፎ ክፍት ነው::

ሪፖርተር ያነጋገራቸው ምሁራን ኢነርጂ በማመንጨት ወደ ብሔራዊ የኃይል ቋት የሚገባ ሽያጭ ለመንግሥት ማድረግ ቢፈቀድም፣ ዞሮ ዞሮ አገልግሎት መስጠቱ ከኤሌክትሪክ ኃይል ተቋም ውጪ ለግል ተቋማት እስኪፈቀድ ድረስ በመንግሥት ሞኖፖሊ ሥር እንደሚቆይ ጠቅሰው፣ ነገር ግን በጉዳዩ ላይ መንግሥት የተሻለ ማብራሪያ መስጠት እንዳለበት መክረዋል::

ሁለተኛው አወዛጋቢ ጉዳይ የውኃ ግጭትን የሚፈታ ዓለም አቀፍ አስገዳጅ ሕግ አለመኖርን የተመለከተ ነው የ1997 የተመድ የውኃ ኮንቬንሽን ወደ ሥራ ባይገባም እንደልማዳዊ ዓለም አቀፍ ሕግ አስገዳጅ ባህሪ እንዳለው አቶ እምሩ ታምራት ጠቁመዋል:: ነገር ግን ሰኞ ግንቦት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. ቬትናም 35ኛ አገር ሆና ኮንቬንሽኑን በማፅደቋ፣ ጉዳዩን በአስገዳጅ ሁኔታ የሚቀርፍ ሕግ ከ90 ቀናት በኋላ ተግባራዊ ይሆናል:: ነገር ግን ግብፅንና ኢትዮጵያን ጨምሮ የዓባይ ተፋሰስ አገሮች መካከል አንድም አገር የስምምነቱ ፈራሚ ወይም አፅዳቂ አይደለም::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 35 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያ

Request for Proposals (RFP)For Private Equity Leveraging Service

CNFA – AGP-LMDAGP-LMD Project: USAID-Ethiopia’s Agricultural Growth Program-Livestock Market Development (AGP-LMD) Project is a five-year project implemented as part of the U.S. Government’s Feed the Future (FTF) Initiative. The Project aims to foster growth and reduce poverty through improving the productivity and competitiveness of selected livestock value chains: meat/live animals and dairy. The AGP-LMD project addresses USAID’s Strategic Objective of improving smallholder incomes and nutritional status through a holistic value chain development approach to ensure that the program transforms the targeted value chains from infancy to maturity. This self-propels value chains, capable of taking ownership of their own future development, by addressing systemic bottlenecks and facilitating value chain participants’ own engagement and investment. AGP-LMD intends to contract out services of the consultant to: 1) Identify, vet and prepare marketing materials for viable Ethiopian ventures; and 2) Match up and secure international or Ethiopian private equity investors

Closing Date for Submissions: June 18, 2014Contact: AmdeworkBerhanuDeadline for Questions: Written questions may be addressed to [email protected] [subject line to read “ Private Equity Leveraging Service”]The deadline for receipt of questions is June 13, 2014.

Interested bidders/Eligible firms can collect the whole TOR from Office from Monday to Friday, office hour before or on June 18, 2014

Office is located at CMC Road in front of Civil Service College Palm Building 3rd floor

የጨረታ ማስታወቂያሪፕል ኢትዮጵያ ከ ዩኒሲኤፍ ባገኜው የገንዘብ ድጋፍ በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልሎች በሚገኙ አስር የተለያዩ ወረዳወች (አምስት ወረዳወች በኦሮሚያ እና አምስት ወረዳወች በደቡብ ክልል) ህብረተሰቡን ያማከለ ተጨማሪ የህጻናት ምግብ ዝግጅት ፕሮጀክት እየተገበረ ይገኜል:: በመሆኑም ጠቅላላ ብዛታቸው ሰባ አንድ (71) የሆኑ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ቤቶች፧ ከዚህም ውስጥ ስልሳ አንዱ (61) 4 በ 4 ሜትር መጠን ያላቸው ሆኖ በቀበሌ ደረጃ የሚሰሩ የእህል መጋዘኖች ሲሆኑ የተቀሩት አስሩ (10) 4 በ 6 ሜትር መጠን ያላቸው ሆኖ በወረዳ ከተማ ደረጃ የሚሰሩ የወጮ መትከያ ቤቶች ይሆናሉ:: አስፈላጊ የግንባታ ቁሳቁሶችን እና የእጅ ዋጋን በመጥቀስ በተቀመጠው ዝርዝር የስራ መስፈርት ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል:: አስፈላጊ የግንባታ ቁሳቁሶችም ሙሉ በሙሉ በተጫራቹ የሚቀርብ ይሆናል::

1. ስለሆነም በዚህ ስራ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሁሉ የስራውን መጠን እና ቦታ የሚገልጽ ዝርዝር እስከ ግንቦት 27፤ 2006 ዓ/ም ድረስ ከሪፕል ዋና ቢሮ ወይም ቀጥሎ ከተዘረዘሩት የኦሮሚያ እና የደቡብ ክልል የወረዳ ከተማዎች ጤና ጽ/ቤት በመውሰድ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::

በበኦሮሚያ የሚገኙ የወረዳ ከተማዎች በደቡብ የሚገኙ የወረዳ ከተማዎች

i. ቦሰት i. ቆንጤ ii. ቆሬ ii. ሾኔiii. ሚደጋቶላ iii. ጩኮiv. ስሬ iv. ለኩv. መርቲ v. ቱላ

2. ድርጅታችን የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠቀ ነው::

አድራሻ:

አድሚኒስትሬሽን እና ፋይናንስ ክፍልሪሰርች ኢንስፓየርድ ፖሊሲ ኤንድ ፕራክቲስ ለርኒንግ ኢን ኢትዮጵያ (ሪፕል)

ባምቢስ: ጸሃይ መሳይ ህንጻ 3ኛ ፎቅ፤ ዮርዳኑስ ሆቴል አቅራቢያ ፖ.ሳ.ቁ 5842አዲስ አባባ፤ ቴሌፎን:-011-5-54-79-35/011-5-54-56-93

ኢሜል: [email protected]: www.rippleethiopia.org አዲስ አባባ፤ኢትዮጵያ

COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA

INVITATION TO BIDLocal Competitive Bid (LCB)

Bid No. 74/2013/14

1. Commercial Bank of Ethiopia invites interested eligible and qualified bidders to provide information to prepare a Request for Proposal (RFP) for the procurement of the following items in order to get a standard tagging and reporting system of Fixed Assets.

S/n Particulars Qty.

1 Barcode Printer with its Software 2 Pcs

2 Barcode Scanner 4 Pcs

3 Barcode Software 1 Pc

4 Barcode Labels & Ribbons Which can print 300,000 items

2. A complete set of RFI documents may be obtained from Commercial Bank of Ethiopia, Procurement Sub-Process, opposite to Vatican Embassy, next to Gibson Youth Academy, Facilities Management Building, 1st Floor, Room No. 101 against payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (one hundred birr) only during office hours (Monday to Friday 8:00-12:00a.m., 1:00–4:15p.m.; and Saturday 8:00-11:45a.m.). Presentation copy of renewed Trade License, Tax Clearance Certificate and VAT Registration Certificate is a must.

3. RFI responses must be deposited in the tender box prepared for this purpose at Commercial Bank of Ethiopia, Procurement Sub-Process, during office hours before June 10, 2014, 10:00 a.m. at the place mentioned under no. 2 above.

4. RFI response envelops opening shall be held in the presence of bidders and/or their legal agents who wish to attend, on June 10, 2014; 10:30 a.m. at the place mentioned under no. 2 above.

5. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Sub-Process, P. O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia, Tel. 251-11-372-28-58, 251-11-372-28-26, 0118 96 44 93 Fax 251-11-372-28-89, www.combanketh.com or www.2merkato.com

6. Failure to comply any of the conditions from 2 - 3 above shall result in automatic rejection.

7. The CBE reserves the right to accept or reject any or all bids.

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 36 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 05/2006የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ለ2006 ዓ.ም የውድድር ጊዜ ከሰኔ 4 ቀን 2006 ዓ.ም እስከ ሰኔ 23 ቀን 2006 ዓ.ም በአዋሳ ከተማ ስለሚያደርግ የምግብና የመኝታ አገልግሎት (የሆቴል መስተንግዶ) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ሁሉ፡-

1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር መለያ ሰርተፍኬት ያላቸው የእነዚህን ቅጂ በማያያዝ ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከ2፡00 – 6፡00 እና 7፡00 – 10፡30 ቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ህንፃ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዋሳ ዲስትሪክት በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በባንክ የተመሰከረለት የክፍያ ትዕዛዝ /CPO/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

3. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይፈቀድም፡፡ 4. በጨረታው ለተሸነፉት ያስያዙት ቢድ ቦንድ ወዲያውኑ የሚመለስላቸው ሲሆን የአሸናፊው

ግን ከስፖርት ማህበሩ ጋር የውል ስምምነት ሲፈጽሙና የውል ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋ 10% ሲያስይዙ የሚመለስ ይሆናል፡፡

5. የጨረታው አሸናፊ ማሸነፉ ከተገለፀለት በ 7 ቀናት ጊዜ ውስጥ ቀርበው ውል ባይፈጽሙና የውል ማስከበሪያ ባያስይዙ የጨረታ አሸናፊነታቸው ተሰርዞ ያስያዙት ቢድ ቦንድ የማይመለስ ይሆናል፡፡

6. ተጫራቾች እስከ ግንቦት 28 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ የጨረታ ሰነዳቸውን ማስገባት አለባቸው፡፡ጨረታው ግንቦት 28 ቀን 2006 ዓ.ም ተጨራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡30 ላይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዋሳ ዲስትሪክት ለመገኘት ፈቃደኛ በሆኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ፊት ይከፈታል፡፡

7. ስፖርት ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8. ተጫራቾች ስለ ጨረታው መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-122-88- 24/49 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር

British Council Invites interested bidders to submit offers for supplying Computers, Accessories and Stationery for the Peacekeeping English Project Language Centres.

Documents can be purchased against a cash payment of ETB 50 (nonrefundable) at the British Council front desk.

Interested bidders must have a renewed business license, TIN and VAT registration certificates.

Bids must be accompanied by a bid bond of ETB 2% of the bid value with a CPO addressed “British Council”. The bid bond will be refunded at the end of the bid process.

Bid offers must be submitted at the latest by 06 June, 2014 at 4:30 pm in a sealed envelope marked BID OFFER addressed to

Peacekeeping English Project ManagerBritish Council

The bid will be opened on 09 June, 2014 at 10:00am in the presence of bidders and short listed companies will be announced immediately.

The winner will be announced after bid analysis and financial evaluations on 11 June 2014.

The successful bidder must provide the appropriate warranty to the computers and related items.

British Council reserves the right to reject any and all bids, for any reason.

For further information please contact us at T +251 (11) 662 0388 Mon-Fri 8:30 to 4:30.

Computers, Accessories and Stationery

INVITATION TO BIDISLAMIC RELIEF is a British based international humanitarian NGO, with its head office based in Birmingham (UK). Islamic Relief is operational in 40 countries worldwide. Its Representation Office in Ethiopia has officially started operation in 2004. Now it is re-registered with Charities and Societies Agency under re-registration number 1341 since January 2010.

1. The ISLAMIC RELIEF (IRE) invites all eligible contractors registered with the ministry of infrastructure under the category of GC or BC 5 and above, who have a valid registration and business licenses for the fiscal year 2006E.C and who are VAT and TIN registeredto submit their bid offer to undertakeSchool Construction (one school block of two class rooms and one office, two stance segregated latrines, installation of 5000lit Roto water facility and 50mx50m barbed wire fence) in Bare, Hargelle and Elkere districts of Afdher Zone and Dekasuftu District of Liben Zone Somali Regional State.

2. The project consists of2.1. Lot(1) Hargelle two schools 2.2. Lot(2) Elkere two Schools 2.3. Lot (3) Bare two Schools 2.4. Lot (4) Dekasuftu two Schools

3. A complete set of bidding documents may be purchased by any interested eligible bidder on the submission of a written application to the ISLAMIC RELIEF ETHIOPIA(IRE), upon payment of non-refundable fee of Birr 200.00(deposited at Islamic Relief account No 1000007230714 at Commercial Bank of Ethiopia Bole Branch)for each lot at the following address:

ISLAMIC RELIEF ETHIOPIA (IRE)Country Office at Addis Ababa, Kirkos Sub City,Woreda 19, Kebele 04/05,

H.No 778P.O.Box 27787 code 1000

Tele: +251-1147000605 Mobile: +251-910223656OR

Islamic Relief Field officesat Hargelle, Bare, and Elkere District, of Afdher Zone, and Dekasuftu district of Liben Zone Somali Regional State

EthiopiaTel: + 251-025-780-064

4. Interested eligible bidders may obtain further information from the address in 3 above.

5. Wax sealed envelopes containing offer for furnishing all labor, equipment and material for completing all works as illustrated and described in the tender documents shall be delivered on or before Monday, June 16, 2014, at 10:00amto the address mentioned above accompanied by security 2% of bid amount in Cash Payment Order (CPO) or cheque certified by a reputable Bank. Bid will be opened on Monday, June 16, 2014, at 10:30am at Addis and Hargelle office.

The envelopes shall be sealed and submitted as follows:5.1. A separate envelope sealed and marked “Bid Security” carrying the

Contractor’s Bond in the penal sum of 2% (two percent) CPO of the offer amount and the letter of introduction without stating the offer amount or condition.

5.2. A second envelope sealed and marked “Original and Copy of Financial Document” carrying the original financial proposal Document.

5.3. Financial envelopes shall bear the following reference 5.4. “Financial offer for the School Construction Lot number _______(Specify

Number)under BASES_PDP project in _______(specific location) District, Afhder/Liben Zone, Somali Regional State”

5.5. The outer envelope of the financial offer shall bear the full address of the contractors and “DO NOT OPEN BEFORE June 16, 2014 at 10:30pm.”

5.6. The financial offer shall be opened in the presence of bidders or their representatives who may wish to attendin the Islamic Relief Country office, Addis Ababa and Hargelle Field offices located in the above address in the same date June 18, 2014 at 10:30pm.

6. Bidders are required to submit Bid Bond from a reputable Bank. Letter of credit or Bank Guarantee or Cash Payment Order (CPO) in the amount of 2% (Two percent) of the Offer amount.

7. The successful bidder will be required to furnish a Performance Security CPO or bank guarantee in the sum of 10 %( ten percent) of the total sum of the contract.

8. Bidders are advised to read the instructions & information to bidders and filling in their bids.

9. ISLAMIC RELIEF ETHIOPIA (IRE) reserves the rightto extend the deadline for submission and to contact bidders for additional information before selection takes place.

10. ISLAMIC RELIEF ETHIOPIA (IRE) reserves the right to reject any or all offers without giving reason for doing so.

11. All construction works will be completed within 60 calendar days.

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 37 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) በግጭትና በመገልበጥ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን የተለያዩ ዓይነት ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም የተለያዩ ንብረቶችን /የተለወጡ አሮጌ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎችን/ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

1. የመኪኖቹን/የንብረቶቹን ሁኔታ ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች በአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ጉዳት የደረሰባቸው ተሽከርካሪዎችን ማቆያ ቦታ (ቃሊቲ ቆርኪ ፋብሪን ገባ ብሎ በስተግራ በኩል) በስራ ሰዓት በመገኘት ከግንቦት 18 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ ማየት ይችላሉ፡፡

2. ስለ አሻሻጡ የተዘጋጀውንና የተሽከርካሪዎቹን ዝርዝር የያዘውን ፎርም አክሱም ሆቴል ጎን ኮሜት ሕንፃ በሚገኘው የአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ዋና መ/ቤት ካሣ መምሪያ ሁለተኛ ፎቅ ከግንቦት 18 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን የያንዳንዱን ተሽከርካሪ/ንብረት ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ግንቦት 29 ቀን 2006 ዓ.ም. እስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ ኮሜት ሕንፃ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ካሣ መምሪያ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ተሽከርካሪ/ንብረት የመነሻ ዋጋ ብር 20% (ሃያ በመቶ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው የተሸነፉ ተጫራቾች በማስያዣነት ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡

5. ጨረታው ግንቦት 30 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ኮሜት ህንፃ በሚገኘው በኩባንያው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6. ተጫራቾች በጨረታ ያሸነፉበት ተሽከርካሪ ወይም ንብረት ሙሉ ክፍያ በ5 ቀናት ውስጥ መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡ ክፍያውን ከፈጸሙ በኋላ በ10 ቀናት ንብረቶቹን ካላነሱ ለሃያ ቀናት በየቀኑ ብር 30.00 /ሰላሳ ብር/ የማቆሚያ ቦታ ኪራይ የምናስከፍል ሲሆን በእነዚህ ቀናት ውስጥ ከፍለው ካላነሱ ግን ያስያዙት ገንዘብ በቅጣት መልክ ለኩባንያው ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል፡፡

7. ለጨረታው ከቀረቡት ተሽከርካሪዎችና ንብረቶች ላይ የሚፈለግ ማንኛውም ዓይነት የስም ማዛወሪያ፣ እና ልዩ ልዩ ወጪዎች ቢኖሩ የጨረታው አሸናፊ ይከፍላል፡፡

8. ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 0116-616741 ወይም 0116-187000/6632947 በመደወል ወይም በተራ ቁጥር 3 በተጠቀሰው አድራሻ በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል፡፡

9. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 10. ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ክልክል ነው፡፡ 11. ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

የጨረታ ማስታወቂያብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት /ኢትዮጵያ/አ.ማ አንድ ዲዝል የውሃ ፓምፕ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ለውድድር ይጋብዛል::1. ተጫራቾች ለ2006 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ በመንግስት አቅራቢዎች

የተመዘገቡበትን የምስክር ወረቀት፣ የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ ጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100/መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅቱ የሀገር ውስጥ ግዥ ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላል::

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ላይ 1% በባንክ በተመሰከረ ቼክ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርበታል::

4. ተጫራቾች የዲዝል የውሃ ፓምፑ ዋጋና ሌሎች ቴክኒካዊ ዝርዝር ሁኔታዎችን በሁለት የተለያዩና የታሸጉ ኢንቨሎፖች እስከ ሰኔ 17 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው::

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሰኔ 17 ቀን 2006 ዓ.ም 8፡45 ሰዓት በዋናው መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል::

6. አሸናፊ ተጫራች የጠቅላላ ዋጋ 10% የመልካም ስራ አፈጻጸም (Performance Bond) ያስይዛል::

7. የጨረታው አሸናፊ ውል በተፈረመ በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ እቃዎቹን ለድርጅቱ ገቢ ማድረግ አለበት፣ የተለየ የአቅርቦት ጊዜ ካልተገለጸ በቀር ድርድር አይደረግበትም::

8. አሸናፊ ተጫራች ቅድሚያ ክፍያ ከጠየቀ የቅድሚያ ክፍያውን ያህል ባንክ ጋራቲ ማስያዝ ይጠበቅበታል::

9. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ብሔራዊ የትምባሆ ድርጅት/ኢትዮ./አ.ማስልክ ቁጥር 011-551-00-44 የውስጥ መስመር 254

አቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) BANK OF ABYSSINIA (S.C.)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያአቢሲንያ ባንክ /አ.ማ./ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን በሊዝ በተገኘ ቦታ እና በነባር ይዞታ ላይ የተገነባ የመኖሪያ እና ለንግድ አገልግሎት የሚውሉ ቤቶች በአዋጅ ቀጥር 97/1990 እንደተሻሻለው ለባንኮች በተሰጠው ሥልጣን ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታና ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡

• ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) ሲ.ፒ.ኦ. በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፣

• የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አሥራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ይመለስላቸዋል፡፡

• መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀን በቦታው መገኘት ይችላሉ፣ ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡

• የጨረታው አሸናፊ በሚገዛው ቤት ላይ ከስም ዝውውር ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ የግብር ክፍያዎችን ይከፍላል፡፡

• የጨረታው አሸናፊ ቀሪ የሊዝ ዘመን የሚከፈለውን ክፍያ ለመክፈል ንብረቱ በሚገኝበት የከተማ አስተዳደር ዘንድ ቀርቦ ግዴታ ይገባል፡፡ የጨረታው አሸፊና ባሸነፈበት ንብረት ላይ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡

• ቤቱን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ለመጐብኘት ወይም ለማየት የሚቻል ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-775 14 15፣ 011-515 07 11 ወይም 0911-30 31 30 ወይም 0911- 98 03 64 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም

ከተበዳሪው የሚፈለግበት ቀሪ

ዕዳ

የመያዣ ሰጪው ስም

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር

ጨረታው የሚካሄድበትቀንና ዓ.ም.

የምዝገባ ሰዓት

የጨረታ ሰዓት

የቤቱ አገልግሎት

የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

1 ወ/ሮ ውዴ ቸሬ

እስከ ግንቦት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. ድረስ

3,543,901.50

አቶ ኃይሌ ታቦቱ

ገላን ከተማ ቱሉ ጉራቻ ቀበሌ 3,618,000.00 ሰኔ 17 ቀን

2006 ዓ.ም.4:00-5:00

5:00-5:30 ለንግድ 3000 B/M/G/K/L/71/2001

2

ኦክታጎን ኮንስትራክሽን ማቴሪያል

ማኑፋክቸሪንግ ኃ.የተ.የግ.ማ

እስከ ግንቦት 14 ቀን 2006 ዓ.ም.

ድረስ2,405,651.10

ወ/ሮ ሮዛ ምህረቴ ካሣ

ቦሌ ክ/ከተማ ቀበሌ 14/15 ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካን አለፍ ብሎ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ፊት

ለፊት

1,909,528.00 ሰኔ 18 ቀን 2006 ዓ.ም

4:00-5:00

5:00-5:30 G+1ለመኖሪያ 254 ቦሌ/4/18/3/13/

3532/5053/01

3 አቶ ልዑል ሰገድ የሻምበል

እስከ ግንቦት 14 ቀን 2006 ዓ.ም

ድረስ961,895.03

አቶ ልዑል ሰገድ

የሻምበል

ፍኖተሰላም ከተማ ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር

163995,940.00 ሰኔ 20 ቀን

2006 ዓ.ም4:00-5:00

5:00-5:30 ለድርጅት (ለንግድ) 408 122ሀ/2000

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 38 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

NATIONAL BANK OF ETHIOPIAINVITATION FOR BID

Re-Bid1. National Bank of Ethiopia invites interested bidders for the supply of:

Item No. Description of Goods Quantity Bid Ref. No.

1 100% Polyester Woven Vertical Blind NBE/NCB/W/04/2013/14 (Lot-1)

2 Vault Emergency Door 1 pc NBE/NCB/W/04/2013/14 (Lot-2)

3 Rewiring National Bank of Ethiopia Fax lines 14Pcs NBE/NCB/W/04/2013/14 (Lot-3)

4 Renovation of Ex-Saccdo Office NBE/NCB/W/04/2013/14 (Lot-4)

2. A complete set Bidding Document can be obtained from Procurement team office found next to National Bank of Ethiopia New building (SACCDO VILLA) upon deposit of non-refundable fee of Ethiopian birr 100.00 (one hundred only) for each lot in the account No. 7002010800001 on cash payment and settlement Directorate found in NBE New Building, sub-basement floor during office hours (Monday to Friday 8:00-10:30 a.m and 01:00-03:30 p.m).

3. Bidders shall present copy of their renewed trade license for the year 2006 E.C, Tax Identification Number, Tax clearance certificate and VAT registration certificate.

4. All Bids must be accompanied by bid security 2% of the Total Bid Price in the form of CPO or Bank Guarantee5. Bids shall be submitted in the tender Box prepared for this purpose on /before

June 12, 2014 10:00 A.M for Lot-1June 12, 2014 02:00 P.M for Lot-2June 13, 2014 10:00 A.M for Lot-3June 13, 2014 02:00 P.M for Lot-4 in the above mentioned address.

6. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend, in the above mentioned address, on

June 12, 2014 10:30 A.M for Lot-1June 12, 2014 02:30 P.M for Lot-2June 13, 2014 10:30 A.M for Lot-3June 13, 2014 02:30 P.M for Lot-4 in the above mentioned address.

7. Failure to comply any of the conditions from (2) to (6) above shall result in automatic rejection.8. Interested eligible bidders may obtain further information from the office of Procurement team, Tel. No. +251 115-52-92-86 +251115-17-52-449. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

NATIONAL BANK OF ETHIOPIA

በጌታሁን ወርቁ

የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ለግለሰብ እንዲከበሩ ካረጋገጣቸው መብቶች/ሰብዓዊ መብቶች/ አንዱ የሥራ መብት ነው:: ማንኛውም ሰው በመረጠው የሥራ መስክ የመሰማራት መብት ያለው ሲሆን፣ በዝርዝር ሕግ በሚወሰነው መሠረት በማኅበራት የመደራጀት በአግባቡ የተወሰነ የሥራ ሰዓት ዕረፍት፣ የመዝናኛ ጊዜ፣ በየጊዜው ከክፍያ ጋር የሚሰጡ የዕረፍት ቀኖች፣ ደመወዝ የሚከፈልባቸው የሕዝብ በዓላት እንዲሁም ጤናማና አደጋ የማያደርስ የሥራ አካባቢ የማግኘት መብት አለው:: በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት የሥራ ግንኙነትን የሚገዙ ሕጎችና ደንቦች ብዙ ናቸው:: የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ፣ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅና በፍትሐ ብሔር ሕግ ‹‹ስለ ሥራ ውል በጠቅላላው›› የተደነገጉት ደንቦች ዋና ዋናዎቹ ናቸው::

የሁሉም ደንቦች /Rules/ ዓላማ በተለያዩ ዘርፍ ያሉትን ሠራተኞች ሕገ መንግሥታዊ መብት በአግባቡ ዋስትና መስጠት ነው:: ሕጎቹ የሠራተኛውን፣ የአሠሪውን እንዲሁም የመንግሥትን ጥቅም በአግባቡ ለማስተዳደር ይረዳሉ:: በአብዛኛው የአሠሪውና የሠራተኛው ጥቅሞች እርስ በርስ ሊጋጩ ስለሚችሉ መንግሥት ዝቅተኛ የሥራ ሁኔታዎችን /Minimum labour standards/ በመደንገግ ሰላማዊ የሥራ ግንኙነት እንዲኖር ጥረት ያደርጋል:: ያም ሆኖ ግን በአገራችን የሥራ መሪዎችን የሚገዛው ሕግ ለመብቱ ባለቤቶች የሚሰጠው መብት አጥጋቢ ሆኖ አይታይም:: በመንግሥትም ሆነ በግል ለትርፍ በተቋቋሙ ድርጅቶች ውስጥ የሚሠሩ የሥራ መሪዎች ቁጥር መብዛት የሥራ መሪዎችን የሥራ ዋስትና መፈተሽ ተገቢ እንደሆነ አመላካች ነው:: በዚህ ጽሑፍ በአገራችን የሥራ መሪዎችን የሚገዛው ሕግ ለሥራ መሪዎች የሚሰጠውን ጥቅም፣ ያለበትን ክፍተት እንዲሁም ክፍተቱን ለመሙላት የሚያስችሉ መፍትሔዎች ለመጠቆም

ጥረት ተደርጓል:: ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ በተመሳሳይ የሥራ ሁኔታዎች ለትርፍ በተቋቋሙ ድርጅቶች የሚሠሩ ሠራተኞች /Workers/ እና የመንግሥት ሠራተኞችን /Civil Servants/ መብቶችና ግዴታዎች በንፅፅር ለማቅረብ ተሞክሯል::

የሥራ መሪ ማነው?

የሥራ መሪ ትርጉም በአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ ላይ ተመልክቷል:: የአዋጁ አንቀጽ 3(2)(ሐ) ‹‹የሥራ መሪ ማለት በሕግ ወይም እንደ ድርጅቱ የሥራ ፀባይ በአሠሪው በተሰጠ የውክልና ሥልጣን መሠረት የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን የማውጣትና የማስፈጸም ከእነዚሁ በተጨማሪ ወይም እነዚህኑ ሳይጨምር ሠራተኛን የመቅጠር፣ የማዘዋወር፣ የማገድ፣ የማሰናበት፣ የመመደብ ወይም የሥነ ሥርዓት ዕርምጃ የመውሰድ ተግባሮችን የሚያከናውንና የሚወስን ግለሰብን የሚመለከቱ ሲሆን፤ እንዲሁም እነዚህን የሥራ አመራር ጉዳዮች አስመልክቶ የአሠሪውን ጥቅም ለመጠበቅ አሠሪው ሊወስደው ስለሚገባው ዕርምጃ በራሱ የውሳኔ ሐሳብ የሚያቀርብ ባለሙያ የሥራ ኃላፊንም ይጨምራል፤›› በማለት ትርጉም ሰጥቷል:: የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ /ማሻሻያ/ አዋጅ ቁጥር 494/1998 አንቀጽ 2/1/ ‹‹የሕግ አገልግሎት ኃላፊን›› እንዲጨምር አድርጎ የሥራ መሪን ትርጉም አሻሽሎታል::

ከዚህ በመነሳት አንድ ሠራተኛ የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን የሚያወጣና የሚያስፈጽም፣ ሠራተኛን የሚቀጥርና የሚያሰናብት፣ የሠራተኞችን የሥራ ዕድገት የሚወስን ከደረጃ ዝቅ የሚያደርግ፣ በሠራተኞች ላይ የሥነ ሥርዓት ዕርምጃ የመውሰድ ተግባራትን የሚያከናውን ከሆነ ወይም የሥራ አመራር ጉዳዮች አስመልክቶ ለአሠሪው የውሳኔ ሐሳብ የሚያቀርብ ከሆነ የሥራ መሪ ሊባል ይችላል:: ሠራተኛው ከእነዚህ አንዱን ወይም ከዚያ በላይ ሥራዎችን የሚሠራ መሆኑ በእርግጥ መታየት ያለበት ሲሆን፣ በአሠሪው ‹‹የሥራ መሪ›› መባሉ ብቻ የሥራ መሪ ላያሰኘው ይችላል:: የአሠሪና

ሠራተኛ ሕጉ ቀደም ሲል የሥራ መሪ በመባል የሚታወቁትን ሠራተኞች ወሰን አስፍቶታል:: የሥራ መሪ እንደ ድርጅቱ የሥራ ፀባይ የሚለያይ ሲሆን፣ አንድ ነጋዴ በሚያስተዳድረው ንግድ /Sole proprietorship/ በአብዛኛው ባለቤቱ ወይም ለእርሱ ተጠሪ የሆኑ ተቀጣሪ ሥራ አስኪያጆች የሥራ መሪዎች ሲሆኑ፣ በማኅበራት /በአክሲዮን ማኅበርና በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኀበር/ የሥራ መሪዎች ቁጥራቸውም የሥራ ፀባያቸው ሰፊ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም::

በዚህ ረገድ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች፣ የመንግሥትና የግል ባንኮች፣ ኢንሹራንስ ኩባንያዎችና የፋይናንስ ተቋማት ባሏቸው ቅርንጫፎችም ሆነ በዋና መሥሪያ ቤታቸው የሚሠሩ የሥራ መሪዎች ቁጥር ብዙ መሆኑን ካላቸው ስፋትና ከሚያሠሩት ሥራ ብዛት ግምት መውሰድ አያስቸግርም::

የሥራ መሪና የአሠሪ ግንኙነት በምን ሕግ ይገዛል?

በአገራችን የሥራ መሪና የአሠሪ ግንኙነትን እንዲገዛ ተብሎ የተቀረፀ ሕግ የለም:: የአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ የሥራ መሪ የሥራ ሁኔታ በአዋጁ ያልተደነገገ መሆኑን በመጠቆም ፍንጭ የሚሰጥ ቀዳሚ የሕግ ሰነድ ነው:: የአዋጁ አንቀጽ 3 አዋጁ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ በተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ተፈጻሚ እንደሚሆን በመግለጽ ‹‹የሥራ መሪ›› የሆኑ ሠራተኞች የሥራ ግንኙነትን በተመለከተ ግን ተፈጻሚ እንደማይሆን ይደነግጋል:: የሥራ መሪዎች ከአሠሪው ጋር ያላቸው ግንኙነት በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ እንዲገዛ ያልተፈለገበት ምክንያት የሥራ መሪው በአሠሪው ስምና ለአሠሪው ጥቅም በሠራተኛው ላይ የሚፈጸሙ ተግባራትን የሚያከናውን በመሆኑ የሥራ መሪው ቀረቤታ ከሠራተኞቹ ይልቅ ከአሠሪው ጋር በመሆኑ ነው:: አንዳንድ የሕግ ባለሙያዎች ‹‹በዚህ ምክንያት ይመስላል የሥራ መሪዎች በዋነኛነት ለሠራተኞች መብት ከሚቆምና ከሚጠብቀው የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ

የሥራ መሪ የሥራ ዋስትና እና መብቶች በሕጉ ምን ያህል ተከብረዋል?

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 39 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ተፈጻሚነት ክልል ውጪ እንዲሆኑ መደረጉ፤›› ሲሉ ጽፈዋል::

በሌላ በኩል የሥራ መሪዎች የገንዘብ አቅም፣ የዕውቀትና የመደራደር አቅም ከሌላው ሠራተኛ ስለሚሻል ከሠራተኛ ሕጉ ይልቅ በግል ድርድር በሚመሠረቱ የሥራ ደንቦች /Private acts/ ቢገዙ መልካም መሆኑን የሚገልጹ ወገኖች አሉ:: ሆኖም በተግባር ይህን የሥራ መሪዎች አቅምን ለመመልከት አስቸጋሪ ሆኗል:: የሥራ መሪው ከሠራተኛው የሚለየው በሥራ ፀባዩና በሥራ ቦታው ስም ብቻ እየሆነ መጥቷል::

የሥራ መሪን የሚመለከት ሕግ ከሌለ ተፈጻሚ ሊሆኑ የሚችሉት ደንቦች ሦስት ናቸው:: እነዚህም የሥራ ውል፣ የሥራ ደንብና የፍትሐ ብሔር ሕጉ ናቸው:: የመጀመሪያው አሠሪውና የሥራ መሪው የሚያደርጉት የሥራ ውል ነው:: ይህ የሥራ ውል የሥራ መሪውንና አሠሪው በነፃ ፈቃዳቸው መብትና ግዴታቸውን በመዘርዘር በጽሑፍ የሚያደርጉት ሲሆን፣ የሥራ መሪውን መሠረታዊ የሥራ መብቶች የሚያስጠብቁ እስከሆነ ድረስ ቀዳሚ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል:: በተግባር ይህን መሰል ውል አልፎ አልፎ የሚታይ ቢሆንም፣ በብዙ ደርጅቶች ውስጥ የሥራ መሪና አሠሪው የሚያደርጉት ውል የለም:: ሠራተኛው በሥራ ልምድ በዕድገትም ሆነ ከውጭ ተቀጥሮ የሥራ መሪ ሲሆን በደብዳቤ ከሚገለጽ በቀር ዝርዝር ውል መፈራረም አልተለመደም:: ደብዳቤውም መሠረታዊ የሥራ ሁኔታዎችን ይዘት በዝርዝር የሚገልጽ ባለመሆኑ ለሥራ መሪው ሲጠቅመው አይታይም::

ሁለተኛው የአሠሪውንና የሥራ መሪውን ግንኙነት የሚመለከት ራሱን የቻለ የውስጥ ደንብ ካለ ተፈጻሚ የሚሆንበት ነው:: ይህ ደንብ በድርጅቱ የሥራ ፀባይ የሥራ መሪዎች የሆኑትን ሠራተኞች ገልጾ በመደንገግ ያላቸውን መብት፣ ግዴታና ልዩ ጥቅም በስፋት እንዲገዛ አድርጎ የሚዘጋጅ ነው:: በዚህ ረገድ የተወሰኑ ድርጅቶች የሥራ መሪን የሥራ ሁኔታ የሚመለከት ደንብ አላቸው:: ሆኖም አብዛኛዎቹ ይህን መሰል ደንብ የላቸውም:: ጸሐፊው በባንኮች አካባቢ ባደረገው ዳሰሳ ሁሉም ማለት በሚቻል መልኩ የሥራ መሪዎችን የሚገዛ ደንብ የላቸውም:: የተወሰኑት ድርጅቶች የሥራ መሪዎች ሠራተኛው እንዲተዳደርበት በተቀረፀው ደንብ እንዲተዳደሩ የሚያደርጉ ሲሆን፣ አልፎ አልፎም ለሠራተኛው በተቀረፀው ደንብ ውስጥ ለሥራ መሪዎች የተወሰኑ ድንጋጌዎች ጣል ጣል የሚደረጉበት አጋጣሚ አለ::

ሦስተኛው የአሠሪና የሥራ መሪ ግንኙነት ላይ ተፈጻሚ ሊሆን የሚችለው ደንብ በፍትሐ ብሔር ሕጉ ከአንቀጽ 2512 እስከ 2593 ያሉት ‹‹ስለ ሥራ ውል በጠቅላላው›› የተመለከቱ ድንጋጌዎች ናቸው:: እነዚህ ድንጋጌዎች የፍትሐ ብሔር ሕጉ በወጣበት ጊዜ ያሉትን የሥራ ግንኙነቶች ለማስተዳደር የወጡ ሲሆኑ፣ በይዘታቸው የሥራ መሪ እንዳይገዛባቸው የሚከለክል ድንጋጌ ስላልያዙና ስላልተሻሩ የሥራ መሪን ግንኙነት እንደሚገዙ ስምምነት አለ:: በዚህ ረገድ ለሥር ፍርድ ቤቶች ገዥ ውሳኔዎች የሚሰጠው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሥራ መሪ በእነዚህ ድንጋጌዎች እንደሚገዛ አመልክቷል:: የፌዴራል ሰበር መዝገብ ቁጥር 21329 /ጥቅምት 19 ቀን 2000 ዓ.ም.፣ የመዝገብ ቁጥር 27704 /ጥቅምት 5 ቀን 2000 ዓ.ም./፣ የመዝገብ ቁጥር 15531 /የካቲት 6 ቀን 1999 ዓ.ም./ እና የመዝገብ ቁጥር 15815 /ታኀሣሥ 10 ቀን 1998 ዓ.ም./ የተሰጡ ውሳኔዎች መመልከት ይቻላል::

የፍትሐ ብሔር ሕጉ የአሠሪና የሥራ መሪን ግንኙነት እንዲገዛ ማድረግ ከሕግ ሙያ ቴክኒካዊ አስተምህሮ ካልሆነ በቀር ከሠራተኛ የሥራ ዋስትና፣ የሠራተኛ ሕግ መሠረት ከሚያደርጋቸው ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አመክንዮ /Rational/ አንፃር ትክክለኛነቱን መቀበል ያስቸግራል:: በአንድ በኩል የፍትሐ ብሔር ሕጉ የሥራ መሪን በተለየ ለመግዛት በማሰብ የተቀረፀ አይደለም:: በሌላ በኩል ደግሞ የሠራተኛና አሠሪ ግንኙነት የሠራተኛውን መብት የበለጠ ዋስትና ለመስጠት በተደረጉ የዘመናት የሠራተኛው ትግል የተለወጡና የሰፉ ናቸው:: የመንግሥትም አስተዋጽኦ በሚከተለው የኢኮኖሚ ፖሊሲ መነሻነት እየተለወጠ የሚገኝ ነው:: በዚህ ረገድ የፍትሐ ብሔር ሕጉ ከ50 ዓመታት በፊት የወጣ በመሆኑ ፍትሐዊነትና ዘመናዊነት ይጎድለዋል:: የአሠሪና ሠራተኛን ግንኙነት የሚገዙ ሕጎች እንኳን የፍትሐ ብሔር ሕግ ከወጣ በኋላ በዋናነት ከሦስት በላይ ለሆኑ ጊዜያት ተሻሽለዋል፤ ፈጽሞ የተለያየ ዓላማና

ሥራ ተጨማሪ የትርፍ ሰዓት ሥራ ሊሠራ ይገደዳል፤ ቢሆንም ለሚሠራው ሥራ ደመወዙን ያገናዘበ ተጨማሪ ክፍያ እንደሚከፈለው የፍትሐ ብሔር ሕጉ ይደነግጋል:: ይህ ከሠራተኛው መብት ያነሰ ነው:: ሠራተኛ የትርፍ ሰዓት እንዲሠራ የሚጠየቀው በተወሰኑ አስቸኳይ ልዩ ሁኔታዎች ብቻ ሲሆን ሠራተኛውም ሊስማማ ይገባል:: የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያው፣ የሥራ ጊዜውና የቆይታ ጊዜው በአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ በግልጽ ተመልክቷል:: ድንጋጌዎቹ የሠራተኛውን ደኅንነትና በነፃነት የመሥራት መብት በአግባቡ ያከብራሉ:: በዚህ ረገድ የመንግሥት ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለመደበኛ የሥራ ሰዓት ከሚከፈለው መጠን ጋር እኩል ስለሆነ ለትርፍ በተቋቋመ ድርጅት ከሚሠራ ሠራተኛ ያነሰ ነው:: ምክንያቱ የመንግሥት ሥራ የሕዝቡን መሠረታዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚሠራ በመሆኑ ክፍያው ፍትሐዊ እንዲሆን መደረጉ ይመስላል::

ከእነዚህ መብቶች በተጨማሪ የሥራ መሪ ለሠራው ሥራ ደመወዝ የማግኘት መብቱ፣ ደኅንነቱ በተጠበቀ የሥራ ሁኔታ ውስጥ የመሥራት መብቱ፣ በሥራ ምክንያት በሚመጡ ጉዳቶች የመካስ መብቱ በግልጽ ተደንግጓል:: እነዚህ መብቶች ከሠራተኛው መብቶች ጋር የተወሰነ ቢለያይም መሠረታውያኑ ተመሳሳይ ነው::

የሥራ መሪን የሚገዛው ሕግ ያለበት ክፍተት ምንድን ነው?

