20
www.operationezra.com

One hour with me አባታችን ሆይ

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: One hour with me አባታችን ሆይ

www.operationezra.com

Page 2: One hour with me አባታችን ሆይ

“በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥

ፊቴንም ቢፈግሉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ

ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥

ምድራቸውንም እፈውሳለሁ። “2ዜና.7፡14

Page 3: One hour with me አባታችን ሆይ

መንፈሳዊ ነገሮች የሚሆኑት በመንፈሱ ብቻ ነው። ዘካ.4፡6

እግዚአብሔር ቤ/ክንን ለፀሎት እየጠራ ነው።

ለብዙዎች ፀሎት የተረሳ የድሮ የልምምድ ትዝታ ነው።

የፀሎትን መሻት ከመንፈስ ቅዱስ የሚሰጠን ነገር ነው።

Page 4: One hour with me አባታችን ሆይ

ኢየሱስ ወደ መቅደስ ሲመጣ

ማቴ.21፡12-16

o ኢየሱስ መቅደሱን አፀዳ - 12

o አወጀበት -… የፀሎት ቤት ይባላል… - 13

o የሃይል ቤት አደረገው - 14

o የምስጋና ቤት አደረገው - 16

Page 5: One hour with me አባታችን ሆይ

እኛ የእ/ር ቤ/ቅ ነን - ኤፌ.2፡20-22

የቅድስናው መገለጫ

የፀሎት ሃይል መገለጫ

የፈውስ መገለጫ

የምስጋና መገለጫ

Page 6: One hour with me አባታችን ሆይ

የኢየሱስ የፀሎት አገልግሎት

o የኢየሱስ አገልግሎት ፀሎት የተሞላ አገልግሎት ነበር -

o ደቀ መዛሙርትም ወደፀሎት ስፍራ ይከተሉት ነበረ

o እግረ መንገዱን ደግሞ ምልክትና ድንቅን ያደርግ ነበረ…

Page 7: One hour with me አባታችን ሆይ

ጸሎት መንፈሳዊና መለኮታዊ ነው

የፃድቅ ሰው ፀሎት - ያዕ.5፡16

የምልጃ ሰዎችን ጌታ ይፈልጋል…ሕዝ. 22፡30

• የፀሎት አላማው እ/ር እኛ የምንፈልገውን እንዲያደርግልንእጁን የምንጠመዝዝበት መንገድ አይደለም።

• ፀሎት ከእ/ር አጀንዳ ጋር የምንስማማበትና ሊቀካህናችንኢየሱስ ሲማልድ አንድ ልብ የምንሆንበት መሰጠት ነው።

Page 8: One hour with me አባታችን ሆይ

በታላቁ የጌታ መከራ ምሽት ደቀመዛሙርት ከጌታ ጋር

አብረው ለመፀለይ አልቻሉም…ማቴ.26፡40

ቤ/ክ ያለችበትን ሸለቆ ያሳያል…

ኢየሱስ ይፀልያል ደቀ መዛሙርት ደቅሰዋል።

Page 9: One hour with me አባታችን ሆይ

• የፀሎት ንድፍ አስተማራቸው…ሉቃ.11፡1/ማቴ. 6፡9