በፍትሐ ብሔር ሕጉ ‹‹ስለ ሥራ ውል በጠቅላላው›› የተቀረፁት ደንቦች ክፍተት ያለባቸው ስለመሆኑ በሕግ ባለሙያዎች መካከል የከረመ የውይይት አጀንዳ እንደሆነ አስባለሁ:: እነዚህ ክፍተቶችን በአጭሩ ለማቅረብ ልሞክር::

የመጀመሪያው የሥራ መሪን የሚገዙ ደንቦች ከሠራተኛና ከመንግሥት ሠራተኛ በጣም ያነሱ የሥራ ሁኔታዎችን ያስቀምጣል:: ከላይ እንደተመለከትነው የዓመት ዕረፍት ፈቃድ፣ የወሊድ ፈቃድ፣ የትርፍ ሰዓት ሥራ ደንብ የተወሰኑ ማሳያዎች ናቸው:: በእነዚህ የሥራ ሁኔታዎች ለሥራ መሪዎች የተቀመጡ መብቶች ለትርፍ በተቋቋሙ ድርጅቶች ለሚሠሩ ሠራተኞችም ሆነ ለመንግሥት ሠራተኞች ከሚሰጡት ያነሱ ናቸው::

ሁለተኛው የፍትሐ ብሔር ሕጉ ዝቅተኛ የሥራ ሁኔታዎችን በግልጽ ከመደንገግ ይልቅ በዝምታ ያልፋቸዋል:: ለምሳሌ የመደበኛ የሥራ ሰዓት፣ የትርፍ ሰዓት አከፋፈል በግልጽ ተደንግገው አልተቀመጡም:: ይህ ክፍተት አሠሪውና የሥራ መሪው በሚያደርጉት ውል የሚሸፈን ቢሆንም፣ እንዲህ ዓይነት ውል ያልተለመደ በመሆኑ የሥራ መሪው መብቶች በፍትሐ ብሔሩ ግልጽ ያልሆኑ ድንጋጌዎች መገዛታቸውን አያስቀርም::

ሦስተኛውና ዋናው ክፍተት የፍትሐ ብሔር ሕጉ ያለበቂ ምክንያት /ያለአግባብ/ የተሰናበቱ የሥራ መሪዎች ወደ ሥራ እንዲመለሱ የሚፈቅድ ድንጋጌ የለውም:: ይህን ክፍተት ዘርዘር አድርገን ለማብራራት እንሞክር::

በፍትሐ ብሔር ሕጉ ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል በአሠሪው ወይም በሠራተኛው (የሥራ መሪው) ሊቋረጥ እንደሚችል የተደነገገ ሲሆን፣ ውሉ ከአንድ ዓመት በላይ ቆይታ ካለው ውሉን የሚያቋርጥ ወገን የሁለት ወራት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ግዴታ አለበት:: አሠሪው የሥራ መሪውን የሥራ ውል ሲያቋረጥ የሥራ ውሉ የተቋረጠበትን ምክንያት እንዲገለጽለት የሥራ መሪው ሊጠይቀው ይችላል:: ያለበቂ ምክንያት አሠሪው የሥራ መሪውን የሥራ ውል ካቋረጠ ወይም ለማደስ ፈቃደኛ ካልሆነ ለሥራ መሪው ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት:: (የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2513) ፍርድ ቤቱ የካሳውን መጠን ሲወስን የሥራውን ባህርይና የቆይታ ጊዜ፣ የተፈጸመ ጥፋት ካለ የጥፋቱን ክብደት፣ የአሠሪውን የገንዘብ አቅምና ሌሎች ሁኔታዎችን መሠረት ሊያደርግ እንደሚገባ የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2574 ደንግጓል:: ሆኖም የካሳው መጠን ከሦስት ወራት ደመወዝ ክፍያ ሊበልጥ እንደማይችል የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2574(2) ያመለክታል:: የእንግሊዝኛው ቅጂ ‹‹የስድስት ወራት ደመወዝ›› በሚል ስለሚደነግግ መጣረሱን ልብ ይሏል::

በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ ከተደነገጉ የሠራተኛው መብቶች አንፃር የሥራ መሪው አሠሪው የሥራ ውል ያለበቂ ምክንያት ሲቋረጥ የሥራ ዋስትናው አደጋ ላይ ይወድቃል:: የሥራ መሪው ያለበቂ ምክንያት እንኳን ቢሰናበት ከሦስት ወራት ያልበለጠ ካሳ ከመጠየቅ ሌላ ወደ ሥራ ልመለሰ ብሎ የመጠየቅ መብት ያለው ስለመሆኑ ሕጉ አይደነግግም:: ብዙ የሕግ ባለሙያዎች እንደሚስማሙበት ያለአግባብ ከሥራ ተሰናበትኩ ብሎ የሥራ መሪ ወደ ሥራው እንዲመለስ የሚጠይቅበት መርህ በፍትሐ ብሔር ሕጉ አልተመለከተም::

ከዚህ ጋር በተያያዘ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ

ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 15815 ታኀሣሥ 10 ቀን 1998 ዓ.ም. የሰጠው ገዥ ፍርድ /Judicial precedent/ ይህን አቋም ግልጽ ያደርገዋል:: በዚህ መዝገብ የሥራ መሪ የሆኑ ግለሰብ የአርሲ እርሻ ልማት ድርጅት ያለአግባብ ከሥራ አሰናብቶኛል በሚል ከውዝፍ ደመወዝ ጋር ወደ ሥራ ለመመለስ የጠየቁ ሲሆን፣ የሥር ፍርድ ቤቶች ወደ ሥራ ሊመለሱ ይገባል በማለት ወስነዋል:: የፌደራሉ ሰበር ችሎት ይህን ፍርድ በመሻር የሥራ መሪ ያለአግባብ ከሥራ ተሰናብተሀል ተብሎ ወደ ሥራ ሊመለስ እንደማይገባ ፍርድ ሰጥቷል:: በፍርዱ ከተቀመጠው ሀተታ ከፊሉ እንዲህ ይላል::

‹‹እነዚህ ድንጋጌዎች እንደ ተጠሪ ያሉ የሥራ አመራር አባላት የፈጸሟቸው የሥራ ውሎች ያለበቂ ምክንያት እንኳ ሊቋረጡ እንደሚችሉ የሚያስገነዝቡ ናቸው:: የሥራ ውሉ መቋረጥ በአሠሪው በኩል በቂ ምክንያት ያልተሰጠበት ከሆነም ሠራተኛውን ወደ ሥራ የመመለስ መፍትሔ የሚያስገኝለት ሳይሆን ካሳ ተቀብሎ ይሰናበት ዘንድ የሚፈቅዱለት ናቸው:: ይህም የሚያሳየን በሥራ አመራር ላይ የሚገኙ ሰዎች የሥራ ውላቸው ቢቋረጥ የሚያገኙት ሕጋዊ መፍትሔ /Remedy/ ሌሎቹ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ የሚሸፈኑ ሠራተኞች ከሚያገኙት መፍትሔ የተለየ መሆኑን ነው::››

በሌላ በኩል ግን አሠሪው ያወጣው የሥራ ደንብ (Staff Regulation) በጽሑፍ ካለና የሥራ መሪው ሥራ ከመጀመሩ በፊት እንዲያውቀው የተደረገ ከሆነ በደንቡ መሠረት የሚወሰዱ የሥነ ሥርዓት ዕርምጃዎች በፍርድ ቤት ሊሻሻሉ እንደሚችሉ የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2521 ይደነግጋል:: ፍርድ ቤት ዕርምጃውን የሚያሻሽለው ከሕግ ወይም ከፍትሕ ተቃራኒ ሆኖ ባገኘው ጊዜ ነው:: ለምሳሌ አንድ የሥራ መሪ በፍርድ ቤት የውስጥ ደንብ ያጠፋው ጥፋት አሠሪው የቃል/የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ሊያልፈው የሚገባው ሆኖ ከሥራ ቢያስናብተው ፍርድ ቤቱ ስንብቱን በመሻር ከስንብት መለስ ያሉ የሥነ ሥርዓት ዕርምጃዎች አሠሪው እንዲወስድ ውሳኔ ሊሰጥ ይችላል:: ይህ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ የሥራ መሪውን ወደ ሥራ የመመለስ ውጤት ስለሚኖረው የሥራ መሪውን የሥራ ዋስትና ያስጠብቃል:: ሆኖም የሥራ መሪን የሚገዛ የውስጥ ደንብ በሌለበት ሁኔታ ፍርድ ቤቶች ይህን መሰል ውሳኔ ሊሰጡ ስለማይችሉ የሥራ ዋስትናው ተስፋ የመነመነ መሆኑን አይተውም::

በዚህ ረገድ በአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ ለሠራተኛው የተሰጠው መብት ከሥራ መሪው በጣም የተሻለ ነው:: የአዋጁ አንቀጽ 43 የሥራ ውል ከሕግ ውጪ ሲቋረጥ ሠራተኛው ወደ ሥራው ለመመለስ መብት እንዳለው በግልጽ ይደነግጋል:: የሥራ መሪ ያለአግባብ የሥራ ውሉ ቢቋረጥ ወደ ሥራው የመመለስ መብቱን የሚያስከብር ድንጋጌ በፍትሐ ብሔር ሕጉ ላይ አናገኝም:: ይህ ደግሞ የሥራ መሪውን የሥራ ዋስትና አደጋ ላይ የሚጥል ነው:: አሠሪው በቂ ባልሆነ ምክንያት የሦስት ወር ካሳ በመክፈል ብቻ የሥራ መሪውን እንዲያሰናብተው ሰፋ ያለ መብት ሰጥቶታል::

የመጨረሻው የሕጉ ክፍተት የሥራ መሪውን የሥራ ሁኔታ በምሉዕነት /Comprehensively/ አለመደንገጉ ነው:: የሕዝብ በዓላት ክፍያ፣ ልዩ ፈቃድ /በቤተሰብ ጉዳይ፣ ለማኅበር ሥራና ለሐዘን የሚሰጥ ፈቃድ/፣ የሕመም ፈቃድ፣ የሥራ ውል ስለሚታገድበት ሁኔታ፣ የሥራ ውል መቋረጥ ውጤቶችን /የሥራ ስንብት ክፍያ፣ የሥራ ምስክር ወረቀት፣ ወዘተ./ የተመለከቱ ድንጋጌዎች የሉትም:: ይህም ሌላ ክፍተት ነው:: በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ ግን ለሠራተኛው እነዚህ መብቶች በአግባቡ ዋስትና አግኝተዋል::

ክፍተቱ እንዴት ሊሞላ ይችላል?

ከዚህ በላይ የተገለጹት የሕግ ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ ሰፋ ያለ ሚና ያለው የሕግ አውጭው ነው:: ሕግ አውጭው የአሠሪና የሥራ መሪን ግንኙነት የሚገዛ ዝርዝር ሕግ ማውጣት አለበት:: ሌላው አሠሪው ሊወስደው የሚገባው ዕርምጃ ነው:: አሠሪው የሥራ መሪዎችን የሚገዛ የውስጥ መመርያ/ደንብ መቅረፅ ይገባዋል:: በሌላ በኩል ፍርድ ቤቶችም የራሳቸው ሚና እንዳላቸው ጸሐፊው ያምናል:: ፍርድ ቤቶች ክርክር ሲነሳ የሥራ መሪዎችን ሕገ መንግሥታዊ መብት የሚያስከብር ውሳኔ ቢሰጡ የተሻለ ነው:: የመብቱ ባለቤቶችም ቢሆን ሊያደርጉት የሚገባው ነገር አለ:: የሥራ መሪዎች ማኀበር በማቋቋም ስለመብታቸው ሊታገሉ ይገባል:: ይህ ከሆነ የሥራ መሪ የሥራ ዋስትናና መብቶች በሕጉ በአግባቡ የተከበሩ ይሆናሉ::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊው የሕግ ጠበቃና አማካሪ ሲሆኑ፣ በኢሜይል አድራሻቸው getukow@gmail.

com ማግኘት ይቻላል::

ይዘት እንደነበራቸው የምናስታውሰው ጉዳይ ነው:: የሆኖ ሆኖ የፍትሐ ብሔር ሕጉ ለአሠሪና የሥራ መሪ ግንኙነት ተፈጻሚ መሆኑን መቀበል አማራጭ የለውም::

የሥራ መሪን የሚገዙ ደንቦችን የተግባር አፈጻጸም ስንመለከት የሥራ ውልና የሥራ ደንብ በሌለባቸው ድርጅቶች የተለያየ ቅርፅ መያዙን እናስተውላለን:: አንዳንዶች ከስምና ደመወዝ ልዩነት በቀር የሥራ መሪዎችን ሠራተኛው በሚገዛበት የሥራ ሁኔታ ያስተዳድራሉ:: ሠራተኛው የሚያገኘውን የዓመት ዕረፍት ፈቃድ፣ የወሊድ ፈቃድ፣ የቦነስ ጥቅም ያገኛሉ፤ እንደ ሠራተኛው በድርጅቱ በወጣው የሥነ ሥርዓት ደንብ ይገዛሉ:: በአንዳንድ ድርጅቶች ደግሞ የተወሰኑ ማሻሻያዎች ተደርገው በአብዛኛው ከሠራተኛው ጋር ተመሳሳይ የሆኑ ደንቦች ተፈጻሚ ይሆናሉ:: በአሠሪውና የሥራ መሪው መካከል አለመግባባት ከተፈጠረና ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት የሚያመራ ከሆነ ግን ፍርድ ቤቶች የመሥሪያ ቤቱ የዳበረ ልምድን (Established Usage or Custom) ሳይሆን የፍትሐ ብሔር ሕጉ ድንጋጌዎችን ተፈጻሚ ያደርጋሉ:: ይህ ደግሞ በተከታዩ ክፍል እንደምንመለከተው የሥራ መሪውን የሥራ ዋስትናና መብት ከልምዱ በተሻለ መልኩ የሚያስከብር ባለመሆኑ ችግሩን ያብሰዋል::

የሥራ መሪ መብቶች በአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ ከሚሸፈን ‹‹ሠራተኛ›› እና ከ‹‹መንግሥት ሠራተኛ›› መብቶች በንፅፅር ሲታይ ምን ይመስላል?

የሥራ መሪ ዝቅተኛ የሥራ ሁኔታዎችን እንመልከት:: የሥራ መሪ መደበኛ የሥራ ሰዓት በፍትሐ ብሔር ሕጉ በግልጽ አልተመለከተም፤ ስለዚህ የሥራ መሪው ከአሠሪው ጋር በሚያደርገው የሥራ ውል የሚወሰን ይሆናል:: የሠራተኛ መደበኛ የሥራ ሰዓት ግን በቀን ከስምንት ወይም በሳምንት ከአርባ ስምንት ሰዓት እንደማይበልጥ በአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ ተደንግጓል:: የመንግሥት ሠራተኛ መደበኛ የሥራ ሰዓት እንደየሥራው ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ በሳምንት ከ40 ሰዓት መብለጥ እንደሌለበት ተደንግጓል:: የብሔራዊ ባንክ ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት በሳምንት 39 ሰዓት ነው:: በፍትሐ ብሔር ሕጉ የሥራ መሪ የተለመደ የዕረፍት ቀንና ሰዓት እንዳለው ተመልክቷል:: ይህ ዕረፍት መቼና ምን ያህል ጊዜ እንደሆነ አልተመለከተም:: በአሠሪና ሠራተኛ ሕግ ግን ማንኛውም ሠራተኛ በሰባት ቀናት ውስጥ ያልተቆራረጠ ከሃያ አራት ሰዓታት የማያንስ የሳምንት ዕረፍት ያገኛል በሚል ግልጽ አድርጎታል:: የሥራ መሪ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በፍትሐ ብሔር ሕጉ ከአንድ እስከ አምስት ዓመት ካገለገለ 10 ቀናት፣ ከአምስት እስከ አሥራ አምስት ዓመት ካገለገለ 15 ቀናት፣ ከ20 ዓመት በላይ ካገለገለ ደግሞ 20 ቀናት እንደሆነ ተቀምጧል:: ሠራተኛው ግን ለመጀመሪያው አንድ ዓመት አገልግሎቱ አሥራ አራት የሥራ ቀናት ዕረፍት በዓመት ፈቃድ ስም ይሰጠዋል:: ከአንድ ዓመት በላይ ለተሰጠ አገልግሎት ለእያንዳንዱ የአንድ ዓመት አገልግሎት አንድ የሥራ ቀን እየተጨመረበት የዓመት ዕረፍቱን ያገኛል:: ለምሳሌ አምስት ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ አሥራ ስምንት ዓመት የሥራ ቀናት ዕረፍት ይኖረዋል:: እንዲያውም በተግባር አብዛኛዎቹ ድርጅቶች በኅብረት ስምምነት ወይም የሥራ ማንዋል 14 ዓመት የሚለውን ዝቅተኛ የመጀመሪያ የዓመት ዕረፍት እስከ 20 አሳድገውት እንመለከታለን:: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሠራተኞች አስተዳደር ደንብ ለመጀመሪያ አንድ ዓመት አገልግሎት የሚሰጠው የዓመት ፈቃድ ቢያንስ ከ20 የሥራ ቀን ማነስ እንደሌለበት ደንግጓል:: የፌዴራል የመንግሥት ሠራተኛም እንዲሁ አንድ ዓመት ያገለገለ የመንግሥት ሠራተኛ 20 የሥራ ቀናት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ እንደሚያገኝ ያስቀምጣል::

የዓመት ዕረፍት ፈቃድን በተመለከተ በፍትሐ ብሔር ሕጉ የሥራ መሪ መብት ከሌሎች ሠራተኞች እጅጉን ያነሰ መሆኑን እንረዳለን:: የሥራ መሪ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ መጠን በፍትሐ ብሔር ሕጉ መሠረት የሚሰላው እንደ ሠራተኛው መብት በሥራ ቀናት ሳይሆን በተከታታይ ቀናት መሆኑ የፈቃዱን መጠን የበለጠ የማሳነስ ውጤት ይኖረዋል:: ለምሳሌ የአሥር ቀናቱ ዕረፍት በቀናት መካከል ቅዳሜና እሁድ ሁለት ጊዜ ካሉ ወደ ስድስት ቀናት ዝቅ ሊል ይችላል::

የሥራ መሪ የወሊድ ፈቃድ አንድ ወር ሲሆን ይህም ከግማሽ ደመወዝ ጋር የሚሰጥ ነው:: የሠራተኛው መብት በዚህ ረገድ ከወሊድ በፊት አንድ ወር ከወሊድ በኋላ ሁለት ወራት ከክፍያ ጋር የሚሰጥ በመሆኑ ከሥራ መሪው እጅጉን የተሻለ ነው:: የፌዴራል የመንግሥት ሠራተኛም እንደ ሠራተኛው ተመሳሳይ የወሊድ ፈቃድ ተጠቃሚ ናት::

የሥራ መሪ በአሠሪው በውል ከተስማማው

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 40 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1 ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 41 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1ማስታወቂያማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 42 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

የደቡብ ሱዳን...መስመሮች 2,395 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የባቡር ኔትወርክ በአምስት ዓመት ውስጥ ይገነባል::

የአምስት ዓመቱ ዕቅድ እስከ ደቡብ ሱዳን ድረስ የሚዘረጋው የባቡር መስመር አላካተተም:: ከ2008 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ በሚሆነው በሁለተኛው የአምስት ዓመት ዕቅድ ዘመን ይህንን የባቡር መስመር በተለይም ከዲማ እስከ ደቡብ ሱዳን ለማድረስ ይገነባል ተብሎ በሐሳብ ደረጃ ተይዟል::

መንግሥት የባቡር መስመር ዝርጋታ መነሻ ከሚሆነው አዲስ አበባ (ሰበታ) ወደ ጂማ፣ ከጂማ በኋላ ቴፒን አቋርጦ እስከ ዲማ ድረስ ይህንን መስመር በአምስት ዓመት የዕቅድ ዘመን ይገነባል የሚል ዕቅድ ተይዞ ነበር:: ነገር ግን የአምስት ዓመቱ ዕቅድ በሚቀጥለው ዓመት (2007 ዓ.ም.) የሚጠናቀቅ ቢሆንም፣ ይህንን መስመር በመገንባት በኩል የሚጨበጥና የሚዳሰስ ሥራ እንዳልተካሄደ ውስጥ አዋቂዎች ይናገራሉ::

ይህ ሥራ ያልተሠራው መንግሥት ለአካባቢው ብዙም ትኩረት አልሰጠም የሚሉ የዘርፉ ተዋናዮች ከመኖራቸውም በላይ፣ ለጂማ ባቡር መስመር ብድር ሊገኝ የሚችለው መንግሥት የባቡር መስመሩን እስከ ደቡብ ሱዳን እንደሚዘልቅ ሲያረጋግጥ ነው:: እንዲሁም ከደቡብ ሱዳን መንግሥት ጋር በመነጋገር፣ የደቡብ ሱዳን መንግሥት ባቡር መስመሩን እንደሚፈልገውና ሁለቱ አገሮች የብድር ጥያቄ በጋራ ማቅረብ ሲችሉ ብቻ ነው የሚሉ ባለሙያዎችም አሉ::

ነገር ግን ይህ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ በኩል ካለመስተዋሉም በላይ፣ በኬንያና የፕሮጀክቱ ደጋፊ የሆኑት የምሥራቅ አፍሪካ አገሮች ጉዳዩን ጠበቅ አድርገው መያዛቸው ለኢትዮጵያ ጥሩ እንዳልሆነ ባለሙያዎች ያስረዳሉ::

ኬንያን፣ ኡጋንዳን፣ ሩዋንዳንና ብሩንዲን አቋርጦ እስከ ደቡብ ሱዳን፣ አለፍ ሲልም እስከ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚዘልቅ የባቡር መስመር ፕሮጀክት ተጠንስሷል:: አገሮቹ የባቡር መስመሩን በጋራ ለመገንባት ስምምነት ላይ ከመድረሳቸውም በላይ፣ የመጀመርያው የፕሮጀክቱ ክልል ኬንያ ውስጥ ሞምባሳንና ናይሮቢ ከተሞችን በማገናኘት ይጀመራል ተብሏል::

ለዚህ ፕሮጀክት ከሚውለው 3.8 ቢሊዮን ዶላር 90 በመቶ የሚሆነውን የቻይና ኢምፖርት

ሰላም ለማምጣት እንደመዋተቷና በአካባቢው ፖለቲካ ውሰጥ እንዳላት ተደማጭነት የደቡብ ሱዳንን ኢኮኖሚያዊ ትስስር አጥብቃ ይዛለች ብለው አያምኑም::

ይህ የሆነው መንግሥት ፖለቲካዊ ተደማጭነት አለኝ በሚል በአንድ አገር ውስጥ ገብቶ ጥቅሙን ለማስከበር ያለው ተነሳሽነት ደካማ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ከባለሙያዎቿ እስከ ባለሀብቶች ድረስ ደቡብ ሱዳን ገብተው ሥራ በመሥራት በኩል ዳተኛ በመሆናቸው ነው ይላሉ:: በአንፃሩ ደግሞ ከተጠቀሱት አገሮች በተጨማሪ ኤርትራ እንኳ ሳትቀር ደቡብ ሱዳን ውስጥ በጥልቀት ገብታ የተለያዩ መዋቅሮችን ይዛ እየተጠቀመች ነው:: ነገር ግን በተወሰነ ደረጃ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የተወሰኑ ባለሀብቶች ደቡብ ሱዳን ቢገቡም፣ ተፅዕኖ መፍጠር በማያስችል ደረጃ ተሳታፊዎች እንዳልሆኑ ይነገራል::

ከዚህ በዘለለ ደግሞ ኢትዮጵያ ከሁለቱም ሱዳኖች ጋር ያላት ግንኙነት የጠበቀ በመሆኑ፣ ጉዳዩን በጥንቃቄ መያዝ እንዳለባት የተነደፈ አቅጣጫ መኖሩን ባለሥልጣኑ ያብራራሉ::

ኢትዮጵያ በደቡብ ሰዳን ሰላም ለማምጣት ከሃያ ዓመታት በላይ ሠርታለች:: ይህንን አስተዋጽኦዋን በመጠቀም በኢኮኖሚው ረገድ አብራ ለመሥራት ሁኔታዎችን ማመቻቸት አለበት ቢባልም፣ በዚህ ደረጃ እየተንቀሳቀሰች አለመሆኑ እያስወቀሳት ይገኛል::

ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በማሳደግ በ2015 ዓ.ም. መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ የመሠለፍ ዕቅድ አላት:: አገሪቱ ኢኮኖሚዋን ከግብርር ዘርፍ በማላቀቅ በኢንዱስትሪው ክፍለ ኢኮኖሚ ላይ መሠረቱን እንዲጥል አልማለች:: ይህንን እውን ለማድረግ ኤክስፖርትን እንደ አንድ መሣርያ ስትጠቀም፣ እነዚህ የኤክስፖርት ምርቶች መዳረሻዎችም መካከለኛው ምሥራቅ፣ አውሮፓ፣ አሜሪካና ሩቅ ምሥራቅ አገሮች ናቸው::

ባለሙያዎች ግን ኢትዮጵያ በነዳጅ ሀብት የመበልፀግ እምቅ አቅም ያላትን ደቡብ ሱዳን ቸል ማለት እንደሌለባት ይመክራሉ::

የአውሮፓና የአሜሪካ ገበያዎች በርካታ የሎጂስቲክስ አቅርቦት የሚፈልጉ ከመሆናቸውም በተጨማሪ፣ ከአገሪቱ ለሚገዙት ምርት በርካታ መሥፈርቶችን ያስቀምጣሉ:: ይኼም በጅምር ላይ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የራሱ ተፅዕኖዎች ያሉት በመሆኑ ደቡብ ሱዳን ትልቅ አማራጭ ናት ይላሉ::

ደቡብ ሱዳን ለኢትዮጵያ አጎራባች በመሆኑዋ፣ የመግዛት አቅምም ያላት አገር ስለሆነች፣ ለኢትዮጵያ ኤክስፖርት መዳረሻ መሆን ከመቻልም በላይ ናት የሚሉት ባለሙያዎች፣ መንግሥት ያለውን የፖለቲካ ጥብቅ ግንኙነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ወሳኝ ግንኙነት ሊመነዝረው እንደሚገባ አበክረው ያሳስባሉ::

ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች፣ ሲሚንቶና የተለያዩ የግንባታ ግብዓቶች የሚያመርቱ ኩባንያዎች፣ የቆዳና የጨርቃ ጨርቅ አምራቾች በሰፊው ይገኛሉ:: ደቡብ ሱዳን የእነዚህ ምርቶች መዳረሻ መሆን የምትችል በመሆኑ ሊታሰብበት እንደሚገባ ባለሙያዎቹ ያስረዳሉ::

ከዚህ አንፃር መንግሥት የተጀመረውን የመንገድ ልማት ደቡብ ሱዳን እንድትቀጥልበት ማድረግ ይኖርበታል:: በሁለተኛው የአምስት ዓመት ዕቅድ ላይ የተቀመጠው የባቡር መስመር ፕሮጀክት ከወዲሁ ሊቀሰቀስና ከደቡብ ሱዳን ጋር በጥምር የገንዘብ ድጋፍ ሊፈለግለት የሚገባ ጉዳይ መሆኑ ሊታወቅና ሊሰመርበት ይገባል ሲሉ ባለሙያዎች ይናገራሉ::

በአንፃሩ ኬንያ ሦስት ጎረቤት አገሮችን አስተባብራ ደቡብ ሱዳንን ይዛ ፕሮጀክቱን እያንቀሳቀሰች ሲሆን፣ በአንፃሩ ኢትዮጵያ ምንም እንዳልተፈጠረ አዝጋሚ እንቅስቃሴ የምታካሂድ ከሆነ የኬንያው ፕሮጀክት ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል፣ ጉዳዩን በቅርበት በሚከታተሉ ባለሙያዎች ዘንድ ሥጋት አሳድሯል::

ከኬንያ እስከ ደቡብ ሱዳን የሚዘረጋውን የባቡር መስመር የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ፣ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቨኒ፣ የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ተፈራርመዋል:: በአንፃሩ ኢትዮጵያ ወደ ጂቡቲ ከሚዘረጋው የባቡር መስመር ባለፈው ለደቡብ ሱዳን ባቡር መስመር ብዙም ትኩረት አልሰጠችም::

ጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ባለሙያዎች እየተናገሩ ናቸው፣ እያንዳንዱ መዘናጋት አገሪቱን ዋጋ ሊያስከፍል እንደሚችልም ያስጠነቅቃሉ:: ኢትዮጵያ ያላት የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ከዚህ አንፃር ሊፈተሽ እንደሚገባ ባለሙያዎች እየጠየቁ ነው:: በደቡብ ሱዳን ሰላም በማምጣት ኢትዮጵያ ዋነኛ ተዋናይ ብትሆንም፣ ግንኙነቷን ሊያጠብቅ የሚችለው ኢኮኖሚያዊ ትስስር ላይ ዳተኛ መሆኗ አግባብ አይደለም የሚሉ ባለሙያዎች ተበራክተዋል::

ኤክስፖርት ባንክ የሚሸፍን ሲሆን፣ ቀሪው በኬንያ መንግሥት ይሸፈናል:: በሁለተኛው ዙር ካምፓላ፣ ኪጋሊ፣ ቡጁምቡራና ጁባን የሚያገናኘው መስመር ይገነባል ተብሏል::

በእነዚህ አገሮች ይህ የባቡር መስመር የሚያልፍ ከሆነ ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ያቀደችው የኢኮኖሚያዊ ትስስር ጉዳይ ጥያቄ ውስጥ የሚከተው ከመሆኑም በላይ፣ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመገንባት የተያዘው ዕቅድም አስቸጋሪ አጣብቂኝ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል የሚገምቱ አሉ:: ምክንያቱም ሁለቱንም የባቡር መስመሮች ፋይናንስ ያደርጋቸዋል ተብሎ የሚገመተው የቻይና መንግሥት በመሆኑ፣ ሁለቱንም ፕሮጀክቶች ፋይናንስ ማድረግ አዋጭ ስለማይሆን አንድ መስመር መምረጡ አይቀርም የሚል ነው:: የምሥራቅ አፍሪካ የባቡር መስመር ግንባታዎችን ፋይናንስ በማድረግ የምትታወቀው ቻይና ግን የምትመርጠው መስመር ጂቡቲን፣ ኢትዮጵያንና ደቡብ ሱዳንን የሚያገናኘውን መስመር ነው ብለው የሚያምኑ ባለሙያዎች አሉ::

ቻይና መርቸንት በቅርቡ የጂቡቲ ወደብን 23.5 በመቶ አክሲዮን በመግዛት ወደ አካባቢው ቀርቧል:: ኩባንያው ጂቡቲ ወደብን የመረጠው በሦስት ምክንያቶች መሆኑን የሚናገሩት ምንጮችን የመጀመርይው የጂቡቲ ወደብ ከዋናው የባህር ክልል ገባ ብሎ የሚገኝ በመሆኑ ወደቡ ለወጀብ መጋለጡ ዝቅተኛ በመሆኑ ነው:: ሁለተኛው ምክንያት አካባቢውን ነፃ የንግድ ቀጣና የማድረግ ሐሳብ በመያዝ ነው:: አካባቢው ለምሥራቅና ለመካከለኛው አፍሪካ ካለው ቅርበት አንፃር የቻይና ምርቶች በገፍ እንዲራገፉና ወደ ምሥራቅ አፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ አገሮች እንዲላኩ ስትራቴጂካዊ ቦታ ነው የሚል ነው:: ሌላኛው ምክንያት ከጂቡቲ ጀምሮ ኢትዮጵያንና ደቡብ ሱዳን አቋርጦ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ይዘረጋል የተባለው ባቡር መስመር የበለጠ አዋጭ መሆኑ የንግድ ሥራን ለማስፋፋት ስትራቴጂካዊ ነው በሚል ታሳቢነት ነው::

ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እጅግ አዋጭና አጭር መስመር ከተባለ ከጂቡቲ ወደብ ኢትዮጵያን አቋርጦ ደቡብ ሱዳን የሚደርሰው የባቡር መስመር ነው:: ይህ መስመር አዋጭ ከመሆኑ በተጨማሪ አስተማማኝ ፀጥታ አለው:: ከዚህ የባቡር መስመር ባሻገርም የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመገንባት ተመራጭ ነው በማለት አስረድተዋል:: እኝህ ባለሥልጣን ጨምረው እንዳብራሩት፣ ኢትዮጵያ ለአካባቢው

ከክፍል 1 ገጽ 6 የዞረ

ማስታ

ወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 43 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ገጠመኝ

ተስፍሽ እና ገብርሽ

ይህንን ገጠመኝ ለመጻፍ ያነሳሳኝ የድሮ አለቃዬን ድንገት ስላገኘሁዋቸው ነው:: እኝህ የድሮ አለቃ በጣም ቁጡ፣ ፈፅሞ መልካም ነገር የማይወዱ፣ የበላዮቻቸውን ለማስደሰት ሲሉ የበታቾቻቸውን ጨቁነው የሚያስተዳድሩ፣ ቅንነት የሚጎድላቸውና ለሰው ልጅ ርህራሔ የሌላቸው ሰው ነበሩ:: በቀደም ዕለት ሳገኛቸው ግን ሰይጣናዊ ባህሪያቸው ለቋቸው መልዓክ ይመስሉ ነበር:: የድሮው ሰይጣን ዛሬ እንዴት መልዓክ ሆኑ?

እኚህን ሰው እስቲ በመጠኑ ላስተዋውቃችሁ:: አንድ ጊዜ ስድስት ኪሎ የሚገኘው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማታው ትምህርት ክፍለ ጊዜ የኢኮኖሚክስ ዲፓርትመንት ተማሪ የነበረ የሥራ ባልደረባችን ፈተና ስለደረሰበት የአንድ ሳምንት የጥናት ፈቃድ በደብዳቤ ይጠይቃቸዋል:: ማመልከቻውን ካነበቡ በኋላ አለቃችን አበዱ:: ‹‹አንተ ማፈሪያ! እንዲህ ዓይነት ጥያቄ ስታቀርብ አታፍርም? ከመሸታ ቤት ሰዓትህ ቀንሰህ አታጠናም? ድሮስ ተማርክ አልተማርክ ምን ፋይዳ ይኖርሃል? ደግሞ ለዚህ ለማይረባ የዘመኑ ትምህርት…›› ብለው ወረዱበት:: ብዙዎቻችን በተግባራቸው አዘንን::

እሳቸው ግን የሚያውቁት ሰው ሞቶ ቀብር አለ ከተባለ እጃቸው ላይ ያለ አጣዳፊ ውሳኔ የሚያስፈልገው ጉዳይ ተቀምጦ ቀብርና ለቅሶ ቤት ሲያስሱ ይውላሉ:: የበላይ አለቃ ደብዳቤ ካለ ግን በጥንቃቄ መርተውበት አፈጻጸሙን ሲከታተሉ ሠራተኞችን አሳር ያበላሉ:: ዘመድ ወይም ቤተሰብ ሞቶባቸው ሠራተኞች ለቅሶ ካልደረሱዋቸው በየምክንያቱ ደመወዛቸው ይቆረጣል፣ ዕድገት ይከለከላሉ፣ ከደረጃ ዝቅ ይደረጋሉ:: በዚህም ምክንያት ማታ የሚማሩ ሰዎች የጥናት ጊዜ ሲያስፈልጋቸው ያልሞተባቸውን ዘመድ ‹‹እየገደሉ›› ክፍለ ሀገር ለመሄድ ፈቃድ ሲጠይቁ ያገኛሉ:: ከዚያ ውጪ የትምህርት ስም እሳቸው ፊት አይነሳም:: እከሌ እኮ ዩኒቨርሲቲ ይማራል የሚል ወሬ ከሰሙ ያንን ሰው እንደ ጠላታቸው ጥምድ ያደርጉታል:: እሳቸው የሚወዱት ወሬ አቀባይና አሾክሻኪ ብቻ ነው:: ከዚያ ውጪ ያለው አይመቻቸውም::

አንድ ጊዜ ለሆነ ጉዳይ እረፍት የፈለገ አንድ ጓደኛችን ዋሽቶ ዘመዱን ‹‹ገድሎ›› ፈቃድ ይወጣል:: አገር ሰላም ነው ብሎ ጉዳዩን ሲያከናውን መንገድ ላይ ያገኘው አንድ ዘመዱ ለቅሶ አዳርሰኝ ብሎት ወደ ጉለሌ ይዞት ይሄዳል:: ለቅሶ ቤት ገብተው አረፍ ከማለታቸው ቀና ብሎ አካባቢውን ሲቃኝ አለቃችን ዓይኖቻቸውን እያጉረጠረጡ ሲያዩት በተቀመጠበት ድርቅ ብሎ ይቀራል:: ፈቃዱን ጨርሶ ቢሮ ሲገባ የተሰጠው ፈቃድ ተሰርዞና እንደቀሪ ተቆጥሮ ደመወዙ ተቆርጧል:: አቤቱታ ቢያቀርብ ማን ሊሰማው? ይባስ ብለው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ጻፉለት:: አለቃችን እንዲህ ነበሩ:: ምክንያት መጠየቅ እንኳን አይፈልጉም::

አንድ በጣም የሚያስገርም አጋጣሚ ግን በመሥሪያ ቤታችን ውስጥ ያኔ ለ30 ዓመታት እንዳገለገሉ የሚነገርላቸው የመዝገብ ቤት ኃላፊ ጉዳይ ነው:: ሰውየው በዕድሜ የገፉ፣ በምግባራቸው የተመሰገኑና ትንሹም ትልቁም የሚያከብራቸው ናቸው:: እኚህ ሰው ወንድማቸው መሞቱ ይነገራቸውና ባህር ዳር ይሄዳሉ::

እዚያ ለቅሶ ላይ እያሉ ኢሕአዴግ ባህር ዳርን ይቆጣጠራል:: አለቃችን አንድ ቀን የመዝገብ ቤቱን ኃላፊ ተወካይ ይጠሩና፣ ‹‹ይኼ ሰው አልመጣም እንዴ እስካሁን?›› ብለው ይጠይቃሉ:: ተወካዩም ባህር ዳር በኢሕአዴግ ቁጥጥር ሥር በመዋሉ ለመምጣት መቸገራቸውን ይነግሯቸዋል:: ‹‹የማውቀው ነገር የለም:: ቢፈልግ በፈረስ ካልሆነ በእግሩ ይምጣ:: አልቻልኩም ካለ መባረሩን ንገረው…›› ማለታቸው ሲሰማ ሠራተኞች አበዱ:: አንዳንዶችም በድፍረት ተናገሯቸው:: እሳቸው ምናቸው ሞኝ ነው? የተናገሩዋቸውን በሙሉ በቅጣት አንበሸበሹ:: ከሦስት ቀናት እስከ ሳምንት ደመወዝ ከማስጠንቀቂያ ጋር ቀጡ::

ባህር ዳር የገባው ኢሕአዴግ ሰተት ብሎ አዲስ አበባ ገባ:: ከተወሰኑ ቀናት በኋላ እኛ የመዝገብ ቤት ሹም ወደ ሥራቸው መጡ:: ይኼኔ በአለቃችን ላይ ቂም ይዘው የነበሩ ሠራተኞች የሆነውን ሁሉ ለመዝገብ ቤቱ ሹም ነገሯቸው:: እሳቸው ነገሩን ችላ ብለው ሥራቸውን ቀጠሉ:: ነገር ግን አንድ ተንኮለኛ ሠራተኛ አለቃችን ቢሮ ገብቶ፣ ‹‹ሰሙ አይደል?›› አላቸው:: አለቃችን በቁጣ፣ ‹‹ምኑን?›› አሉት:: ‹‹ኢሕአዴግ የመዝገብ ቤቱ ሹም የእርስዎን ቦታ እንዲይዙ ወሰነ:: እርስዎን ደግሞ በሠሩት ግፍ ከደርግ አይተናነሱም ብሎ ሊያስርዎት ነው…›› ብሎ ፍርኃት ለቀቀባቸውና ወጣ:: አለቃችን ከቢሮአቸው ወጥተው መኪናቸውን እያከነፉ የሄዱት ቤታቸው ሳይሆን ልደታ አካባቢ የሚገኘው ደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል ነበር:: እሳቸው በድንጋጤ ምክንያት ደም ግፊታቸው ተነስቶ እዚያ ሲታከሙ ለመሥሪያ ቤታችን ሌላ አዲስ ኃላፊ ተሾመ:: እሳቸውም በዚያው ወጥተው ቀሩ:: ከዚያ በኋላ አግኝቻቸው አላውቅም ነበር::

በቀደም ዕለት ግን ሳገኛቸው እኚያ ሰይጣንን በአካል ወክለው ይተውኑ የነበሩ ክፉ ሰው አልመስልህ አሉኝ:: ያገኘሁዋቸውም ያው የሚወዱት ለቅሶ ቤት ነው:: ሐዘንተኞችን በጥሩ አንደበት እያፅናኑ ደግነትንና ቅንነትን ሲሰብኩ ገረመኝ:: ‹‹በዚህ ከንቱ ዓለም አንዳችን ለአንዳችን መልካም ነገር እየተመኘን፣ ከኃጢያት ራሳችንን እያራቅን፣ ደግ እየሆንን፣ ጠላቶቻችንን እንደራሳችን እየወደድን፣ ለአገራችን ሰላም እየፀለይን፣ ለሕዝባችን ብልፅግናና ደኅንነት እየተጨነቅን፣ አዲሱን ትውልድ ሞራልና ሥነ ምግባር እያላበስን…›› እያሉ መልካም የሚባሉ ጉዳዮችን ሲያነሱ ገረመኝ:: ማፅናናቱን ጨርሰው ሐዘንተኞችን ሲሰናበቱ ተከተልኩዋቸውና ወጣሁ:: ማንነቴን ገልጬላቸው በመጠኑ ራሴን ካስተዋወቅኩዋቸው በኋላ፣ ‹‹ድሮ በጣም ክፉ ሰው ነበሩ:: አሁን ደግሞ በጣም ተለውጠዋል:: ምን ተገኘ?›› ስላቸው እየሳቁ፣ ‹‹አየህ ያኔ ፈጣሪ እንኳ መኖሩን ረስቼ አምባገነን ነበርኩ:: አሁን ግን ዕድሜ ለጊዜ ብዙ ተማርኩ:: ምን ያህል ሞገደኛ እንደነበርኩ ሳስብ በራሴ አዘንኩ:: ስንቶችን አሳዝኜ እንደነበር ስለማውቅ ከራሴ ጋር ተታረቅኩ:: ከራስ ጋር ስትታረቅ ህሊና ይኖርሃል:: ህሊና ሲኖርህ ከመጥፎ ነገር ትርቃለህ:: ለሰው ልጅ ዋናው ቁም ነገር ካለፈ ስህተት መማር ነው፤›› ብለውኝ ተሰናበቱኝ:: ወይ ጊዜ?

(አብረሃም ተሰማ፣ ከኦሊምፒያ)

ከእሪታ ትንሽ እልልታበአንድ ወቀት አንድ ሰውዬ ነበር:: ከራሱ

አስተሳሰብና አመለካከት ውጪ የተፈጥሮንም ሆነ የማኅበረሰቡን አመለካከት፣ ሕግና፣ ደንብ ከመቀበል ይልቅ መተቸት፣ ማውገዝና መናቅ የፍልስፍናው መርህ አድርጎ የሚቆጥር ከማንም የማይገጥም፣ ቤተሰቡን የማይሰማ፣ ምክርም ሆነ አስተያየት የማይቀበል ነበር:: አንዳንዴም ለራሱ ሐሳብ ተቃራኒ ሰው ነበር::

በዚህ ሁኔታ ከራሱና ከማኅበረሰቡም እየተጣላ መኖሩ የሕይወትን ጣዕም በምሬት ለውጦት ደስታ ርቆታል:: የሚያዳምጠው፣ የሚከተለው አጥቷል:: ቤተሰቦቹ ግን እንደሌላው ሊርቁት ወይም ሊያገሉት አልቻሉም፤ አልፈለጉም:: ትዳር ቢይዝ ይለወጣል ብለው ቢያስቡም እሺ ሊላቸው ባለመቻሉ፣ አዘውትረው ይወተውቱት ነበር::

በመጨረሻም ሊያገባ ተስማማ:: ሆኖም የሚያገባት ሴት ወዲያው ጋብቻ አድርገው፣ ወዲያው አርግዛ በማግሥቱ ጠዋት የምትወልድ ከሆነች ብቻ እንደሚያገባት ቅድመ ሁኔታ አስቀመጠላቸው:: ይህ ከተፈጥሮ ሕግ ውጪ የሆነ አዲስ ሐሳብ ግርታን ፈጥሮባቸው፣ ከእነሱ አልፎ ማኅበረሰቡ ውስጥ ሲሰማ ጉድ ተባለ:: በዚህም የተነሳ እሱን ልታገባ የምትችል ሴት በዚህ ምድር አንደሌለች ይታሰብ ጀመር::

ከዕለታት አንድ ቀን ይህን ወሬ የሰማች ሴት፣ ይህንን ሰውማ እኔ አገባዋለሁ ብላ ወሰነችና ለቤተሰቡ እኔ የተባለውን ማድረግ የምችል ስለሆነ ከፈለጋችሁ ንገሩትና እኔን ያግባ አለቻቸው:: ሁኔታውን አይተው የተደሰቱት ቤተሰቦቹን፣ በእርግጥ ታገቢዋለሽ ብለው ቢጠይቋት እንደምታገባው አረጋገጠችላቸው:: ከውሎው ሲመለስ ለልጃቸው ይህንኑ አብስረውት በማግስቱ ሠርግ ሆነ::

ማታ ራት ቀርቦ ሁሉም ሲጠጣና ሲመገብ ይህቺ ሴት አልቀምስም አለች:: ቢለምኗትም አሻፈረኝ ትላለች:: ለምን አትጠጪም? አትመገቢም ሲሉ ቤተሰቡም የወደፊት ባሏም ግራ ተጋብተው ጠየቋት:: እኔ አሁን ልጠጣውና ልመገበው የምችለው ምግብም ሆነ መጠጥ ነገ ጠዋት ለምወልደው ልጅ የሚያስፈልገኝ ዓይነት ምግብ መሆን አለበት:: አለበለዚያ ልጁ በሆዴ ይሞትና እንደተባለው ሳይወለድ ይቀራል:: ስለዚህ መጠጡም ሆነ ምግቡ የሚዘጋጀው ዛሬውኑ መሬቱ ታርሶ፣ እህሉ ተዘርቶ፣ ታጭዶና፣ ተወቅቶ ከተዘጋጀ እህል መሆን አለበት፤ አለበለዚያ መጠጣትም ሆነ መብላት የለብኝም:: ይህም የባሌን ፍላጎት ለማሟላትና በቃሌ ለመገኘት ስለምፈልግ ነው አለቻቸው::

እነሱም ግራ ተጋብተው ትቀልድ እንደሆነ በጉጉት ተመለከቷት:: በፈረጠመ አቋም እውነቷን እንደሆነ ተናገረች:: ሙሽራ ልጃቸው በሙሽሪት አባባል ተገርሞና በእምቢተኝነቷም ተበሳጭቶ፤ ለመሆኑ ዛሬውኑ መሬት ታርሶ፣ ዛሬውኑ ተዘርቶ፣ ዛሬውኑ ታጭዶ፣ ተወቅቶና ተፈጭቶ ምንም ሳይለፋና ጊዜ ሳይጠበቅ የሚገኝ እህል ከየት ይመጣል? ቢላት፣ እኔም ልክ እንደ አንተ ልጠይቅህና ዛሬ ጋብቻ አድርገን ዛሬ አርግዤልህ፣ ዛሬውኑ የምወልደው ልጅ በተፈጥሮ የጊዜ ሒደት ካልታገዘ በቀር ከየት ይመጣል? ስትል ጥያቄውን በጥያቄ መለሰችለት:: በሰጠችው ጥበባዊ መልስ ተገርሞ ፍላጎቱና ጉጉቱ ታክለውበት አገባት ይባላል::

ይህንን ለማለት መነሻዬ በሚያዝያ ወር የወጣው ሪፖርተር ‹‹አንድነት ፓርቲ ‹‹እሪ በይ አገሬ›› በሚል ርዕስ የጠራው ሰላማዊ ሠልፍ በበዓልና በሌላም ምክንያት ተሰርዞ፣ የተያዘው ቀነ ቀጠሮ ለሚያዝያ 26 ተላለፈ የሚለውን ዘገባና ከዚያ በፊት በዚሁ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ‹‹አንድነት ፓርቲ በመብራት፣ በውኃ አገልግሎት መስተጓጎልና በሞባይል ኔትወርክ መቆራረጥ የሚፈጠርን ችግር አስመልክቶ ሰላማዊ ሠልፍ በአዲስ አበባ ከተማ ለመጥራት ያቀረበው ማመልከቻ በከንቲባው ጽሕፈት ቤት ምላሽ አላገኘም፤›› የሚለውን ዘገባ ሳነብ ግርምት ፈጥሮብኝ ነው:: ምነው ጎበዝ ሌላ የተቋውሞ መቀስቀሻ ሐሳብ አጣችሁ እንዴ ብዬ በመጀመሪያው ጥሪ ላይ ለመጻፍ እየተዘጋጀሁ ሳለ በቀጣዩ ሳምንት የወጣውን ዘገባ አንብቤያለሁ::

አዲስ አበባ ከተቆረቆረች መቶ ሃያ ሰባት ዓመት እንደሆነ በመዘከር ባለፈው ኅዳር ወር ዝግጅት ተደርጎ እንደነበር አስታውሳለሁ:: እናም ከአንድ መቶ አሥራ አምስት ዓመት

በላይ ቅርጿ ጠፍቶና ውትፍትፍ ብላ፣ የአፍሪካ መዲናነቷን የተፈታተኑና በብዙ ችግሮች የተሞላች፣ ዘመናዊነት ያልጎበኛት ብቻ ሳይሆን ሽታው ያልደረሳት፣ የረሃብና የጦርነት መገለጫ አድርገው ያላገጡባት መሪዎች እንደነበሩ ለማስታወስ እውነታው ሩቅ ዘመን ያስቆጠረ ሳይሆን የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው:: ባለፉት አሥራ ሁለት ዓመታት ያሳየችው ለውጥና መሻሻል ለኢትዮጵያ ዜጎች ብቻ ሳይሆን ለዓለምም ያስገረመ ሀቅ ነው::

የአዲስ አበባ መሠረተ ልማት ከዘመን ዘመን ለተሻገረ ችግር የተጋረጠ ነበር:: ለዚህም የውኃ መስመር፣ የቴሌና የመብራት ኃይል መሥመሮች መዘርጋት፣ የመኪና መንገድ ለማሻሻልና ዘመናዊ ለማድረግ ሲታሰብ፣ እነዚህ ሁሉ ይፈርሳሉ፣ ይፈራርሳሉ:: ስለሆነም በአሁኑ ወቅት በጉጉት የምንጠባበቀው የባቡር መስመር ዝርጋታ ከመንገድ ሥፋት አንፃር ስንትና ስንት የመኖሪያ፣ የመዝናኛ፣ የንግድ ቤቶችንና ሕንፃዎችን ጭምር አፍርሷል:: የውኃ፣ የስልክና የመብራት መስመሮች በተጠና መልኩ ላያዳግም እየተሠሩ ይገኛል:: ስለሆነም የበሰበሰ የውኃ መስመር ዕድሜ አስቆጥሮ በአዲስ አበባ መንገዶች ሲፈስ ብዙ የከተማችን ነዋሪዎችና እኔም ጭምር ዝርጋታውና ማሻሻያው እስኪጠናቀቅ ውኃ ሊቸግረን ይችላል:: ያለዚህ መስዋትነት ለውጡን እንዴት እንናፍቃለን?

የዛሬ አሥራ አምስት ዓመት ገደማ የሞባይል ተጠቃሚ አልነበርንም:: በምዝገባ የቴክኖሎጂው ተጠቃሚ ለመሆን ሠልፍ ያራዘምን የአዲስ ከተማ ነዋሪዎች፣ በአሥራ ሁለት ዓመት የልማትና የዕድገት ጎዳና ዛሬ ላይ የከተማም ሆነ የገጠር ተጠቃሚዎችን ያለ አድልዎ ከአገሪቱ አንድ ጫፍ ወደ ሌላው ጥግ ያደረሰው የሞባይል አገልግሎት ፍትሐዊነቱን ለዜጎች ያረጋገጠ ነው:: ጥራቱ ቀስ በቀስ በሒደት የሚታረም እንጂ ብሶት የሚጭር አይደለም:: ሁሉም አገልግሎቱን ፈላጊ ተቃምሷልና:: ስለሆነም ቴክኖሎጂው ዘግይቶ የገባ ከመሆኑ አንፃር ዛሬ ለሁሉም መድረሱ በራሱ የሚያስመስግን ነው:: የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ኑሮ ዘመናዊ ለማድረግ በተከናወነው የከተማው ልማት ብዙ ሕንፃዎች በግልና በመንግሥት መገንባታቸው ለኔትወርክ ሥርዓቱ እክል መሆኑ ሲነገር ነበር:: አዲስ አበባ ወደ ላይ ብቻ ሳይሆን ወደ ጐንም ጭምር በሪል ስቴት፣ በፋብሪካ (ኢንዱስትሪዎች) ግንባታ መለጠጧ ይታወቃል:: ይህም የውኃው የቴሌ፣ የመብራት መጥፋት ችግር ቢፈጠር እንኳ አወንታዊ፣ ለውጡም መታየት ይኖርበታል:: እነዚህ ነገሮች ሲስፋፉ የዚያኑ ያህል የውኃና የመብራት ፍጆታው ይጨምራል:: ስለዚህ ቀደም ብሎ የተያዘው ዕቅድ በእነዚህ ምክንያቶች አብሮ መሻሻልና መለወጥ እንዳለበት እንዴት ማሰብ ያቅተናል? ለዚህም በጀት መበጀትና ማፈላለግ ያለ ነው:: እኔ እንደማየው ለውጡና ዕድገቱ በአጭር ጊዜ ሲታይ የሚያበረታታ እንደመሆኑ ‹‹እልል በይ አገሬ›› እንጂ ‹‹እሪ በይ አገሬ›› አያሰኝም::

መንግሥት መጥፎ ሲሠራ እንደምንነቅፍ ሁሉ መልካም ሲሠራ ማድነቅና መተባበር ይበል ብሎም የበኩላችንን ጥረት ማድረግ የመልካም አገር ወዳድ ዜጋ መለያው በመሆኑ ልንተባበር ይገባናል::

ዓባይን ስንታዘበው፣ ስንወቅሰው ዘመን አስቆጥረን አሁን አገልግሎትና ጠቀሜታውን ልናገኝ፣ እኛው፣ ለእኛው በእኛው ደፋ ቀና ስንልና በአንድነት ሆ ብለን ኅብረታችንን፣ አንድነታችንን፣ ቁርጠኝነታችንን በህዳሴው ግድብ ሕያውነት ለማረጋገጥ የአገራችንን የወደፊት ልማትና ዕድገት አቅጣጫ ለዓለም ለማብሰር ጫፍ በደረስንበትና ወዳጅና ጠላት በለየንበት ወቅት፣ የአንድነት ፖርቲ በተፃራሪው ኅብረቱን አንድነቱን ዕድገትና ልማቱን የሚያስተጋቡልን የብሶት ዝማሬ በማዜም በሃሜት የተነሳሳ ጥፋት...ለጠላቶች መግቢያ ቀዳዳ በር ሊከፍት መነሳቱ አሳዝኖኛል:: አበሳጭቶኛል:: እናም ምግባሩም እንደ ስሙ ለአፍራሽ ሳይሆን ለመልካም ይሁን እላለሁ::

(ከመሙ ዘ ወለኔ፣ ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ)

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 44 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

AWASH INSURANCE COMPANY S.C.

Invitation for Tender(For the Supply of Imported Promotional Items)

Awash Insurance Company S.C. (AIC) is desirous to invite qualified and eligible bidders for the supply of four types of imported sales promotion items. Following are the bid details:

1. The bidders shall attach a copy of valid and renewed trade license (of related business), VAT registration Certificate and TIN Certificate;

2. The bidders need to present their financial and technical proposals separately in wax sealed envelopes;

3. The bidders shall produce a bid security of 2% of the total bid amount in the form of CPO or bid bond. The CPO should be prepared in the name of Awash Insurance Company S.C.;

4. Bidders shall collect bid specification for free from Awash Insurance Company S.C. Headquarters building, Awash Towers, behind the Ethiopian National Theater, 13th Floor, Human Resource & Facilities Management Department of AIC starting from May 26, 2014 during office hours;

5. Bidders are expected to accompany their bid proposals with high quality samples of promotional items they recently supplied, which are compatible with the request of AIC;

6. Bidders are required to submit written testimonies from companies for successful supply of promotional items together with contact details which should be sealed in the technical proposal;

7. The last bid proposal submission date shall be June 06, 2014, before close of business, 5:00 pm;

8. The bid will be opened on June 07, 2014 at 10:00 am in the premises of AIC (Refer No. 4);

9. Bidders may participate in supplying all or one of the promotional items;

10. Bidders that fail to comply with anyone of or some of the above bid requirements will be disqualified at the option of AIC;

11. AIC fully reserves the right to accept or reject the bid either partially or fully as necessitated by same.

For further inquiries, please contact us on 011 557 02 75, AIC.

ማስታ

ወቂያ

ከአያት መገናኛ የተነጠፈው የባቡር ሐዲድ እየተቀየረ ነው

በዮሐንስ አንበርብር

በአዲስ አበባ ቀላል የከተማ ባቡር መስመር ዝርጋታ ከምሥራቅ ወደ ምዕራብ በሚገኘው የአያት መገናኛ መስመር ላይ የተነጠፈው ሐዲድ፣ ከመሥፈርቱ ውጪ በመሆኑ ምክንያት በሌላ ሐዲድ በመቀየር ላይ ነው::

ከሳምንት በፊት የተጀመረው ቀደም ሲል የተዘረጋውን ሐዲድ የመቀየር ሥራ በአሁኑ ወቅት ከአያት ወደ ሲኤምሲ አካባቢ መድረሱን ለማወቅ ተችሏል::

ጉዳዩን በተመለከተ የፕሮጀክቱ ኮንትራክተር የሆነውን ቻይና ሬልዌይ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽንና የፕሮጀክቱ ተቆጣጣሪ የሆነውን ስዌድሮድ የተባለ የስዊድን ኩባንያ ሪፖርተር ለማነጋገር ቢሞክርም፣ በኮንትራት ስምምነቱ መሠረት ለሚዲያ መግለጫ መስጠት እንደማይችሉ ገልጸዋል::

ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ግን የፕሮጀክቱ ኮንትራክተር የመጀመሪያውን ሐዲድ የማንጠፍ ሥራ ሲጀምር፣ በኮንትራት ስምምነቱ ላይ በተቀመጡት መሥፈርቶች መሠረት እንዲሠራ ተነግሮት ነበር ብለዋል::

በኮንትራት ስምምነቱ ላይ የተቀመጠው መሥፈርት አንዱ ባለ 25 ሜትር ሐዲድ ከሌላኛው ጋር የሚገናኘው በኦክስጅን ብየዳ እንደሆነ ቢገልጽም፣ ኮንትራክተሩ ግን የተቀመጠውን መሥፈርት እያወቀና በተቆጣጣሪ (አማካሪ) ድርጅቱ በተደጋጋሚ እየተነገረው ሐዲዱን መዘርጋት እንደቀጠለበት ምንጮች አስረድተዋል::

አማካሪ ድርጅቱ ባለበት ኃላፊነት መሠረት ጉዳዩን ከማሳሰብ ባለፈ ለተዘረጋው ሐዲድ የሚቀርብ የክፍያ ጥያቄን እንደማያጸድቅ ግልጽ በማድረጉና በሌሎችም ምክንያቶች፣ ኮንትራክተሩ የስምምነት መሥፈርቱን ለማክበር እንደተገደደ ያስረዳሉ::

ከአያት መገናኛ ባለው መስመር ላይ ተነጥፈው የነበሩት ሐዲዶች ብዛት 960 ሲሆኑ፣ እያንዳንዳቸው 25 ሜትር ርዝመት እንዳላቸው የሚያስረዱት ምንጮች፣ እየተነሱ ያሉት በመሥፈርቱ መሠረት መበየድ የማይችሉ ሆነው ስለተገኙ እንደሆነ ገምተዋል::

‹‹ሙሉ በሙሉ መቀየር አለባቸው:: ይህ ማለት ግን አገልግሎት አይሰጡም ማለት አይደለም:: ምናልባት ከአዲስ አበባ ጂቡቲ ለሚዘረጋው የባቡር መስመር ሊያገለግሉ ይችላሉ፤›› በማለት አስረድተዋል::

አሁን ለተፈጠረው ችግር ምክንያቱ ኮንትራክተሩ እንደሆነ፣ ወጪውም ሙሉ በሙሉ የራሱ እንደሚሆን

የሚያስረዱት ምንጮች፣ በዚህ ምክንያት የፕሮጀክቱ ጊዜ ተስተጓጉሏል ማለት እንደማይቻል ይገልጻሉ::

የሚሰጡት ምክንያት ደግሞ ሐዲድ ማንጠፍ በዚህ ፕሮጀክት ላይ ቀላሉ የሥራ ዓይነት መሆኑን፣ በአጠቃላይ 34 ኪሎ ሜትሩ ላይ ሐዲድ የማንጠፍ ሥራ በአንድ ወር ማጠናቀቅ የሚቻል መሆኑን ይገልጻሉ::

ጉዳዩን በተመለከተ የአዲስ አበባ ቀላል የከተማ ባቡር ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር በኃይሉ ስንታየሁ ተጠይቀው፣ የተነጠፈውን የሐዲድ መስመር የፕሮጀክት ጽሕፈት ቤቱ አፅድቆ እንዳልተረከበ ተናግረዋል::

የኮንትራት ስምምነቱ የሐዲድ መስመሩ ‹‹ኮንቲኒየስሊ ዌልድድ›› ወይም አንድ የሐዲድ ብረት ከሌላኛው ጋር ያለምንም ክፍተት ተበይዶ መያያዝ እንዳለበት ያመለክታል ብለዋል:: በመገናኛ አያት መስመር ላይ የተዘረጋው በዚህ መሠረት ሳይሆን ብሎን በማያያዝ በመሆኑና ይህ ደግሞ መሥፈርቱን የማያሟላ እንደሆነ ገልጸዋል::

ሪፖርተር በሥፍራው ተዘዋውሮ እንደተመለከተውና በፎቶግራፉ ላይም እንደሚታየው ቀደም ሲል የተነጠፉት ሐዲዶች እየተነሱ ነበሩ::

የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር በኃይሉ ግን፣ ‹‹እየተነሱ ያሉትን በማሳሰብና በማጠጋጋት ለመበየድ ነው እንጂ የሐዲድ ብረቶቹ እየተቀየሩ አይደሉም፤›› በማለት ያስተባብላሉ::

የሐዲድ ማንጠፍ ሥራው ከመጀመሪያውኑ በመሥፈርቱ መሠረት ለምን በብየዳ አልተሠራም በማለት ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ ‹‹መጀመሪያና መጨረሻ የሚባል ነገር በአሁኑ ወቅት የለም:: እኛ ገና አልተረከብናቸውም:: ምክንያቱም ገና ሒደት ላይ ነው ብለዋል፤›› ብለዋል::

ቀደም ሲል የተነጠፉትን ሐዲዶች በሌላ የመቀየር፣ እርስ በርስ የመበየድና የማያያዝ ተግባር በጐተራ መስመር ላይም መጀመሩን ለማወቅ ተችሏል:: በዚህ ላይም የተጠየቁት ኢንጂነር በኃይሉ፣ የተነጠፉት ሐዲዶች እርስ በርስ ባልተበየዱባቸው ወይም በብሎን ብቻ በተያያዙባቸው ቦታዎች ላይ ሁሉ የመበየዱ ሥራ እንደሚከናወን ገልጸዋል::

የአዲስ አበባ ቀላል የከተማ ባቡር ፕሮጀክት 34 ኪሎ ሜትር ሲሸፍን፣ ከምሥራቅ ምዕራብ እንዲሁም ከሰሜን ደቡብ የሚዘረጋ ነው:: አጠቃላይ የፕሮጀክቱ ወጪ 475 ሚሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሲጠበቅ፣ ከጠቅላላ ወጪው 85 በመቶ የተገኘው ከቻይና መንግሥት በብድር ነው::

አባል በጠቅላላ ጉባዔ ላይ በአካል ወይም በውክልና በመገኘት ድምፅ የመስጠት መብት እንዳለው በግልጽ መቀመጡን በመጥቀስ፣ ደንቡን በመፃረር መከልከሉ አግባብ አለመሆኑን ገልጾ አክሲዮን ማኅበሩ ምላሽ መስጠቱን ክሱ ያስረዳል:: አንድ አባልን ለመከልከልም ጠቅላላ ጉባዔው ስም ጠቅሶ ለቦርዱ ሥልጣን መስጠት እንዳለበትም በደንቡ መደንገጉን በክሱ አክሏል::

ሌላው አክሲዮን ማኅበሩ ያነሳው ጥያቄ ደንብ ሊሻሻል የሚገባው ከጠቅላላ ጉባዔው አባላት ሁለት ሦስተኛው ድምፅ ስምምነት ሲያገኝ ብቻ እንደሆነ ቢደነገግም፣ ምክር ቤቱ ጥቅምት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. በጠራው ጠቅላላ ጉባዔ የአባላቱ ቁጥር 14 ሺሕ ሆኖ ሳለ፣ በጠቅላላ ጉባዔው 860 አባላት ብቻ የተገኙ ቢሆንም፣ ‹‹መተዳደሪያ ደንቡን አሻሽያለሁ›› በማለት ምልዓተ ጉባዔው ተሟልቷል በሚል ጉባዔውን ማካሄዱ የሕግ ጥሰት መሆኑን በክሱ አካቷል:: ከአዋጁ ውጪ ተሻሽሏል በተባለው ደንብ ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. የተካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ምልዓተ ጉባዔው ሳይሟላ በመሆኑ ያስተላለፈው ውሳኔም እንዳይፀና በክሱ ተገልጿል::

ምክር ቤቱ ጥር 7 ቀን 2006 ዓ.ም. በሰጠው ምላሽ አክሲዮን ማኅበሩ ተወካይ እንዲልክ ከጥቅምት 26 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ማሳወቁን ጠቅሶ፣ የሚወክለው አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉን መሆኑን ኅዳር 16 ቀን 2006 ዓ.ም. እንዳሳወቀውም ጠቅሷል:: አቶ ኢየሱስወርቅ የምክር ቤቱን ስም በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና መገናኛ ብዙኃን ስም የማጥፋት ተግባር በመፈጸማቸው፣ በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ እንዳይገኙ ዕግድ እንደተጣለባቸው በመግለጽ፣ ሌላ ተወካይ እንዲልክ ለአክሲዮን ማኅበሩ በድጋሚ ደብዳቤ መጻፉን ለፍርድ ቤቱ በሰጠው ምላሽ ማስታወቁን የውሳኔው ግልባጭ ያስረዳል::

ፍርድ ቤቱ ሁለቱን ተከራካሪ ወገኖች የቃል ክርክር ካዳመጠ በኋላ፣ ምክር ቤቱ ጥቅምት 18 ቀን 2006 ዓ.ም. ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔ በታኅሳስ ወር 2001 ዓ.ም. የፀደቀውን መተዳደሪያ ደንብ ያሻሻለው በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም? ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ያካሄደው 9ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔና ያስተላለፈው ውሳኔ ሊሻር ይገባል ወይስ አይገባም? የሚሉትን ጭብጦች በመያዝ መመርመሩ በመዝገቡ ገልጿል::

አክሲዮን ማኅበሩ በዋነኛነት ምክር ቤቱን የሚከሰው፣ ምክር ቤቱ በ2001 እና 2003 ዓ.ም. ያደረገው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ምልዓተ ጉባዔ ሳይሟላ ነው በማለት ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱ ሲመረምር ምክር ቤቱ ጥቅምት 18 ቀን 2003 ዓ.ም. ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔ ይተዳደርበት የነበረውን በታኅሳስ ወር 2001 ዓ.ም. ያፀደቀውን የ1999 ዓ.ም. መተዳደሪያ ደንብ እንዳሻሻለ ማስረጃ ማቅረቡን ጠቅሷል::

ፍርድ ቤቱ የቀረቡለትን ማስረጃዎችና ተሻሽሏል ስለተባለው መተዳደሪያ ደንብ በስፋት አትቶ፣ ኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር የምክር ቤቱ ስብሰባዎች ሕገወጥ እንዲባልለት ያቀረበውን ጥያቄ ምክር ቤቱ ያሻሻለው መተዳደሪያ ደንብ ሕገወጥ አለመሆኑን ጠቅሶ ጥያቄውን ውድቅ አድርጎታል::

ኅብረት ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር፣ የአዲስ አበባ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ያደረገው 9ኛ መደበኛ ጉባዔና ያስተላለፈው ውሳኔ እንዲሻርለት ያቀረበውን ክስ ፍርድ ቤቱ መርምሮታል::

ፍርድ ቤቱ እንደገለጸው አክሲዮን ማኅበሩ የምክር ቤቱ አባል ነው:: በመሆኑም በመተዳደሪያ ደንቡ የተሰጡት የተለያዩ መብቶች አሉት:: ምክር ቤቱ በሚያደርገው ጉባዔ ላይ መገኘት፣ ድምፅ መስጠት፣ መምረጥ፣ መመረጥና በአመራር ቦታ የመወከል መብት ያለው መሆኑን በደንቡ አንቀጽ 9/2/ሀ ሥር መደንገጉን ፍርድ ቤቱ ገልጿል:: አባሉ ከአባልነት እንዲሰረዝ እስካልተደረገ ድረስ ሁሉም መብቶቹ እንዲጠበቁለት በደንቡ አንቀጽ 11 መሠረት መደንገጉን ፍርድ ቤቱ አስታውቋል::

ከላይ የተገለጹትን የአንድ አባል መብቶች ምክር ቤቱ ካላሟላ፣ የሚያካሂደው ጉባዔ በሕጉና በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት አባሉ ጉባዔው እንዲሻር የመጠየቅ መብት እንዳለው

ፍርድ ቤቱ ጠቁሟል::አቶ ኢየሱስወርቅም በአክሲዮን ማኅበሩ ተወክለው ታኅሳስ

10 ቀን 2006 ዓ.ም. በምክር ቤቱ 9ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የተገኙ ቢሆንም በጉባዔው እንዳይገኙና ድምፅ እንዳይሰጡ፣ በብዙ ትግል በጉባዔው ቢገኙም ድምፅ እንዳይሰጡ መከልከላቸው፣ የተከለከለው ግለሰቡ ሳይሆን አክሲዮን ማኅበሩን መሆኑን ፍርድ ቤቱ ገልጿል:: አክሲዮን ማኅበሩ በሕግ አግባብ ከአባልነት እንዲታገድ ካልተደረገ በቀር፣ ራሱ መቅረብ የማይችል (Fictious Person) በመሆኑ ተወካዩን በመላክ በጉባዔው ድምፅ የመስጠት መብት ያለው መሆኑን፣ የተወከሉት አቶ ኢየሱስ ወርቅ መከልከላቸው የሕግ አግባብነት እንደሌለው ገልጿል::

አቶ ኢየሱስወርቅ በመጨረሻ በጉባዔው እንዲሳተፉ መደረጉን ምክር ቤቱ ቢገልጽም፣ ፍርድ ቤቱ ከምስክሮቹ ሲያጣራ ከብዙ ውዝግብ በኋላ ወደ ጉባዔው መግባታቸውን፣ የድምፅ መስጫ ካርድ እንዳልተሰጣቸውና እንዳልተመዘገቡ ማረጋገጡን ጠቁሞ፣ ከመጀመርያውም መከልከላቸው አግባብ እንዳልሆነ፣ ድምፅ የመስጠት፣ የመመረጥ፣ የመምረጥ፣ ሐሳብና አስተያየት የመስጠት መብት መነፈጋቸውን፣ የመምረጫ ካርድ እንዳልተሰጣቸው ወይም ስለመስጠቱ ምክር ቤቱ ማስረጃ አለማቅረቡን ፍርድ ቤቱ አትቷል::

በመሆኑም ምክር ቤቱ ታኅሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም. ያደረገው 9ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ሕጉንና መተዳደሪያ ደንቡን ባልተከተለ ሁኔታ የተደረገ በመሆኑ፣ ጠቅላላ ጉባዔውና በጉባዔው የተላለፈው ውሳኔ በፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 273 መሠረት መሻሩን አስታውቋል::

ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ በሚመለከት አስተያየታቸውን ለሪፖርተር የሰጡት አቶ ኢየሱስወርቅ እንደገለጹት፣ ፍርድ ቤቱ ትክክለኛ መረጃ ባገኘበት ጉዳይ ላይ አጥጋቢና አርኪ የሆነ ፍርድ ሰጥቷል:: ‹‹ለእኔ ብቻ ሳይሆን ፍርድ ቤት መሄድ ምን ያደርጋል እያሉ ተስፋ ለሚቆርጡ ጥሩ ማሳያ ነው፤›› በማለት ገልጸዋል:: በሌላ በኩል ፍርድ ቤቱ በቂ መረጃ የመሰብሰብና ነገሮችን የመከታተል አቅም ያለው እንደማይመስላቸው የተናገሩት አቶ ኢየሱስወርቅ፣ ምክር ቤቱ የተሳሳተ መረጃ ሲሰጠው እስከ መጨረሻው ሄዶ ባለማረጋገጡ ካቀረቡዋቸው ሁለት ክሶች አንዱን ክስ ብቻ ትክክል ነው ሊል መቻሉን አስረድተዋል::

‹‹ምክር ቤቱ ከጀመረበት ጊዜ ማለትም ከነሐሴ 26 ቀን 1997 ዓ.ም. ጀምሮ ለአምስት ዓመታት ምልዓተ ጉባዔው ያልተሟላ ጉባዔ አድርጎ አያውቅም፤›› ያሉት አቶ ኢየሱስወርቅ፣ ምክር ቤቱ እውነታውንና በቃለ ጉባዔ ተጽፎ የሚገኘውን መረጃ በመደበቁ፣ ፍርድ ቤቱ መንገዱን የሳተ ፍርድ እንዲሰጥ መገደዱን ገልጸዋል::

የምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ ሁሉንም ነገር እንደሚያውቁና እስከ 5ኛው ጠቅላላ ጉባዔ ያለው የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባዔ በምልዓተ ጉባዔ መካሄዱን የሚያሳይ ቃለ ጉባዔ መኖሩን ጠቁመዋል::

ዋናው ክሱ ‹‹እኔ ወኪል ነኝ›› ሳይሆን የምክር ቤቱ ሕግ እየተጣሰ በመሆኑ ሕግ ይከበር መሆኑን የገለጹት አቶ ኢየሱስወርቅ፣ ላለፉት አራት ዓመታት የተጣሰው ሕግ ሊስተካከል እንደሚገባውና ይግባኝ ብለው ሕግ እንደሚያስከብሩ ተናግረዋል::

ምክር ቤቱ በውክልና መጥራት ሲገባው በነፍስ ወከፍ እየጠራ የሚፈለገው ሕጋዊ መንገድ ሊያዝ እንዳልቻለ የሚናሩት አቶ ኢየሱስወርቅ፣ በተወካዮች ምክር ቤት በወጣው አዋጅ ቁጥር 341/95 አንቀፅ 9 (2) መሠረት የወጣውን መተዳደሪያ ደንብ ሙሉ በሙሉ እንደተሻረ ምክር ቤቱ መናገሩ፣ አስደንጋጭና ፍፁም ከአገሪቱ ሕግ ውጪ በመሆኑ ዝም ብሎ መታየት እንደሌለበት አስረድተዋል::

‹‹ንግድ ምክር ቤቱን እየመራውና እያንቀሳቀሰው ያለው ተመራጩ ሳይሆን ተቀጣሪው ነው፤›› ብለው፣ ይኼ ደግሞ ለምክር ቤቱ ብቻ ሳይሆን ለማንኛውም ጉዳይ አደገኛ በመሆኑ ከወዲሁ ሊታሰብበት እንደሚገባ አስረድተዋል::

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት... ከክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 45 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ከክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

ማስታ

ወቂያ

ማስታ

ወቂያ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እንደሚያስረዳው፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ሳይጨምር በአገሪቱ የሚገኙ ሁሉም ንግድ ባንኮች የሰጡት አጠቃላይ ብድር የቦንድ ክምችትን ሳይጨምር፣ በ2006 ዓ.ም. 162.96 ቢሊዮን ብር መድረሱን ያስረዳል:: የንግድ ባንኮቹ መመለስ የማይችልና አጠራጣሪ የሆኑ አጠቃላይ ብድር በ2005 ዓ.ም. ከነበረበት 2.48 ቢሊዮን ብር፣ በ2006 ዓ.ም. የዘጠኝ ወራት ጊዜ ውስጥ 3.09 ቢሊዮን ብር ደርሷል::

የተበላሹ ብድሮች ዕድገት የተጠቀሰው በአጠቃላይ ሆኖ እዚህ ደረጃ መድረሱ በራሱ አሳሳቢ ነው የሚሉት ባለሙያዎች፣ የተበላሹ ብድሮች መጠን ሁሉም ባንኮች ባስመዘገቡት ልክ ተቀምጦ ቢሆን የበለጠ ለመተንተንና የትኛው ባንክ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ለማወቅ ይቻል እንደነበር ይገልጻሉ::

የብሔራዊ ባንክ ሪፖርት ግን በተጠቀሰው ጊዜ የተመዘገበው የተበላሹ ብድሮች ጭማሪ ጊዜያዊ እንጂ ዘላቂ ችግር ይሆናል ብሎ እንደማያምን ይገልጻል::

‹‹በተጨማሪም የማይመለሱና አጠራጣሪ ብድሮቹ ከአጠቃላይ ብድሮች አኳያ ያለው ጥምርታ 3.09 በመቶ ነው:: ይህም በብሔራዊ ባንክ ከተቀመጠው አምስት በመቶ ጣሪያ በታች፤›› ነው በማለት ያስረዳል::

ይህ በመሆኑም የባንክ ዘርፍ በተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ባንኮች የተበዳሪዎቻቸውን መረጃ በተቀላጠፈ ሁኔታ እንዲለዋወጡ የሚያስችል ሥርዓት በመዘርጋቱ ለባንኮች ጤናማነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ብሔራዊ ባንክ ይገልጻል::

በአገሪቱ የሚገኙ ንግድ ባንኮች አጠቃላይ ካፒታል በተጠቀሰው የአሥር ወራት ጊዜ ውስጥ 23.33 ቢሊዮን ብር መድረሱንና ትርፋማነታቸውም በግማሽ ዓመት ውስጥ ከታክስ በፊት 7.95 ቢሊዮን ብር እንደሆነ ሪፖርቱ ያሳያል::

በ2006 ዓ.ም. በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ባንኮች ቁጥር 19 ደርሷል:: ከእነዚህ ውስጥ 16 የግል ባንኮች ናቸው:: የባንኮች ተደራሽነትን በተመለከተ የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ጨምሮ የባንኮች ቅርንጫፍ ብዛት አምና ከነበረበት 1,621 ወደ 2,099 መድረሱን ሪፖርቱ ያሳያል::

ከእነዚህ ቅርንጫፎች መካከል 973 ወይም 46.36 በመቶ ያህሉ በሦስቱ የመንግሥት ባንኮች ማለትም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክና በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሥር ያሉ ናቸው:: የተቀሩት 1,126 ወይም 53.64 በመቶ የሚሆኑት ቅርንጫፎች ደግሞ በ16 የግል ባንኮች የተያዙ ናቸው::

ከላይ በተገለጸው የባንኮች ብዛትና ሥርጭት መሠረት በአሁኑ ወቅት አንድ የባንክ ቅርንጫፍ ለ14,000 ያህል ሰዎች አገልግሎት በመስጠት ተደራሽነቱ እየቀረበ መምጣቱን ሪፖርቱ ይገልጻል::

በእነዚህ ባንኮችና ቅርንጫፎቻቸው በዘጠኝ ወራት ውስጥ የተሰበሰበው ገንዘብ 222 ቢሊዮን ብር መሆኑን፣ ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ደግሞ በ23.3 በመቶ ማደጉን ሪፖርቱ ያሳያል::

የባንኮች የተበላሸ...

ማስታ

ወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 46 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ስፖርት

የሰንዳፋ አትሌቲክስ መንደር ግንባታ ከ14 ዓመት መዘግየት በኋላ ሊጀመር ነው

በደረጀ ጠገናው

በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ክልል ውስጥ በምትገኘው ሰንዳፋ ከተማ አቅራቢያ ከአሥራ አራት ዓመት በፊት ሊገነባ ታቅዶ የነበረው ሰንዳፋ የአትሌቲክስ መንደር ግንባታ ሊጀመር መሆኑን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ::

የፌዴሬሽኑ የጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቢልልኝ መቆያ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የአትሌቲክስ መንደሩ ግንባታ በመዘግየቱ የተነሳ፣ የኢትዮጵያ አትለቲክስ ፌዴሬሽን እንደገና ግንባታውን ለማስጀመር ከሰንዳፋ ከተማ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ሲመክር ቆይቶ ምክትል ከንቲባው በተገኙበት የቦታ ርክክት ተደርጐ ግንባታው በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ እንዲጀመር ዝግጅቱ ተጠናቋል::

እንደ ጽሕፈት ቤት ኃላፊው ከሆነ፣ በዓይነቱና በይዘቱ የመጀመሪያ እንደሆነ የሚነገርለት የአትሌቲክስ መንደር ግንባታ እውን ለማድረግ ትልቅ አቅምና የሕዝብ ንቅናቄን የሚጠይቅ በመሆኑ ፌዴሬሽኑ ግንባታውን በሦስት ፌዝ (ክፍል) በመከፋፈል ለማስገንባት ዕቅድ ይዟል::

ፌዴሬሽኑ ግንባታውን ከሚያከናውነው ተቋራጭ ድሪባ ድፈርሻ ኮንስትራክሽን ጋር ግንቦት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. በፌዴሬሽኑ ጽሕፈት ቤት በመገናኘት ስምምነት የተፈራረመ ስለመሆኑ ጭምር ኃላፊው ተናግረዋል::

በ1992 ዓ.ም. ለሰንዳፋ አትሌቲክስ መንደር ግንባታ የተሰበሰበው ገንዘብ 27 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደነበርና ከዚሁ ገንዘብ ውስጥ

ወራጁን ለመለየት አጓጊ የሆነበት ፕሪሚየር ሊግሒሳብ የሚሠሩ ቡድኖችና ዳኞችን ፌዴሬሽኑ እንዲቆጣጠር ተጠይቋል

በደረጀ ጠገናው

አሥራ አራት ቡድኖችን በፕሪሚየር ደረጃ እያወዳደረ የሚገኘው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ በሚቀጥለው የውድድር ዓመት ወደ ብሔራዊ ሊግ የሚወርደውን ቡድን ለመለየት የሚደረጉ ጨዋታዎች ላይ ሒሳብ ሠርተው ወደ ሜዳ የሚገቡ ቡድኖችና ዳኞች ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል ሊያደርግ እንደሚገባው በወራጅ ቀጣና ውስጥ የሚገኙ ክለቦች ጠየቁ::

በመከናወን ላይ የሚገኘው የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ድረስ ገና ስድስት ጨዋታ እየቀረው ቀድሞ በሰበሰበው 55 ነጥብ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫው ባለቤት መሆኑን ወደ ማረጋገጡ እያመራ ነው:: 38 ነጥብ በመያዝ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ኢትዮጵያ ቡናና በዘጠኝ ነጥብ መውረዱን ካረጋገጠው ኢትዮጵያ መድን በስተቀር የተቀሩት ክለቦች የብዙዎቹ ነጥብ ከ16 እስከ 30 ባለው ይገኛል::

ከዚህ አኳያ ሁለተኛውን ወራጅ ለመለየት የሚደረጉ ጨዋታዎች በተለይም የመውረድ አደጋ የሌለባቸው ክለቦችና ለጨዋታው የሚመደቡ ዳኞች ሒሳብ እየሠሩ ወደ ሜዳ ይገባሉ የሚል ሥጋት ያላቸው ክለቦች፣ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የውድድር ዝግጅት ክፍል ጥንቃቄና ክትትል ሊደረግ እንደሚገባ ሥጋታቸውን ይገልጻሉ::

የመውረድ አደጋ ያለባቸው ክለቦች ሐረር ሲቲ 16፣ መብራት ኃይል 19 እና ዳሸን ቢራ 20 ነጥብ ይዘው የሚገኙት ይጠቀሳሉ::

አብዛኛውን ለመስጠት ቃል የገቡት የሚድሮክ ኩባንያዎች እንደነበሩ ይተወሳል:: ነገር ግን ቴሌቶኑን ያዘጋጀው ኢትዮ ኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ድርጅት ከተሰበሰበው ገንዘብ ውስጥ 25 በመቶ ይገባኛል በማለቱ ውዝግብ ተፈጥሮ ነበር:: በዚህ ውዝግብ የሚድሮክ ሊቀመንበር

ሼሕ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ የሚሰጡት

ገንዘብ ለአትሌቲክስ መንደር ግንባታ እንጂ ለሌላ

ወገን መሆን የለበትም በማለታቸው ገንዘቡ ፈሰስ

ሳይደረግ መቅረቱ መረጃዎች ያመለክታሉ::

ፌዴሬሽኑና ተቋራጩ በፊርማ ሥነ ሥርዓት ወቅት

ማስታ

ወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 47 |እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ስፖርትሪፖርተር፡- ፊፋ ከግንቦት 3 እስከ 9 ቀን 2006

ዓ.ም. ድረስ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያለውን አሠራርና አደረጃጀት ገምግሞ ተመልሷል:: ሒደቱ እንዴት ነበር?

አቶ ወንድምኩን፡- ግምገማው በዋናነት የአሠራር ማሻሻያ ፕሮግራም ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር:: ፊፋ እንደዚህ ዓይነቱን ፕሮግራም በበጐ ፈቃኝነት ላይ የተመሠረተ ይለዋል:: ፕሮግራሙ የሚያጠቃልላቸው አገሮች 163 ሲሆኑ፣ አገሮቹ የእግር ኳስ ደረጃቸው በማደግ ላይ የሚገኙትን ይመለከታል:: ከተለያዩ ዲፓርትመንቶች የተዋቀረው የፊፋ ልዑክ ወደየአገሮቹ እንዲሔድ ተደርጎ የፌዴሬሽኖቹን አጠቃላይ አሠራር በመገምገም የሚደርስበትን ጭብጥ መሠረት በማድረግ የማሻሻያ ሐሳቦችን ከሰጠ በኋላ ሪፖርቱን ለፊፋ የሚያደርስ አካል ነው::

ሪፖርተር፡- ፊፋ ኢትዮጵያንና መሰል አገሮችን የፕሮግራሙ አካል ከማድረጉ አስቀድሞ ስለፕሮግራሙ ጥቅምና ጉዳት ቀድሞ የሚያሳውቅበት አሠራር አለው ወይስ በድንገት ነው አባላቱን የሚልከው?

አቶ ወንድምኩን፡- ፕሮግራሙ የሚታወቅ ነው:: የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች በተገኙበት የፊፋ ስብሰባ ደቡብ አፍሪካ ላይ ተደርጎ ነበር:: በስብሰባው የተሳተፈው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች ከፊፋ አመራሮች ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተውበታል:: በተጨማሪም የፌዴሬሽኑ አመራር የአገሪቱን እግር ኳስ ለማሳደግ የሚያስችል የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ እንዳዘጋጀና ፊፋም በዚሁ መሠረት ተገቢውን እገዛና ድጋፍ እንዲያደርግ ጠይቆ ነበር:: ለዚህም ነው ፕሮግራሙ ድንገተኛ አይደለም ያልኩት:: የፊፋ አመራሮችም የኢትዮጵያን እግር ኳስ ለመርዳት በቅድሚያ አንድ አጥኝ ቡድን ወደ አዲስ አበባ እንደሚልኩ በተስማሙት መሠረት የተከናወነው ነው:: የአጥኝ ቡድኑ ከመምጣቱ አስቀድሞም በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ አመራሮች መካከል በተደረሰው ስምምነት መሠረት አጀንዳዎች ተቀርጸው ዝግጅት ሲደረግበት የቆየ ፕሮግራም ነው:: ለዝግጅቱ የሚያስፈልገውን ሙሉ ወጪ የተሸፈነውም በፊፋ ነው::

ሪፖርተር፡- ልዑካኑ የእግር ኳሱን ችግሮች መረዳት ይችል ዘንድ በፌዴሬሽኑ በኩል የተደረገለት ምቹ ሁኔታ ነበር?

አቶ ወንድምኩን፡- የጠየቁት ሁሉ ተሟልቶ እንዲቀርብላቸው ተደርጓል:: በዋናነትም እግር ኳሱ ይመለከታቸዋል የሚባሉ ባለድርሻ አካላት አንድም ሳይቀር በተናጠል እንዲያናግሩ ተመቻችቷል:: አጥኝ ቡድኑ በዕቅዱ ከያዘው በላይ የመንግሥት ኃላፊዎችን ሚኒስትሮችን ሳይቀር እንዳነጋገረ ማረጋገጫ ሰጥተዋል:: ቡድኑ ያገኘውን ጭብጥ መሠረት በማድረግም ከፌዴሬሽኑ አመራሮች ጋር ተነጋግሯል:: በዚያ መሠረት የድርጊት መርሐ ግብር እንዲዘጋጅና ወደ ተግባር እንዲገባ መመርያ ሰጥተዋል::

ሪፖርተር፡- ቡድኑ በፌዴሬሽኑ ውስጥ በአሠራር ደረጃ የተደበላለቁ ነገሮች እንዳሉ ያረጋገጠበት ሁኔታ እንደነበር ተሰምቷል:: በዋናነትም የፌዴሬሽኑ ቴክኒክና ልማት ክፍል ኃላፊነት በግልጽ ተለይቶ እንዳልተቀመጠ፣ በሙያተኛ ስም ማንም እንደፈለገ ዘው ብሎ የሚገባበትና ውሳኔ የሚወስንበት፣ ከዚያም አልፎ በፌዴሬሽኑ አመራሮች ላይ ጫና የሚያሳድሩ አማተሮች መኖራቸው ትክክል እንዳልሆነና ሊስተካከል እንደሚገባው በሪፖርቱ ማካተቱ ተነግሯል?

አቶ ወንድምኩን፡- የፊፋ አጥኝ ቡድን ከመምጣቱ አስቀድሞ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በፌዴሬሽኑ ቴክኒክና ልማት ክፍል ውስጥ ያሉትን ክፍተቶችና ጉድለቶች በማካተት የአገሪቱን እግር ኳስ የወደፊት አቅጣጫ የሚጠቁም ስትራቴጂክ ዕቅድ አዘጋጅቷል:: የስትራቴጂክ ዕቅዱ አስፈላጊነት በዋናነት መሠረታዊ የሚባል ለውጥ በእግር ኳሱ ለማምጣት ያለመ ከመሆኑም በላይ የትኩረት መስኮችን በመለየት የተዘጋጀ ነው:: በዚሁ መሠረት ሁሉም የሚመለከተው ባለድርሻ አካል ተወያይቶበት የፀደቀ ዕቅድ ነው:: ፌዴሬሽኑ ለዕቅዱ መሳካት መሥራት ካለበት በስትራቴጂክ ዕቅዱ መሠረት መሆን ይኖርበታል:: ስለዚህ በስትራቴጂክ ዕቅዱ መሠረት የፌዴሬሽኑ የመጀመሪያ ሥራ ይሆናል ብዬ የማምነው አደረጃጀቱን መከለስ ነው:: ከዚያ በኋላ አንዳንድ የተጠሪነትና የኃላፊነት መደበላለቅ የሚስተዋልባቸው ዲፓርትመንቶች፣ የአሠራር ክፍተቶች እንዲቀረፉ ይደረጋል:: እውነት ነው የፊፋ አጥኝ ቡድን በዚህ ጉዳይ ትኩረት እንዲደረግ ጠይቋል:: በዚህ ጉዳይ ፊፋ ጣልቃ ከመግባቱ በፊት ፌዴሬሽኑ ኃላፊነቱን ወስዶ አፋጣኝ የማስተካከያ ዕርምጃ መውሰድ አንደሚገባው መግባባት ላይ ተደርሷል:: ፌዴሬሽኑ ዘመናዊ

‹‹ፊፋ ለእግር ኳስ ፌዴሬሽን የሚሰጠውን ድጐማና ድጋፍ በተሻለ አጠናክሮ ለመቀጠል ቃል ገብቷል››

ተቀባይነት እንደሌለው፣ አማተሮች ከድጋፍና ምክር ባለፈ ይህን ያህል ኃላፊነት ሊሰጣቸው እነደማይገባ ያመላከቱበት ሁኔታ እንደነበርም ይነገራል::

አቶ ወንድምኩን፡- በአጥኝ ቡድኑ እንቅስቃሴ ወቅት በቦታው ነበርኩ እውነት ነው:: ጉዳዩን በማንሳት ጥያቄ አቅርበዋል:: ቡድኑ የመጨረሻ አስተያየቱን ለፌዴሬሽኑ አመራሮችና ሠራተኞች በሰጠበት ወቅት፣ በፌዴሬሽኑ ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ የሆነ ቁርጠኝነት እንዳለ፣ ነገር ግን ደግሞ የሚቀሩ ጉድለቶች ላይ ጠንክሮ መሠራት እንዳለበት በተለይ እግር ኳሱን በዋናነት የሚመለከቱ ክፍሎች እንደ ቴክኒክና ልማት የመሳሰሉ በሙያተኞች መሠራት እንዳለበት መግባባት ላይ ተደርሷል:: በአገሪቱ 100 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ እንዳለ፣ ሕዝቡም ለእግር ኳስ የተለየ ፍቅርና አድናቆት እንዳለው፣ እንዲህ ዓይነቱ ሕዝብና ፍላጎት ደግሞ ፊፋ ለቆሙለት ዓላማ ወሳኝ ሚና እንዳለው፣ በመግለጽ ከፊፋ ጋር አብሮ ለመዝለቅ መትጋት እንደሚያስፈልግ መግባባት ላይ ተደርሷል:: ከ60 በላይ ስለተባሉት ታዳጊ ወጣቶች ጉዳይም በተለይ ባሕር ዳር ከተማ ላይ በተደረገው አራተኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ሪፖርተር ጋዜጣን ጨምሮ ከምልመላ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ትችት ሲደመጥ ነበር:: ያም ሆኖ ግን በወቅቱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከብሔራዊ አካዴሚ፣ ከጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ ማዕከልና ከፌዴሬሽን የተወጣጣ የሙያተኛ ቡድን ወደ ቦታው ልኮ አቅምና ተሰጥኦ ያላቸውን ወጣቶች እንዲመረጡ አድርጓል:: እነዚህ ወጣቶች በዚህ ፕሮግራም ከተካተቱ በኋላ ወደ ብሔራዊ አካዴሚ በማምጣት ክለቦችና ሌሎችም አካላት እንዲመለከቷቸው ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም እንጂ ለክፋት ተብሎ እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል::

ሪፖርተር፡- ምልመላው ፊፋ ስለሚመጣና ፌዴሬሽኑ በታዳጊ ወጣቶች ላይ ‹‹እየሠራሁ ነኝ›› ለማለትና ለሪፖርት ለማቅረብ ብሎ መሆኑ ይነገራል?

አቶ ወንድምኩን፡- ሁለቱ የተለያዩ ነገሮች ናቸው:: ፕሮግራሙ ታዳጊዎቹ ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ተብሎ የተዘጋጀ ነው::

ሪፖርተር፡- ፀድቋል በተባለው ስትራቴጂክ ዕቅድ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ዕቅዱ ከመጽደቁ በፊት ረቂቁ ቀድሞ እንዲደርሰን ተደርጐ ልናጠናውና ልንመክርበት ይገባ ነበር በሚል ድምፅ እንዳልሰጡበት ይታወቃል::

አቶ ወንድምኩን፡- ክለቦቹ በስትራቴጂክ ዕቅዱ መፅደቅ ቅር ለመሰኘት የበቁት በምን ምክንያት እንደሆነ ፌዴሬሽኑ ከአመራሮቹ ጋር በግልጽ ተነጋግሮ መግባባት ላይ ተደርሷል:: ዕቅዱ በዋናነት ክለቦች ሲያነሱዋቸው የቆዩዋቸው ጥያቄዎች ዘመናዊ አደረጃጀት፣ የተጫዋቾች ዝውውር፣ ፌዴሬሽኑ ገቢውን ለማጠናከር መሥራት ስለሚገባው ጉዳይና በሌሎች ተያያዥነት ነጥቦች ላይ ትኩረት ያደረገ በመሆኑ ዞሮ ዞሮ ጥቅሙ ለሁሉምና ለአገሪቱ እግር ኳስ በመሆኑ የአብዛኛውን ባለድርሻ አካላት ይሁንታ አግኝቶ ነው ሊፀድቅ የቻለው::

አቶ ወንድምኩን አላዩ፣ የፌዴሬሽኑ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ

ኢትዮጵያ በአፍሪካ እግር ኳስ ቀደምት ሥፍራ ካላቸው ጥቂት አገሮች አንዷ ብትሆንም፣ የነበራትንና የሚገባትን ሳትይዝ ከተወዳዳሪነት የብቃት ደረጃ ውጪ በመሆን ለዓመታት የዘለቀችበት ታሪክ ይጠቀሳል:: በአገሪቱ ያሉት ፌዴሬሽኖች አደረጃጀትና አመራር የተፈለገውን ያህል የተጠናከረ ሆኖ እንዲቀጥል በቂ ክትትልና ድጋፍ አለማድረግ፣ የክለቦች አደረጃጀት ዘመናዊና የዓለም አቀፍ ስታንዳርድን የተከተለ አለመሆን፣ ክለቦች በቂና አቅም ያለው የሰው ኃይል፣ ቋሚ የገቢ ምንጭ፣ የማዘውተሪያ ሥፍራና የሥልጠና ማዕከላት ዝቅተኛ መሆን የሚሉትና ሌሎችም ለዕድገቱ እንቅፋት ስለመሆናቸው ይነገራል::በእነዚህና ተመሳሳይ ችግሮች ተተብትቦ እየተፍጨረጨረ የሚገኘው የአገሪቱ እግር ኳስ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) በደረጃቸው ዝቅተኛ ብሎ የገንዘብና መሰል ድጐማዎችን ከሚያደርግላቸው 169 አገሮች ኢትዮጵያ አንዷ እንድትሆን አስችሏታል:: እንዲህም ሆኖ አገሪቱ የፊፋን እገዛና ድጋፍ በሚፈለገው መጠን ማግኘት ያልቻለችባቸው ጊዜያት መኖራቸው ሳይዘነጋ ማለት ነው::

ፊፋ በእግር ኳሱ ደረጃቸው ዝቅተኛ ለሆኑ አባል አገሮች በየዓመቱ የሚሰጠውን የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ከመልቀቁ አስቀድሞ የተለያዩ ሙያተኞችን በማዋቀርና በማሰማራት የአገሮቹን አጠቃላይ አሠራርና አደረጃጀት ምን እንደሚመስል በማስገምገም ሪፖርት እንዲቀርብለት ያደርጋል:: በዚህ መነሻነት ወደ ኢትዮጵያ የተላከው የፊፋ ልዑክ ከግንቦት 3 እስከ 9 ቀን 2006 ዓ.ም. ድረስ የአገሪቱን እግር ኳስ አሠራርና አደረጃጀት ምን እንደሚመስል፣ በዘርፉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ከገመገመ በኋላ የደረሰበትን ግኝት ይዞ ተመልሷል:: ፌዴሬሽኑ በቀጣይ ከፊፋ የሚደረግለት የገንዘብም ሆነ የቁሳቁስ ድጐማና ድጋፍ የገምጋሚውን ቡድን ሪፖርት መሠረት እንደሚያደርግም ይጠበቃል:: የልዑካን ቡድኑ በቆይታ ጊዜው ትኩረት ያደረገባቸው ነጥቦች ምን እንደሚመስሉ የፌዴሬሽኑ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ወንድምኩን አላዩን ደረጀ ጠገናው አነጋግሯቸዋል::

በፌዴሬሽኑ በአሁኑ ወቅት ባለው ሁኔታ የተሟላ የሰው ኃይል ጥረት ስላለ በአንድ ጊዜ ለውጥ ላይመጣ ይችላል:: በሒደት መስተካከሉ የማይቀር ነው::

ሪፖርተር፡- በፌዴሬሽኑ ቴክኒክና ልማት ክፍል የተሟላ የሙያተኛ ኃይል አለ:: ነገር ግን በእነዚህ ሙያተኞች መሠራት ያለባቸው ሥራዎች በቋሚ ኮሚቴ በተያያዙ ሙያተኞች ሲሠራ እየታየ ነው::

አቶ ወንድምኩን፡- ችግሩ በእርግጥ አለ:: ያ የሆነበት ምክንያት በክፍሉ የሚገኙ ሙያተኞች በቂ እንዳልሆኑ የክፍሉ ሙያተኞች የመፍትሔ ሐሳብ የሚያቀርቡበት ጊዜ ብዙ ነው:: ሥራው ከሥር (ግራስ ሩት) ጀምሮ የሚሠራ በመሆኑ ባለው የሰው ኃይል ማንቀሳቀስ እንደማይቻል ግልጽ ነው:: የፌዴሬሽኑ አመራሮችም ይኸን ጉዳይ ያምኑበታል:: በሒደት የሚስተካከል መሆኑ ግን እንደተጠበቀ ማለት ነው:: ለዚህ ምሳሌ የሚሆነው በፌዴሬሽኑ ከዚህ በፊት ማርኬቲንግና ኮሙኒኬሽን እየተባለ ሲጠራ ቆይቷል:: አሁን ግን ኮሙኒኬሽን እንደ አንድ ክፍል ብቻውን ራሱን ችሎ እንዲሄድ በዕቅዱ ተካቷል:: ይህንኑ የፊፋ ልዑክ አስተያየት ሰጥቶበታል:: ስምምነት ላይም ተደርሷል::

ሪፖርተር፡- የፌዴሬሽኑ ቴክኒክና ልማት ሙያተኞች ሳያውቁት በቋሚ ኮሚቴ ስም በተሰባሰቡ አማተሮች ከ60 በላይ ታዳጊ ወጣቶች ተመልምለው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ወጣቶች አካዴሚ ለአሥር ቀን ሥልጠና የገቡበት መንገድ ትክክል አንዳልሆነ የሚተቹ አሉ:: የቴክኒክና ልማት ክፍል ሙያተኞች ፈርተው እንጂ አሠራሩ ትክክል እንዳልሆነ መረጃ የሚጠቁሙ አሉ፤ የፊፋ አጥኝ ቡድንም እንዲህ ዓይነቱ አሠራር

እግር ኳስ በአገሪቱ እውን ሆኖ የመመለከት ፍላጐት ካለው ዘመናዊ አደረጃጀትን መተግበር እንደሚኖርበት በማስረገጥ ተናግሯል:: በዚሁ መሠረት የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኃላፊነት ምንድነው? የቋሚ ኮሚቴ፣ የቴክኒክና ልማት ኮሚቴና ሌሎችም ክፍሎች ኃላፊነትና ግዴታ ለይቶ ማስቀመጥ የስትራቴጂክ ዕቅዱ አንድ አካል ነው:: የሚስተካከሉና የሚሻሻሉ ደንብና መመርያዎች ቢኖሩ እንኳ መሻሻል እንደሚገባቸው ተካቷል:: የቋሚ ኮሚቴዎች ድርሻ ሊሆን የሚገባው በዋናነት ድጋፍ መስጠት ነው:: ከዚህ ውጪ የዕለት ተዕለት ሥራ ውስጥ መግባት እንደማይገባቸው በግልጽ ተቀምጧል::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 48 | እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ክፍል-1

ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

+24+72 (144)ማስታ

ወቂያ

ገጽ 1|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468ክፍል 2 ገጽ 10ክፍል 2 ገጽ 3

ኪንና ባህል

ክፍል 2 ገጽ 14

ማስታወሻደላላው

ክፍል 2 ገጽ 2

ማኅበራዊይኼውላችሁ! ጨዋታን ጨዋታ ያቀብለናል። ምርጥ ምርጡን እናስብ እያልኩ ሳደርቃችሁ ምርጥ ምርጡን እያየሁ ስለምውል እንዳይመስላችሁ:: እግረ መንገዴን ሥራ ላይ የገጠመኝን ላጫውታችሁ። ምናልባት እኮ አይታወቅም፣ ‘ይኼ ሰው ከአገር ወጣ እንዴ?’ ብላችሁ አምታችሁኝስ ቢሆን? ሃሃሃ!

በምሕረት አስቻለው

የአኗኗር ዘዬ በብዙ መልኩ እየተለወጠ የሰዎች ምርጫም እንደዚያው እየተለወጠ ከጊዜ ጋር እየተራመደ ነው:: የታሸጉ ውኃዎችን መጠቀምም ጊዜ ካመጣቸው ነገሮች አንዱ ተደርጐ ሊጠቀስ ይችላል:: የታሸገ ውኃ የብዙዎች ምርጫ እየሆነ የመጣ ሲሆን ጥራትንና ምቾትን ታሳቢ አድርገው የታሸገ ውኃን ከሚመርጡ ሰዎች ባሻገር የታሸገ ውኃ መጠቀምን እንደ ፋሽንና የኑሮ ደረጃን እንደማሳያ የሚጠቀሙበትም ያጋጥማሉ::

ያለውን የታሸገ ውኃ ፍላጐት በማየት ባለሀብቶች የታሸገ ውኃ ላይ ኢንቨስት በማድረግ ላይ ናቸው:: የተጠቃሚዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ መብዛት፣ የታሸገ ውኃ ኢንቨስትመንት መስፋት እንዳለ ሆኖ እነዚህ የታሸኑ ውኃዎች በምን ዓይነት ሁኔታ ይመረታሉ ጥራታቸውስ በምን ያህል ደረጃ የተረጋገጠ ነው? የሚሉ ጥያቄዎች ብዙዎች የሚያነሷቸው ይሆናሉ::

ኢትዮጵያ ውስጥ ከሃያ ዓይነት በላይ የታሸጉ ውኃዎች ቢኖሩም ከኢትዮጵያ የመድሃኒት፣ ምግብና የጤና ክብካቤ አስተዳደር ባለሥልጣን የብቃት ማረጋገጫ (ሲኦሲ) የወሰዱት ስምንት ብቻ ናቸው:: ይህ ማለት በአጠቃላይ የብቃት ማረጋገጫውን ከሚሰጠው ባለሥልጣን የብቃት ማረጋገጫ ሳይኖራቸው እንዲሁ ውኃ ወደማምረት የገቡ ኩባንያዎች ብዙ መሆናቸውን እንደሚያሳይ የባለሥልጣኑ የኢንስፔክሽንና ሰርቪላንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መሀሪ ብርሃነ ይናገራሉ::

ባለሥልጣኑ ለአንድ ኩባንያ ውኃ የማምረት የብቃት ማረጋገጫ የሚሰጠው የማሽኖትን ዓይነትና ብቃት፣ የፋብሪካዎችን ሕንፃና ደኅንነት፣ የባለሙያዎችን ብቃት፣ የላብራቶሪ ሁኔታ የፋብሪካውን የውስጥ የውኃ ጥራት ቁጥጥር የማድረግ አቅምን ከመረመረ በኋላ ነው:: አንድ ጊዜ የብቃት ማረጋገጫ ተሰጠ ማለትም በቀጣይ ኩባንያው ለሁልጊዜ የሚያመርታቸው የታሸጉ ውኃዎች ጥራት የተረጋገጠ ነው ማለት አይደለም:: ይልቁንም አምራች ኩባንያዎቹ ዘወትር ተግባራዊ እንዲያደርጓቸው የሚጠበቁ በኢትዮጵያ ደረጃዎች ባለሥልጣን የወጡ አስገዳጅ ደረጃዎች አሉ:: የታሸገ ውኃ አምራች ኩባንያዎች አስገዳጅ ደረጃዎቹን ተግባራዊ ሲያደርጉ ፕላስቲክ ጠርሙሳቸው ላይ ደረጃውን ያሟሉ መሆናቸውን የሚያሳይ ምልክት እንዲለጥፉም ይጠበቃል::

ነገር ግን እየተመረቱ ካሉ ውኃዎች ከአንድ ውኃ ውጭ ይህን አስገዳጅ የጥራት ደረጃ ያሟላ

ውኃ አለመኖሩን የሚናገሩት አቶ መሐሪ፣ ከወጣ ሁለት ዓመት ያስቆጠረው አስገዳጅ የታሸጉ ውኃዎች ደረጃ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን በወረቀት ላይ የሰፈረ መሆኑን ያስረዳሉ:: ቢሆንም እስካሁን ተግባራዊ አለመሆኑን፤ ቢሯቸውም ይህን በሚመለከት ቁጥጥር አለመጀመሩን አልደበቁም:: የመሪዎችን አስተሻሻግ፣ የታሸጉበት ዕቃን በሚመለከት ድንገተኛ የገበያ ላይ ቅኝትና ቁጥጥር ግን ይደረጋል:: አጠራጣሪ ነገር ከተገኘ ደግሞ ውኃው እንዲመረመር ይደረጋል::

በየስ ብራንድስ ፉድ ኤንድ ቢቨሬጅስ ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ የሚመረተው የስ የታሸገ ውኃ ፋብሪካ ጀነራል ማናጀር የሆኑት አቶ በኩረ ይማም እንደገለጹት፣ አስገዳጁን የጥራት ደረጃ ለማሟላት ለደረጃዎች ኤጀንሲ ናሙና ሰጥተው፤ መክፈል የሚጠበቅባቸውን ክፍያም ፈጽመዋል:: ናሙናው ጀርመን አገር ተልኮ ተመርምሮ ውጤቱ ለኤጀንሲው የደረሰ ቢሆንም ኤጀንሲው እስካሁን አልመለሰላቸውም::

የየስ ውኃ ፋብሪካ ዓለም ገና የሚገኝ ሲሆን ውኃው በገበያ ላይ አራት ዓመታትን አስቆጥሯል:: ውኃው ከወጨጮ ተራራ የሚወጣ ሲሆን በቀን ከ250 እስከ 380 ሺሕ ፕላስቲክ ጠርሙስ ውኃዎች እንደሚመረቱ አቶ በኩረ ይናገራሉ:: ኩባንያው ዓለም ገና ላይ ሦስት ፋብሪካዎች ያሉት ሲሆን አራተኛ ለመጨመር ማሽን አስመጥቷል:: የማከፋፈያ ሥራዎችንም እያከናወነ ነው::

እንደ አቶ በኩረ ግምት ምርታቸው ከታሸገ ውኃ ገበያ ፍላጐት ከ50 – 60 በመቶ የሚሆነውን የሚሸፍን ሲሆን የሚያደርጉት ከፍተኛ መስፋፋት በቀን ሦስት ሚሊዮን ፕላስቲክ ጠርሙስ ውኃ ማምረት ያስችላቸዋል::

የውኃውን ጥራት ለማስጠበቅ የሚወስዷቸውን ዕርምጃዎች በማስመለከት ላቀረብንላቸው ጥያቄ ‹‹ማሽኖቻችን ደረጃቸውን የጠበቁ ናቸው ላብራቶሪ አለን እናም በየሁለት ሰዓቱ ውኃዎቹን እንመረምራለን:: በየሦስት ወሩም በሚመለከታቸው አካላትም እናስመረምራለን›› የሚል መልስ ሰጥተዋል::

ቅድሚያ የሚሰጡት ለአገር ውስጥ ገበያ ቢሆንም ከፍተኛው መስፋፋታቸው የታሸጉ ውኃዎችን ወደ ውጭ መላክን ያለመ መሆኑን፤ ወደ ሱዳን፣ የመንና እሥራኤል የመላክ ዕቅድ እንዳላቸው አቶ በኩረ ጠቁመዋል::

የውኃ አምራች ኩባንያዎች ከሚመለከተው ባለሥልጣን ያገኙትን የማምረት ብቃት ማረጋገጫ

የምርታቸው ማስታወቂያ አካል ማድረግ በመመሪያ የተከለከለ ቢሆንም፣ በመገናኛ ብዙኃን ጭምር ማረጋገጫውን በተለያየ መንገድ ለማስታወቂያነት እንደሚጠቀሙ የሚናገሩት አቶ መሐሪ፣ ‹‹ለጨቅላ ሕፃናት ከእናት ጡት በስተቀር ምንም ዓይነት ተጨማሪ ነገር አይሰጥ እየተባለ ለጨቅላዎች የሚመረጥ ብለው የሚያስቀምጡ ውኃዎች ሁሉ አሉ፤›› ይላሉ::

የስ ውኃ ፕላስቲክ ጠርሙስ ላይ የባለሥልጣኑን ስምና ዓርማ ጭምር በማስቀመጥ የብቃት ማረጋገጫ ማግኘታቸውን ካስቀመጡ ውኃዎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህን እንዲያቆም ከሁለት ወራት በፊት በባለሥልጣኑ ደብዳቤ ተጽፎለታል:: ይህንን ጉዳይ በማስመልከት ጥያቄ ያቀረብንላቸው አቶ በኩረም፣ ‹‹መጀመሪያ ላይ እንድንጠቀም ተፈቅዶልን ነበር:: ነገር ግን አሁን ያሳተምናቸው ስቲከሮች ከሁለት ወር በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ ስለሚያልቁ ፕላስቲክ ጠርሙሱ ላይ የባለሥልጣኑ ስምም ሆነ የብቃት ማረጋገጫው አይኖርም፤›› ብለዋል::

አቶ ማስረሻ መንግሥቱ ደግሞ የአኳ ሴፍ አምራች የሆነው የደብረ ብርሃን የተፈጥሮ የመጠጥ ውኃ ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው:: በማስፋፊያ ምክንያት ለአንድ ዓመት ምርት ካቋረጠ በኋላ ከጥቂት ቀናት በፊት ወደ ገበያው የገባው ኩባንያቸው አኳ ሴፍ ቀድሞም ለዓመታት ገበያው ላይ የቆየ በመሆኑ ዳግም ወደ ገበያው መግባት እንደማያስቸግረው ይናገራሉ::

ማስፋፊያ ካደረጉ በኋላ ዳግም የብቃት ማረጋገጫ ለማግኘት ለባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ማመልከቻ አስገብተው በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ:: ከስድስትና ከሰባት ዓመት በፊት ወደ ገበያው የገባው አኳ ሴፍ ትልቅ የገበያ ድርሻ እንደነበረው ቢያምኑም ከነበረው የታሸገ ውኃ ፍላጐት 37 በመቶውን ብቻ ያሟላ እንደነበር ያስታውሳሉ::

እ.ኤ.አ. 2012 ላይ ያስደረጉትን ጥናት ተከትሎ ባደረጉት ማስፋፊያ መሠረት፣ ዳግም ወደ ገበያ ገብተው እየሠሩ ያሉት በቀን እስከ ሁለት መቶ ሺሕ ሊትር ለማምረት መሆኑን አቶ ማስረሻ ያስረዳሉ:: አሁን ግን እያመረቱ ያሉት 78 ሺሕ ገደማ ነው:: ጥራትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ሥራዎች በፋብሪካቸው እንደሚከናወን የሚናገሩት አቶ ማስረሻ፣ ዘወትር ጠዋት ጠዋት በላብራቶሪያቸው ውኃቸው እንደሚመረመር ገልጸዋል::

ማስፋፊያቸው የታሸጉ ውኃዎችን ወደ ውጭ አገር መላክንም ታሳቢ ያደረገ ሲሆን ሱዳን፣ የመን፣ ጅቡቲና ኬንያ የምርቶቹ መዳረሻ አገሮች ናቸው::

ከኤክስፖርት ጋር በተያያዘ የአገር ውስጥ የታሸጉ ውኃዎች ጥራትን በሚመለከት ለአቶ ማስረሻ ጥያቄ አንስተን ነበር:: ጥሬ ዕቃ ከውጭ ስለሚመጣ፣ ታክስ ስለሚከፈልም ከዋጋ አንፃር እዚህ አገር የሚመረቱ የታሸጉ ውኃዎች ዋጋ ከጐረቤት አገሮች ጋር ሲነጻጸር ከፍ ሊል ይችላል እንጂ በጥራት ተወዳዳሪ እንደሚሆኑ እምነታቸውን ይገልጻሉ::

የታሸጉ ውኃዎች ጥራትን በሚመለከት ቁጥጥር የሚያደርገው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት የተደራጀ ላብራቶሪ ስለሌለው ውኃዎችን በአብዛኛው የሚያስመረምረው በፐብሊክ ሔልዝ ኢንስቲትዩት ሲሆን በኢንስቲትዩቱ የምርምር ባለሙያ የሆኑት አቶ ኪሩቤል ተስፋዬ የታሸጉ ውኃዎችን ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ሲልክላቸው እንደሚመረምሩ ገልጸውልናል:: ነገር ግን አንድ ጊዜ የብቃት ማረጋገጫ የወሰዱ ውኃዎችን ባለሥልጣኑ ለምርመራ የሚልክበት የተወሰነ ወጥ ጊዜ አለመኖሩን ጠቁመዋል::

እሳቸው እንደሚሉት በታሸጉ ውኃዎቹ ምርመራ ላይ አብዛኛውን ጊዜ የሚታየው ችግር የባክቴሪያ መገኘትና መበከል ነው:: የኬሚካል ችግር ብዙ ጊዜ የሚያጋጥም ባይሆንም ጨርሶ በዚህ ረገድ ችግር የለም የሚያስብል ሁኔታ የለም::

በሌላ በኩል የታሸጉ ውኃዎች ምርመራ ሲደረግ መሠረታዊ የሆነው የአገሪቱ የታሸጉ ውኃዎች ደረጃ በብዙ መልኩ የዓለም የጤና ድርጅት የታሸጉ ውኃዎችን በሚመለከት ከወጣው ደረጃ ጋር ተመሳሳይ መሆኑንም ይናገራሉ:: በዚህ ላይ የባለሥልጣኑ የኢንስፔክሽንና ሰርቪላንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መሐሪም ይስማማሉ:: ዋናው ችግር አስገዳጅ የጥራት ደረጃው ተግባራዊ አለመሆንና፤ በቢሯቸውም ቁጥጥር አለመደረጉ ነው:: ‹‹የቁጥጥር ሥራው ደካማ ነው:: በእርግጥ በአስገዳጅ ደረጃው መሠረት ቁጥጥር ይደረግ ቢባል ሁሉም ውኃዎች ከገበያ ውጭ ይሆናሉ::›› የሚሉት አቶ መሀሪ የአምራች ኩባንያዎቹን አቅም መገንባት ሥልጠና መስጠትና ግንዛቤ መፍጠር መቅደም እንዳለበት ያምናሉ::

የታሸጉ ውኃዎች አስገዳጅ ደረጃ ተሻሽሎ ከወጣ ሁለት ዓመታትን እንዳስቆጠረ ሲታይ፣ ያለፉት ሁለት ዓመታት ግንዛቤ ተፈጥሮ ውኃ አምራች ኩባንያዎች አስገዳጁን ደረጃ ተግባራዊ ማድረግ ወደሚያስችል መስመር እንዴት አይገቡም? የሚል ጥያቄ ያስነሳል:: ይህ አስገዳጅ ደረጃ ተግባራዊ ሳይሆን የታሸጉ ውኃዎችን ወደ ውጭ መላክስ እንዴት ይታሰባል?

በአንድ ወቅት የተለመዱና በዘመኑ ነዋሪ ተመራጭ የሆኑ አለባበሶች ከጊዜው አልፈው በሌላ ትውልድ ሲለበሱ ማየት አቶ ፀጋዬን ብቻ ሳይሆን ብዙዎችን ወደኋላ መልሶ በአንድ ዘመን የመክተት ኃይል አለው:: በተወሰነ ዘመን የነበሩበት ዕድሜና የኑሮ ሁኔታ ፈቅዶላቸው ‹‹የዘመኑ ፋሽን›› ተከታይ የነበሩ ሰዎች ዕድሜአቸው ከገፋ በኋላ ተተኪው ትውልድ በተመሳሳይ መንገድ ሲያልፍ የማየት ዕድል ሊገጥማቸው ይችላል::

‹‹የጫሙት ሽካ››፣ በኢትዮጵያ የረዥም ልብወለድ መዘርዝር ውስጥ የጉራግኛ ልብ ወለድ እንዲሰፍር ያደረገ ታሪካዊ መጽሐፍ ነው:: የጫሙት ሽካ በብዙ ጉራጌዎች የተነበበውን ያህል፣ በብዙ ጉራጌዎች ግን አልተገዛም:: ምክንያቱም አብዛኛዎቹ አንባቢዎች ያነበቡት በተውሶ እንጂ በግዢ ስላልነበረ በወቅቱ በደራሲው ስሜት ላይ ተፅዕኖ አሳድሮ እንደነበር አስታውሳለሁ::

በእርግጥም!!!.... ‹‹ኢትዮጵያውያን ያለ እኛ ዕርዳታ የዓባይ ግድብን ሊገነቡ አይችሉም!!!....›› የሚለውን የውጭ አስተሳሰብ እና ‹‹እኛ አንችልም!!!...›› የሚለውን የራሳችንን የጥገኝነት አመለካከት ለመስበር የታተረ - ይህንንም ሰብሮ ያሳየን ጀግና ነበረ::

የታሸጉ ውኃዎች ጥራት እስከምን?

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 2 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ደ ላ ላ ው

ማስታ

ወቂያ

ሰላም! ሰላም! ይኼውላችሁ አንዱ መጣና ‹‹‘ቢቢሲ’ የኢሕአዴግ አባል ሆነ እንዴ? ንግሥት ኤልዛቤትን ለማን ጥሎ?›› አለኝ። እንደወረደ የምንኖረው ኑሮ እንደወረደ ያናግረን ከጀመረ እኮ ሰነባብቷል። ታዲያ እኔ ምኔ ሞኝ ነው። ‹‹ምን ሰማህ?›› ብዬ መልሼ ጠየቅኩት። እንደ እሱ አባባል እንደ እኔ አደማመጥ ‘ቢቢሲ’ ‘በምግብ ዋስትና ራሳቸውን ወደ መቻል ናቸው። ለውጦች አሉ! ደስ ይላል’ ብሎ ሳያነሳን አልቀረም። ‹‹አድርጎት ነው?›› አልኩ። ታዲያ በረሃብና በጦርነት ለምንታወቅ ለእኛ ከዚህ በላይ አስደሳች ነገር የለማ! ለነገሩ በሕገ መንግሥታዊ የመናገር መብት ሽፋን ነውርና መልካሙን ቀላቅሎ ማውራት ለለመደ እንዲህ በደስታ መፈንደቅ ቅር ሊለው ይችላል። በነገራችን ላይ ‘ቢቢሲ’ ሲያነሳን ምነው ስቅ አላለን ካላችሁ ምናልባት በደግ የመነሳትም ሆነ የማንሳት ልማድ ሳናውቀው ከውስጣችን ጠፍቶ እንደሆን? ‘ጠርጥር ገንፎ ውስጥ ስንጥር አይጠፋም’ ይባል የለ? ሌላ ሌላውን ትታችሁ አወቅን ያልነውን ያህል ስለራሳችን ስንት የማናውቀው ነገር አለ እኮ?

ታዲያ ይኼን ሰው ብዙ ሰምቼው ‹‹በአማካይ የመኖር ዕድሜያችን 60 ገብቷል ተባለ፤›› ሲለኝ፣ ‹‹እዚህ ላይ ወራጅ አለ!›› አልኩት። ይቀልዳል እንዴ! እንኳን እኛ ነፍሳቸውን ይማረውና ሲኖሩ ያላደነቅናቸው ሲሞቱ ብዙ ያልንላቸው ጠቅላይ ሚኒስትራችንም ስድስት መንፈቅ እየቀራቸው ነው 60ን በሩቁ የተሳለሟት። እህ? ሌሎቻችን እንዴት ሆኖ ነው ካደጉት አገሮች እኩል አማካይ የመኖር ዕድሜ ይኖራሉ ለመባል የበቃነው? መሪ በማያረጅበት አገር? ‹‹ይኼ የ‘ኦቨር ናይት’ ዕድገት ገና ብዙ ያሰማናል፤›› ያለኝ ሰው ማን ነበር? አይ የስታትስቲክክ ነገር። ‹‹ለነገሩ ወረቀት ላይ ከሶሻሊዝም እስከ ኮሙዩኒዝም፣ ከዲሞክራሲ እስከ ባለ 11 በመቶ ዕድገት የማያምርና እውነት የማይመስል ነገር ምን አለ? ምን ጨነቀህ ከወረቀት አይዘል? ዝም ብለህ ማመን ነው፤›› ያለኝ የባሻዬ ልጅ ነው። እሱ ደግሞ ልክ በተግባር ቢሆንና ባየው ደስ እንደማይለኝ ሁሉ ነው አነጋገሩ። አይገርማችሁም? የሩቁ ሰው ሳይቀር ልብ አውቆ ‘ደግሞ ከእነሱ ምን ደህና ይወጣል?’ የምንባልን ሕዝቦች ጥቂት በጎ ነገሮች እየፈለገ ሲያሞካሸን፣ እኛ በራሳችን ላይ በብዙ የተሾምነው ቅጥያ ስንቀባበል መሽቶ ይነጋል። በጣም እኮ ነው የምናሳዝነው!

እንግዲህ ስለቀናነትና ጠማማነት እየተጫወትን መሰለኝ። ባሻዬ፣ ‹‹አዬ ቀኑማ አልቋል! ከዚህ ወዲያ ምን ዘመን ይመጣ ብለህ?›› ሲሉ መነሻ አላቸው። እያደር ከሚያምኑት ከራሳቸው ሃይማኖታዊ አስተሳሰብ በመነሳት ስለ ነገ ያላቸው ተስፋ የላይኛው ቤት ብቻ እየሆነ ነው። ደግሞም እንዲያ ባይሆን ባሻዬ በዕድሜያቸው ብዙ አይተዋል። ብዙ ኖረዋል። ለሁሉም አይቀሬው አጅሬ ሞት እንጂ ቤት መሥራት፣ ጎጆ መቀለስ ከእንግዲህ ለእሳቸው

የአለመደማመጥ ቫይረስየሚያሳስብ አይደለም። እንዲያም ሆኖ ለልጆቻቸው፣ ለአዲሱ ትውልድ ብሩህ ዘመን አምጣ ብለው ሲፀልዩ ነው የምታዘበው። ለራሳቸው በሥጋ ተስፋ የቆረጡ ሰውዬ ስለ ትውልድ ግድ እያላቸው ሲቃትቱ እያየሁ የእኛ አያያዝ ግን ይገርመኛል። ያለንን ማናናቅና እርስ በእርስ መናናቅ ‘ሆቢያችን’ ይመስላል። ስለ ሰው እንጂ ስለ ራስ ትሩፋት ማሰብ አንወድም። እውነቴን አይደል?

በኪራይ ቤት መጉላላት ሰለቸን እያልን ነገ የቤት ባለቤት ለመሆን ከምታውቁት ኑሮ ላይ እየቆጠብን፣ ድህነትን ከነዘር ማንዘሩ እናጠፋለን ብለን እየፎከርን፣ መልካም መልካሙን ማየትና ማበረታታቱ ላይ ያደከመን ነገር አልታወቀም። አሁን አሁንማ ሳስበው እርስ በእርሱ በሚጋጭ ሐሳብ የተወጠረውን ወገን ከመቁጠር ኮከብ ቆጥሮ ለመጨረስ መታገል ሳይቀል አልቀረም። የምር! ትዳር እያሰበ ዘር ለመተካት አቅዶ ‹‹ይኼ አገር ምኑ ይረባና?›› ይላችኋል። ‹‹ቢቸግር እኮ ነው እዚህ የተቀመጥነው›› ሲላችሁ፣ እናንተም ‘ቢቸግር እኮ ነው ከአንተ ጋር የማወራው’ እያላችሁ (በውስጣችሁ ነው ታዲያ በአፋችሁ ብትሉት ‘ደጋፊ’ አልያም ‘የገዢው ፓርቲ አባል’ ተብላችሁ የመወቀጥ አደጋ ሊያገኛችሁ ይችላል) ታዳምጡታላችሁ። ‘እናት አባት ቢሞት ባገር ይለቀሳል፤ እህት ወንድም ቢሞት ባገር ይለቀሳል፣ አገር የሞተ እንደሁ ወዴት ይደረሳል?’ ስንል ዘምረን እንዳላደግን ዛሬ ተግባሩን ረስተነው ከአፋችን ቀናነት ራቀ። ‹‹አንቺ እንደገፋሺኝ እንዳወዳደቄ፤ ሰው አልሆንም ነበር ባላሳልፍ ስቄ፤›› ሆኗል ኢትዮጵያ በሆዷ የምትዘፍነው ቢባል በበኩሌ አልከራከርም።

ይኼውላችሁ! ጨዋታን ጨዋታ ያቀብለናል። ምርጥ ምርጡን እናስብ እያልኩ ሳደርቃችሁ ምርጥ ምርጡን እያየሁ ስለምውል እንዳይመስላችሁ:: እግረ መንገዴን ሥራ ላይ የገጠመኝን ላጫውታችሁ። ምናልባት እኮ አይታወቅም፣ ‘ይኼ ሰው ከአገር ወጣ እንዴ?’ ብላችሁ አምታችሁኝስ ቢሆን? ሃሃሃ! እውነት ለመነጋገር የሚታየውና የሚሰማው ነገር እንኳን ቀና ሊያሳስብ አንገት ቀና እንድናደርግ እንደማይፈቅድ እኛም አማልክቱም ያውቁታል። እንግዲህ ደላላ አይደለሁ? እግሬ የማይረግጠው ሥፍራ የለም። አዲስ አበባ ሰፍታለች ይላሉ። ለእኛ ለደላሎች ግን እንጃ። እዚህ አፋርሼ እዚያ ሳስማማ፣ እዚህ ጠምጄ እዛ ስፈታ ሳላስበው ጨርቆስ ገብቻለሁ። አንዲት ሚጢጢዬ ልጅ ብጭቅጭቁ የወጣ ደብተር በእጇ እንደነገሩ ይዛ እያለቀሰች ትጓዛለች። ወደ ትምህርት ቤት መሆኑ ነው። ቀልቤን ሰርቃው ኖሮ፣ ‹‹ምንድነው እሱ! ይኼን ያህል የሚያስለቅስ ነገር?›› አልኳት እየተኮላተፍኩ እንደማባበል። ቀና ብላ ተኮሳትራ

አየችኝ። ‘ምን ያቋርጠኛል?’ ይመስላል። ያንዳንዶቻችን የብሶት ለቅሶ ገላጋይ አይወድም አይደል? ‹‹ምን ሆነሽ ነው?›› አልኳት ደገምኩና። እንደምንም አምጣ ‹‹ቁርስ . . .›› አለችኝ። ‹‹ቁርስ አልበላሽም?›› አገዝኳት ከእሷ በተሻለ እህል በተሟሸ አፍ። ‹‹እናቴን ቁርስ ስላት እንኳን ቁርስ ምሳም የለ። አርፈሽ ወደ ትምህርት ቤት ሂጂ!’ አለችኝ›› ብላ ለቅሶዋን ካቆመችበት ቀጠለች።

ይኼን ሁሉ ዘመን እንባዎቻችን ካቆሙበት ቀጥለው የሚፈሱበት ምክንያት ነው የማይገባኝ። ያለዕድሜዋ እንባና ረሃብ የምትታደለው እንጂ የማትታገለው የሆነባት ሕፃን አንጀቴን በላችው። ቁርሷን አብልቼ ምሳዋን ገዝቼ ለጊዜው እፎይ ባሰኛትም ያበጡት ዓይኖቿ ደግሞ ለነገ እንባ ማጠራቀም የጀመሩ ይመስሉ ነበር። በምናየው ልክ እየፈረድን በምናውቀው ልክ እየኖርን እንጂ የእኛና የድህነት ዝምድና እኮ አይወራም እናንተ። ማንጠግቦሽን የዚህችን ልጅ ታሪክ አጫውቻት ሳበቃ፣ ‹‹ነገ ደግሞ ማን ይደርስላት ይሆን?›› ስል ብትሰማኝ፣ ‹‹እንዳንተ ያለው ነዋ። የሚያስፈልገን የዕለት እንጀራ ስለሆነ የነገውን እሱ ያውቃል፤›› አለችኝ። እምነት ተስፋ ለሆናት ምድር እኛው ለእኛው መሆን አቅቶን ያውም በእህል ጉዳይ መንግሥትን እንዳለም እንደማንቆጥረው ስገነዘብ ተገረምኩ። ‘መንግሥትም የዕለት እንጀራውን ለምኖ ይሆን እንዴ የሚኖረው?’ ብዬ ራሴን ጠይቄ ሳበቃ ሳቄ አመለጠኝ። ምፀት የገነነበት ዓለም!

አይ ኑሮ አትሉም ታዲያ? ይኼውላችሁ ኑሮ! በሆኑት ከመቆጣት በተቀበሉት ከማልቀስ ዘለን አቅም ያጣን ፍጡሮች ማን እንደ እኛ? ንገሩኛ? በዚህ ሀቅ ለመስማማት መቼም ማል አልባልም። ባይሆን በስመ ቀልድ ሰው የመባል መራር እውነት ጀባ ልበላችሁ። ሰውዬው የእምነት አባት ናቸው። ጠዋት ማታ ፀሎት ነው። ፅናታቸው ወደር የሌለው። ታዲያ ዘመን ሄዶ ሄዶ ኑሯቸው ሰለቻቸውና፣ ‹‹ኤድያ! ምነው እቴ!›› አሉ። ፈጣሪ ያኔ እንደ ዛሬው አልራቀንም ነበር። ‹‹ምነው ምን ሆንክ?›› አላቸው። ነገራቸው ቀድሞ ገብቶታል። ‹‹ሰለቸኝ!›› አሉት። ‹‹ከዚህ ወዲያ ትፋቱን እንደ ውሻ መልሶ ለሚልስ፣ ከኃጥያቱ ለማይመለስ ሕዝብ ዝንተ ዓለም ስቃና ስደፋ አልኖርም?›› ብለው ቁርጡን ነገሩት። ‹‹እህ ምን ይሻላል?›› ብሎ እሱም ነገሩ ከእሳቸው እንዲመጣ ዝም አለ። ‹‹በሌላ ሙያ ድጋሚ ልፈጠር፤›› አሉ። የነጋዴ ነፍስ ይዘው ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ ሥጋ ተፈጠሩ። ኖረው ኖረው አሁንም ሰለቻቸው። ‹‹አሁንስ ምን ሆንክ?›› አለ ሁሉ በእጁ ሁሉ በደጁ የሆነው አምላክ። ‹‹ወንድ መሆን በቃ መከራ ብቻ ነው?›› አሉት። የሴት ነፍስ ይዘው ሦስተኛ ዕድል ተሰጣቸው። ያው ነው። ይኼን ጊዜ፣ ‹‹አወይ

አለማወቅ ሞት አለመመኘት፣ ሰው ከሆኑ ወዲያ ሰውነት መመኘት፤›› ብለው ‹‹ውሰደኝ!›› አሉት። ተለማኙ አምላክ የጠየቁትን ሰጣቸውና ተገላገሉ። ይህቺን እያብሰለሰልኩ አንድ ወዳጄ መጣና (በሆነ ነገር ተበሳጭቶ እብድ ሆኗል ብታዩት) ‹‹አሁን ምን አለበት ካላጣው አገር አፍሪካ ምድር ላይ የፈጠረኝ?›› ብሎ ደነፋበኝ። እኔም ቀበል አድርጌ፣ ‹‹ሰው መሆን ዋናው ጣጣ ወንድሜ! ዜግነቱ ቅጥያ ነው እርሳው!›› አልኩታ። ፈላጊና ተፈላጊ ጥሩ እንገጣጠማለን እኮ አንዳንዴ!

በሉ እንሰነባበት። ከዚያም ከዚህም በሀቀኝነት ዘርቼ ያጨድኩትን (‘ደላላን ማመን በሩቁ’ አላችሁኝ መሰል) ይዤ ወደ ቤቴ ከመግባቴ በፊት ክፉኛ ውኃ ጠማኝ። አንድ ቢራ ልጎነጭ የተለመደችዋ ግሮሰሪ ዘው ስል የባሻዬን ልጅ ከጓደኞቹ ጋር አገኘሁት። ‹‹ኖር!›› ተባልኩና ተቀላቀልኩ። ከልብ የሚቸር አክብሮት መቼም ልብ ሲያሞቅ አይጣል ነው። የባሻዬ ልጅ ከወዳጆቹ ጋር የጦፈ ጨዋታ ይዟል። እርስ በእርስ ሲነጋገሩ ይደማመጣሉ። ወጣትነታቸውን በዕውቀት በስለው ቀድመውት አርጅተዋል። ጠጋ አልኩና በጆሮው ‹‹ደስ ስትሉ›› አልኩት። መነሻዬን ይዟል። ‹‹እህ ምን ምርጫ አለን? በቅጡ አለመነጋገርና ለመደማመጥ አለመፈለግ መስሎኝ ገደል እየከተተን ያለው? ውይይትን ሽሽት፣ በሐሳብ ብልጫ መሸናነፍን መጥላት መስሎኝ እስካልተመለሱ ጥያቄዎቻችን ድረስ አስሮን ያለው?›› አለኝ። ‘እውነት ነው!’ አልኩ። ለአንድ የገባሁት ሰውዬ ሁለት ሦስት ደጋገምኩና ሾልኬ ወጣሁ። ለአመደማመጥ ‘ቫይረስ አንቲ ቫይረሱ’ እስኪገኝ ናፈቀኝ! መልካም ሰንበት!

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታ

ወቂያ

የተፈጨ ጠጠር ለመግዛት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር HCSC 09 /2006

የሐበሻ ሲሚኒቶ አክስዮን ማሀበር ሆለታ ከተማ አካባቢ ለሚቋቋመው የስሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ የሚውል በPrimary Jaw/cone crusher እና Secondary Impact crusher የተመረተ 00 ጠጠር 25,000 ሜ.ኩብ እና 02 ጠጠር 25,000 ሜ.ኩብ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ጠጠሩን ፋብሪካው መትከያ ቦታ በ8 (ስምንት) ወር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ የሚችሉ በዘርፉ የተሰማሩ ፈቃድ ያላቸውን አቅራቢዎች አንዱን ሜ.ኩብ ጠጠር የሚሸጡበትን ዋጋ እንዲያቀርቡ ይጋብዛል::

3 1. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ ጋር የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር የተዛመደ የንግድ ሥራ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ& የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ከፋይ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3 2. ተጫራቾች የሚያቀረቡት 02 ጠጠር የሚከተለውን ስፔስፊኬሽን የሚያሟላ መሆን አለበት

2.1 Percentage by mass passing test sieve size of 25mm 100%2.2 Percentage by mass passing test sieve size of 19mm 90-100%

2.3 Silt and clay content, Clay limps and friable Particles Content Max 1%

2.4 Flakiness Index Max 35%

3 አቅራቢዎች ጨረታቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አክስዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት አምባሰል ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 301 እስከ ግንቦት 26 ዓ.ም ከጥዋቱ 4፡00 ድረስ ማስገባት ይችላሉ::

4 ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም ከጥዋቱ 4፡30 ሰዓት በመ/ቤቱ 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የኮንግራት አስተዳደርና ግዥ መምሪያ ቢሮ ይከፈታል፡፡

5 መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

6 ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

ሐበሻ ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር ኢትዮ ቻይና ወዳጅነት መንገድአምባሰል ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306 ስልክ 0114163273 ó¡e 0114667044 አዲስ አበባ

የሐበሻ ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር

የቤት ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

በውክልና የሚያስተዳድረውን በአዲስ አበባ አራዳ

ክ/ከተማ ወረዳ 7 ክልል ውስጥ በሚገኘውና የቤት

ቁጥር 552/1 የሆነ ንብረትነቱ የአቶ አምባቸው

ተሰማ ለቢሮ አገልግሎት የሚውል 2 ክፍል ቤት

በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የጨረታ ሰነድ ሽያጭ እስከ ግንቦት 27

ቀን 2006 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት

በድርጅታችን ዋና መ/ቤት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ተ/ሃይማኖት ቅርንጫፍ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር

M10 በአካል በመቅረብ መግዛት የሚችሉ መሆኑን

እናሳውቃለን፡፡

ሽርሽም ወጥ (ለ8 ሰው)አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች

• 5 የቡና ሲኒ (ግማሽ ኪሎ ግራም) በደቃቁ የተከካ ምስር

• 2 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) በጣም ደቅቆ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት

• 3 የሾርባ ማንኪያ ምጥን ሽሮ• 2 የሾርባ ማንኪያ ርጥብ ቅመም• ግማሽ የሻይ ማንኪያ ምጥን ሽንኩርት• ግማሽ የሻይ ማንኪያ ጥቁር ቅመም• 3 የሾርባ ማንኪያ አዋዜ• 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር)

ዘይት• 2 የሻይ ማንኪያ ጨው

• 1 የሻይ ማንኪያ መከለሻአዘገጃጀት

• ቀይ ሽንኩርቱን ብቻ ማብሰል፤• ምጥን ሽንኩርት ጨምሮ በደንብ ማቁላላት፤• ሽንኩርቱ ሲበስል ዘይት መጨመርና

ውኃው እስኪመጥ ድረስ መጠበቅ፣• አዋዜ መጨመርና ሙቅ ውኃ ጠብ

እያደረጉ በደንብ ማቁላላት፤• ሙቅ ውኃ መጨመር፤• ውኃው ሲፈላ ምስሩን እንደሽሮ እየነሰነሱ

በመጨመር አማስሎ እንዲበስል መተው፤• ምስሩ በሰል ሲል ሽሮውን ለማያያዣ ካላይ

ነስንሶ ማማሰል፤• ርጥብ ቅመምና ጥቁር ቅመም ጨምሮ

ማንተክተክ፤• መጠጥ ሲል መከለሻና ጨው አስተካክሎ

ማውጣት፡፡ደብረወርቅ አባተ (ሱ ሼፍ) ‹‹የባህላዊ ምግቦች

አዘገጃጀት›› (2003)

በምሕረተሥላሴ መኰንን

ከወራት በፊት ለገሀር አካባቢ ነው፤ በአንድ የግል መሥሪያ ቤት ተቀጣሪ የሆኑት የ64 ዓመቱ አቶ ፀጋዬ ፈንታሁን ቀኑን በውል ባያስታውሱትም ተሲዓት ላይ መንገደኞችን እየቃኙ ሲዘዋወሩ የገጠማቸውን ያወሳሉ:: በጉዞአቸው መሀል ዓይናቸው አንድ ተነፋነፍ ሱሪ ለብሶ ከሚሄድ ወጣት ላይ ያርፋል:: ዓይናቸውን እየተጠራጠሩ ለደቂቃዎች ቆም ብለው ወጣቱን ከተመለከቱ በኋላ በእዝነ ልቦናቸው ዓመታትን አልፈው ወደ ኋላ ተጓዙ::

እሳቸው እንደሚሉት የወጣቱ አለባበስ በርካታ ትዝታዎችን አጭሮባቸዋል:: ‹‹ደጉ ዘመን›› እያሉ የሚያሞካሹት ወቅት ላይ ይመረጥ የነበረ ልብስ በዛሬ ወጣት ሲደገም ማየት የደስታም የቅያሜም የማይሉት ግራ የተጋባ ስሜት ቢፈጥርባቸውም ዘመን ራሱን ሲደግም ከሚታይባቸው መንገዶች አንዱ አለባበስ መሆኑን በግርምት ይናገራሉ::

በአንድ ወቅት የተለመዱና በዘመኑ ነዋሪ ተመራጭ የሆኑ አለባበሶች ከጊዜው አልፈው በሌላ ትውልድ ሲለበሱ ማየት አቶ ፀጋዬን ብቻ ሳይሆን ብዙዎችን ወደኋላ መልሶ በአንድ ዘመን የመክተት ኃይል አለው:: በተወሰነ ዘመን የነበሩበት ዕድሜና የኑሮ ሁኔታ ፈቅዶላቸው ‹‹የዘመኑ ፋሽን›› ተከታይ የነበሩ ሰዎች ዕድሜአቸው ከገፋ በኋላ ተተኪው ትውልድ በተመሳሳይ መንገድ ሲያልፍ የማየት ዕድል ሊገጥማቸው ይችላል::

በርግጥ ፋሽን እንደየሰዉ አመለካከት የተለያየ ትርጓሜ ይሰጠዋል:: የትርጓሜው መለያየት ለአንድ ሰው የፋሽን መገለጫ የሆኑ ለሌላው ሚዛን የማይደፉ ከመሆናቸው አንፃር ሊታይ ይችላል:: ፋሽን ለአንዳንዶች በተወሰነ አካባቢ ከሚኖር ሰው አብዛኛው የሚጠቀምበት ሲሆን፣ ከሚኖሩበት ውጪ የተለመደ አለባበስ ወደ አገራቸው ሲመጣ እንደ ፋሽን የሚወሰዱም አሉ:: ለአልባሳት የሚወጣው የገንዘብ መጠን የፋሽን አንድ መገለጫ የሚያደርጉ እንዳሉ ሁሉ ፋሽንን ከምቾት ጋር የሚያያይዙም አይታጡም::

ታዋቂ ሰዎች ላይ የታዩ አልባሳትን (በተለይም በኪነጥበቡ ዘርፍ ያሉ) መልበስ እንደ ፋሽን ሲወሰድ ይታያል:: ቁጥራቸው አነስተኛ ቢሆንም የራሳቸውን ልብስ እንዳሻቸው አዘጋጅተው መልበስን እንደ ፋሽን የሚመርጡ አሉ::

በተለያየ ወገን ያለውን ትርጓሜ ሳይጣረስ ብዙኃኑን ሲያስማማ የሚታየው ሐሳብ ፋሽን በአንድ ዘመን በሚዘወተሩ አልባሳት ሊገለጽ መቻሉ ነው:: ይህን ሐሳብ የሚያጠናክረው የዲዛይነርና በሚራክል ዲዛይን ትምህርት ቤት የፋሽን ዲዛይን መምህር ካሳሁን ዓለማየሁ ገለጻ ነው:: እሱ እንደሚለው፣ ወደ ክፍል 2 ገጽ 23 ዞሯል

የዘመን ዑደት በአልባሳትእንደየሰዉ የተለያየ ቢሆንም አልባሳትን በተመለከተ ‹‹ፋሽን›› የሚለው ቃል ወቅታዊ የሆነ ወይም ጊዜን ተከትሎ የሚመጣ አለባበስን ይገልጻል::

አለባበስን ጨምሮ የፀጉር አሠራር፣ ጌጣጌጥና መዋቢያ አንድን ዘመን ‹‹ይህን ይመስል ነበር›› ሲባል ተያይዘው ይጠቀሳሉ:: ዘመን ተሻጋሪ አልባሳት እንዳሉ ሁሉ በሌላ በኩል በአንድ ወቅት የነበሩ አልባሳት በዘመኑ ነዋሪዎች ብቻ ተለብሰው ሊጠፉም ይችላሉ::

ካሳሁን እንደሚለው በማንኛውም ወቅት በአዲስ ፈጠራ የሚቀርቡ ልብሶች የጊዜው ፋሽን መሆን ይችላሉ:: በአንድ ወቅት ፋሽን የነበሩ በሌላ ዘመን በመጠኑ ተቀይረው የሚቀርቡ አልባሳት ደግሞ ዳግም ከተለበሱበት ጊዜ ይልቅ መጀመሪያ የተለበሱበት ዘመን መገለጫነታቸው ያመዝናል:: ባለሙያው አያይዞም አንድ ልብስ የተፈጠረበት ወቅት መገለጫ መሆኑ እንዳለ ሆኖ ፋሽን ራሱን እየደገመ መቀጠሉ አይቀርም ይላል::

አቶ ፀጋዬም እንደሚሉት በዕድሜ ብዛት ተዘንግተው በወቅቱ ነዋሪ ትውስታ ውስጥ ብቻ የሚቀሩ አልባሳት እንዳሉ ሁሉ ተነፋነፍን ዳግም የለበሰው ወጣት ብቻ ሳይሆን በርካቶች ቀድሞ የነበረን አለባበስ ወይም ሌላ የዘመን መገለጫ ፋሽን ዳግም ይጠቀሙበታል::

ከተሞክሯቸው በልጅነታቸው ከነበረው አለባበስ ጀምሮ በወጣትነታቸው ‹‹ዘናጭ›› የሚባሉ ሰዎች ስለሚመርጡት አለባበስ አጫውተውናል:: እሳቸው እንደሚሉት ልጅ ሳሉ በቤተሰብ በተመረጠ ቀለም ካኪ ቁምጣና ሸሚዝ አልፎ አልፎም ኮት ከመልበስ አይዘሉም:: ዕድሜአቸው ለትምህርት ደርሶ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲቀላቀሉም ቁምጣና ኮሌታ የሌለው ኮት ይለብሱ ነበር::

ከ1957 ዓ.ም. በፊት የራሳቸው መለያ ልብስ ከነበራቸው አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ውጪ አብዛኛው ተማሪ እንዳሻው ይለብስ ነበር:: በ1957 ዓ.ም. አዲስ አበባ ባሉ ትምህርት ቤቶች ተማሪ የደንብ ልብስ እንዲለብስ ስለተደረገ እሳቸውም መለያ ልብስ ከመልበስ ባለፈ ‹‹ጊዜ አመጣሽ›› የሚባሉ ልብሶችን ለመልበስ ዕድሉን አላገኙም:: ትክክለኛ ምክንያቱን ባያስታውሱትም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ሊያጠናቅቁ ሲቃረቡ የደንብ ልብስ ሕግ እየላላ በመምጣቱ የራሳቸውን ምርጫ መልበስ ጀመሩ::

ያኔ የአሜሪካን ራንግለር (ሰማያዊ ጂንስ) በ16 ብር እስላም መስጊድ አካባቢ ገዝተው፣ ዥንጉርጉር ሸሚዝ አንዳንዴም ጃኬት ደርበው ይለብሳሉ:: በወቅቱ ‹‹አራዳ›› የሚባለው ሸሚዙን ከሱሪው በላይ ለቅቆ የሚለብስ ሲሆን፣ እሳቸውም ይህን ተከትለው ቢለብሱም ቤተሰብ ፊት ግን የቤተሰብን ቁጣ

ፍራቻ ሸሚዛቸውን ሱሪ ውስጥ ይከቱታል:: ጅንስ ሱሪ በወቅቱ ከነበረው በመጠን ጠቦና በተለያየ ቀለም ተዘጋጅቶ ዛሬ ላይም ሲዘወተር ይታያል::

በወንዶች ይዘወተሩ ከነበሩ ሌላው በሰውነት ልክ የሚሰፋ ጨርቅ ሱሪ በሸሚዝ (እጁ ወደ ላይ ተሰብስቦ) ነው:: (ይህ አሁንም መደበኛ አለባበስ በሚጠይቁ ቦታዎች የሚዘወተር አለባበስ ነው) ወደ 1960ዎቹ አካባቢ ከወገብ አንስቶ በሰውነት ልክ ወርዶ ከጉልበት በታች የሚሰፋ ሱሪ (ቤል ወይም ኤለፈንታይሲስ) ይለበስ ነበር:: አቶ ፀጋዬ በተለይም ዓለማየሁ እሸቴን የመሰሉ የወቅቱ ሙዚቀኞችን እያስታወሱና የወቅቱን አረማድመና አኳኋን ሊያሳዩን እየሞከሩ ‹‹ቤል የሰውነትን ቅርፅ ለማሳየትና ለዳንስ ምቹ የነበረ አለባበስ ነበር፤›› ይላሉ::

ሙሉ ሱፍ (ስሪ ፒስ) ተጠቃሽ ከሆኑ አለባበሶች አንዱ ሲሆን ሬዲ ሜድ (ተዘጋጅቶ የተቀመጠ) ወይም በትዕዛዝ ተሰፍቶ ይለበሳል:: አቶ ፀጋዬ ከጠቀሱልን አለባበሶች ብዙዎቹ በመጠኑ ተቀይረው ዛሬ ላይ ሲለበሱ እንዳዩ ይናገራሉ:: ኤለፈንታይሲስ በተሰኘ ስሙ የጠቀሱልን ቤል፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት ተመልሶ እንደ ፋሽን መጥቶ በተለይ በሴቶች ይዘወተር እንደነበር ይታወሳል::

በሴቶች ይዘወተሩ ስለነበሩ አልባሳት ያነጋገርናቸው የ58 ዓመት ወይዘሮ ሐረግ አያሌው በበኩላቸው ‹‹ፓሪ ሞድ ለብሳለች፤ ሹራብ ደርባለች፤ ፀጉሯን ተተኩሳ ለፎርም …›› የሚለው የመልካሙ ተበጀ ዘፈን እኔ ዘናጭ የነበርኩበትን ዘመን አስታዋሽ ነው ይላሉ:: የሦስት ሴት ልጆች እናት ሲሆኑ ‹‹አንዳንዴ የዱሮዋን ሐረግ በልጆቼ አለባበስ ውስጥ አያለሁ፤›› ይላሉ:: በርግጥ ዛሬ ላይ በርካታ አዳዲስ የአለባበስ ዘዬዎች ቢያዩም መሠረቱ ቀድሞ የነበረው እንደሆነ ያምናሉ::

ዛሬ ላይ ከዕድሜ አኳያና ለሥራ እንደሚያመቻቸው የሚለብሱት ወይዘሮዋ በወጣትነታቸው ዘመን ‹‹በበርካታ ሰዎች ያስተቸን ነበር›› የሚሉት ሚኒ ስከርትን (አጭር ቀሚስ) ጨምሮ ሆት ፓንት፣ ማክሲ ስከርት (ከሚኒ ስከርት ረዘም ያለ ቀሚስ) መልበሳቸውን ያስታውሳሉ:: በወቅቱ ከነበሩ ቀሚሶች ተወዳጅ የነበረው ዣንጥላ ቅድ (ወገብ ላይ ጠበብ ብሎ እየሰፋ የሚወርድ ቀሚስ) ነበር:: ቀሚስ ሲለብሱ ሸሚዝ አንዳንዴም ክፍት ሹራብ አላባሽ ይደርቡ ነበር::

እንደ ቀድሞው ሁሉ ዛሬም እንደ ፋሽን ይለበሳሉ ከሚሏቸው አንዱ ዣንጥላ ቅድ ቀሚስ ነው:: በወቅቱ ካሮት የሚል ስያሜ የነበረው (በሰውነት ልክ ጥብቅ ብሎ የሚወርድ ሱሪ) ዛሬ ዳግም መጥተዋል ከሚሉት አልባሳት ውስጥ ነው:: ዛሬ ላይ በወጣት ሴቶች ከሚለበሱት አንዱ የሆነው ታይት

ኪ ን ና ባ ህ ል

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

ADVERTISEMENTThe HoheteTibeb Share Company (Ethio-Parents’ Schools) has planned to prepare Training Materialsfor Parents’ Education.The training materials intended to be produced would be specific to the different levels. Accordingly, the company would like to hire professionals in the following areas on the contractual bases.

1. For parents of Pre-School level children

2. For Parents of Primary 1st Cycle level (grade 1-4) Children

3. For parents of primary 2nd cycle level (grades 5-8) Students

4. For parents of secondary level (grades 9-12) students

Title: TRAINING MATERIALS DEVELOPER

Description-The professional is expected to develop training materials for parents’ education based on the developmental psychology of children at the different levels and identify critical areas of concern. The Materials should mainly focus at how parents help their children in their studies. And also selects activities which promote active participation of parents in the day-to-day effort of their children’s education.

Requirements: The candidate shall have:-

• An experience of writing training manuals or equivalent materials

• Educational qualification of PHD, in Educational Psychology

• Relevant experience of at least 10 years.

Interested applicants who fulfill the above requirements can collect the TOR and submit their application with non returnable CV and copies of their testimonials within 10 days from the date of announcements.

Adress: GerjiMebrat Haile BAWA Center, Beside UNITY UNIVERSITY,ground floor,CEO’s Secretary office. Tel.0116297332

የጨረታ ማስታወቂያ

ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ.ማ

Ethio Life and General Insurance S.Cኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹንስ አ.ማ የካሣ ክፍያ ፈጽሞ የተረካባቸውን ከባድና ቀላል የተጐዱ ተሽከርካርካሪዎችንና ልዩ ልዩ የተሽከርካሪ አካላት ቅሪቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

1. ተሽከርካሪዎቹን ለመግዛት በጨረታው መካፈል የሚፈለጉ ሁሉ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ገነት መናፈሻ ፊት ለፊት በሸዋ ዳቦ 350 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የኩባንያው ተሽከርካሪዎች ማገገሚያ (recovery Site) ከግንቦት 18 ቀን 2006 ዓ.ም እስከ ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት በመምጣት ማየት ይቻላል፡፡

2. ተጫራቾች ተሽከርካሪውን ወይም ዕቃዎቹን የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ከግንቦት 14 ቀን 2006 ዓ.ም እስከ ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ድረስ ባምቢስ መብራት አጠገብ ከኖክ ነዳጅ ማደያ ፊት ለፊት ዝቋላ ኮምፕሌክስ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው የኩባንያው ዋና መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ የሚጫረቱበትን ዋጋ ማስገባት ይቻላል፡፡

3. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10% በባንክ በተረጋገጠ ማዘዣ ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. የጨረታው አሸናፊዎች የተሽከርካሪቹንም ሆነ የዕቃዎቹን ዋጋ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ በመክፈል ተሽከርካሪዎችንና እቃዎችን በ10 ቀናት ውስጥ ማንሳት ይኖርባቸዋል፡፡

5. የጨረታ ዋጋ ተንተርሶ ሌላ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡ የጨረታ ዋጋ አባዝቶ ማቅረብ አይቻልም፡፡

6. ተሽከርካሪዎች በጨረታ እስከ ተሸጡበት ድረስ የሚፈለግ ግብርና ታክስ ቢኖር ጨረታውን አሸንፈው የሚገዙ አይጠየቁበትም፡፡ ተሽከርካሪዎቹ ከተሸጡ በኋላ የሚፈለግ ግብርና ታክስ እንዲሁም ሌላ ክፍያ ቢኖር የገዥው ኃላፊነት ይሆናል፡፡

7. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን የሚያጠቃልል መሆኑን በግልጽ ሁኔታ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ካልተገለፀ በስተቀር ባቀረቡት ዋጋ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ተጨመሮ የሚታሰብ ይሆናል፡፡

8. አሸናፊ ተጫራቾች ተሽከረካሪዎቹንም ሆነ እቃዎቹን በራሳቸው ወጪ አስነስተው ይወስዳሉ፡፡

9. ጨረታው ሰኔ 4 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡ ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 554 9650/0911 724092/0911 157195 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

AWASH INTERNATIONAL BANK s.c.

INVITATION TO BID

Procurement Reference Number AIB 015/2013/14

1. Awash International Bank S.C. invites sealed bids from eligible bidders for the supply, delivery and installation of goods listed here under.

S.N Description U. Measure Quantity Remark

1 Queen Management System Pcs 10

2. Bidding will be conducted in accordance with the open tendering procedures contained in the Directives of the Bank and other Relevant Laws of the country, and is open to all bidders from eligible source countries.

3. A complete set of bidding documents in English shall be obtained from Support Service Directorate of Awash International Bank S.c located at Awash Towers 10th floor room No 10-02 upon payment of non refundable fee Birr 200.00 /Two Hundred/ during office hours (Monday to Friday 8:00-12:00 AM; 1:00-4:30PM and Saturday 8:00-12:00AM) starting from May 27,2014 Presentation of copy renewed Trade license, VAT Registration Certificate, and TIN Certificate are a must.

4. Bid must be accompanied by a bid bond amount birr 50,000.00 (Fifty Thousand) in the form of Bank guarantee or cash payment order (CPO).

5. Bid document must be deposited in the bid box prepared for this purpose on or before June 18, 2014, 10:00 AM in the above mentioned address.

6. Bid opening shall be held at the office of Support Services Directorate office Awash Tower 10th floor in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend on June 18, 2014, at 10:30 AM.

7. Interested eligible bidders may obtain further information from the office of Support Service Directorate Tel. 0115-57-11-07/00-84.

8. Failure to comply any of the conditions from item 2 to 5 above shall result in automatic rejection.

9. The Bank reserves the right to accept or reject the bid either partially or fully.

ግብዣ- ለቢዝነስ የአቻ ለአቻ ውይይትርዕስ፡- የኢትዮ-ቱርክ ቢዝነስ ፎረም

አዘጋጆች፡- የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤትና የቱርክ የነጋዴዎችና ባለኢንዱስትሪዎች ኮንፌዴሬሽን

ቀን፡- ግንቦት 22/2006 ዓ.ም

ሰዓት፡- ከቀኑ 7 ሰዓት ጀምሮ

ቦታ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የስብሰባ አዳራሻ

ተሳታፊዎች፡- 1ዐዐ ያህል የቱርክ ኩባንያዎችና የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤቶች አባላት የሆኑ ድርጅቶች ባለቤቶች ወይንም ኃላፊዎች

በምን ዘርፍ የተሰማሩ፡- በእርሻ፣ በምግብና መጠጥ አምራችነት፣ በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ በኮንስትራክሽንና ሪልስቴት፣ በእንጨት ሥራ፣ በሚኒራልና ሜታለርጂ፣ በፖኬጂንግና ወረቀት እንዲሁም በቆዳና የቆዳ ውጤቶች

እንዴት እመዘገባለሁ፡- በኢሜይል [email protected]

የኩባንያው ስም፡……………………………………………..…………..

የተሳታፊ ስም፡……………………………………………..……………..

የተሰማሩበት ዘርፍ፡…………………………………….…….…………..

ሞባይል ስልክ፡…………………………………………………..………..

ማሳሰቢያ፡- ምዝገባው እስከ ግንቦት 19 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም ብቻ ነው

ለበለጠ መረጃ፡- አዲሱ ተክሌ ስልክ፡ 0911-674146፣ መላኩ ጁሐር ስልክ 0913-008577

አዘጋጆቹ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ዝ ን ቅ

ይቅር ባይነት - ጤንነታዊ እና ማኅበራዊው ፋይዳ

በፍቅር ለይኩን

በቅርቡ በአሜሪካን ሀገር በሚቺጋን ዩኒቨርስቲ በማኅበራዊ ሳይንስ ጥናትና ምርምር ማዕከል ተመራማሪ የሆኑት አን አርቦር የተባሉ ምሁር በጥናታቸው እንደገለጹት ራሳቸውንም ሆነ ሌሎችን ይቅር ለማለት ዝግጁ የሆኑ ሰዎች የእረፍት ማጣት፣ የጭንቀት፣ የተስፋ መቁረጥና በኑሮ ስልቹ የመሆንን አሉታዊ ስሜቶችን ሊቀንስ እንደሚችል ተናግረዋል:: በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ የሚታተመው Women’s Health Watch የተባለው ጥናታዊ መጽሔት እንደገለጸውም፡- ይቅርታ ወይም ይቅር መባባል ለአእምሮ፣ ለአካላዊ ጤንነትና ለማኅበራዊ ሕይወት ስኬትም ከፍተኛ የሆነ ጠቀሜታ እንዳለው አብራርተዋል::

እንዲሁም ዶ/ር ጂ.ኤ. ፔቲ የተባሉ የሥነ ልቦና ምሁር Forgiveness and Health በሚል ባቀረቡት ጥናታዊ ጹሑፋቸው እንደገለጹት፣ ‹‹ይቅርታ/ይቅር መባባል የሰውነታችንን የበሽታ መከላከል አቅም እንደሚጨምር፣ የእንቅልፍ ማጣትን፣ ጭንቀትን፣ የአእምሮ መረበሽንና ተዛማጅ የሆኑ ሥነ ልቦናዊ ቀውሶችን ሊቀንስ እንደሚችል፣ እንዲሁም በቤተሰብ፣ በትዳር ጓደኛሞች መካከልና በተጨማሪም በሌሎች ተዛማጅ ማኅበራዊ ግንኙቶች ውስጥ ያለውን አዎንታዊ ጠቀሜታ በዝርዝር በዚሁ የጥናት ጹሑፋቸው አስረድተዋል::

ከዚሁ ከይቅር ባይነት ወይም ከዕርቅ ጋር በተያያዘ አንድ በአገራችን የሆነ እውነተኛ ታሪክን ከታሪክ መዛግብቶቻችን እንፈትሽ:: ታሪኩ የሆነው በሸዋው ንጉሥ በንጉሥ ምኒልክና በጎጃሙ ንጉሥ በንጉሥ ተ/ሃይማኖት መካከል ነው:: በበንጉሠ ነገሥት ዐፄ ዮሐንስ ሥር የነበሩት ንጉሠ ሸዋ ምኒልክና የጎጃሙ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት በ1874 ዓ.ም. ግንቦት 30 ቀን በእምባቦ ሜዳ ላይ ጦርነት እንዳደረጉ የታሪክ ድርሳኖቻችን ያወሳሉ::

በንጉሥ ተ/ሃይማኖትና በንጉሥ ምኒልክ በገብር አልገብርምና ከግዛት ማስፋፋት ጋር ተያይዞ ሁለቱም ነገሥታት በእምባቦ ሜዳ ከሁለቱም በኩል በርካታ ሠራዊት የተሳተፈበትና እጅግ ደም ያፋሰሰ ጦርነት አካኼዱ::

በጦርነቱም የንጉሥ ምኒልክ ኃይል ስላየለ የንጉሥ ተ/ሃይማኖት ጦር የማታ ማታ ተፈታና ተሸነፈ:: በጦርነቱም ንጉሥ ተ/ሃይማኖት ቆስለው ተማረኩ:: ንጉሥ ምኒልክም ለተሸነፈው የጎጃም ሠራዊት ምሕረት አድርገው ዓባይን አሻግረው ሸኙት:: ከንጉሤ አልለይም ያለውን የንጉሥ ተ/ሃይማኖት ሠራዊትን ደግሞ ምኒልክ ተከተለኝ ብለው ወደ መናገሻ ከተማቸው ወደ እንጦጦ ጉዞ ጀመሩ::

ምኒልክ ንጉሥ ተ/ሃይማኖትን በአልጋ አሸክመው ቀስ እያሉ ጉዞአቸውን ሰኔ 5 ቀን 1874 ዓ.ም. ጀምረው ሰኔ 19 ቀን እንጦጦ ደረሡ:: ምኒልክም ምርኮኛውን ተ/ሃይማኖትን እንደ ወንድም እንጂ እንደ ባለጋራና ጠላት ሳያዩአቸው በታላቅ ርኅራኄ ቁስላቸውን እያጠቡ፣ ሐኪም አስመጥተው እያሳከሙ፣ ጠቦት አርደው እየመገቡ እንዲድኑ አደረጉ:: ንጉሥ ተ/ሃይማኖት ከዳኑም በኋላ አንድ ቀን ንጉሥ ምኒልክ ታላቅ ግብር አገቡ:: በዚህ ታላቅ ግብር ላይም ንጉሥ ተ/ሃይማኖት፣ ሠራዊታቸው፣ የሸዋ መኳንንንትና መሳፍንት በታደሙበት ግብር ላይ ንጉሥ ምኒልክ ለንጉሥ ተ/ሃይማኖት አንድ ጥያቄ አቀረቡላቸው:: እንዲህ ሲሉ፣

‹‹እኔ ማርኬ እንደዚህ አንቀባርሬ አስቀመጥኩህ:: እንደው የሆነስ ሆነና አንተ ማርከኸኝ ቢሆን ኖሮ ምን ታደርገኝ ነበር?!›› ብለው ጠየቋቸው:: የጎጃሙ ምርኮኛ ንጉሥ ተ/ሃይማኖትም፣ ‹‹ጌታዬ አያስዋሹኝማ … እኔማ ብሆን ኖሮ የማረኩዎ ቆራርጬ

እንደወጣች ቀረች

በዕድሜ ጠና ያለች አንዲት አሜሪካዊትና አንድ ኢትዮጵያዊ ጐልማሳ ተጋብተው ለተወሰኑ ዓመታት በፍቅርና በሰላም ቆይተው ነበር:: ዘግየት ብሎ ግን ‹‹ፍቅር ያልቅና ሲሆን ግትቻ ንዝንዝና ንትርክ ብቻ›› እንዲሉ ኢትዮጵያዊው ጐልማሳ ያችን ፈረንጅ መፍታት ፈልጎ ‹‹በሰላም እንገላገል:: ሲላት እምቢ አሻፈረኘ እኔንና አንተን የሚለየን ሞት ብቻ ነው›› አለችው:: እርሱም ተስፋ ቆርጦ ነበርና ከዕለታት አንድ ቀን ወደ አንድ ልኳንዳ / ሥጋ ቤት ሄደ ሪመደ ሥጋና አዋዜ ከሚጥሚጣ ጋረ ገዝቶ ወደ ቤት ይመጣና በሰላ ቢላዋ እየመደመደ በአዋዜ እየለወሰ በሚጥሚጣ እያረመደ ሲበላ አይተው ደነገጠች:: ወደ ጠበቃዋም ሄዳ ‹‹ያገባሁት ባል ምን ዓይነት ፍጥረት እንደሆነ አላውቅም የከብት ይሁን ወይም የሰው እርጥብ ሥጋ አቅርቦ ራሰበላ አይቸዋለሁ:: ስለዚህ ማንነቱ ካልታወቀ ሰው መሳይ ፍጥረት ጋር መኖር ስለማልችል በፍጥነት መፋታት የምችልበትን ሁኔታ አመቻችልኝ›› ብላው በዚያው እንደወጣች ቀረች›› ይለናል - የልጅ ዓቢይ እምሩ አጫዋች ታሪክ::

መጋቤ አእላፍ መክብብ አጥናው ‹‹ሁለገብ ትምህርት ሰጭ የአእምሮ ማዝናኛ›› (2005)

ጠቢቡ ዲዎጋንግሪክ ውስጥ፡ ቆሮንጦስ በሚባል ቦታ ይኖር የነበረ ዲዎጋን የሚባል

አንድ ጠቢብ ሰው ነበር። እሱን ለማየትና ሲናገር ለመስማት ከሩቅ ቦታ ድረስ ጭምር፡ የሚመጡ ብዙ ሰዎች ነበሩ። የጠበቢነቱን ያክል ግን አንዳንድ እንግዳና ያልተለመዱ ባህሪዎች ነበሩት። አንድ ሰው ከሚያስፈልገው በላይ የሆነ ንብረት ሊኖረው አይገባም፡ የሰው ልጅም ትንሽ ንብረት በቂው ነው ብሎ ያምን ነበር።በዚህም የተነሳ ቤት አልነበረውም— በርሜል ወይም ገንዳ ውስጥ ይተኛ ነበር።ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀስም በርሜሉን እየገፋ ይወስድ ነበር።

ቀኑንም የሚያሳልፈው፡ በአደባባይ ተቀምጦ፡ እሱን ለመስማት ለተሰበሰቡ ሁሉ ጥበቡን በማካፈል ነበር። አንድ ቀን፡ በጠራራ ጸሀይ፡ ዲዎጋን ፋኖሱን ለኩሶ፡ በጎዳናው እየተዘዋወረ፡ ልክ አንድ ነገር ጠፍቶበት፡ የሚፈልግ መሰለ።

”በቀን ብርሀን፡ ለምን ፋኖስህን ለኩሰህ ትዞራለህ?“ ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቀው ”ቅን የሆነ ሰው እየፈለግኩኝ ነው“ ብሎ መለሰ። ታላቁ እስክንድር አለምን በሙሉ እየተቆጣጠረ፡ ቆሮንጦስ ሲደርስ፡ እሱን ለማየትና ለማመስገን ሁሉም ሰው ተሰበሰበ፤ ዲዎጋን ግን አልመጣም። ታላቁ እስክንድር ለማየት የፈለገው ግን አንድ ዲዎጋንን ብቻ ነበር።

ስለዚህ ጠቢቡ ወደ ንጉሱ ስላልመጣ፡ ንጉሱ ወደ ጠቢቡ ሄደ።ዲዎጋንንም ከመንገድ በጣም የራቀ ቦታ ላይ፡ ከበርሜሉ አጠገብ ተጋድሞ ጸሀይ ሲሞቅ አገኘው። ንጉሱ ከኋላው በጣም ብዙ ሰው አስከትሎ ሲመጣ ያየው ዲዎጋን ከተጋደመበት ቀና ብሎ እስክንድርን ተመለከተ።እስክንድርም ሰላምታ ካቀረበለት በኋላ እንዲህ አለው፦ ”ዲዎጋን?ስላንተ ጥበብ ብዙ ሰምቻለሁ። የማደርግልህ ነገር ይኖራል?“”አዎ“ አለ ዲዎጋን” ጸሀይዋን ስለጋረድከኝ ወደ ጎን ዞር በልልኝ“ ንጉሱ ያልጠበቀው መልስ ስለነበር በጣም ተደነቀ።ይሁን እንጂ በመልሱ አልተናደደም፤ ይልቁንም ለዚህ እንግዳ ሰው ያለው አድናቆት ጨመረ። ፊቱን አዙሮ ሲመለስም፡ ለጦር አለቆቹ እንዲህ አላቸው፦”ታላቁ እስክንድርን ባልሆን ኖሮ ዲዎጋንን መሆን እመርጥ ነበር“

(ዲዎጋን፡ cynicism ተብሎ ከሚታወቀው የፍልስፍና ጽንሰ ሀሳብ መስራቾች አንዱ ሲሆን፡ ይህንን መርሁንም በቃል ብቻ ሳይሆን በተግባርም ጭምር ኖሮ አሳይቷል። እንደ cynics ከሆነ፡ የሰው ልጅ ቀላልና ያልተወሳሰበ፡ ከተፈጥሮም የሚስማማ ተራ ህይወት መኖር አለበት ብለው ያምናሉ።ሀብት፡ እውቅና እና ስልጣንም በcynics ዘንድ “የተከለከሉ ፍሬዎች” ናቸው።በዚህም የሰው ልጆች ደስተኛ ኑሮ ይኖራሉ። በምድር ላይ ያለው ሀብትም፡ የሁሉም የጋራ ንብረት መሆኑንም ያሰምሩበታል።ስቃይና መከራም የሚመነጨው፡ የነገሮችን ትክክለኛ ዋጋ ካለመረዳት መሆኑን ያክሉበታል።ይህም አለመረዳት የሚመጣው፡ ከማህበረሰቡ የተዛባ አመለካከትና ካረጀ፡ካፈጀ ልምድ መሆኑን በማስረዳት ይደመድማሉ።

ቴዎድሮስ ሸዋንግዛው በ‹‹ቡክ ፎር ኦል›› ገጽ

የውሳኔ ሰዓት‹‹በአንድ የክረምት ወቅት አስታውሳለሁ አባቴ የማገዶ እንጨት ሲፈልግ

አንድ የሞተ ዛፍ ያገኝና ይቆርጠዋል:: ፀደይ ሲመጣ በተቆረጠው ዛፍ ግንድ ዙሪያ ማቆጥቆጥ አየ:: እንዲህም አለኝ፣ ‹‹ዛፉ እንደሞተ ቆጥሬ ነበር፤ በክረምቱ ቅጠሎቹ ረግፈው ነበር፤ ቅርንጫፎቹ ሁሉ ከቅዝቃዜው የተነሳ ጭራሮ ሆነው ደርቀው በዛፉ ላይ ሕይወት የሚባል ነገር አይታይም ነበር:: አሁን ግን በዋናው ሥር ላይ እስካሁን ድረስ ሕይወት አያለሁ›› አለ:: ከዚያ ቀና ብሎ አየኝና እንዲህ አለኝ፣ ‹‹ቦብ፣ ይህን አስፈላጊ ትምህርት እንዳትረሳ፤ በክረምት ወቅት ዛፍን አትቁረጥ፤ ነገሮች በከፉም ሰዓት አሉታዊ ውሳኔ አትውሰድ፤ ልብህ በወደቀበት ሰዓት በመልካም መንፈስ ውስጥ በሌለህበት ጊዜ አስፈላጊ ውሳኔዎችን አትወስን:: ጠብቅ፤ ታገስ:: ማዕበሉ ያልፋል:: ፀደይም ይመጣልና›› አለኝ::

ኃይል ከበደ ‹‹ጉርሻ እና ፌሽታ›› (2006)

‹‹ንስረ ፀሐይ›› - የመጀመሪያዋአውሮፕላን ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የታወቀው በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ ዘመን በ1921 ዓ.ም. ነው:: የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያ ውስጥ የተገጣጠመችው አውሮፕላን ደግሞ የተሰየመችው በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ልጅ በልዕልት ፀሐይ ስም ነው:: አውሮፕላኗ በወራሪ ፋሺስት ኢጣሊያ (1928-1933) ዘመን ወደ ኢጣሊያ ተወስዳ በሮም ሙዚየም ውስጥ ተቀምጣለች:: ‹‹ንስረ ፀሐይ›› የሚል ተጨማሪ ስም ያላት አውሮፕላኗ፣ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት ኢጣሊያ ለኢትዮጵያ እንድትመልስ በተደጋጋሚ ቢወተወትም እስካሁን ቀና ምላሽ አልተገኘም:: ፎቶግራፉ ‹‹ፀሐይ›› የሚል ስም የሰፈረባት አውሮፕላኗ በጃንሜዳ ላይ ቆማ እንደነበር ያሳያል:: (ከኦ.ጂ. ኖርድቦ ስብስብ ተገኝቶ በ‹‹ዘ ኤር ብሪቴን ሲቪል አቪየሽን ሒስቶሪካል ኳርተርሊ›› የወጣ )

ነበር ለአሞራ የምጥልዎ›› ብለው ሲናገሩ በግብር አዳራሹ ሳቅ ሆነ:: ምኒልክም በመቀጠል፣ ‹‹ታዲያ የሚሻለው ያንተ ነው ወይስ የእኔ?!›› ቢሏቸው ‹‹ሲያሸነፉ ለተሸነፈ መራራት አግባብ ነው::›› በማለት የምኒልክን ተግባር አወድሰዋል ንጉሥ ተ/ሃይማኖት::

ንጉሥ ተ/ሃይማኖት በምኒልክ ደግነትና ርኅራኄ በእጅጉ ተነክተዋል:: እንደውም አንድ ቀን ምኒልክ ራሳቸው ምርኮኛውን ተ/ሃይማኖትን ቁስላቸውን ሲያጥቡላቸው ሳለ ‹‹የወጋዎ እኔን ቁስሌን እንዴት ያጥቡልኛል?! ምን ልበልዎ፣ እንደው እምዬ ልበልዎ?!›› ብለው ማለታቸው ይነግርላቸዋል:: ይህ የንጉሥ

ምኒልክ ይቅር ባይነትና ርኅራኄ በዓድዋ ጦርነት ወቅትም በተግባር የታየና ዓለምን ያስደነቀ እንደነበር የውጭ አገር የታሪክ ጸሐፊዎች ሣይቀሩ በአድናቆትና በመገረም ጽፈውታል::

አውሮጳውያኑ፣ ‹‹ኢትዮጵያውያን አረመኔ፣ ጨካኝ፣ ያልተማሩ፣ አውሬ/ባርባርያን ናቸው::›› ብለው ዓለምን ለማሳመን በሞከሩበት ወቅት ኢትዮጵያውያን ግን በዓድዋ ጦርነት ወቅት በእጃቸው የወደቁትን ምርኮኛውን የኢጣሊያ ሠራዊት አንዳንች የበቀል ዕርምጃ ሳይወስዱ በፍቅርና በርኅራኄ በመንከባከብ የሠለጠኑ፣ ኩሩ ባህልና ትልቅ ታሪክና ገናና ሥልጣኔ ያላቸው ሕዝቦች መሆናቸውን አስመስክረዋል::

የታሪክ ድርሳናት እንደሚመሰክሩትም ዐፄ ምኒልክና እቴጌ

ጣይቱ ለኢጣሊያን ምርኮኛ ወታደሮች በቤተ መንግሥታቸው

አካባቢ በልዩ ጥበቃና እንክብካቤ እንዲኖሩ ነበር ያደረጉት::

ለእነዚህ የኢጣሊያን ወታደሮች እቴጌ ጣይቱ ራሳቸው

በእጃቸው ፉርኖ ዳቦ ያድሏቸው እንደነበርም ተጽፎለሳቸዋል::

ይህ የኢትዮጵያውያን ይቅር ባይነትና ርኅራኄ በሥልጣኔና

በጨዋነት የሚያኽለኝ የለም ሲል የነበረውን መላውን አውሮጳና

የነጭ ዘር ሁሉ ሳይቀር እንኳን ያስደመመና ያስደነቀ ነበር::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማ ኅ በ ራ ዊ

ለሙስና የተጋለጠው የመንግሥት ንብረት በምሕረት ሞገስ

መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ንብረቶቻቸውን መዝግበውና ጠብቀው መያዝ ግዴታቸው ነው:: የንብረት አያያዝ ሥርዓት ዘርግተው መተግበርም ኃላፊነታቸው ነው:: ሥራቸውን በየዓመቱ የሚገመግመው የውጭ ኦዲተር የንብረት አያያዛቸው ለብልሹ አሠራርና ሙስና የተጋለጠ ነው የሚል የግርጌ ማስታወሻ እንዲጽፍባቸው ፍፁም ዕድል አይሰጡም:: ምክንያቱ ደግሞ በቀጣይ ከለጋሾች የሚያገኙት ገንዘብ የኦዲት ሪፖርት ታሪካቸው ላይ መሠረት ያደረገ በመሆኑ ነው:: የኦዲት ሪፖርታቸው ላይ ክፍተት ከተገኘ ገንዘቡን ለመስጠት የሚፈቅድ ለጋሽም አያገኙም::

በሌላም በኩል መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችንና ማኅበራትን የሚያስተዳድረው ኤጀንሲ አያልፋቸውም:: ወደ መንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች ሲመጣ ግን ሁኔታው ከዚህ የተለየ ነው:: የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች የንብረት አስተዳደር ዙርያ ያደረገው ጥናት ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚሆነው የመንግሥት ተቋማት በጀት ግዥ ላይ እንደሚውል ያሳያል:: ሆኖም የተገዙ ንብረቶች የሚረከቡበት፣ የሚያዙበት እንዲሁም ወጪ አድርገው ሥራ ላይ የሚያውሉበት የአሠራር ሥርዓት ለብልሽትና ብክነት እንዲሁም ለሙስናና ብልሹ አሠራር የተጋለጠ መሆኑን አመላክቷል::

የመንግሥት ንብረት አስተዳደር አሠራር ግልጽ፣ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በሆነ አሠራር መመራት ያለበት ቢሆንም አብዛኞቹ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች ከዚህ በተለየ መልኩ የተዝረከረከ አሠራር ነው ያላቸው:: መመርያና ደንብን በመተግበሩ ረገድ የአሠራር ክፍተት ስላለባቸውም የመንግሥትና የሕዝብ ሀብትና ንብረት ያላግባብ እየባከነ ይገኛል::

ንብረቶችን ከብልሽትና ብክነት በመጠበቅ ለታለመላቸው ተግባር እየዋሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል፣ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ያለው አሠራር መከተል፣ ሙስናና ብልሹ አሠራርን መከላከል፣ ቁጠባን፣ የአጠቃቀም ብቃትንና ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ የመንግሥት ንብረት አተዳደር መርህ በዋናነት ያስቀምጣል:: አብዛኞቹ የመንግሥት ተቋማት ግን መርሆዎችን በመተግበር ላይ ክፍተት ታይቶባቸዋል::

ተቋማቱ ዓላማቸውንና አገራዊ ልማትና ዕድገትን ለማሳካት ዓመታዊ ዕቅድ በማቀድና ከፍተኛ በጀት በመመደብ ትልልቅ ግዥዎች ይፈጽማሉ:: ንብረቶችን ይረከባሉ:: በክምችትም ይይዛሉ:: ሆኖም ንብረቶችን በመረከብ፣ በተገቢው ሰነዶች መዝግቦ በመያዝ፣ ሥራ ላይ በማዋልና የጠቀሜታ ጊዜያቸው ሲያበቃ በአወጋገድ ሥርዓት ላይ በርካታ ለሙስናና ለብልሹ አሠራር የሚያጋልጡ ክፍተቶች አሉባቸው::

ከአገሪቱ አጠቃላይ ምርት 14 በመቶው ቋሚና አላቂ ንብረቶች ለመግዛት ይውላል:: ከፍተኛ ወጪ ተደርጐባቸው የሚገዙ የመንግሥት ተቋማት ንብረቶች ግን ከብክነትና ከብልሹ አሠራር የፀዱ አይደሉም::

ሰፋፊ ሥራዎች በሚሠሩና ትላልቅ በጀት በሚያዝላቸው አዲሰ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን፣ አዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን፣ መንገዶች ኮርፖሬሽን፣ ሲቪል አቪየሽን፣ ቴሌ፣ በአዲሰ አበባ የሚገኙትን ስድስት የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችን ጨምሮ በተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ላይ ጥናቱ መካሄዱን የኮሚሽኑ የሙስና መከላከል ዳይሬክቶሬት አማካሪ አቶ ጌታቸው በለጠ ይናገራሉ::

በተቋማቱ ላይ በተደረገው ጥናትም በተለይ 12 መሠረታዊ የንብረት አያያዝ ክፍተቶች ታይተዋል::

በአንዳንድ ተቋማት ላይ ግዥውን የጠየቁ ሠራተኞችና የሥራ ክፍሎች በንብረቶች የግዥ መረጣ ሒደት ላይ በቂ ተሳትፎ እንደሌላቸው፣ ንብረቶች ተገዝተው ከመግባታቸው በፊት የጥራት ቁጥጥር ሥራ በአግባቡ እንደማይደረግ፣ የጥራት ቁጥጥር በሚያደርጉ ተቋማት ደግሞ የቁጥጥር ሥራውን የሚያከናውኑ ባለሙያዎች የተገዙ ዕቃዎች ለግዥ በተጠየቀው የቴክኒክ ፍላጐት መግለጫ ወይም ናሙና መሠረት ስለመሆናቸው

አቶ ጌታቸው፤ ከዚህ ቀደም ጥናት ከተካሄደባቸው የመንግሥት ተቋማት አዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ አገልግሎት በተሰጠው የመፍትሔ አቅጣጫ መሠረት የንብረት አያያዙን ለማስተካከል እየሠራ ይገኛል ብለዋል::

የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች ለሙስናና ለብልሹ አሠራር መጋለጣቸውን አስመልክቶ አስተያየት የሰጡን የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ኮሚዩኒኬሽንስ ዳይሬክቶሬት ምክትል ኃላፊ አቶ ሰጠኝ ገላን ናቸው:: በተቋማቱ ችግሮች እንዳሉም ያምናሉ:: በየተቋማቱ ለሚታዩ የንብረት አስተዳደር ችግሮች እያንዳንዱ ተቋም ኃላፊነት እንዳለበትና ችግሩም የተከሰተው ከማኔጅመንት ጀምሮ እስከታች ባለሙያዎች ድረስ ባሉ የአሠራር ክፍተቶች መሆኑን ይናገራሉ::

አቶ ሰጠኝ እንደሚሉት ኤጀንሲው የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የመቆጣጠር ሥልጣን አልተሰጠውም:: ትልቁ ክፍተት ያው ደግሞ መብራት ኃይል፣ ቴሌ በመሳሰሉ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ውስጥ ነው:: ኤጀንሲው በሚቆጣጠራቸውና የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በጀት በሚመድብላቸው ተቋማት ውስጥ ችግሩ የሚታይ በመሆኑ ችግሮችን ለመቅረፍ ከግዥና ንብረት አስተዳደር ጋር በተያያዘ በየዓመቱ ከሰባት ሺሕ ላላነሱ ሠራተኞች ሥልጠና እየሰጡ እንደሆነም ይናገራሉ::

ኤጀንሲውን በሚቆጣጠረው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በኩል ተቋማቱን የሚመሩ የበላይ ኃላፊዎችንና ሚኒስትሮችን በዘርፉ ዙርያ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ታስቦ የነበረ ቢሆንም የበላይ ኃላፊዎችን ማግኘት አልተቻለም::

ለንብረት አስተዳደር ሥርዓት መጓደልም ሆነ በሥርዓቱ አለመጠቀም መነሻው ግዥው ነው የሚሉት አቶ ሰጠኝ የግዥ ሕጉ በአግባቡ ቢተገበር ብክነትን መቀነስም ሆነ አሠራሩን መስመር ማስያዝ እንደሚቻል ይገልጻሉ::

ኤጀንሲው በ2001 ዓ.ም. ሲቋቋም ትልቅ ክፍተት አለበት የሚባለው ግዥ ላይ ነው ያተኮረው:: ሆኖም በንብረት አስተዳደሩ ላይ የሚታየውን ችግር ለመቅረፍና ንብረት አስተዳደሩን ለመቆጣጠር በ2004 ዓ.ም. የመንግሥት ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አቋቁሟል:: አቶ ሰጠኝ እንደሚሉት ዳይሬክቶሬቱ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ቢሆንም መሥሪያ ቤቶች ሥልጠና እንዲሰጣቸውና ንብረት እንዲወገድ መጠየቅ ጀምረዋል:: ግዥዎችም በዕቅድ መመራት ጀምረዋል::

ለንብረት አስተዳደር ብልሹ አሠራር ለዘርፉ የሚቀመጠው የትምህርት ደረጃ ዝቅተኛ መሆን አንዱ በመሆኑም ከ2007 ዓ.ም. ጀምሮ የዘርፉን ባለሙያው ለማብቃትና ለማሰልጠን ከሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ጋር የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል::

የመንግሥት ግዥና አስተዳደር ኤጀንሲ የተቋቋመበት አዋጅ መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶችን ኤጀንሲው እንዲያስተዳድር ሥልጣን አልሰጠም:: ሆኖም በመንግሥት በልማት ድርጅቶች ውስጥ በግዥና ንብረት አስተዳደር ዙርያ የአሠራር ክፍተቶችና ብልሹ አሠራሮች መኖራቸውን የኮሚሽኑ ጥናት ይገልጻል:: እንደ አቶ ሰጠኝ እንደሚሉት አዋጁና መመርያው ተሻሽሎ ረቂቅ ተዘጋጅቷል:: በረቂቁ ላይም የመንግሥት የልማት ድርጅቶችም በኤጀንሲው ቁጥጥር ሥር እንዲገቡ ተቀምጧል:: ረቂቁ ከፀደቀ ክፍተቶችን እያረሙ ለመሄድ ያስችላል::

በኤጀንሲው በኩል የክትትል ሥራም እየተከናወነ ሲሆን ለውጥ እያሳዩ ያሉ መሥሪያ ቤቶች አሉ:: ሆኖም ለውጡ በሚፈለገው መጠን አለመሆኑን አቶ ሰጠኝ ይናገራሉ::

በ2003 ዓ.ም. የተቋቋመው የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መልካሙ ደፋሊ በበኩላቸው፣ የመንግሥት ንብረቶችን ለማስወገድ ስድስት መንገዶች ሲኖሩ ለአገልግሎቱ የተሰጠው ኃላፊነት በጥቅል ሽያጭ ከ100 ሺሕ ብር በላይ የሚያወጡ ንብረቶችን እንዲያስወግድ ብቻ ነው:: ግዥውን በተመለከተም የ2005 ዓ.ም. ግምገማ የሚያሳየው በ7.4 ቢሊዮን ብር ግዥ የተፈፀመ ሲሆን የግዥ ሥርዓቱ በመዘርጋቱም ከጥቅል ግዥው ላይ መውጣት የነበረበት 100 ሚሊዮን ብር ድኖ ወደ መንግሥት ገቢ መሆኑን ተናግረዋል::

የሚያረጋግጡት በሰነድ/ቅጽ ተደግፈው ሳይሆን ወጥነት በሌለው፣ በቃል በሚሰጥ ማረጋገጫ፣ በግዥ ማዘዣው (በፐርቼዝ ኦርደር) ጀርባ ወይም በወረቀት ላይ በእጅ በመጻፍ ነው::

ናሙና ሊቀርቡላቸው የሚገቡ ዕቃዎች ያለናሙና ገቢ መደረጋቸው፣ የጥራት ቁጥጥር ተደርጐባቸዋል ተብለው የገቡ ዕቃዎች የወጣባቸውን ገንዘብና ያገለግላሉ ተብለው የተሰጠውን ጊዜ ያህል ሳያገለግሉ መበላሸት፣ በናሙናዎች ላይ ምንም ዓይነት ምልክት ስለማይደረግ ናሙናዎች የመቀየር ዕድል እንዳላቸው እንዲሁም በአቅራቢ ድርጅት አማካይነት ናሙናዎቹ በቀጥታ ለንብረት ክፍሉ የሚሰጡበትና የንብረቶችም ርክክብ የሚከናወንበት አሠራር ተስተውሏል::

ንብረቶች ለብልሽት፣ ብክነትና ለሥርቆት በሚያመች ሁኔታ እንደሚገኙም ነው ጥናቱ ያመለከተው:: ከፍተኛ ወጪ ተደርጐባቸው የተገዙ፣ በዕርዳታና በስጦታ የተገኙ ንብረቶች ለቁጥጥር በማያመች ሁኔታ በአንድ የንብረት ክፍል ሠራተኛ መተዳደራቸው፣ የተለያዩ የዕቃ ግምጃ ቤቶች መኖራቸው፣ ንብረቶች በየሜዳው ተበትነው፣ በሳርና ቅጠላቅጠል ተሸፍነው፣ ለቃጠሎ ተጋልጠው መገኘታቸው፣ በአንዳንድ ተቋማት የሚገኙ የዕቃ ግምጃ ቤቶች በቆርቆሮ የተሠሩና በቀላሉ ነቅሎ መመለስ የሚቻል በመሆኑ በተደጋጋሚ ስርቆት እንደሚፈፀምና የሀብት ብክነት እየደረሰ መሆኑም በጥናቱ ተረጋግጧል::

ከፍተኛ ዋጋ የሚያወጡ ቋሚ ንብረቶችን በሰነድ መዝግቦ አለመያዝና በኃላፊነት ተረክቦ የሚያስተዳድር አካል አለመኖርም ሌላው ችግር ነው:: ተቋማት ያስፈልጉኛል ብለው በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የተገዙ ዕቃዎች በየቦታው በሚገኙ የዕቃ ግምጃ ቤቶች ተመዝግበው ያልተያዙና በባለቤትነት የሚያስተዳድራቸው

አካል አለመኖሩን፣ አገልግሎት የማይሰጡት ለረዥም ጊዜ መቀመጣቸውን ጥናቱ ያሳያል:: በጐፋ የዕቃ ግምጃ ግቢ ውስጥ የአንዱ ዋጋ 150 ሺሕ ብር የሚሆን ከ30 በላይ ቮልቴጅ ትራንስፎርመር፣ የአንዱ ዋጋ 650 ሺሕ ብር የሚሆን ከ50 በላይ ፓናል በርድ መኖሩም ለምሳሌ ያህል ተጠቅሷል::

የውስጥ የቁጥጥር ሥርዓት የሚጠበቀውን ያህል ጠንካራ አለመሆን፣ ለሥራው ትኩረት አለመስጠትና በተገቢው ሙያተኛ እንዲሠራ አለማድረግ የመንግሥት ተቋማት የንብረት አስተዳደር ለሙስናና ብልሹ አሠራር አጋልጧቸዋል::

ኮሚሽኑ በንብረት አስተዳደር ላይ ለሙስናና ብልሹ አሠራር የሚያጋልጡ ክፍተቶችን ለመቅረፍ አማራጭ የመፍትሔ ሀሳቦችን ለየተቋማቱ አቅርቧል:: ተቋማቱ በመፍትሔ ሀሳቦቹ መሠረት ስለመተግበራቸው በኮሚሽኑ በኩል ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ አቶ ጌታቸው ይገልጻሉ::

የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች ላይ በተናጠልም ሆነ በጋራ ጥናቶች ሲሠሩ የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ከየተቋማቱ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር የሚወያዩበት አግባብም አለ:: በተሰጡ የመፍትሔ ሐሳቦች መሠረት ተቋማቱ ወደ ትግበራ ሲገቡም ድጋፍና ክትትል ይደረጋል:: በየጊዜው ድጋፍና እገዛ ለማድረግም ዕቅድ ተይዟል:: የመፍትሔ አማራጮችን ለመተግበርና ክፍተቶችን ለማረም በተቋማቱ በኩል የሚሠሩ ሥራዎች በየወሩ በኮሚሽኑ እገዛና ድጋፍ ይደረግላቸዋል:: በየሦስት ወሩ ደግሞ እየተተገበረ ያለበት አሠራር ውጤታማነትና ድክመት ይገመግማል:: ክፍተቶቹ በቀጣይ እየታረሙ እንዲሄዱም ይደረጋል:: ከዚህ አልፎ ግልጽ ስርቆት ተፈጽሞ ከተገኘ ወደ ሕግ የሚሄድ ይሆናል::

ለብልሽትና ለብክነት የተጋለጠው ንብረት

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ኪ ን ና ባ ህ ል

በብርሃነ ዓለሙ ገሣ - የሽፋራዶነው

የአዲስ አበባዋ የተሲያት ፀሐይ ሣሣ ባለ ሙቀት ጀምራ እየከረረች ሄደች:: አናት ለመብሳት የተዘጋጀች እንጂ ለምድር ብርሃን ለመለገስ የተላከች አትመስልም:: ሚያዝያ 5 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ 7፡40 ሰዓት:: ከአትላስ በደሳለኝ ሆቴል አድርጌ ቁልቁል ሰከም፣ ሰከም እያልኩ በ‹‹ቸርኬ›› ተወጣሁት:: ዕርምጃዬ ሲጨምር የፀሐይዋም ግለት እየጨመረ ቢፈታተነኝም፡ ፀሐይ ለፀሐይ ከሆነ መንገዴ፣ ኧረ ጥላ ጥላ ቁረጥልኝ ሆዴ የሚለውን በአፍላው የወጣትነት ዘመኔ የቀለብኩትን ግጥም እያንጎራጎርኩ በድል ተወጣሁት::

የ8፡00 ሰዓት ቀጠሮዬ ከአቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም ጋር ነው:: ‹‹ደራሲ››፣ ‹‹የልማት ሰው››፣ ‹‹የባህል ቀራሲ››፣ ‹‹ገጣሚ›› (በተለይ በጉራግኛ ጥሩ ገጣሚ ነው)… አንድም የሥነ ጽሑፍ ትምህርትም ሆነ ሥልጠና ሳያገኝ በድርሰቱ ገፍቶበታል:: በመሆኑም ማንና ምን ብዬ እንደምጠራው መወሰን አቃተኝ:: ለአንዱ መጽሐፉ ‹‹አርእስት ስጡልኝ›› እንዳለው ሁሉ፣ ይህንን ጽሑፍ ካነበባችሁ በኋላ እናንተ የሰውዬውን የሙያ ስም በማውጣት እንደምትተባበሩኝ ተስፋ አለኝ::

አቶ ገብረኢየሱስ ሲወለድ ወላጆቹ ያወጡለት የመጠሪያ ስሙ ጉዱ፣ የአባቱ ደግሞ ወግባጋ ነበር:: በተወለደበት አካባቢ ‹‹ጉዱ አለ ወግባጋ›› እየተባለ ይተረት እንደነበረም አጫውቶኛል:: ይህ ስም ከጊዜ በኋላ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም በሚለው ተቀየረ::

ገብረኢየሱስ ተወልዶ ያደገው በአሁኑ ጉራጌ ዞን ጐማረ ‹‹ድርቦ›› በሚባል ቦታ ሲሆን፣ አፉን የፈታውም በጉራግኛ uንu ነው:: ፊደል የቆጠረው መደርቾ በሚባል ቦታ ነው:: ለፊደል ቆጠራ መደርቾ እስኪደርስ ያሳለፈው ሕይወት ሲሰሙት መራራ ነው:: ይህ መራራ ሕይወት እያደር ዋጋ አስከፍሎት ወደ ጣፋጭነት ተቀይሯል::

በአሥራ አንድ ዓመቱ ነበር ወደ አያቱ (የእናቱ አባት) ጋ ለከብት ጥበቃ የሄደው:: ከከብት ጥበቃው ጎን ለጎን ሣር ማጨዱም ግዴታው ነበር:: እዚህ ሁለት ዓመት ያህል ቆይቶ ነው ወደ አባቱ ቤት የተመለሰው:: ወደ አባቱ ቤት ሲመለስ ከእናቱ ጋር የነበረው ትዳር ፈርሶ፣ ቤተሰብ ተበትኖ ጠበቀው:: የከብት ጥበቃው ከአያቱ ቤት ሲመለስም ሊያመልጠው አልቻለም:: እንዲያውም ከተፈራረቁ ሁለት እንጀራ እናቶች ጭቆና ጋር ለዓመታት ቆይቶበታል:: በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ፣ እዚሁ እያለ እስከዛሬም ድረስ ጠባሳው ያልሻረውን እግሩ በውሻ ተነከሰ:: የተነከሰውን እግሩን ሸክፎ በፈረስ ወደ ወላጅ እናቱ ጋ መደርቾ ተወሰደ:: ከስድስት ወራት የስቃይ ቆይታ በኋላ መራመድ ጀመረ:: ቀናት እንደተቆጠሩ የአካባቢው ልጆች ፊደልና ንባብ ይማሩበት ወደነበረ እልፍኝ ሄዶ ተቀላቀለ:: ለሰባት ቀናት ያህል ፊደል እንደቆጠረ ከአባቱ የተላከ ሰው መጥቶ ወደ አባቱ ቤት መለሰው:: በዚህም ምክንያት ትምህርቱን ለማቋረጥ ተገደደ::

እያደር ‹‹ሀ፣ ሁ…›› እያለ ሲቆጥር የሰማው አንድ ዘመድ የሆነ የሰፈር ዲያቆን፣ በእንጥልጥል ላይ የተወውን ትምህርቱን እንዲቀጥል አባቱን ወተወተ:: አባት ግን በእጄ አላሉም:: የያኔው ታዳጊ፣ የአባቱ ችላ ማለትን ተመልክቶ መላ መምታት ጀመረ:: የእንጀራ እናቱ ወደ እነርሱ ጋ ስትመጣ ሌላ ቦታ የወለደቻት ልጇን ይዛ መጥታ ስለነበር ልጇን የቁጣውና የበቀሉ ማብረጃ አደረጋት:: የእንጀራ እናቱ ስትመታው ልጇን እየመታ፣ ስትሰድበው ደግሞ ልጇን እየሰደበ ስላስቸገራት አምርራ ጠልታው ስለነበር፣ ከቤት እንዲወጣላት ከፍተኛ ፍላጎት ነበራት:: ይህንን የተረዳው ታዳጊው፣ ካሉት በጎች ሁለቱን ለእንጀራ እናቱ ልጅ ስጦታ ሰጥቶ፣ የከብት ጥበቃውን እንድትረከብ በመደራደር ያቋረጠው ትምህርቱን ለመቀጠል ወደ መደርቾ ተጓዘ::

ከፊደል እስከ ሦስተኛ በመደርቾ፣ ከመደርቾ ደግሞ ዠምቡወረ፣ ከዚያም ወደ እምድብር በመሄድ የሰባተኛ ክፍል ትምህርቱን በ1942 ዓ.ም. አጠናቀቀ:: ከእምድብር ወደ አዲስ አበባ በማምራት ተፈሪ መኰንን (ላዛሪስት ካቶሊክ ሚሲዮን)፣ ቀጥሎ ደግሞ ኮከበ ጽባሕ

‹‹የጫሙት ሸካ›› እና ደራሲው

በመግባት ከመምህርነት ሥልጠና ጋር አቀናጅቶ ተምሮ ሲወጣ ለመጀመሪያ ጊዜ በመምህርነት የተመደበው ወሊሶ ነበር::

ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም፣ አሥራ አምስት መጽሐፎችን ለአንባብያን አበርክ~ል:: ‹‹ከንቱ ኑሮ››፣ ‹‹ጉዱና ታሪኩ››፣ ‹‹የመዓዛ ጉዞ››፣ ‹‹አርዕስት ስጡልኝ››፣ ‹‹የኅብረት እንቅስቃሴ››፣ ‹‹የጫሙት ሽካ›› (በጉራግኛ)፣ ‹‹ተኬትነት አጂነት አገኪ›› (በጉራግኛ)፣ ‹‹ያቃተተች ሕይወት››፣ “The Gurague and Their Culture”፣ ‹‹አይ ማሞ››፣ ‹‹አደራው›› (የተኬትነት አጂነት አገኪ የአማርኛ ትርጉም)፣ ‹‹የአካላት ሤራ››፣ ‹‹ትንሣኤ ወይንስ ስንብት››፣ ‹‹ጉዞ 1›› እና ‹‹ጉዞ 2››:: አሁን ደግሞ ሌላው በብሔረሰቡ ሥነ ቃልና ባህል ላይ ያተኮረ (የዌግና የበድራ) መጽሐፍ በማዘጋጀት ላይ ይገኛል:: ሰውየው በትዳሩም፣ በልጆቹም ሆነ በድርሰቱ ተሳክቶለታልሁ:: በኢትዮጵያ ምድር አሥራ አምስት መጽሐፎችን ለፍሬ ማብቃት በራሱ አንድ ጥንካሬ ነውና:: ከጥንካሬውም በላይ አሁን አሁን የተርÕሚና ደራሲ ሣህለሥላሴ ብርሃነ ማርያም ‹‹የሺነጋ ቃያ›› ክርክር አስነስ~ል እንጂ፣ የገብረኢየሱስ ኃይለማርያም ‹‹የጫሙት ሽካ›› በረዥም የጉራግኛ ልብ ወለድ መስክ የቀዳሚነት ማዕረግ ተሰጥቶት ቆይ~ል:: ቀዳሚው ማን ነው? ለሚለው ክርክር ወደፊት የሥነ ጽሑፍ አዋቂዎች የሚሉትን መሠረት አድርጌ ተዘጋጅቼ እመለስበታለሁ::

‹‹የጫሙት ሽካ››፣ በኢትዮጵያ የረዥም ልብወለድ መዘርዝር ውስጥ የጉራግኛ ልብ ወለድ እንዲሰፍር ያደረገ ታሪካዊ መጽሐፍ ነው:: የጫሙት ሽካ በብዙ ጉራጌዎች የተነበበውን ያህል፣ በብዙ ጉራጌዎች ግን አልተገዛም:: ምክንያቱም አብዛኛዎቹ አንባቢዎች ያነበቡት በተውሶ እንጂ በግዢ ስላልነበረ በወቅቱ በደራሲው ስሜት ላይ ተፅዕኖ አሳድሮ እንደነበር አስታውሳለሁ::

ለመቅረጽ የነበረው ውጣ ውረድ አስቸጋሪ እንደነበር ያስታውሳል:: ድርሰቱን በቁም ጽሕፈት አስጽፎ ከጨረሰም በኋላ መጽሐፉን አትሞ ለማውጣት የነበረው ድካም ሌላው ፈተና ነበር:: ፈተናው ደግሞ በገንዘብ ብቻ የሚመለስ አልነበረም:: በደርግ ዘመን መጽሐፉን በጉራግኛ ቋንቋ አትሞ ለማውጣት የሚመለከታቸው ጋ ደርሶ አቤት ለማለት እንቅልፍ አጥቶ እንደነበርም በቆይታችን ወቅት አጫውቶኛል:: የጊዜው ሰዎች የመጽሐፉን ሕትመት እውን እንዳይሆን ጋሬጣ ሲሆኑበት፣ መኖሪያቸው ከእርሱ ጋር አንድ ሰፈር ስለነበር በወቅቱ ለኢሕዲሪ (ኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ) ምክትል ፕሬዚዳንት ለነበሩት ለኮሎኔል ፍሥሐ ደስታ ያጋጠመውን ችግር ዘርዝሮ ነግሮ፣ እሳቸው መንግሥቱ ጋ አድርሰውለት ሊፈቀድለት ችሏል:: በወቅቱ በጉራግኛ uንu ልብወለድ ማሳተም የተከለከለ እንደነበር አቶ ገብረኢየሱስ ሲያጫውተኝ በትካዜ ተውጦ ነው:: በአፍ መፍቻ uንu መጽሐፍ ማሳተም አይፈቀድም ነበር::

እንቅልፍ ያሳጣውን የጫሙት ሽካ ቀኑ ደርሶ፣ ከጻፈው ከሃያ ዓመት በኋላ ታትሞ ግንቦት 26 ቀን 1982 ዓ.ም ቦሌ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ አስመርቆታል:: በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ በርካታ የብሔረሰቡ ተወላጆችና ከብሔረሰቡም አባላት ውጭ የሆኑ እንግዶች ተጠርተው ደስታቸውን ገልጸዋል:: ምርቃቱ የደመቀውን ያህል ግን የጫሙት ሽካ ሊሸጥ አልቻለም:: የተለያዩ ሆቴሎች፣ የካፍቴሪያዎችና የሱቆች ባለቤቶች ‹‹መጽሐፉን ሸጠን ገንዘቡን እናስረክባለን›› ቢሉም የተወሰኑት ግን እስከ ዛሬም መጽሐፉን አልመለሱም፤ ወይም የሸጡበትን ገንዘብ አላስረከቡም:: የጫሙት ሽካ የወጣበትን ወጪ ግማሽ ያህል በአግባቡ ሳይመልስ ዓመታት ተቆጥረዋል:: አቶ ገብረኢየሱስ ስለዚሁ ጉዳይ እንዳወሳው ከሆነ፣ በቅርቡ እጁ ላይ የነበሩ (ተኬትነት አጂነት የሚለውንም ጭምር) ቀሪ መጽሐፎች አንድ የብሔረሰቡ ተወላጅ ገዝቶ ለዩኒቨርሲቲ ለመስጠት ወስዷል:: ወላጅ የወለደው ሲስሙለት፣ ደጋሽ የደገሰውን ሲበሉለት ደስ ይለዋል:: ደራሲ ደግሞ የጻፈውን ገዝተው ሲያነቡለት እርካታን ያገኛል:: ደጋግሞ ለመውለድም ይዘጋጃል::

በኢትዮጵያችን ብዙዎች ሩቅ አስበው ቅርብ አድረዋል:: ከአቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም ‹‹የጫሙት ሽካ›› እና ‹‹ተኬትነት አጂነት›› (ሁለት የጉራግኛ ረዥም ልብወለዶች) በኋላ ደፍሮ በጉራግኛ ረዥም ልብወለድ የጻፈ የብሔረሰቡ ተወላጅ እስካሁን አላጋጠመኝም:: በእርግጥ በግጥም በኩል የተስፋዬ ጐይቴ፡ ‹‹ኬርጋት›› (1993)፣ ‹‹ጒራጌንደ›› ይዳር (2005)፣ የክፍሌ ተመስገን ‹‹እልል በል ጉራጌ›› ቪሲዲ (2004) እና ‹‹መርኸቱ›› (2005)፣ እንደዚሁም የጠና ካሣ አንደታ ‹‹የጉራግኛ፣ አማርኛና እንግሊዝኛ›› መዝገበ ቃላት (2005)… መጽሐፎች ሳይጠቀሱ አይታለፉም::

ስለ ጉራጌ ብሔረሰብ በጉራግኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ አሳክተው መጽሐፍ የጻፉ የብሔረሰቡ ተወላጆች፣ ከአቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም እና ከአቶ ሣህለሥላሴ ብርሃነማርያም ውጪ ፈልጌ ላገኝ አልቻልኩም:: እዚህ ላይ የተዘነጋ ካለም አንባቢዎች እንደሚያስታውሱ ይታመናል::

በአገራችን መጽሐፍ ጽፎ ለማሳተም ውጣ ውረዱ ከባድ እንደሆነ ይታወቃል:: ይህንን ከባድ ውጣ ውረድ ተጋፍጠው ለውጤት የሚበቁት ደግሞ ጥቂቶች ናቸው:: ለውጤት የበቁትም ቢሆኑ ከመጽሐፍ ሽያጭ ኑሯቸውን መምራት የሚችሉ እንዳልሆኑ እያየን ነው:: አቶ ገብረኢየሱስም፣ ‹‹የእኔ ምኞት የማውቀውን ለሌላው ለማስተላለፍ እንጂ መጽሐፍ ሸጬ ወጪዬን እሸፍናለሁ ብዬ አይደለም፤›› ብሏል::

ከአዘጋጁ፡- ፀሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት

ይቻላል::

አቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም፣ የጉራግኛ ረዥም ልብወለድ ለፍሬ ለማብቃት፣ ተጋድሏል:: ተጋድሎውን ጀምሮ እስከሚጨርስ የነበረው ትንቅንቅ በከፊል እኔም አውቃለሁ:: ያላወቅኩትን ደግሞ ከታማኝ ምንጮችና ከራሱም አንደበት አድምጫለሁ::

‹‹የጫሙት ሽካ›› (የጫሙት ወጥመድ) የተሰኘው፣ በኮርታዊና በጫሙት የፍቅር ሕይወት ላይ ያነጣጠረ የጉራግኛ ረዥም ልብ ወለድ ከጻፈ በኋላም፣ የጉራግኛ ቃልን በአግባቡ ሊገልጹ የሚችሉ ፊደሎች ስላልነበሩ ፊደሎቹን

አቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታ

ወቂያ

ሥ ነ ፍ ጥ ረ ት

የዝሆን አስተኔ ክፍለ መደብ (Order Proboscidae) ክፍለ መደብ፣ በአንድ ዘመድ ውስጥ የተመደቡ ሁለት ብቸኛ ዝርያዎች ብቻ ያሉት ነው:: የእስያና የአፍሪካ ዝሆኖች:: ከዚህ ቀጥሎ የሚቀርበው ስለ አፍሪካው ዝሆን ነው::

ዝሆን በየብስ ከሚገኙት እንስሳት ሁሉ ትልቁ ነው:: አፍንጫው ረዝሞ ኩምቢ ሆኗል:: የላይኛዎቹ የፊት ጥርሶቹ ደግሞ፣ በኩምቢው ግራና ቀኝ ገጥጠው ወጥተዋል:: እኚህ ጥርሶች ባለማቋረጥ ያድጋሉ:: በአማካይ 60 ዓመት የሞላው የወንድ ዝሆን ጥርስ፣ አንዱ 60 ኪሎ ግራም ይመዝናል:: የሴቷ ደግሞ 9.2 ኪሎ ግራም ይመዝናል:: ያደገ ኮርማ በአማካይ እስከ ሦስት ሜትር ከፍታና 5 ሺሕ ኪሎ ግራም ክብደት አለው:: ሴቷ ደግሞ፣ በአማካይ 2.5 ሜትር ከፍታና 3 ሺሕ ኪሎ ግራም ክብደት አላት:: የፊት እግሮቻቸው አራት አራት ጣቶች ሲኖራቸው፣ የኋላ እግራቸው ደግሞ ሦስት ሦስት ጣቶች አሏቸው:: ጆሮው ሁለት ሜትር ከፍታና አንድ ሜትር ተኩል ስፋት አለው:: ከ60 ዓመት በላይ ሊኖሩ ይችላሉ::

በቀደሙት ዘመናት፣ ከሰሃራ በስተ ደቡብ፣ ውኃና ዛፍ ባለበት ሥፍራ ሁሉ ይገኙ ነበር:: አሁን ብዛታቸው አነስተኛ ነው:: በአገራችን፣ በምዕራብና በምዕራብ ደቡብ፣ እንዲሁም ትንሽ ለየት ያለ ዓይነት ደግሞ፣ በሐረርጌ፣ ባቢሌ ከተማ አጠገብ በሚገኘው የዝሆን መጠለያ ውስጥ ይገኛል:: ዝሆኖች ማንኛውንም ዓይነት ዕፅና የዕፅ ክፍል ይበላሉ:: በዚህ ተወዳዳሪም የላቸው:: 5,000 ኪሎ ግራም የሚመዝን የዝሆን ኮርማ፣ በቀን ወደ 300 ኪሎ ግራም ምግብ ይመገባል:: 2,800 ኪሎ ግራም የምትመዝነዋ ሴት ደግሞ በቀን 170 ኪሎ ግራም ምግብ ያስፈልጋታል:: ከኩበታቸው እንደሚታየው፣ የሚበሉት ሙሉ በሙሉ ጥቅም ላይ እንደማይውል ያስታውቃል:: በቀን 16 ሰዓት ይመገባሉ:: 150 ኪሎ ግራም እበት ይጥላሉ:: በቀን ከሰላሳ ጊዜ በላይ እበታቸውን ይጥላሉ:: የሚተኙት በቀን እስከ 5 ሰዓት ሲሆን፣ አንዳንዴ ይጋደማሉ::

ዛፍ መጣል፣ የዝሆኖች የዕለት ተዕለት ተግባር ነው:: በጠባብ ሥፍራ ሲገቱ፣ ጫካውን ወደ ግጦሽ ሥፍራ እንዲለወጥ ያደርጋሉ:: ሆኖም እንደፍቃዳቸው የትም ሲዘዋወሩ፣ በየሄዱበት በሚጥሉት እበት አማካይነት የፅዕዋት ዓይነት እንዲበዛ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ::

ማኅበራዊ አደረጃጃታቸው፣ በሴት የሚመራ መንጋ፣ የትስስር ቡድኖችና የተዛመዱ ሴቶች ጐሳዎች ያሉት ነው:: ወንዶች በመንጋ ውስጥ ተለይተው ወይም ለየብቻቸው ይገኛሉ:: ደረጃቸው የሚወሰነው፣ በዕድሜና በፍትወት ተግባራቸው ነው:: ዝሆኖች በሰፊ ክልላቸው ውስጥ ዘላን ናቸው::

መሠረታዊው ማኅበራዊ ቡድን የሚመሠረተው፣ በተዛመዱ ሴቶች፣ ማለትም በእናት፣ በሴት ልጆቿና በልጅ ልጆቿ፣ ወዘተ ነው:: አንድ መንጋ ከ2 እስከ 24 ግድም ዝሆኖች ይገኙበታል:: ብዙ ጊዜ ግን ከ9 እስከ 11 ናቸው:: የአንድ ቡድን አባላት የሚገኙት ተቀራርበው ነው:: ቢርቅ ቢርቅ አንዱ ከሌላው ከ50 ሜትር በላይ አይርቅም::

ማንኛውም ተግባር፣ የጉዞ አቅጣጫም ሆነ የጉዞ ፍጥነት የሚወሰነው፣ ከሴቶቹ ሁሉ ትልቅ በሆነችው፣ በአለቅየዋ ሴት (በእማወራዋ) ነው:: ለመብላት ብላ ስትቆም፣ መንጋው ለመብላት ይሰራጫል:: ጉዞ ስትጀምር፣ መብላታቸውን አቁመው ይከተሏታል:: ዕድሜአቸው በመጀመሪያው ዓመት ላይ ያሉ ጥጆች እናቶቻቸው ሥር ሲሆኑ፣ ከዚህ የበለጡት ጥጆች ደግሞ ከእናታቸው ጐን ይገኛሉ:: በጉዟቸው ገላጣ ሥፍራ ሲገጥማቸው፣ ተጣድፈው ሽፋን ወደሚያገኙበት ሥፍራ ይገሰግሳሉ::

በአመራር ልምድና በዝሆን ማኅበራዊ አደረጃጀት ውስጥ ያለው የሴቶቹ ሚና ከፍተኛ ነው:: ለዚህም እንዲበጅ ይመስል፣ ሴቶቹ ካረጡ በኋላም ዕድሜአቸው ይቀጥላል:: ይኽ በመውለዳቸው ካበቃ በኋላ እስኪያረጁ የመቆየቱ ነገር፣ በሰው ልጆች ዘንድም ያለ ቢሆንም፣ በሌሎቹ አጥቢዎች ዘንድ እንግዳ ነው::

መሪዋ እናት በድንገት፣ ለምሳሌ በተኩስ ብትሞት፣ መላው ተከታይዋ መንጋ ይረበሻል:: ይበጠበጣል:: በወደቀችበት ከብበዋት፣ ከመበተን ይልቅ፣ ከርሷ ጋር መውደቅን ይመርጣሉ:: ከወደቀችበት ለማንሳት ይደግፏታል:: ሆኖም ግን፣ መሪ እናቶች ዕድሜአቸው ገፍቶ (ከ50 እስከ 60 ሆኗቸው) ከደከሙና መምራቱ ካቃታቸው፣ በዕድሜ ተከታይ የሆነችው ሴት አመራሩን ትወስዳለች:: እንዲህ መሪነቱን ያጡ አሮጊት ዝሆኖች፣ ወይ መንጋውን ጥለው ይሄዳሉ፣ አለበለዚያ መንጋው ጥሏቸው ይሄዳል::

ብዙ ጊዜ፣ በአንድ ቡድን ውስጥ ያሉ ዝሆኖች ቁጥራቸው ሲበዛ፣ ለሁለት ይከፈላሉ:: ሁለቱም ቡኖች የየራሳቸው ሴት መሪዎች ይኖራቸዋል:: ሆኖም ሁለቱም ቡድኖች የቅርብ ግንኙነት ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ:: ለአጭር ጊዜም ቢለያዩ፣ ሲገናኙ፣ በናፍቆትና በፍቅር፣ በመተሻሸት ሞቅ ያለ ሰላምታ

ይለዋወጣሉ:: ያልተዛመዱ ቡድኖች አባላት ጨርሶ ሰላምታ አይለዋወጡም::

ዝሆኖች ውኃ ሳይጠጡ፣ ለብዙ ቀናት መቆየት ይችላሉ:: ውኃ ካገኙ ግን ይጠጣሉም፣ ይታጠባሉም:: ትልቁ ኮርማ፣ በአንድ ጊዜ እስከ አንድ መቶ ሊትር በመጠጣት፣ በቀን እስከ 227 ሊትር ውኃ ሊጠጣ ይችላል:: ከጠጡ በኋላ ይታጠባሉ:: ጥልቀት በሌለው ውኃ ይንቦራጨቃሉ:: ይንከባላሉ:: ውኃው ያለው በትንሽ ጉድጓድ ከሆነ፣ ኩምቢአቸውን በመገልገል፣ ላያቸው ላይ ውኃ ያፈሳሉ::

በየሰርከሱ፣ የእስያ ዝሆኖች የሚያሳዩት መንከባለል፣ መንበርከክ፣ ቁጢጥ ማለት፣ የኋላ እግራቸው ላይ መቀመጥ፣ የአፍሪካ ዝሆኖች በተፈጥሮ የሚያደርጓቸው ናቸው:: ዝሆኖች መዝለልና መሮጥ ባይችሉም፣ በዕርምጃ ብቻ 30 ኪሎ ሜትር በሰዓት መጓዝ ይችላሉ:: በዚህ ፍጥነት፣ ሯጭ ሰው ሊያመልጣቸው እንደማይችል ተረዱት:: የዘወትሩ ዕርምጃቸው፣ ከስድስት እስከ ስምንት ኪሎ ሜትር በሰዓት ነው::

ወንድ ዝሆኖች ሲጐረምሱ፣ ማለት ከ12 እስከ 13 ዓመት ሲሞላቸው፣ የእናታቸውን መንጋ ጥለው ይወጣሉ:: ከዚያም በኋላ ከሴቶች መንጋ ጋር ብዙም አብረው አይቆዩም:: ከእናት መንጋቸው መለየቱ ቀስ በቀስ የሚሆን ነው:: በመጀመሪያ ከእናት መንጋቸው በቅርብ እያንዣበቡ መኖር ይጀምራሉ:: ከዚያ ነፃ ይሆናሉ:: ነፃ የሆኑ ኰርማዎች ቡድን ሠርተው ብቻቸውን ይዘዋወራሉ:: እንዲህ ባሉ ቡድኖች ከ35 ኮርማዎች በላይ እንደሚሰባሰቡ ቢታወቅም፣ ብዙ ጊዜ የሚገኙት ግን፣ ከሁለት እስከ አሥራ አራት ሆነው ነው::

ከሴቶቹ ይልቅ ወንዶቹ ብዙ ቢጓዙም፣ ብዙ ጊዜ ለወራት በአንድ አካባቢ ሊቆዩ ይችላሉ:: ይህ የሚሆነው የስሪያ ጊዜ ሳይሆን ነው:: በስሪያ ወቅት ግን፣ የደራችዋን ሴት ለይቶ

ማወቅ ኮርማውን አያስቸግረውም:: ለዘወትሩ ወንዶቹ የሴቶቹን የፍትወት ሁኔታ ሲመረምሩ፣ አይከለክሏቸውም:: ሆኖም የደራች ሴት፣ ኮርማዎቹን ትፈራለች:: ራሷን ከፍ አድርጋ፣ ዓይኖቿን በሰፊው ከፍታ፣ ትመለከታለች:: ለወትሮው ዓይኖቿ ወደ መሬት ነው የሚያዩት:: ኮርማው መከተሉን ከቀጠለ፣ መንጋዋን ጥላ ብቻዋን ፈጠን ፈጠን እያለች ትጓዛለች:: ጭራዋን ቀና፣ ራሷን ከፍ አድርጋ:: አሁንም ኮርማው የማይመለስ ከሆነ፣ ለትንሽ ጊዜ እስከ አንድ ኪሎ ሜትር ከቡድኗ ርቃ ትሄዳለች:: ኮርማው አጠገቧ ከደረሰ፣ ሽሽቷን ታቆማለች:: እርሱም ይወጣባትና ይደርስባታል:: በዚህ ወቅት፣ የወንዱ ብልት እስከ 27 ኪሎ ግራም ይመዝናል:: በፍትወት ጊዜ፤ አንዴ ወንድየው ሴቲቱ ላይ ከወጣባት፤ ወጣ ገባ የሚለው ብልቱ ብቻ ነው:: ሌላው አካሉ አይንቀሳቀስም::

የግብረ ሥጋ ግንኙነት ከፍተኛው ዕድሉ ያላቸው፣ ትልልቆቹ ኮርማዎች ናቸው:: ዝሆኖች ደግሞ መጠናቸው ከዕድሜ ጋር ስለሚያድግ፣ ጠና ያሉት ለግብረ ሥጋ ግንኙነት የተሻለ ዕድል አላቸው ማለት ነው:: ሴቶቹ የሚመርጡት ከወጣቶቹ ይልቅ እነዚህን ነው::

ዝሆኖች የመጀመሪያ እርግዝናቸው የሚሆነው፣ በአብዛኛው ዕድሜአቸው ከ10 እስከ 11 ሲሆን ነው:: የእርግዝናቸው ጊዜ ወደ 22 ወሮች ይጠጋል:: 656 ቀኖች ነው:: ስሪያቸውም፣ መውለጃቸውም፣ በክረምት ነው:: በየአራት ዓመቱ ወይም በየዘጠኝ ዓመቱ ሊወልዱ ይችላሉ:: ሲወለዱ ወይ ጥንቅላታቸው፣ ወይ የኋላ እግራቸው፣ ቀድሞ ይወጣል:: እናትየዋ የምትወልደው ቆማ ነው:: ጥጃው እንደወደቀ፣ ዞር ብላ በኩምቢዋ ትፈትሸዋለች:: በፊት እግሯም ቀስ ብላ ትነካካዋለች:: በገዛ ራሱ ለመነሳት እየሞከረ፣ ይውድቃል፣ ይነሳል:: በፊት እግሮቿ መካከል ያሉትን ሁለት ጡቶቿን ማግኘት ያለበት ጥጃው በገዛ ራሱ ነው:: ጥጆቹ፣ እየተንቀጠቀጡና ደካማ ሆነው ለጥቂት ቀኖች ይዘልቃሉ::

በእናቶችና በጥጆቻቸው መካከል ያለው ትስስር፣ ጥብቅና እስከ 50 ዓመቶች የሚዘልው ነው:: ትናንሽ ጥጆች፣ ጨርሶ ከእናቶቻቸው አይለዩም:: አንዳንዴ፣ ከ15 እስከ 20 ሜትር ከእናታቸው ከራቁ፣ እናቶቻቸው ይመልሷቸዋል:: ውኃ ጋ ሲደርሱ፣ ያጥቧቸዋል:: ድርቅ ሲሆን ውኃ በማስመለስ ይረጩባቸዋል:: ጥጃዎቹ በራሳቸው ከእናቶቻቸው የማይለዩ ይሆናሉ:: በዘጠኝ ዓመት ዕድሜአቸው እንኳ፣ ከእናታቸው ከአምስት ሜትር በላይ አይርቁም:: ጡት የሚጥሉት ከአንድ እስከ ሁለት ዓመት ሲሞላቸው ቢሆንም፣ እስከ አራት ዓመታቸው ድረስ ይጠባሉ:: ዝምድና ካላቸው፣ አንዷ እናት የሌላዋን ጥጃ ታጠባለች::

ሰሎሞን ይርጋ (ዶር.) ‹‹አጥቢዎች›› (2000)

ዝሆን

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማ ስ ታ ወ ሻ

ማስታ

ወቂያ

በእንደርታ መስፍን

ወዳጄ!!!..... ለካ!!!..... ቃላት የውስጥ ስሜትን መግለጽ አቅቷቸው ኮስማና ይሆናሉ:: ለካ!!!.... ቃላት ስሜትን ለመግለጽ አቅም አጥሯቸው - እነሱም እንደ ሰው ይጨነቃሉ:: ሰሞኑን በእኔ ደርሶ የታዘብኩት ይህንኑ ነው::

ድርጅቴ - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከባልደረቦቼ ጋር ወደ ጉባ እንድጓዝ እና ታላቁን የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብን እንድጎበኝ ዕድሉን ሲሰጠኝ የተሰማኝን የደስታ ስሜት በቃላት መግለጽ አቃተኝ:: አዎ!!!... ደስታዬን ለመግለጽ ቃላት ሁሉ ጠወለጉብኝ::

ወዳጄ!!... ብቻ - ጽሑፌን እንደምትጠብቅ ነግረኸኛልና ከማስታወሻዬ ላቋድስህ:: በዚህ ጽሑፌ ምስጋና እና ክብር ለሚገባቸው ከዓባይ ጋር አስተሳስሬ አክብሮቴን እገልጻለሁ::

በመጀመሪያ ደረጃ አገራችንን በተለያዩ ዓለም አቀፍ መድረኮች እያስተዋወቀ - መልካም ገፅታዋን እየገነባ ላለው እና የአፍሪካውያን ጭምር መኩሪያቸው የሆነው - የምወደው ድርጅቴ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይህን ዕድል ስለሰጠኝ ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን ማቅረብ እፈልጋለሁ::

ልቀጥል:: ጉዞው በመኪና ስለነበር ስለውቧ - ለምለሟ አገሬ እና ስለ ሕዝቦቿ የቃኘሁትን በወፍ በረርም ቢሆን ከማስታወሻዬ ጨልፌ ሌላ ጊዜ አስጎነጭኸለሁ:: ለዛሬው ግን ክብር ለሚገናቸው ክብር እየሰጠሁ ስለ ዓባይ እና ስለ ስለታላቁ የሕዳሴ ግድባችን ላውጋህ::

‹‹ዓባይ!!!....›› የሚለው ስም ሲጠራ የሆነ የማላውቀው ስሜት ይሰማኛል:: ለዓይነ ሥጋ ያበቃን!!!...... ተባብለን የተለየሁት - የተለየኝ ፤ ከዛሬ - ነገ አየዋለሁ ብዬ የምናፍቀው የቅርብ ዘመዴ መስሎ እየተሰማኝ ይሆን?.... ወይስ!!!.... ይህን ታላቅ ወንዝ ይዘን - ለዘመናት በድህነት በመዳከራችን እንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ እልህ እና ቁጭት እያንገበገበኝ ይሆን?…. እንጃ!!!..... ብቻ የሆነ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ይሰማኛል::

ዓባይ - ቅኔ ነው:: ሰምና ወርቅ አለው:: ‹‹ወንዝ ነው::….›› ካልከኝ የምትነግረኝ ስሙን ነው:: አየህ!!!.... ቅኔው ሲፈታ - ወርቁ ደግሞ እንጀራ ነው:: ረሃብ - ጠኔን ከአገራችን እስከ ወዲያኛው የምናስወግድበት እንጀራችን:: ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ቅኔው የተፈታበት ዋሸራ ነው:: ለእኛ የእንጀራችን መአድ ነው:: ለዓባይ ደግሞ ከአገራችን ጋር ቃል ያሰረበት - ጎጆው ነው::

ክብር ለሚገባቸው ክብር እሰጣለሁ ብዬሃለሁና ልጀምር:: ‹‹ዓባይ ማደሪያ የለው ግንድ ይዞ ይዞራል!!!....›› እያልን ከማዜም በዘለለ ማደሪያውን መሥራት እንደማንችል በተሸናፊነት መንፈስ ለዘመናት ተጠፍረን በተያዝንበት ወቅት ‹‹ይህን ግድብ በራሳችን አቅም መገንባት እንችላለን!!!...›› ብሎ ከሰነቀው የ‹‹ይቻላል!!!...›› መንፈስ አቋድሶን የፀረ - ድህነት ትግሉን አስጀምሮ እና መርቶ በሁሉም መስክ አሸናፊዎች እንድንሆን አብቅቶን፤ ድንገት ያጣነው ሙሉእ- በኩለሄ ጀግና ለሆነው የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ መለስ ዜናዊ ያለኝን አክብሮት መግለጽ እፈልጋለሁ:: - ይህን ግድብ

ከጉባ ጉዞ ማስታወሻዬ!!!.‹‹እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን!!!....›› አዎ!!!... የግድቡ ግንባታ ሲያልቅ እና ሲመረቅ አቶ መለስ ባለመኖሩ ጎደሎ ስሜት እንደሚፈጥርብኝ ይሰማኛል:: ቢሆንም ‹‹ለመጪው ትውልድ ልማትን እንጂ ድህነትን አናወርስም!!!....›› ያለው ራዕዩ በመሳካቱ እጽናናለሁ::

ወዳጄ!!!.... የዓባይን ግድብ በራሳችን አቅም ለመገደብ የመሠረት ድንጋይ ሲያስቀምጥ የዚያን ዕለት በዚህ ጀግና ዘመን በመኖሬ ኮራሁ:: ሁሉም ኢትዮጵያዊ የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ተሳታፌ በመሆን የታሪክ አካል እንዲሆን ጥሪ ሲያቀርብ ደስታዬን የገለጽኩት በሲቃ ነበር:: ይህን የአቶ መለስ ዜናዊን ጥሪ የሰማ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ከአጽናፍ እስከ አጽናፍ ፈጣን ምላሽ ሰጠ:: አሁንም የዚህ ጀግና ትውልድ አካል በመሆኔ እጅግ እኮራለሁ::

በእርግጥም!!!.... ‹‹ኢትዮጵያውያን ያለ እኛ ዕርዳታ የዓባይ ግድብን ሊገነቡ አይችሉም!!!....›› የሚለውን የውጭ አስተሳሰብ እና ‹‹እኛ አንችልም!!!...›› የሚለውን የራሳችንን የጥገኝነት አመለካከት ለመስበር የታተረ - ይህንንም ሰብሮ ያሳየን ጀግና ነበረ::

ይህን ጀግና በሞት በተነጠቅንበት ጊዜ የኢትዮጵያ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ሐዘኑን ብቻ አልነበረም የገለጸው:: - አደራውን ተቀብሎ ድህነትን በመፋለም አገራችንን ወደ ቀድሞ ታላቅነቷ እንድትመለስ እንደሚያደርግም ቃል ገብቷል:: በእልፎች ውስጥ ሕያውነት ማለት ይህ ነው:: ይህን ስጽፍ ፈጣን በሆነው ወፍ መስሎ አንድ አቀንቃኝ ለአቶ መለስ የተጫወተውን ሙዚቃ እያዳመጥኩ ነው:: - ‹‹ብርሂንጎ››!!!!......

ወዳጄ!!!.... ከአሶሳ እስከ ጉባ ስለነበረው ጉዞ ደግሞ በጥቂቱ ላውጋህ:: መንገዱ የመኪናንም ሆነ የተጓዥን አቅም ይፈታተናል:: በግራ እና በቀኝ አካባቢው እየተመነጠረ ስመለከት መንገዱ ለምን አስፋልት እንዳልሆነ ገባኝ:: በአጠቃላይ ከግድቡ ጀምሮ ከ240 ኪሎ ሜትር በላይ ያለው አካባቢ ዓባይ ግንድ ይዞ መዞሩ የሚያከትምበት - ጎጆው ተቀልሶ በወገኖቹ መሀል የሚተኛበት ቦታ ነው:: ዛሬ የተጓዝንበት መንገድ በሙሉ ከዓመታት በኋላ በውኃ ይሞላል:: - ዋው!!!... ይህን ማየት ምንኛ መታደል ነው?

የመኪናው ረዳት አካባቢውን ያወቀው ነበርና እያንዳንዱን ቦታ እየገለጸልን ጉዞአችንን ቀጥለናል:: - ወደ ዓባይ:: - ዓባይን እስካየው በጉጉት ከመቀመጫዬ እቁነጠነጣለሁ::

የመኪናችን ረዳት ‹‹አሁን ዓባይን እናገኘዋለን!!!....›› ሲለን አብረውኝ የነበሩ የሥራ ባልደረቦቼ በሙሉ ከመቀመጫቸው ተነስተው ፎቶ ለማንሳት ሲዘጋጁ አስተዋልኳቸው:: ቆመን ጠበቅነው:: ዓባይ ተንጣሎ ሳየው ውስጤ በጣም ተረበሸ:: ከራሴ ጋር አወራሁ:: - ምነው ሰው በሆነና እቅፍ አድርጌው በደስታ አብሬው ባነባሁ!!!

ከዓባይ ጋር ብዙ የማወጋው አለኝ:: አገራችን ዓባይን ይዛ - ከድሆች ተርታ ጥግ ተሰልፋ ሲያያት ምን እንደሚሰማው ብጠይቀው በወደድኩ:: ወገንህ በጠኔ አርጩሜ እየተገረፈ እንደቅጠል ሲረግፍ እያየህ ከአገር

ስትወጣ ምን ይሰማህ ነበር? ብዬ እንዲያጫውተኝ ብጋብዘው ደስ ይለኛል:: ብቻ!!! - ሳስበው ተክዞ - አንገቱን ደፍቶ ሲጓዝ ዘመናትን ያሳለፈ ይመስለኛል::

አሁን ግን ሁሉም ወገኑ ተረባርቦ - ጎጆውን ሊቀልስለት ሲጣጣር ሲመለከት መፈንደቁን አስባለሁ::

አለንልህ!!!.... አልኩት በማጉተምተም:: - በወኔ:: ቀጠልኩ:: - ሳወጋው ያዳምጠኛል:: የጥንቷን

ምስርን የምስራች በላት:: ወገንህን ከረሃብ ልትታደግ - ከአገርህ የቃልኪዳን ፍጥምጥሙን እንዳከናወንክ ንገራት:: የሚያኮራ - የፀረ ድህነት ጦርነትን ያወጀ ትውልድ ኢትዮጵያችን እንዳላት ኮራ - ቀብረር ብለህ ተንትንላት:: ምስርን - ‹‹የምስራች!!!.....›› ስትላት ‹‹ምስር ብላ!!!....›› ባትልህም የዚህ ጀግና ትውልድ የፀረ - ድህነት ትግል ውጤቱ ለአንቺም ይተርፋል በላት:: ወደ ግብፅ ሲያመራ በደስታ ተሞልቶ መልእክቴን እንደሚያደርስልኝ አመንኩ:: የእሱ ደስታ ተጋባብኝና እኔም ነፍሴ በሐሴት ተሞላች::

አሁን ደግሞ በዋናው የፕሮጄክቱ ጽሕፈት ቤት የነበረንን ቆይታ እና በአካባቢው ያለውን እንቅስቃሴ ላስቃኝህ::

ወዳጄ!!!... የአካባቢው ሙቀት የጎብኝዎችን አቅም ይፈታተናል:: በዚህ ሰው በሙቀት እንደ ብረት በሚቀልጥበት ቦታ ሠራተኞች ተፍ ተፍ እያሉ የተለመደ ሥራቸውን ያከናውናሉ:: እኔ የዓድዋ ጦርነትን ታሪክ የማውቀው በጽሑፍ ነው:: እዚህ ግን ታሪክ ሲሠራ አየሁ:: በፀረ ድህነት ትግሉ - ትልቁን ምዕራፍ በያዘው በዚህ ግንባር ‹‹በጀግናው ኢንጅነር ስመኘው የምትመራ የልማት አርበኛ ቅደም ተብለኸል!!!....›› ተብሎ ነጋሪት ሲጎሰምለት ይሰማኛል:: ጊዜ እና ቦታው የሚጠይቀውን ዓይነት ጀግና የሚያፈራ ማህፀን ባላት ኢትዮጵያችን ኮራሁ:: ያ ሐሩር - አለት - ቁጥቋጦ ያልበገረው የልማት አርበኛ ይርመሰመሳል:: ለዚህ ጀግና ክብር ካልሰጠህ ለማን ትሰጣለህ?….

የዚህ የልማት ሠራዊት አውራው - ጀግናው ኢንጅነር ስመኘው ገለፃውን ጀመረ:: ስለ አገሩ፤ ስለ ግድቡ፤ ስለ አቶ መለስ ተናግሮ የማይጠግብ ፤ ፈገግታ ከፊቱ የማይለይ፤ ሁሉም ነገሩን ለአገሩ፤ ለወገኑ እና የጀግኖች ቁንጮ ከሆነው አቶ መለስ ዜናዊ ለተቀበለው አደራ የሰጠ ጀግና::

ወዳጄ!!!... እስቲ ለክብሩ - ለዚህ ጀግና አብረን እናጨብጭብለት::

አንድ ትልቅ ከተማ የሚያክለውን የፕሮጄክቱን እንቅስቃሴ እየተዘዋወርን ጎበኘን:: ይህ ጀግና ‹‹የኢትዮጵያ ሕዝብ በገንዘቡ፤ በጉልበቱ፤ በጸሎቱ እየሠራ ያለውን ተአምር ተመልከቱ!!!....›› ይላል::

አክሱምን፤ ላሊበላን፤ ፋሲለደስን፤ የሐረርን ግንብን የገነቡ፤ ዋሻዎችን የፈለፈሉ፤ ትክል ድንጋዮችን ያቆሙ የዚያን ዘመን ጣቶች በኢንጅነር ስመኘው እና በሠራዊቱ እጆች ላይ ታያቸዋለህ::

ከ145 ሜትር በላይ የሆነ ቁመት ያለውን ግድብ ገንብቶ - የጣናን ሐይቅ እጥፍ የሚሆን ሰው ሠራሽ ሐይቅ

እንዲፈጠር የሚሠራውን ሥራ - ሳይንሱን እየተነተነ ሲያስረዳህ በኢትዮጵዊነትህ ትኮራለህ:: ‹‹አገራችን ከአፍሪካ አልፋ ለአውሮፓም የኤሌትሪክ ሀብት ትሆናለች!!!...›› ሲልህ ኢትዮጵያችን ዳግም ገናና መሆንዋ ይታይህና ያች ሚጢጢ ልብህ ሙሉ ሰውነትህን ታክላለች:: ኢንጅነር ስለአገራችን ታላቅነት እያወራ መነጽር ሆኖ የወደፊቷን ኢትዮጵያችንን ደረጃ ያሳይሃል:: ገለጻውን ስትሰማ ጥልቅ የሆነ የአገር ፍቅሩን ታስተውላለህ::

ዕድሜውን እንደማቱሳላ ያርዝምልን!!!...

አሜን!!!....

ወዳጄ!!!.... የልማት ጀግናችን ኢንጅነር ስመኘው ‹‹እጅ ለእጅ ተይይዘን እንተባበር:: አገራችንን ወደ ቀድሞ ኃያልነቷ ለመመለስ ሁሉም የበኩሉን ማበርከት አለበት!!!....›› እያለ ኢትዮጵያዊ በሙሉ የታሪክ ተቋዳሽ እንዲሆን ጥሪ ሲያቀርብ ስትሰማ እና ‹‹ማደሪያዬን ሥሩልኝ!!!....›› የሚለው የዓባይ ጥሪ ሲደርስህ ‹‹በዚህ ግድብ ላይ የታሪክ አካል ያላደረገኝ ሁሉ ምን እርባና አለው!!!....›› ትላለህ::

ወዳጄ!!!.....በዓድዋ ጦርነት ጊዜ ነፃነታችንን ሊያሳጣን - ሊወረን የመጣ ጠላትን ወላጆቻችን በራሳቸው ትጥቅ እና ስንቅ አዘጋጅተው፤ ዘምተው፤ ሕይወታቸውንም ጭምር ገብረው፤ ታሪክ ሠርተው አልፈዋል:: ‹‹እኛም በወላጆቻችን ታሪክ እንኮራለን!!!...›› ማለት ብቻ ሳይሆን የታሪክ አካል እንድንሆን ጥሪ ሲቀርብልን የምንሰስተው ምንም ነገር አይኖርም::

እኔ - የቱንም ዋጋ ከፍዬ የታሪክ አካል ለመሆን ዝግጁ ነኝ:: ድህነት ኮልኮሌውን ሸክፎ ከአገራችን ለማባረር በሚደረገው ትግል ታሪክ ሲሠራ አይቼ መጻፍ ብቻ ሳይሆን እኔም ታሪክ መሥራት እፈልጋለሁ::

ወዳጄ!!!....ታሪክ ለመሥራት የምንሽቀዳደምበት ነውና የበኩልህን እንደምትወጣ አምናለሁ:: አንተም የዚህ ታሪክ ሠሪ ጀግና ትውልድ አካል በመሆንህ ለራስህ አጨብጭብልኝ:: ለዚህ ሁሉ ያበቃን ግን በእነዚህ ታሪክ ሠርተው የታሪክ አካል ባደረጉን ጀግኖች ዘመን መፈጠራችን ነው:: አዎ!!!....መታደል ነው::

ወዳጄ!!!... መታደል ነው!!!.... የሚለውን ቃል አበዛሁብህ አይደል?…. አዎ!!!.... ታሪክ ለመሥራት ስትታደም መታደል ነውና ‹‹መታደል ነው!!!....›› ብለህ መግለጽ በራሱ መታደል ነው!!!

ቸር ሰንብትልኝ!!!

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያማስታወቂያማስታወቂያ

CN ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማህበርየህንፃ ኪራይ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ኮሜርሻል ኖሚኒስ ሜክሲኮ ከገነት ሆቴል ወረድ ብሎ ሁሉም አገልግሎት የተሟሉበት ለትራንስፖርትና ለንግድ አመቺ በሆነ ቦታ የተገነባ ዘመናዊና ለተለያየ አገልግሎቶች የሚውል ሰኢድ ያሲን ህንፃ በውክልና ወስዶ ለቢሮና ለተለያዩ የቢዝነስ ስራዎች ከዚህ በታች በተዘረዘረው ዋጋ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡

1. 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 119,20 ካሬ ሜትር በካሬ 269.00 ብር ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 115,25 ካሬ ሜትር በካሬ 269.00 ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 108,36 ካሬ ሜትር በካሬ 269.00 ከቫት በፊት

2. 2ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 201,27 ካሬ ሜትር በካሬ 247.00 ብር ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 202, 33 ካሬ ሜትር በካሬ 247.00 ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 207,31 ካሬ ሜትር በካሬ 247.00 ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 214,31 ካሬ ሜትር በካሬ 247.00 ከቫት በፊት

3. 3ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 304, 33 ካሬ ሜትር በካሬ 202.00 ብር ከቫት በፊት ፣ የቢሮ ቁጥር 307, 32 ካሬ ሜትር በካሬ 202.00 ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 311,32 ካሬ ሜትር በካሬ 202.00 ከቫት በፊት፣ የቢሮ ቁጥር 308,32 ካሬ ሜትር በካሬ 202.00 ከቫት በፊት

ስለሆነም ለመከራየት የምትፈልጉ ማንኛውም ተከራዮች ህንፃው ድረስ በአካል በመገኘት የምትፈልጉትን ቢሮ በመምረጥ መከራየት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት ይገልፃል፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0911 78 37 75

INVITATION FOR BIDFOR THE SUPPLY OF MEDICAL AND RELATED

EQUIPMENT’S Jhpiego Ethiopia, an affiliate of Johns Hopkins University is a non-governmental organization that builds global and local partnerships to enhance the quality of health care services for women and families. In Ethiopia, Jhpiego is committed to building the capacity of local institutions, including the Federal Ministry of Health (FMOH), Federal Ministry of Education (FMOE), regional health offices, higher learning institutions, health facilities as well as health professional associations, to respond to the country health needs particularly to address maternal and new born mortality, HIV/AIDS, human resource of health as well as nutrition.Jhpiego Ethiopia invites sealed bids from eligible bidders for the supply of the medical and related equipment’s.

Eligible bidders must have:o Renewed business licenseo VAT registration/TOT certification o TIN registration certificate

All bidders can obtain a complete set of bidding documentation including specifications of the requests from Jhpiego office in Addis Ababa, WolloSefer, Next to Mina Building, House no. 693, P.O.Box 2882 code 1250 Tel: +251-11 550 2124/11 554 0643 from date of this advertisement until May30, 2014during office hours 8.30am - 5.30pm.

The bidder must includedelivery time and terms of payment in the bid document. It is mandatory to indicate whether your price is inclusive of VAT or not. Partial bid for each tender is allowed Place of delivery isAddis Ababa, Jhpiego Ethiopia warehouse. Bidders should submit the financial offers in one envelope of separated proforma

as per the purchase requisitions. Bidders should submit their offers accompanied by copies of all appropriate

certified documents,company profile and license in a sealed and stamped envelope at the same address on or beforeJune06, 2014 until 5:30pm local time.

Bids received after the deadline will not be acceptable. JhpiegoEthiopia reserves the right to reject the bid fully or partially

Jhpiego-EthiopiaWolloSefer, Next to Mina Building, House no. 693,

P.O.Box 2882 code 1250 Tel: +251-11 550 2124/11 554 0643, Addis Ababa

የጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ቁጥር ጅንአድ/ሽዳ/ጉማ/23/2006

የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጭ ድርጅት /ጅንአድ/ ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የተረከባቸውን ጨርቃ ጨረቅ፣ሸቀጣ ሸቀጥ፣ኤሌክትሮኒክስ፣የህንፃ መሳሪያ እና የመኪና መለዋወጫ ባሉበት ሁኔታ የንግድ ፈቃድ ላላቸው እና የዘመኑን ግብር ለከፈሉ ነጋዴዎች በዝግ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው

የጨረታ ሰነዱን በብር 100/አንድ መቶ/ በሸቀጥ አይነት መግዛት ይኖርባቸዋል::

በጨረታ ሰነድ ላይ የቀረበውን ሸቀጥ በመጋዘን ቀርበው መመልከት አለባቸው::

ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የሸቀጥ አይነት የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታ መነሻ ዋጋውን 20% በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ማስያዝ አለባቸው::

የጨረታ ሰነድ ከግንቦት 21 ቀን 2006 ዓ.ም እስከ ግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም ይሸጣል::

ተጫራቾች መጫረት የሚፈልጉትን የምርት አይነት ዋጋ በመሙላት በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ከግንቦት 21 ቀን 2006 ዓ.ም እስከ ግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::

ጨረታው ግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋናው መ/ቤት አዳራሽ ይከፈታል::

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 1 11 06 08 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

WWW.mewit .com.etየሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጭ ድርጅት/ጅንአድ/

NOTICE INVITING TENDER (NIT) FOR PORT CLEARENCE & TRANSPORTATION OF CARGOS

Bharat Heavy Electricals Ltd is the largest Indian Public Sector Undertaking Company catering to the Power Sector.

For one of its prestigious project at TENDAHO New Sugar Factory, AFAR REGIONAL STATE, ETHIOPIA, BHEL is inviting sealed tenders for the job listed below from Ethiopian bidders meeting respective Qualifying Requirement (QR)

1. T. S. No. BHE/PW/PUR/TENDHE-TPT/1270: PORT CLEARANCE AT DJIBOUTI AND CROSS COUNTRY TRANSPORTATION OF CARGO TO TENDAHO SUGAR FACTORY OF 2X40 MW STG SET AT TENDAHO NEW SUGAR FACTORY , AFAR REGIONAL STATE, ETHIOPIA

WEB PAGE HOSTING OF TENDER: 17/05/2014

Please visit our web site (www.bhel.com → Tender Notification → NIT No 17766) for complete details including Qualifying Requirements, important dates etc. All corrigenda, addenda, amendments, time extensions clarification, etc. to the tender will be hosted on BHEL website www.bhel.com only. Bidder should regularly visit website to keep themselves updated.

Interested bidders may also request for tender documents through email at [email protected], and [email protected], [email protected]

AGM (PURCHASE)

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ትምህርት የሰው ልጅ በኑሮ ትግሉ ያከማቻቸውን ግኝቶችንና ተሞክሮዎችን ማስተላለፊያና አዲስ ግኝቶችን የማፍለቂያ ሂደት ነው:: ሕብረተሰብን በዕውቀት፣ በአመለካከት፣ እና በክህሎት በማነጽ በግለሰብም ሆነ በኀብረተሰብ ደረጃ የችግር ፈቺነት አቅምን ለማሳደግ፣ ባህልን ለማጎልበት እና ሳይንስና ቴክኖሎጂን በማዳበር ዜጎች ለሀገር ግንባታ ሁለንተናዊ አስተዋጽዖ እንዲያደርጉ የሚያግዝ ዋነኛ መሣሪያ እንደሆነ ይታመናል::

ትምህርት ለሀገር ልማት እና እድገት ቁልፍ ሚና ይጫወታል:: ለዚህ ማሳያ የሚሆነው ተዝቆ የማያልቅ የሚመስል የተፈጥሮ ሀብታቸውን ማዕከል አድርገው ከተነሱ ሀገራት ይልቅ ምንም ዓይነት የተፈጥሮ ሀብት ሳይኖራቸው - ጥራት ያለው ትምህርትን በማስፋፋት እውቀትን መሠረት ያደረገ ኢኮኖሚን የገነቡ ሀገራት በከፍተኛ የእድገት ደረጃ ላይ መገኘታቸው ነው:: ጃፓን፣ እስራኤል፣ ኒውዚላንድ፣ ደቡብ ኮሪያና የምዕራብ አውሮፓ አገራን በምሳሌነት መውሰድ ይቻላል:: ሀገራቱ የተማረ የሰው ኃይልን በማስፋፋት ብቁ ዜጋ መፍጠር ችለዋል:: በመሆኑም አዳዲስ የቴክኖሎጂ እና የእውቀት ውጤቶችን ለዓለም ገበያ በማቅረብ በትሪሊዮን የሚቆጠር ዶላር ያጋብሳሉ:: ይህም ያለ ምንም ነዳጅ እና የተፈጥሮ ሀብት ከአስከፊ ድህነት ወደ ሀብት ማማ እንዲወጡ አስችሏቸዋል::

ኢትዮጵያም በዕውቀትና ትምህርት የታነጸ ትውልድ መገንባት ለሀገር ልማት የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ በመረዳት ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ሰፊ እንቅስቃሴ ስታደርግ ቆይታለች:: ይህ ጥረቷ የአንደኛ፣ የሁለተኛም ሆነ የሦስተኛ ደረጃ የትምህርት ሽፋንና ተደራሽነትን በማስፋፋት ረገድ ከፍተኛ ውጤት እንድታስመዘግብ አግዟታል:: ሀገሪቱ ትምህርትን በማስፋፋት ረገድ ያስመዘገበችው ውጤት በበርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት ሳይቀር የተመሰከረ ነው:: ሆኖም የትምህርት ሽፋንን ከማስፋፋት ጎን ለጎን የትምህርት ጥራትና የተማሪዎችን ሥነምግባር ለማሳደግ የሚደረገው ጥረት እጅግ ሊጠናከር ይገባል::

በሥነምግባር የታነጹ ፣ ኩረጃን የሚጠየፉ፣ በራሳቸው የሚተማመኑ ፣ ችግር ፈቺ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ወጣቶችን ማፍራት የሚቻለው በኩረጃ ያላለፉ እና በየደረጃው በሚሰጡ ምዘናዎች በአግባቡ የሚያልፉ ተማሪዎች ሲኖሩ ነው:: ተማሪዎች በየደረጃው የሚያስፈልጋቸውን እውቀት ከሥር ከሥር አካብተው ካልሄዱ ተመርቀው በሥራ ዘርፍ ሲሰማሩ ተወዳዳሪ መሆን አይችሉም:: ኩረጃ የነገይቱ ኢትዮጵያ ብቃት በሌላቸው ሰዎች እጅ እንድትወድቅ ያደርጋል::

በመሆኑም ተማሪዎች በየደረጃው የሚሰጠውን ምዘና ያለመኮራረጅ በራሳቸው አቅም መሥራታቸው ሊረጋገጥ ይገባል::

የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በብሔራዊ ፈተናዎች ዙሪያ የሚስተዋሉ የሥነምግባር ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው በሚል ርዕስ ሰሞኑን ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በዋናነት ከሚፈታተኑ ዋነኛ ጉዳዮች መካከል የኩረጃ መሥፋፋት እና በብሔራዊ ፈተናዎች ወቅት የሚስተዋሉ የስነምግባር ችግሮች እንደሚገኙበት ተገልጿል::

በፓናል ውይይቱ የመነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የትምህርት ባለሙያው አቶ ከበደ ሲማ ኩረጃ ተማሪዎች በየደረጃው የተማሩት ትምህርት ሳይዋሃዳቸው እና ዕውቀቱን የራሳቸው ሳያደርጉት እንዲቀሩ የሚያደርግ በመሆኑ የተመራቂዎችን የሥራ ውጤታማነት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሳል:: በአቋራጭ የመበልጸግ የጥገኝነት አስተሳሰብ እና ሙስና ሥር እየሰደዱ እንዲሄዱ በማድረግ በነገዋ ኢትዮጵያ ላይ ሰፊ ማህበራዊ ቀውስ ይፈጥራል:: በጠንካራ እና ጎበዝ ተማሪዎች ላይ ከፍተኛ የሥነልቦና ተፅዕኖ ከማሳደር አልፎ ለትምህርት ተብሎ መንግሥት የሚመድበው ከፍተኛ የሀገር ሀብት ብክነትን ያስከትላል:: በራሱ የማይተማመን ዜጋ የሚፈጥር ከመሆኑም ባሻገር በትምህርት ጥራት ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያደርሳል::

መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በሀገራችን በብሔራዊ ፈተናዎች ዙሪያ የሚከሰት ኩረጃ እና የስነምግባር ጥሰት በአሳሳቢ ደረጃ እየተስፋፋ መጥቷል:: ለአብነትም በ2004 እና በ2005 ዓ. ም. ከአንድ ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎች በ10ኛ እና በ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናዎች ላይ የስነምግባር ጥሰት በመፈጸም ተቀጥተዋል:: ከነዚያ ውስጥ 761 የአስረኛ ክፍል ተፈታኖች ሲሆኑ 285ቱ ደግሞ የአስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው::

ሥነምግባር የጎደላቸው አንዳንድ ተማሪዎች እና ተፈታኞች ከሚፈጸሙት የስነምግባር ጥሰቶች መካከል የሚከተሉት

ኩረጃን የሚጠየፍ ትውልድ ለማፍራት…ይገኙበታል:: ከተሰጣቸው ቡክሌት ኮድ ውጪ ሌላ ኮድ ፅፎ መገኘት፣ ከሌላ ተማሪ ጋር ተለዋውጦ መሥራት፣ 2 ወይም ከ2 በላይ ሆኖ በጋራ መሥራት፣ ሆነ ብሎ የፈተና መልስ ማስቀዳት፣ መልስ መንገር፣ በወረቀት ፅፎ ማስተላለፍ፣ ፣ የሌላ ተፈታኝ የፈተና / የመልስ ወረቀት ለመቀማት መሞከር፣ በፈተና ክፍል ውስጥ ተንቀሳቃሽ ስልክ / ሞባይል ይዞ መገኘት፣ የተሰጠውን መቀመጫ በራሱ ፈቃድ መቀየር ይገኙበታል::

ባስ ሲልም የፈተና ጥያቄ ወረቀቱን በፈተና ሰዓት ከክፍል ውጭ እንዲወጣ ለማድረግ መሞከር፣ ሌሎች ተፈታኞችን በማሳደም በፈተና ክፍል ውስጥ ሌላውን ተፈታኝ ማወክና የኃይል ተግባር መፈጸም ይስተዋላሉ::

አንዳንድ ጋጠወጥ ተፈታኞች በፈታኞች የሚሰጠውን ምክር አለመቀበላቸው ሳያንስ ፈታኞችን መስደብና ማንጓጠጥ ፣ ፈታኞች ላይ መዛት እና ለመደብደብ መሞከር እንዲሁም ፈተና ለማስተጓጎልም የሚሞክሩበት ሁኔታ ታይቷል::

ተማሪዎች ለምን ይኮርጃሉ?

አንዳንድ ተማሪዎች ዓመቱን በሙሉ በጥናት ደክሞና ለፍቶ ውጤት ከማምጣት ይልቅ የፈተና ቀን ከጎበዝ ተማሪ ኮርጆ ውጤት ማምጣትን እንደ ቀላል አማራጭ ይወስዳሉ:: ዓመቱን በሙሉ በጥናት እና በዝግጅት ተወጥረው የቆዩ ተማሪዎች ኮርጀው በአቋራጭ ጥሩ ውጤት በሚያመጡ ተማሪዎች ሲበለጡ ድካማቸው መና እንደቀረ ያስባሉ:: ይህም ጥናት ትርጉም አልባ እንደሆነ እንዲያስቡ የሚያደርግ ሲሆን ተስፋ ያስቆርጣቸዋል:: በመሆኑም ሙሉ ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ላይ ከማድረግ ይልቅ ለኩረጃ ቦታ ይሰጣሉ::

ኩረጃ አዋጪ የሆነ አማራጭ እንዲሆን ከሚያደርጉ ነገሮች መካከል አንዱ በሚኮርጁ ተማሪዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ አለመወሰዱ ነው:: አንድ ኮራጅ ተማሪ ከክፍል ክፍል በጥሩ ውጤት እያደገ ሲመጣ ምንም ዓይነት ጠንካራ ቁጥጥር እና ቅጣት ካልደረሰበት በእርሱ ብቻ ሳይሆን በአብዛኛው ተማሪ ዘንድ ኩረጃን እንደ አንድ አማራጭ መውሰድ ይጀመራል:: ለዚህም ነው በሀገራችን በርካታ ዓይነት የኩረጃ ዘዴዎች የሚስተዋሉት::

ተማሪዎች እንዲኮርጁ ከሚያበረታቱ ዋነኛ ነገሮች መካከል አንዱ የአንዳንድ ፈታኝ መምህራን ቸልተኝነት እና አልፎ አልፎም ግልጽ ድጋፍ ይገኝበታል:: ይህንን የሚያደርጉት ምን ያክል ተማሪዎችን ወደ ቀጣይ ክፍል አሳለፈ? በምን ያክል ውጤት አሳለፈ? እና በመሳሰሉት የመምህራን ውጤት ተኮር መለኪያ ስርዓቶች ላይ ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ ነው::

ተማሪዎች እንዲኮርጁ ድጋፍ የሚያደርጉላቸውን መምህራን እያዩ ካደጉ ከኋለኛዎቹ ክፍሎች ጀምሮ በልዩ ልዩ የኩረጃ ዓይነቶች እየተካኑ እንዲሄዱ ያደርጋል::

የኩረጃ ዓይነቶች

የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር የኩረጃ ዓይነቶችን አስመልክቶ በአንድ ወቅት ያደረገው ጥናት እንደሚያመለክተው ሦስት ዋና ዋና የኩረጃ ዓይነቶች በብሔራዊ ፈተናዎች ዙሪያ ይስተዋላሉ:: እነርሱም የሚከተሉት ናቸው::

1. ፈንዲሻ፡- ፈታኞች ዞር ሲሉ መልስ የተጻፈባቸውን ወረቀቶች ወደ ኋላ መበተን

2. ንቅሴ፡- ገላ ላይ መልስ ጽፎ ወደ ፈተና መግባት ( ብዙ ጊዜ በሴቶች ይዘወተራል)

3. ኔትወርክ ፡- በዚህ የኩረጃ ዓይነት መንግሥት የፈተናው ሂደት የተሳለጠ እንዲሆን ኃላፊነት የሰጣቸው አካላት ሳይቀር የሚሳተፉበት ነው:: ለአብነትም ተማሪዎች፣ አንዳንድ ስነምግባር የጎደላቸው የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች፣ ፈታኞች ፣ የፀጥታ አስከባሪ ፖሊሶች እና ሌሎችም ሊገኙበት ይችላል::

ፈተናውን በሚያስተባብሩ አካላት የሚፈፀሙ ግድፈቶች

በብሔራዊ ፈተና ወቅት የሚከሰተው የሥነምግባር ችግር በተማሪዎች ብቻ የሚስተዋል አይደለም:: ይልቁንም መንግሥት የፈተናው ሂደት የተሳለጠ እንዲሆን ኃላፊነት በሰጣቸው አካላትም ጭምር እንጂ፤ ከነዚህም መካከል አንዳንድ ሥነምግባር የጎደላቸው የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች፣ ሱፐርቫይዘሮች፣ ፈታኞች፣ መምህራን፣ የትምህርት ባለሙያዎችና ሠራተኞች፣ የዞን አስተባባሪዎች፣ የፈተና ክፍል ኃላፊዎች፣ ርዕሰ መምህራን፣ የፀጥታ አስከባሪ ፖሊሶች፣ የሀገር ሽማግሌና ታዛቢዎች ወይም ተወካዮች ሳይቀር ይገኙበታል::

እነዚህ አካላት የተሳጣቸውን ኃላፊነት በመጠቀም የጥያቄ

ወረቀቶች ከታደሉ በኃላ ወረቀቶችን በማውጣት በመምህራን እንዲሠሩ በማድረግ የመልስ ወረቀቶችን አባዝቶ ወደ ፈተና ክፍል በማስገባት ለተማሪዎች የሚያድሉበት ሁኔታ አለ::

በብሄራዊ ፈተና ወቅት ሥነምግባር የጎደላቸው አንዳንድ ፈታኞች የፈተናን ስነስርዓትና ስነምግባር ባልጠበቀ መልኩ ተማሪዎች መልስ የያዘ ወረቀት ሲቀያየሩና ሲቀዳዱ ችላ ማለትን የሚመርጡበት ጊዜ አለ:: ይህንን የሚያደርጉት በውጤት ተኮር አሠራር ምን ያክል ተማሪዎችን አሳለፍክ? ፣ ምን ያክል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት አገኙ ? እና የመሳሰሉ የውጤት ተኮር መመዘኛዎች በሥራ ሳይሆን በአቋራጭ መንገድ አልፎ የተሻለ ውጤት ለማምጣት በሚያደርጉት ጥረት ነው::

በሌላ በኩል ደግሞ በአካባቢው ህብረተሰብ እና በተማሪዎች ዘንድ የተለያዩ ጥቅማጥቅም ርካሽ ተወዳጅነት ለማግኘት ሲባል ነው::

ሥነምግባር የጎደላቸው አንዳንድ ፖሊሶችና ታዛቢዎችም የተሰሩ የመልስ ወረቀቶችን በማስገባት ለተፈታኝ የሰጡበት ወቅት እንዳለ ይነገራል::

ፈተና ላይ የሚያጋጥሙ የሥነምግባር ግድፈት

ምክንያቶች

መንግሥት የፈተናው ሂደት የተሳለጠ እንዲሆን ኃላፊነት በሰጣቸው አካላት ከሚፈጸሙ የስነምግባር ችግሮች መካከል በተለያዩ ጥቅማጥቅሞች መደለል፣ በፈተና አዳራሽ ውስጥ ለአቀማመጥና ለመሳሰሉት ነገሮች በቂ ትኩረት አለመስጠት፣ ለመቀዳዳት ሊያመች በሚችል መልኩ የመቀመጫ ቅደም ተከተል አስቀድሞ ማዘጋጀት ፣ የመፈተኛ ጣቢያዎች መጨናነቅ እና ሌሎችም ይገኙበታል::

ኩረጃን ለማስወገድ መወሰድ ያለባቸው

የመፍትሄ እርምጃዎች

ሙሉ ጊዜያቸውን በትምህርት ገበታ ያሳለፉ ተማሪዎች ከትምህርቱ ምን እንደቀሰሙ፣ ምን ያህሉን እንደተረዱና እንዳወቁ፣ ዕውቀታቸውን ምን ያህል በተግባር ሊያውሉ እንደሚችሉ ስብዕናቸው ምን ያክል እንዳሻሻሉ ማወቅ ያስፈልጋል::

በየደረጃው የሚያስፈልገውን ዕውቀት ሳያዳብር ተመርቆ የሚወጣ ኢንጂነር ምንም ዓይነት በራስ መተማመን የሌለው እና በሥራ ላይም ውጤታማ መሆን የማይችል ነው:: በኢንጂነሪንግ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ሕክምናን ጨምሮ በሌሎች በማናቸውም ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች የሙያው ባለቤት የሆኑት ኮርጀው ከሆነ ሊያስከትል የሚችለውን ችግር መገመት አያዳግትም:: በመሆኑም ከአንደኛ ደረጃ አንስቶ ተማሪዎች ኩረጃን እንዲጠየፉ እና በራሳቸው ጥረት ብቻ እንዲተማመኑ ማድረግ ያስፈልጋል::

ኩረጃ ዞሮ ዞሮ አገር የሚጎዳ በመሆኑ የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ ትኩረት ሊሰጡት ይገባል::ይህንን ችግር ከመሰረቱ እያረምን እና መሰረት እየጣልን ለመምጣትና በሁሉም አካላት ዘንድ ስለፈተና ያለው የተዛባ አመለካከት እንዲለወጥ ከሁሉም በላይ ከታች ከመሠረቱ በትምህርት ሥርዓታችን ውስጥ የተከታታይ ምዘና አሠራር በመምህራንና በተማሪዎች ዘንድ ተገቢውን ግንዛቤ እንዲያገኝ ማድረግ ያስፈልጋል::

የፈተና ጥያቄ እንዲወጣ በማድረግ፣ መልስ በመሥራትም ሆነ የመልስ ወረቀቶችን በመመለስ በኩል የሚሳተፉ አካላት ላይ አስተማሪ የሆነ ቅጣት መወሰን እና በፈተና ጣቢያዎች የተጠናከረ ክትትልና ምልከታ ማካሄድ ይገባል::

በብሔራዊ ፈተናዎች ላይ ለሚሳተፉ አካላት በሙሉ ስለ ፈተና ስነስርዓት አሰፈላጊነት ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠትም እንዲሁ ያስፈልጋል::

ስነምግባር በጎደላቸው አንዳንድ መምህራን የሚያሳዩትን ቸልተኝነት መቅረፍ እና በፈተና ወቅት ለመኮረጅ የማይመቹ የአቀማመጥ ቅደም ተከተሎችን መጠቀም ይገባል::

ከአንደኛ ደረጃ አንስቶ ተማሪዎች ኩረጃን እንዲጠየፉ እና በራሳቸው እንዲተማመኑ ማድረግ ከተቻለ ኩረጃን የመሰለ የትምህርት ጥራት ነቀርሳን ማስወገድ ብቻ ሳይሆን ለነገይቱ ኢትዮጵያ ብቃት ያለው የተማረ የሰው ኃይል በማፍራት ለሀገር ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከት ይቻላል::

-------------//-------------

የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ- ሙስና ኮሚሽን

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታ

ወቂያ

ኪ ን ና ባ ህ ል

አዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማሕበርADDIS ABABA WOMEN’S ASSOCIATION (AAWA)

INVITATION FOR CONSULTANCY SERVICE DEVELOPMENT OF RESOURCE MOBILIZATION / FUND RAISING

STRATEGY DOCUMENT FOR AAWABACKGROUNDAddis Ababa women’s Association (AAWA) is a non-partisan; non-for profit and non-governmental legally registered gender based Ethiopian association established in March 1998 focusing on social, political and economic empowerment of women in Addis Ababa.

The Addis Ababa Women’s Association is now implementing a project titled “Participatory Action to Enhancing Women’s Right in Addis Ababa” with the financial and technical support of EU - CSF II. The Overall objective of the project is to contribute to the efforts of eliminating gender-based inequalities and violence’s in Ethiopia. The project envisions attaining the following major results

• Effectiveness of AAWA and local stakeholders in implementing gender programmes improved.

• Key city governmental stakeholders adopt at least two reforms that assure more effective implementation of laws against GBV and VAW,

• GBV survivors’ have improved access to legal and other support services

OBJECTIVES OF THE DEVELOPMENT OF THE DOCUMENT Develop sound/realistic resource mobilization/fund raising strategy document that can lead to institutional sustainability of AAWA.In line with this, the Addis Ababa Women’s association invites qualified and experienced legally registered consulting firms meeting the following requirements to collect the TOR produced for this purpose from AAWA office with a payment of (non returnable) 200.00 Birr as of the date of its advertisement.REQUIREMENTS

• Legally registered possessing renewed licensee, VAT and TIN• Qualified team with proven past experience in conducting qualitative research in Fund

raising/Resource mobilization strategy development.

Based on the TERMS OF REFERENCE, Qualified applicants should submit their application in person to Addis Ababa Women’s association office within 10 working days from the date of its advertisement on the Reporter Newspaper. Addis Ababa Women’s Association is located nearby/at the side of/ the back gate of the AA exhibition center or at the back of Juventus Club. Addis Ababa Women Association reserves the right to accept or reject any or all bids.

ADDIS ABABA WOMEN’S ASSOCIATION

አዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማሕበርADDIS ABABA WOMEN’S ASSOCIATION (AAWA)

INVITATION FOR CONSULTANCY SERVICE DEVELOPMENT OF RESOURCE MOBILIZATION / FUND RAISING

STRATEGY DOCUMENT FOR AAWAI. BACKGROUNDAddis Ababa women’s Association (AAWA) is a non-partisan; non-for profit and non-governmental legally registered gender based Ethiopian association established in March 1998 focusing on social, political and economic empowerment of women in Addis Ababa.

The Addis Ababa Women’s Association is now implementing a project titled “Participatory Action to Enhancing Women’s Right in Addis Ababa” with the financial and technical support of EU - CSF II. The Overall objective of the project is to contribute to the efforts of eliminating gender-based inequalities and violence’s in Ethiopia.

The project envisions attaining the following major results Effectiveness of AAWA and local stakeholders in implementing gender programmes improved.

• Key city governmental stakeholders adopt at least two reforms that assure more effective implementation of laws against GBV and VAW,

• GBV survivors’ have improved access to legal and other support services

OBJECTIVES OF THE PERFORMANCE REVIEW STUDYConduct assessment/study of the performance of the AA city sectoral Bureaus Women Affairs desks identifying the strength, weaknesses, challenges and Gaps in the implementation of gender programs in line with policies and action plans (national & international to protection of women’s human right) in Social, Economic and political spheres. In line with this, the Addis Ababa Women’s Association invites qualified and experienced legally registered consulting firms meeting the following requirements to collect the TOR produced for this purpose from AAWA office with a payment of (non returnable) 200.00 Birr as of the date of its advertisement.

REQUIREMENTS• Legally registered possessing renewed licensee, VAT and TIN• The consulting team carrying the performance review must be team of expertise with advanced

degree in Gender along with prior experience in research/survey in gender and/or similar environment• Proven past experience in qualitative research in the area of GENDER is an advantage.

Based on the TERMS OF REFERENCE, qualified applicants should submit their application in person to Addis Ababa Women’s Association office within 10 working days from the date of its advertisement on the Reporter Newspaper. Addis Ababa Women’s Association is located nearby/at the side of/ the back gate of the AA exhibition center or at the back of Juventus Club. Addis Ababa Women Association/AAWA reserves the right to accept or reject any or all bids.

ADDIS ABABA WOMEN’S ASSOCIATION

በጋዜጣው ሪፖርተር

‹‹ራስ ተፈሪ ዘ ማጀስቲ ኤንድ ዘ ሙቭመንት›› የተሰኘ የሥዕል ዐውድ ርዕይ ግንቦት 17 ቀን 2006 ዓ.ም. በብሔራዊ ሙዚየም ጋለሪ ይከፈታል:: ዐውደ ርዕዩ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለፓን አፍሪካኒዝም የነበራቸውን አስተዋጽኦ፣ ከየአገራቸው የተወሰዱ ጥቁሮች ራስ ተፈሪ እንቅስቃሴን በመከተል ወደ እናት አገራቸው ለመመለስ ያደረጉትን ጥረት የሚያሳይ ይሆናል::

ዐውደ ርዕዩ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴን ከራስ ተፈርያን ከብላክ ሊብሬሽን ሙቭመንት (የጥቁር ነፃነት እንቅስቃሴ) ጋር እያያዘ የአትላንቲክ ባሪያ ንግድን የተከተሉ ሥራዎችን ያቀርባል::

እንደ ዐውደ ርዕዩ አዘጋጅ ደስታ መግሆ (ፒኤችዲ) ገለጻ፣ ትስስሩ የጀመረው በአፄ ምኒልክ ዘመን ነው:: ዐውደ ርዕዩ በባሪያ ንግድ፣ ቅኝ ግዛት፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እኩልነት ማጣትንና ነፃነት ላይ የሚያጠነጥን የሚያሳይ ይሆናል::

ዐውደ ርዕዩ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በእንቅስቃሴው የነበራቸውን አስተዋጽኦ ታሪክና ውጤት የሚያሳዩ 12 ክፍሎች የሚኖሩት ሲሆን፣ የማርክስ ጋርቬይን ብላክ ስታር ላይነር፣ የዓድዋ ድልን ተከትሎ የመላውን የጥቁር ሕዝብ ሐሴትና የቀዳማዊ ኃይለሥላሴን ንግሥ በፎቶግራፍ፣ ሥዕል፣ የእንጨት ቅርፆችና ፊልም ያስቃኛል:: በተጨማሪም በጣሊያን ወረራ ወቅት የነበረውን አንድነት፣ በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያውያን ነን ይሉ የነበሩ ራስታዎች ስለገጠማቸው ፈተና የሚያትት ሲሆን የሬጌ ሙዚቃ አስተዋጽኦ በካውንት ኦሴ፣ ቦብ ማርሌና ፒተር ቶሽ ሥራዎች ይቃኛል::

ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለአፍሪካ ኅብረት መቋቋም የነበራቸውን ሚናና ከጋናው መሪ ኩዋሜ ንክሩማህና የኬንያው ጆሞ ኬንያታ ጋር የነበራቸው ግንኙነት እንዲሁም የያኔው ነፃነት ታጋይ ለኔልሰን ማንዴላ ያደረጉት ዕርዳታ በዐውደ ርዕዩ ጐልተው ከሚወጡት ውስጥ ናቸው::

ዐውደ ርዕዩ በሻሸመኔና በሐረር (ኢጀርሳ ጓሮ) የሚቀርብ ሲሆን፣ ኒያቢንጊ ድራም ሴረሞኒ (የከበሮ ሥነ ሥርዓት) እንጦጦ ላይ ይደረጋል:: ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የተወሰዱ ንግግሮች፣ የገብረ ክርስቶስ ደስታ ሥራዎች፣ ዶክመንቶች፣ ባህላዊ ቁሳቁሶች፣ የፓናል ውይይቶችም የዐውደ ርዕዩ ክፍል ይሆናሉ::

በዐውደ ርዕዩ ከሚታዩት አብዛኞቹ ዘመነ ደርግ ለብሔራዊ ሙዚየም የተሰጡ የሚገኙበት ሲሆን ዐውደ ርዕዩ ስለራስ ተፈሪያንና በፍልስፍናቸው ስለሚደርስባቸው መገለልም የሚያሳይ ይሆናል:: እንደ ደስታ ገለጻ ‹‹ይህ ታላላቆቻችን ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ለማስታወስና ለመዘከር›› ነው::

በኢትዮጵያ የጋና አምባሳደር አልበርት ያንኪ፣ ዐውደ ርዕዩ የመላው አፍሪካውያንን ኅብረት ያጠናከረና ከቅኘ ግዛት ነፃ የመሆን መንፈስን ደግሞ ያመጣ ብለውታል:: ዐውደ ርዕዩ ከጋና በመነሳት ለቀጣይ አራት ዓመታት በተለያዩ አፍሪካ አገሮች የመዞር ዕቅድ አለው::

ቀደምቱን ለማክበር

በጋዜጣው ሪፖርተር

የየም ብሔረሰብ በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የም ልዩ ወረዳ ፎፋ ቀበሌ ይገኛል:: በዋናነት ምጣኔ ሀብቱ በግብርና ላይ ተመስርቷል:: ብሔረሰቡ ካሉት ልዩ ልዩ ባህላዊ መገለጫዎች አንዱ ሦስት ጉልቻ መመሥረት ነው:: ስለ ጋብቻ ሥርዓቱ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ባህላዊ አንትሮፖሎጂ መምሪያ ባጠናው ጥናት ውስጥ በከፊል እዚህ ላይ ቀርቧል::

በየም ብሔረሰብ ባህል አምስት ዓይነት ጋብቻዎች ይስተዋላሉ፤ ‹‹ዘታ ግሩ›› በቤተሰብ ስምምነት የሚፈጸም፣ ‹‹ራራግሩ›› ድንገተኛ ጋብቻ፣ ‹‹ቦአ›› ጠለፋ፣ ‹‹ዞክኛ›› በደላላ አማካይነት የሚፈጸም፣ ‹‹ሹኖግሩ›› በፍቅርና በመዋደድ የሚፈፀም ጋብቻ ናቸው:: ከእነዚህ ጋብቻዎች በአሁኑ ወቅት ኅብረተሰቡ የሚቀበላቸው ዛታግሩ /በቤተሰብ ስምምነት/፣ ሹኖግሩ /በተጋቢዎች ውሳኔ የሚከናወኑ/ ጋብቻዎችን ሲሆን፣ የተቀሩት እየተወገዙና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሱ መጥተዋል::

አንድ ቤተሰብ በሀብት ይመጥናል ከሚለው ሌላ ቤተሰብ ጋር በጋብቻ መተሣሠር ሲፈለግ በቅድሚያ ሽማግሌዎችን መርጦ የሚልክ ሲሆን፣ እንደ የም ባህል ይህ የሸማግሌዎችን ድካምና ጥረት በእጅጉ የሚጠይቅ ነው:: የልጅቷ አባት ለሚመጡት ሽማግሌዎች በቀላሉ የሚሸነፍ አይሆንም:: በሚመላለሱባቸው የመጀመሪያዎቹ ጊዜያት ከሽማግሌዎች ይደበቃል:: በመጨረሻ በጐረቤት ሰዎች ተመክሮ ነው እንዲቀመጥና እንዲያነጋግር የሚደረገው ሽማግሌዎች ገብተው ጉዳያቸውን ካስረዱ በኋላ አንድ ጠገራ /እንጨት መፍለጫ/ ሳር በእርጥብ የእንሰት ቅጠል ላይ በማድረግ ምሰሶው ሥር ያስቀምጣሉ:: አንድ ጊዜ ጠገራው በምሰሶው ሥር ከተቀመጠ በኋላ አባት እምቢ ማለት አይችልም:: ምክንያቱም ወጣቷን የሚያጨው የመጀመሪያው ወንድ ‹‹ጊዜ›› ካላገባት ትሞታለች የሚል እምነት ስላለ ነው:: አባት ከተስማማ በኋላ በሌላ ቀን የጥሎሽ ገንዘብ ብር 120 ለማር፣ ብር 50 ለሣር ይሰጣል በዚያው ቀን ለሠርጉ ቀጠሮ ይያዛል::

ሠርጉ ባብዛኛው ረዘም ባለ ቀነ ቀጠሮ የሚከናወን ሲሆን፣ ለዚህ ምክንያቱ በልጁ ቤተሰብ በኩል ከፍተኛ ድግሰ ስለሚደገሥ ለልጅቱ አስፈላጊ አልባሳት እስኪያሟሉ ጊዜ ለመግዛት ነው:: ለሠርጉ በልጅ አባት ቤት ከብት ይታረዳል፤ ዳቦ፣ አፓ፣ ስንቀሎና ባቄላ ተከክቶ ተቀቅሎ ይዘጋጃል:: ባህላዊ የየም የቆጮ ዳቦ ‹‹ኮበና›› እና ቦርዴ ይጠመቃል::

ጋብቻ በየም

ሙሽራው ሙሽሪትን ለማምጣት የሚሄደው በተለያዩ ጌጣጌጦች ባሸበረቁ ፈረሶች ታጅቦ ሲሆን መጀመሪያ የሚገቡት ሽማግሌዎች ሲሆኑ፣ ሠርገኞች የሚገቡት

ሲፈቀድላቸው ነው:: ሲፈቀድላቸው ገብተው ከተመገቡ በኋላ ከአንሰት ኮባ በሚዘጋጅ ምንጣፍ /ጅባ/ ላይ ሁለቱም ከተቀመጡ በኋላ ባንድ ባህላዊ ዋንጫ /ቶፎ/ የቀረበ ቦርዴ ተንበርክከው በመያዝ ከተመረቁ በኋላ አፋቸውን በማጋጠም ይጠጣሉ::

ከምረቃ ሥነ ሥርዓት በኋላ ሙሽሪትን በመጀመሪያ ፈረስ አቅርበው በፈረሱ እግር እግሯን ትንሽ ካስረገጡና በፈረሱ ላይ ለጥቂት ጊዜ ካስቀመጡ በኋላ መልሰው በቅሎ ላይ ያስቀምጧታል:: ይህም በቅሎ ስለማትወልድና ሙሽሪትም ያለመውለድ እጣ እንዳይገጥማት ሲባል ነው:: ሙሸሮች ልጁ ቤተሰቦች ቤት ሲደርሱ ተመሳሳይ ምርቃት ይሰጣቸዋል::

ሌላውና በተለይ ባሁኑ ጊዜ እየሰፋ የመጣው ጋብቻ በሁለቱ ወጣቶች መዋደድ ላይ የተመሠረተው ሲሆን፣ ሁለቱ ወጣቶች ተዋደው አብረው ለመኖር ሲወስኑ ልጁ ወስዶ ባባቱ ቤት ካስቀመጠ በኋላ ሽማግሌዎች ተልከው ያለብዙ ውጣ ውረድና ከፍተኛ ጥሎሽ ጋብቻው ይፈጸማል::

ከምረቃ ሥነ ሥርዓት በኋላ ሙሽሪትን በመጀመሪያ ፈረስ አቅርበው በፈረሱ እግር እግሯን ትንሽ ካስረገጡና በፈረሱ ላይ ለጥቂት ጊዜ ካስቀመጡ በኋላ መልሰው በቅሎ ላይ ያስቀምጧታል:: ይህም በቅሎ ስለማትወልድና ሙሽሪትም ያለመውለድ እጣ እንዳይገጥማት ሲባል ነው::

በጋዜጣው ሪፖርተር

በኢዮብ ጌታሁን የተጻፈውና “ያልተኖረ ልጅነት” በሚል ርዕስ የሚታወቀው የእውነተኛ ታሪክ መጽሐፍ፣ በእንግሊዝኛ ተጽፎ ታተመ:: መጽሐፉ በጸሐፊው ወደ እንግሊዝኛ ቢተረጐምም ለዓለም አቀፍ አንባቢያን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማቅረብ በአሜሪካዊቷ ሻርሊን ቻምበርስ ቦልድዊን አማካይነት ‹‹ኦርፋንስ ሶንግ›› የሚል ርእስ እንደገና ተጽፏል::

መጽሐፉን ከአማርኛው ጋር እንዳይጣረስ በማረሙ ሥራ ላይ ኢዮብ ሲሳተፍ፣ ሌላ አሜሪካዊ አርታኢም ማረማቸውም ታውቋል:: ባለ270 ገጾቹ “ኦርፋንስ ሶንግ” ዋጋው 14.95 የአሜሪካ ዶላር ነው:: ከውጭ ገበያ ሌላ መጽሐፉ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሽያጭ ይቀርባል::

በበርካታ አንባቢያን ዘንድ የተወደደው የአማርኛው መጽሐፍ “ያልተኖረ ልጅነት” በቅርቡ ለሰባተኛ ጊዜ የታተመ ሲሆን እስካሁን አርባ አምስት ሺሕ ኮፒ ገደማ መሸጡን ደራሲው ለሪፖርተር ገልጿል::

‹‹ያልተኖረ ልጅነት›› መጽሐፍ በእንግሊዝኛ ተጻፈ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታ

ወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ (ቁጥር 2/2006) ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) የካሣ ክፍያ ፈጽሞ የተረከባቸውን ከዕዳና ዕገዳ ነፃ የሆኑ የተጎዱ ተሽከርካሪዎች እና ጋቢናዎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ይሸጣል፡፡

ተጫራቾች ከግቦት 21 ቀን 2006 ዓ.ም. እስከ ግንቦት 29 ቀን 2006 ዓ.ም. በሥራ ሰዓት የጨረታ ሰነድና የዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ንብረቶቹን ከግንቦት 21 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ በሥራ ሰዓት እስከ ግንቦት 29 ቀን 2006 ዓ.ም. 11፡00 ሰዓት ድረስ ከሃና ማርያም ወደ ቃሊቲ አደባባይ በሚወስደው ቀለበት መንገድ ከቻይና ጠጠር መፍጫ ፊት ለፊት በስተግራ በኩል የአጠና መሸጫ አጠገብ ከሚገኘው የኩባንያው የንብረት ማከማቻ መጋዘን ውስጥ በአካል ተገኝተው መመልከት ይችላሉ፡፡

የጨረታ መነሻ ዋጋው 15% ቫት ያላካተተ ወይም ያልተጨመረ መሆኑን እየገለጽን ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ቫት ሳይጨምሩ በዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ላይ በመሙላት በብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) ወይም በእንግሊዝኛ NATIONAL INSURANCE CO. OF ETHIOPIA (s.c.) ስም በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ጋር በኤንቨሎፕ በማሸግ ከግንቦት 21 ቀን 2006 ዓ.ም. እስከ ግንቦት 29 ቀን 2006 ዓ.ም. 11 ሰዓት ላንቻ ፊት ለፊት ዘፍኮ ሕንፃ በሚገኘው በዋናው መ/ቤት ውል ክፍል ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ግንቦት 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በኩባንያው ንብረት ማከማቻ ግቢ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡- አሸናፊ ተጫራቾች ለአሸነፉት ንብረት ክፍያ ሲፈፅሙ በጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ባቀረቡት ዋጋ ላይ 15% ቫት የሚጨምሩ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የተያዘውን ገንዘብ ለተሸናፊዎች ሙሉ በሙሉ የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊዎች ግን ከሚገዙበት ዋጋ ጋር ይታሰባል፡፡ ተጫራቾች ለተጫረቱበት ንብረት አሸናፊነታቸው ከተገለፀበት ዕለት ጀምሮ በ8 የሥራ ቀናት ውስጥ ክፍያውን አጠናቀው ንብረቱን ካልተረከቡ ያስያዙት ገንዘብ ለኩባንያው ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል፡፡ የተሽከርካሪው የስም ማዛወሪያ በጨረታ አሸናፊው የሚሸፈን ይሆናል፡፡ ከቀረጥ ነፃ የገባ ተሽከርካሪ ለአሸናፊው ተጫራች የምናስረክበው የጉምሩክ ቀረጥ ከፍሎ ማስረጃ ሲያቀርብ ብቻ ነው፡፡ ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ስልክ 011-466-11-29/ 0114-65-56-05

የጠ/ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያ

የበርኩሜ ሪል እስቴት አ/ማኅበር 4ኛ መደበኛ ጠ/ጉባኤ ስብሰባ

ሰኔ 15/2006 ዓ.ም ከ8፡00 ሰዓት ጀምሮ እናት ህንጻ ላይ

በሚገኘው የአልታድ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ኩባንያ ስብሰባ አዳራሽ

ውስጥ ይካሄዳል፡፡ የአክሲዮን ማህበሩ አባላት የሆናችሁ በሙሉ

በቦታው እንድትገኙ እየገለጽን በእለቱ ለመገኘት የማትችሉ

አባላት በሰነድ ማረጋገጫ ጽ/ቤት የጸደቀ ውክልና የያዘ ወኪል

ማሳተፍ ወይም ከስብሰባው በፊት በአ/ማህበሩ ጽ/ቤት በመገኘት

የውክልና ፎርም መሙላት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን

በተገኙበት አባላት የሚተላለፉ ውሳኔዎች በማይገኙት ላይ

ተፈጻሚ እንደሚሆኑ በጥብቅ እናስታውቃለን፡፡

የስብሰባው አጀንዳ

1. የአመራር ቦርድ የሥራ ሪፖርት ማቅረብ

2. የኦዲት ሪፖርት ማቅረብ

3. በሥራ ሪፖርቱ እና በኦዲት ሪፖርቱ ላይ ተወያይቶ

ውሳኔ ማሳለፍ

4. የቦርድ አመራር ምርጫ ማካሄድ

የዳይሬክተሮች ቦርድ

አ ስ ተ ያ የ ትበሒሩት ደበበ

እ.ኤ.አ. የ2006 የዓለም የሰላም ኖቤል ዓለም አቀፍ ተሸላሚው ባንግላዴሺያዊው ሙሐመድ የኑስ ከ40 ዓመታት በፊት ለአነስተኛና ጥቃቅን አንቀሳቃሾች 27 ዶላር ከማበደር ተነስቶ ዛሬ ዛሬ በ120 አገሮች በላይ 7.8 ሚሊዮን ተበዳሪዎች ሲኖሩት፣ ከአሥር ቢሊዮን ዶላር በላይ ሥራ ላይ አውሎ 97 በመቶ ለሚሆኑት የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ሴቶች ሕይወት መቀየር አስተዋፅኦ አድርጓል:: በዚህ የብዙዎችን ሕይወት የመቀየር ጉዞው ከአገር አልፎ ዓለም አቀፍ ዝናና ክብርም ማግኘት ችሏል::

የየኑስ የሕይወት ፍልስፍና ታዲያ በየትኛውም የዓለም ጫፍ ሠርተህ ደክመህ ያገኘኸውን ጥሪት ቅድሚያ በአገርህ ያሉ ድሆችን ሕይወት ለመቀየር፣ ሲተርፍህ የጎረቤትና የአካባቢ አገሮችን ሕዝቦች ለመታደግ፣ አለፍ ሲልም ለዓለም ሰላምና ፀረ ድህነት ትግል ማዋል ይኖርብሃል የሚል ነበር:: ለዚህም ነው በሌላ አገር ሠርቶ ያገኘውን ሀብት በአገሩ ከፍ ላለ ጥቅም ከማዋል አልፎ ለሌሎችም ሊተርፍ የቻለው::

እንዲህ ዓይነት የሕይወት መርህን የሚከተሉ ኢትዮጵያዊያን ስንት ናቸው? ሌላው ቀርቶ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ለዓመታት ያፈሩትን ጥሪት፣ ዕውቀትና ልምድ ወደ አገራቸው ያመጣሉ? የሚሉ ጥያቄዎችን ማንሳት ተገቢ ነው:: የጥያቄዎቹን መልሶች ወደ ሁሉም የዚህች አገር የፖለቲካና የኢኮኖሚ ልሂቃን አዕምሮ እንዲያንቃጭሉ ማድረግ ተገቢ ነው::

በዚህ ጽሑፍ ግን መንግሥት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን የሚይዝበትና በአገራቸው እንዲያለሙ የሚሻበት፣ ዳያስፖራው በአገሩ ጉዳይ ያገባኛል እንዲል የሚሠራበትን መንገድ መፈተሽ ተፈልጓል::

ባሳለፍናቸው ሳምንታት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ከውጭ ከተመለሱ 500 የሚደርሱ የአገሪቱ ተወላጆች ጋር ውይይት አድርገዋል:: መነጋገርና መመካከር፣ ዳር ቆሞ ከመተማማትም ሆነ ከመተቻቸት የተሻለ መሆኑ አያጠራጥርም:: ውይይቱ ግን ምን ፍሬ አስገኘ? ከዚህ ቀደም የተካሄዱ ውይይቶች ምን ዓይነት ለውጥ አመጡ? ብሎ መጠየቅ ተገቢነት ይኖረዋል::

የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ ቀረብ ብሎ ለማናገር የሞከረው ከምርጫ 97 የመንግሥት ንቅነቃ በኋላ ነው የሚሉ ታዛቢዎች አሉ:: በተለይ በሰሜን አሜሪካና አውሮፓ ትልልቅ ከተሞች ለዓመታት በሥራና በትምህርት ላይ የቆየው ዳያስፖራ ያለውን ተሰሚነትና የፋይናንስ አቅም ተጠቅሞ የተቃዋሚውን ክንፍ ደግፏል:: ኢሕአዴግ መራሹ መንግሥት በራሱ ድክመት ከፈጠራቸው ድህነት፣ ሥራ አጥነት፣ ወቅቱን እየጠበቀ ከሚመጣ ድርቅ፣ የእርስ በርስ ግጭትና ሌሎች የመልካም አስተዳደር ክፍተቶች ባሻገር፣ ያሉትን ዕቅዶችና መልካም ልማቶች ሳይቀር አቧራ ላይ የሚጥል ኃይል ከስደተኛው መሀል ጎልቶ መታየቱም

የተውገረገረው የዳያስፖራ ችግሮች አፈታትና ለውጥ ያላሳዩ ተደጋጋሚ መድረኮች

አይካድም:: በእርግጥ ብዙኃኑና ተፅዕኖ ፈጣሪው በውጭ የሚኖር

ዜጋ ኢሕአዴግን ቢቃወም የሚደንቅ አልነበረም:: ምክንያቱም አብዛኛው ምሁርና ገንዘብ የሚያገኘው ስደተኛ የ1940ዎቹ የለውጥ ፈላጊ ትውልድ ቅሪት በመሆኑ በኢሕአፓ፣ በመኢሶን፣ በደርግ፣ በሻዕቢያ፣ በኢሕአዴግ፣ በመኮንኖች ንቅናቄ፣ ወዘተ የመሳሰሉ የፖለቲካ እምነቶች ውስጥ የተሳተፉና የነበሩ በመሆናቸው ነው:: አብዛኛውም በአንድም በሌላም በወቅቱ በነበረው የፖለቲካ መቅሰፍት ሰለባ እንደነበሩም ሊካድ አይቻልም:: ጥቂት የማይባሉ አንጋፋ ምሁራንና ባለሀብቶችም በንጉሡ ሥርዓት ውስጥ ከነበረው ገዥ መደብ ጋር ቅርበትና ቤተሰብነት እንዳላቸው በአንድ ወቅት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር የኢትዮጵያ ዳያስፖራን የተመለከተ ጥናት ሲቀርብ ተተንትኗል::

ከዚህ ኃይል ውስጥ ኢሕአዴግ ወደ ሥልጣን ሲመጣ የውጭ ሕይወታቸውን አቋርጠው ወደ አገራቸው የገቡት ኢሕአዴግን የሚደግፉ ወይም ሥርዓቱ በጎ ፊቱን ያሳያቸው ብቻ ናቸው:: አንዳንዶችም ዛሬም ድረስ ትልልቅ ባለሀብቶችና ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደሆኑ ይታወቃል:: ሌላው ስደተኛ ግን በማወቅም ሆነ ባለማወቅ አሁን ያለውን የአገሪቱ መንግሥት በጥርጣሬ ከመመልከት አልፎ ጽንፍ የደረሰ ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆኗል::

መንግሥት የ1997 ዓ.ም. የዳያስፖራው ፖለቲካዊ ግፊት ከስደት ተመላሹ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በላይ አሳስቦት ነበር:: ስለሆነም ከፍተኛ የኢትዮጵያዊያን ቁጥር ባለባቸው አገሮች ኤምባሲዎች የአታቬዎችና የሕዝብ ግንኙነት መዋቅሮች ከፍቷል:: በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥር የዳያስፖራ ጉዳዮችን የሚከታተል የተጠናከረ ዳይሬክቶሬት አቋቁሟል:: አልፎ ሄዶ የዳያስፖራ ፖሊሲም ነድፏል::

ከኢትዮጵያ ሚሊኒየም መባቻ አንስቶ ባሉት ጊዜያት የአገሪቱን ከፍተኛ ባለሥልጣናት (በአብዛኛው ሚኒስትሮችና የክልል ርዕሰ መስተዳደሮች) በአውሮፓና አሜሪካ እየላከ ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑን ለማሳመን ሞክሯል:: በብዙዎቹ መድረኮች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እስከመሰደብና ዘለፋ ድረስ የደረሰባቸው ነቀፌታ የሚታወስ ነው:: በካናዳ ቶሮንቶ የሚኖሩ የሶማሌና የኦሮሞ ተወላጆች፣ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ የደቡብ በተለይም የከምባታና የሃዲያ ብሔረሰብ አባላት፣ በአሜሪካና አውሮፓ የሚኖሩ አንዳንድ የኢኮኖሚ ልሂቃንም ምክክሩን በበጎ ተቀብለውታል:: አብዛኛው በውጭ የሚኖር ኢትዮጵያዊ በአገሩ ጉዳይ ‹‹ያገባኛል›› ብሎ ሚዛናዊ በሆነ አተያይ በንቃት እየተሳተፈ ነው ለማለት አይቻልም:: በነገራችን ላይ በዚያን ጊዜ ዳያስፖራውን ለማሳመን ወደ ውጭ ከወጡ

መሪዎች እነ ጁነዲን ሳዶ፣ ኡሞድ ኡቦንግ ያሉት ሲሰደዱ፣ እነ ያረጋል አይሸሹምና መላኩ ፈንታ ማረሚያ ቤት ናቸው::

መረጃዎች እንደሚያመላክቱት በ2000 ዓ.ም. ወደ አገራቸው ገብተው እንዲያለሙና ቤት መሥሪያ ቦታ እንዲረከቡ የተደረጉ ዳያስፖራዎች ቢሆን ሸጠው፣ ለውጠው አልያም ቤት ሠርተው አከራይተው ተሰደዋል:: በእርግጥ ያኔ በሙሉ ልብ የአገራቸውን መሬት የረገጡ ምሁራን፣ ባለሀብቶች፣ አርቲስቶችና አንዳንድ ፖለቲከኞች ዛሬ በተለያዩ የሕይወት መስኮች ተሰማርተው ይገኛሉ::

ኢትዮጵያ ከአብዛኛው ዳያስፖራ ሀብትና ዕውቀት አልተጠቀመችም:: አብዛኛው የተማረና የተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኝ የአገሪቱ ዜጋ የዳር ተመልካች ነው የሚሉ ተቺዎች አሉ:: የእነሱን አባባል የሚያረጋግጠው ደግሞ በውጭ አገር የሚኖሩ ከሦስት ሚሊዮን የማያንሱ ስደተኞች ካሉዋት አገር ወደ አገር ቤት ተመልሰው ማልማት የጀመሩት ከሦስት ሺሕ ያልበለጡ ወገኖች ብቻ መሆናቸው ነው::

ይኼ ቁጥር በመቶኛ ቢሰላ ከ0.002 በመቶ ያነሰ ነው:: ይኼ ደግሞ በዓለም ላይ በዳያስፖራ ሀብትና ዕውቀት ከሚጠቀሙ ታዳጊ አገሮች የመጨረሻው ጠርዝ ላይ እንድንቀመጥ ያደረገን መሆኑን ነው የዓለም ስደተኞችን የተመለከተው “Human Development Report 2012” ያስገነዘበው::

እዚህ ላይ በአንድ እውነት መተማመን ያስፈልጋል:: በውጭ አገር ሦስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ቢኖሩም፣ ሁሉም የተማረና ባለሀብት አለመሆኑ ናቸውን ነው:: ከሰሜን አሜሪካ አንስቶ እስከ መካከለኛው ምሥራቅና አፍሪካ አገሮች በጉልበት ሥራና በአነስተኛ ገቢ የሚተዳደር ከአንድ ሚሊዮን የማያንስ ኢትዮጵያዊ በአብዛኛው የቅርብ ጊዜ ስደተኛ ሲሆን፣ ከእጅ ወደ አፍ ነው የሚኖረው::

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ በተካሄደው ውይይት ላይ ሦስት ሺሕ በሚደርሱ የዳያስፖራ አባላት 22.3 ቢሊዮን ብር ኢንቨስት ተደርጎ 125,600 ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል ሲል ገልጿል:: ባለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ከውጭ ወደ አገሪቱ የገባው ገንዘብ ከ30 ቢሊዮን ዶላር የማያንስ ‹‹ሬሚታንስ›› (ከውጭ በሐዋላ የሚገባ ሕጋዊ የውጭ ምንዛሪ) ግን ለአገር ውስጥ ፍጆታና ለዜጎች ድጎማ ጥቅም ላይ እንደዋለ ‹‹የዕርዳታ ገንዘብ›› ዓይነት የሚቆጥሩት አሉ::

እነዚህ እውነታዎች ሲታዩ ነው መንግሥት ለምን የኢትዮጵያ ዳያስፖራን አቅም በስፋት ለመጠቀም አይተጋም የሚል ቁጭት የሚቀሰቅሰው:: አንዳንድ ታዛቢዎች በእርግጥም በውጭ ያለው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ኃይል በሰፊ ንቅናቄ እንዲገባ ይፈለጋልን? ሲሉ ይጠይቃሉ:: ለጥርጣሬያቸው የሚያነሱት መከራከሪያም መንግሥት ‹‹ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ››

በሚመስል መንገድ ከስደት ተመላሾችን እያወያየ፣ በቴሌቪዥን እየቀረፀ ደጋግሞ ያስተላልፋል እንጂ ምን ማሻሻያ ተደረገ ይላሉ::

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከአራት ዓመታት በፊት በሺዎች የሚቆጠሩ ከስደት ተመላሾችን ሰብስበው፣ ‹‹… ሌሎች የውጭ አገር ሰዎች 199 አማራጭ አገር አላቸው:: እናንተ ግን አንድና አንድ አማራጫችሁ ኢትዮጵያ አገራችሁ ነች:: የሚታዩ ክፍተቶች ቢኖሩም እኛም እናንተም የየድርሻችንን ወስደንና ተጋግዘን እንፈታዋለን…›› ብለው ተሳታፊዎችን በማስደሰት ጭብጨባውም አዳራሹ እስኪነቃነቅ ተናጋ የሚሉት ታዛቢዎች፣ ከአዳራሹ ከተወጣ በኋላ በመንግሥታዊ መዋቅሩ ያለው ሰንሰለት የበለጠ ጠብቆ እንግልቱ ከፍቶ እንዳገኙት በሐዘን ያስረዳሉ::

ከዚህ ቀደም የነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ጨምሮ የአሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝም ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያዊያንን ደጋግመው አነጋግረዋል:: የቅርቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ውይይትም በአቀራረቡም ሆነ በምላሹ የተለየ አንድም ነገር የለውም::

የዳያስፖራ አባላቱ ተደጋጋማ ጥያቄ ያቀርባሉ:: የመንግሥት አካላትም ‹‹ታገሱን ችግሩ በአጭር ጊዜ ይፈታል›› ዓይነት ምላሽ ሰጥተው ስብሰባው ያልቃል:: በዚህ ሁኔታ የተሰላቹና በቅርቡ ውይይት ላይ የተሳተፉ አንድ ከስደት ተመላሽ፣ ‹‹ከላይ ያሉት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በቅንነትም ሆነ ድህነትን ለመቀየር በተፈጠረ ፍላጎት መቀራረብ ይሻሉ:: ከስደት ተመላሹ በአገሩ ሠርቶ እንዲቀየርም ፍላጎት አላቸው:: በታችኛው መንግሥታዊ መዋቅር ያለው ቢሮክራሲያዊ አጥርን ግን ከላይ ያሉትም የሚፈቱት አይመስልም፤›› ብለውኛል::

ከስደት ተመላሾች በአገሪቱ ከሚኖሩ ዜጎች የተለየ ጥቅም ያግኙ ባይባልም፣ ይዘው ከሚጡት ሀብትና ዕውቀት አንፃር ቢያንስ ከውጭ ባለሀብቶች የተሻለ ዕድል ሊፈጠርላቸው ይገባል የሚሉት ታዛቢው በመሬት፣ በኢንቨስትመንት ፈቃድ፣ በታክስና ጉምሩክ፣ በብድርና መሰል ወሳኝ የኢንቨስትመንት መሠረቶች ላይ በአገሪቱ በበጎ ፈቃድ ሳይሆን በመመርያና በፖሊሲ የታገዘ ለውጥ ያስፈልጋታል ብለዋል:: ለአብነት የክልል የሥራ ኃላፊዎችና የፌደራል መሥሪያ ቤቶች የሚመለከታቸው አካላት ከአገሪቷ መሪዎች ጋር ዳያስፖራው የሚያደርገውን ውይይት በቴሌቪዥን ከማየት በቀር የማሻሻያ ዕርምጃ እንዲወስዱ ጫና እንደማይደረግባቸው አረጋግጫለሁ:: በዚህም ዛሬ ጥያቄና ቅሬታ ያቀረበ ከዓመት በኋላ ይኼንኑ ጉዳይ ሲያነሳ መስማት ላያስገርም ይችላል::

በአብዛኛው ወደ አገሩ ገብቶ ለማልማት አቅም ሆነ ፍላጎት ያለው ዳያስፖራ ኢንቨስተር በሰሜን አሜሪካና አውሮፓ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23|እሑድ | ግንቦት 17 ቀን 2006 ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታ

ወቂያ

የቤት ኪራይ ማስታወቂያ

ዋልታ ኢትዮጵያ አክሲዮን ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ ክፍለ

ከተማ ወረዳ 04 የቤት ቁጥር 562 በሆነው ሕንፃ ውስጥ

ለተለያየ አገልግሎት ሊውል የሚችል 199 ካ.ሜ ስፋት ያለው

ክፍል በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል:: ስለዚህ

ተጫራቾች በሜትር ካሬ ሂሳብ የሚከራዩበትን ዋጋ በዝግ

ኤንቨሎኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት ቀናት

ውስጥ ለድርጅቱ ቢሮ እንዲያቀርቡ እናስታውቃለን:: ጨረታው

2% የግዴታ (Bid Bond) ማስከሪያ በCPO እንዲያስይዝ

ያስገድዳል:: ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድና የዓመቱን

ግብር የከፈሉበት መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

ድርጅቱ በማንኛውም ምክንያት ጨረታውን መሰረዝ ይችላል::

ማስታወሻ

የድርጅቱ ዋና ቢሮ ሳሙኤል ደሬሳ ሕንፃ አንደኛ ፎቅ ቢሮ

ቁጥር 3 ነው::

ስልክ፡- 011-1-11-82-32

አ ስ ተ ያ የ ትየሚኖረው ነው:: በዚያ የሠለጠነ ማኅበረሰብ ውስጥ ለአሥርት ዓመታት ኖሮ በባህልና በአመለካከት የተዋሀደው ይህ ኃይል ያለጥርጥር ሙስና፣ ጎታታ አሠራርና ኋላቀር የአገልግሎት አሰጣጥን ሊታገስ አይችልም:: ምንም ያህል ተወልዶ ያደገባትን አገር (አንዳንዳች እዚያው ተወልደው ያደጉም ናቸው) ቢያውቀውም በዘርና በጎሳ፣ በዝምድናና በቡድነኝነት እንዲሁም በ‹‹ጉዳይ ገዳይ›› ደላላ ዘወትር የሚያየውን ሕገወጥና የአጭበርባሪ መንገድ በከፋ ቅሬታ እንደሚታዘበው ያጫወቱኝም አሉ::

እዚህ ላይ ዋሽንግተን ዲሲ ሆኖ ‹‹መኖር አሜሪካ›› የሚል ትዝብታዊ ትረካ የላከልንን የዓለማየሁ ማሞን አንድ ምልከታ ልጥቀስ:: ‹‹ብዙዎቹ አሜሪካን የዘርፈ ብዙ ዕድሎች ምድር (Land of Opportunities) ይሏታል:: የፈለግኸውን መሆን የምትችልበት አገር ነው የሚሉም አሉ:: ይኼንን አሜሪካዊያን ራሳቸው ይደጋግፉታል:: ….የተለየ ችግር ካልተፈጠረ በቀር ያለሙትን ከመጨበጥ ማን አግዷቸው? ብዙኃኑ ትውልደ አሜሪካዊው ብቻ ሳይሆን ከእነሱ ጋር መኖር የጀመረ ስደተኛ ከያዘው ዕቅድ ዝንፍ አይልም:: ለተለሙት ግብ ለዓመታት ደፋ ቀና ሲሉ ድካም አያውቃቸውም::

‹‹አሜሪካኖች ዙሪያ ጥምጥም አይሄዱም:: አብዛኛው ነገራቸው ፊት ለፊት ነው:: ካርድህን በጠረጴዛው ላይ አኑር (Put your card on the table) ነው ምሣሌያቸው:: የሚያስቡትን ይናገራሉ:: ላመኑበት ነገር የዘርና የቀለም ልዩነት አያስጨንቃቸውም:: አማላጅ ፍለጋ አይሄድም…›› ይላል በገጽ 39:: በዚህ ብቻ ሳይሆን በስብሰባ ከአሥር ደቂቃ ያነሰ ጊዜ በላይ አያባክኑም:: ደንበኛን ንጉሥ አድርገው መመልከታቸውና ለአሜሪካ ጥቅም የትም ምንም አድርገው መሥራታቸውን ሲነግረን፣ እኛ ያለንበት ዝቅተኛ ደረጃ እጅጉን ያሳፍረናል፣ ያሸማቅቃልም::

እውነት እንነጋገር ከተባለ እኮ በአንዳንድ ክልሎች ኢንቨስት ለማድረግ ያመለከቱ ከስደት ተመላሾች ያላቸው ፕሮጀክትና ካፒታላቸው ብቻ አይደለም የሚታየው:: የብሔርና የፖለቲካ እምነታቸውን ለመፈተሽ የሚዳዳቸው አንዳንድ የሥራ ኃላፊዎች ያጋጥሙሃል የሚለው ከስደት ተመላሽ ታዛቢ፣ ይህ ዓይነቱን ገዳቢ አመለካከት አሜሪካን ጨምሮ በሌላው ዓለም ለማይገጥመው ሐበሻ ማሳየት ምን ያህል አሳዛኝ እንደሚሆን ገምተው ይላል በትካዜ:: ከውጭ ባለሀብቶች ጋር ‹‹በጆይንት ቬንቸር›› ለማካሄድ የሚፈለግን ኢንቨስትመንት በጥርጣሬ መመልከት፣ በትንሽ በትልቁ ውጣ ውረድና እንግልት መቅረፍ ካልተቻለ፣ አገሪቱ የስደተኞቿን አቅምና ሀብት ልትጠቀም እንደማትችልም ይገልጻል:: በእርግጥ በውጭ ያለው አንዳንድ ኢትዮጵያዊም ቢሆን በዘረኝነትና በጎሳ ፖለቲካ የተለከፈና ለጠባብ ብሔርተኝነት ቅስቀሳ ሰለባ የሆነ መሆኑን መካድ ያስቸግራል::

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምሁራን ስደትን አስመልክቶ ከሁለት ዓመታት በፊት የወጣው አንድ ሪፖርት፣ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ሐኪሞች (ዶክተሮች) በአገር ውስጥ ካሉት በእጥፍ ይበልጣሉ ይላል:: በሰሜን አሜሪካና በካናዳ ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሩ ፕሮፌሰሮች ብቻ በኢትዮጵያ ካሉት በሦስት እጥፍ ይበልጣሉ:: ናሳን ጨምሮ በትልልቅ ዓለም አቀፍ የምርምርና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ተቋማት

የሚሠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአገራቸው የመኖሪያ ቤት እንኳን ለመሥራት ያልቻሉት ለምንድን ነው? ብሎ መጠየቅስ ለምን ችላ ይባላል?

ኢትዮጵያዊያን ስደተኛ ባለሀብቶች ዛሬ ባልተረጋጋችው ደቡብ ሱዳንና ካርቱም ብቻ ሳይሆን በተለያዩ የአፍሪካ አገሮችም ተሰማርተው ይገኛሉ:: የአውሮፓና የሰሜን አሜሪካ ገበያቸውና የቢዝነስ ዕውቀታቸውም ከኢትዮጵያ አልፎ ለሌላ አገር እየተረፈ ነው:: ለምን በሌላ አገር ሠሩ ማለት ባይቻልም በእናት ምድራቸው ገብተው ሰፊ ሀብታቸውን ለአገርና ለወገን በሚጠቅም አኳኋን ለማዋል ለምን እምነት ጎደላቸው ብሎ ማየት ተገቢ ነው:: በገንዘብና በዕውቀት የኅብረተሰብ ድጋፍ ረገድስ ምን ላይ ናቸው?

ይህን የዘነጋው የመንግሥትና የዳያስፖራው ችግሮች አፈታት የ2,900 ባለሀብቶች ጉዳይ ብቻ ያስጨንቀዋል:: እነዚህም በቅሬታና ባለመርካት ውስጥ ሊሆኑ መቻላቸውም የሚታየው አይመስልም:: ሌላው ቀርቶ ‹‹በውጭ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ 25.1 ሚሊዮን ዶላር በሽያጭና በስጦታ አበረከቱ፤›› የሚለው ዜና እንደ ትልቅ ድል የሚቆጠር ሆኗል:: በሦስት ዓመታት የተሰበሰበው በውጭ ከሚኖረው ስደተኛ አንፃር ሲመዘን ግን እዚህ ግባ የሚባል እንዳልሆነ ብዙዎችን የሚያስማማ ስሌት ነው::

በአጠቃላይ የዳያስፖራውና አሁንም እየነጎደ ያለው ስደተኛ ችግር ብዙ ነው:: ከዕለት ጉርስ ፈላጊው እስከ ግዙፍ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ትግበራ የሚመኘው ድረስ ያለው በውጭ የሚኖርና ተመላሽ ኢትዮጵያዊን መብትና ፍላጎት መመለስ ግን የመንግሥት ቁልፍ ተግባር መሆን አለበት:: ሦስት ሚሊዮን የሚደርሱ በውጭ የሚኖሩ ወገኖች በአገር ውስጥ በአማካይ ከአሥር ሚሊዮን የማያንሱ ዘመድና ወዳጅ እንደሚኖራቸው መገመት ይቻላል:: ስለዚህ ዜጎች በአገራቸው ጉዳይ ተሳታፊና ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ የሚመኝ የፖለቲካ ሥርዓት የዳያስፖራውን ጉዳይ ሊዘነጋ አይቻለውም:: እዚህ ላይ ወጣ ገባ፣ ቆም ራመድ የሚለው የዲሞክራሲ ጉዞም ቢሆን ዳያስፖራውን የሚያገል ክፉ እንቅፋት መሆኑ መዘንጋት የለበትም::

አይደለም በራሳቸው ተነሳሽነት በአገሪቱ ለማልማትና ለመኖር የሚሹ ከስደት ተመላሾች ቀርቶ፣ በየአገሩ እንደ ጨው ዘር የተበተኑ ዜጎቻችንም ቢሆን እየቀረቡ ማሳመን፣ ማግባባትና በሆደ ሰፊነት በአገራቸው ጉዳይ ያገባኛል እንዲሉ ማድረግ ይገባል:: ለዚህ ደግሞ በየጊዜው ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ከሚመላለስ ውይይት፣ ጥያቄና መልስ ወጥቶ በቁርጠኝነት ከስደት ተመላሾችን ማገዙ፣ መደገፉና የልማታዊ ጉዞው ተሳታፊ ማድረግ ተገቢ ይሆናል:: የነኮሪያ፣ ታይዋን፣ ቻይና፣ ህንድና ብራዚል ፈጣን ዕድገት ውስጥ የዳያስፖራው የገንዘብ፣ የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር የነበረው ድርሻ ካልተመረመረ፣ እዚችው በጠባቧ ሀብትና ዕውቀት ተጠልፎ መቅረትን ያስከትላል:: የሚታሰበውን ‹‹ትራንስፎርሜሽን›› ለመረጋገጥም መንገዱ መርዘሙ አይቀርም::

ከአዘጋጁ፡- ጹሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ ሲሆን፣ በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት

ይቻላል::

ያኔ እሳቸውም ከቀሚስ ስር ይለብሱት እንደነበር ያስታውሳሉ::ስለ ፋሽን ሲነሳ ቀደሞ ይዘወተሩ ከነበሩ አለባበሶች

በተጨማሪ የፀጉር አሠራርና መዋቢያዎችም እንደ አዲስ ሲዘወተሩ ይታያል:: ቀድሞ ጋርሶ፣ ጆንትራ፣ ኤልቪስ ስታይል፣ ጄምስ ብራውን ስታይል፣ ጐፈሬ የሚባሉ የፀጉር አሠራሮች በተለያየ ወቅት ተከታይ ወንዶች ነበሯቸው:: ሴቶች አፍሮ፣ ሚኒ አፍሮና ሌላም የፀጉር ዘዬዎች በተለያየ ወቅት ነበሯቸው:: ሒል (ረዥም ሶል ያለው ጫማ)፣ ሸራ ጫማና ሌሎችም የጫማ ዓይነቶችም ዳግም ይታያሉ::

የ26 ዓመቷ ወጣት ሩታ ኃይለ በበኩሏ አሁን ያለችበትን ዘመን ፋሽን ተከታይ መሆኗን ታምናለች:: ሲ ትሩ (ሳሳ ያለ ሸሚዝ) በስኪኒ (በሰውነት ልክ የጠበበ ጂንስ ሱሪ) መልበስ ታዘወትራለች:: ዛሬ ላይ በሷና በዕድሜ እኩዮቿ የሚመረጡ አለባበሶች ከዓመታት በፊት የነበሩ መሆናቸውን ከሙዚቃ ክሊፖች ማየቷን ትናገራለች:: ‹‹ፍጹም ተመሳሳይ ነው ለማለት ባይቻልም ቀድሞ የነበረ አለባበስ ዛሬ ላይ ሲደገም ይታያል፤›› የምትለው ወጣቷ በተለይም ስለ ስኪኒ ስታነሳ የተለየ አጋጣሚ አካፍላናለች::

12ኛ ክፍል ሳለች ስኪኒ ሱሪ እንደ አዲስ እየተለበሰ ይወጣል፤ አለባበሱን ያየችው እናቷ በአንድ ወቅት ‹‹ፈስ ቋጥር›› ተብሎ ሲጠራ የነበረ ሱሪ እንደነበር ታጫውታታለች:: እሷና ጓደኞቿም መጠሪያው አስገርሟቸው ልብሱም ‹‹የዱሮ ነው›› በሚል ለጥቂት ጊዜ ሳይገዙ ከቆዩ በኋላ ለሙከራ ጀምረውት ስለተስማማቸው ዛሬ ሁሉም ልብሶቻቸው ስኪኒ ሆነዋል::

በአንድ ወቅት ፋሽን የነበረው ቤል ሱሪ እሷ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሳለች ተለብሶ አሁን ደግሞ ቀርቷል:: ‹‹ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ እንደ ፋሽን የሚነሱ አልባሳት መውደቃቸው ቆይተው ደግሞ መነሳታቸውም አይቀርም፤›› የሚል ሐሳቧንም አካፍላናለች::

በአንድ ወቅት የሚዘወተሩ አልባሳት ዳግም መመለስ በአንድ በኩል ሁሉም ነገር ቀድሞ የነበረ ላይ ይመሠረታል የሚል መልዕክት ያለው ነው:: ይህ እውነታ ለአንዳንዶች የሰው ልጅ በዘመናት ክፍተት ያለው ልዩነት እንዳለ ሆኖ የአንድነቱ መገለጫ የሚያሳይ እንደሆነ ያምናሉ::

የዘመን ዑደት... ከክፍል 2 ገጽ 3 የዞረ

የኦዲት ሥራ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ሳቅ ለሁሉም ማኅበር-ኢትዮጵያ ሃገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን የ2013 በጀት ዓመት ሂሳቡን ማስመርመር ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች በዝርዝር የተቀመጡትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲት ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

1. በሕገዊነት የተመዘገባችሁ፣ የታደሰ የንግድና የሙያ ማረጋገጫ ፈቃድ ያላችሁ፣

2. የዘመኑን ግብር የከፈላችሁ

3. የሂሳብ ምርመራ በቂ ሙያና የሥራ ልምድ ያላችሁ

4. የታክስ መለያ ቁጥር /Tin No/ ያላችሁ

ይህንን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች

1ኛ. ሥራውን ለማከናወን የምትጠይቁትን የገንዘብ መጠን 2ኛ. ሥራውን ለማጠናቀቅ የሚፈጅባችሁን ጊዜ በመጥቀስ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሦስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከታች በተመለከተው አድራሻ የሙያ ደረጃችሁን እና ህጋዊነታችሁን የሚገልጹ ማስረጃዎቻችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

አድራሻ፡- መገናኛ መንገድ ለም ሆቴል ጀርባ ማቲያስ ህንጻ 3ኛ ፎቅ

ስልክ 011 863 02 38 እና 0911 40 44 56

ማ ኅ በ ራ ዊ

በጋዜጣው ሪፖርተር

የዓለም ጤና ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ ዶ/ር መንግሥቱ አስናቀ ተመረጡ፡፡ ግንቦት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. የዓለም የጤና ፌዴሬሽን በጄኔቫ ስዊዘርላንድ በነበረው 48ኛው ኮንፈረንስ የተመረጡት ዶክተሩ፣ የዓለም የጤና ፌዴሬሽን ቡድኖችን ጥረት እንደሚያቀናጁና በሴቶችና እናቶች ዙሪያ የተለየ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሠሩ ቃል ገብተዋል፡፡ በተጨማሪም ዶክተሩ ትኩረታቸውን በማኅበረሰብ ጤና ጥበቃ ማኅበራትና ከሌሎች ጤና ተቋማት ጋር ባላቸው ግንኙነት ላይ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡

ዶክተር አስናቀ በኢትዮጵያ የፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል ተወካይና የኢንተግሬትድ ፋሚሊ ሔልዝ ፕሮግራም ኃላፊ የነበሩ ሲሆን፤ የፕሬዚዳንትነት ሥልጣኑን በተቀበሉበት ወቅት የቀድሞውን የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጄምስ ፖቪን በሥራ ዘመናቸው ስላከናወኗቸው ተግባራትና የአመራር ብቃት አመስግነዋል፡፡ ዶክተሩ ምክትላቸው ሆነው የተመረጡትን አውስትራሊያዊውን ዶ/ር ሚካኤል ሞርንም ሳያመሰግኑ አላለፉም፡፡

የዓለም የጤና ፌዴሬሽን እ.ኤ.አ. በ1967 በጄኔቭ

ኢትዮጵያዊው የዓለም የኅብረተሰብ ጤና ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ

ስዊዘርላንድ የተመሠረተ ሲሆን ዘርፈ ብዙ የጤና ተቋማት ያሉትና ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር በመተባበር ከጤና ጋር በተያያዘ ሰፊ ሥራ የሚሠራ ነው፡፡

ዶ/ር መንግሥቱ አስናቀ

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24 |እሑድ |ግንቦት 17 ቀን 2006ክፍል-2

ቅፅ 19 ቁጥር 1468

ማስታወቂያ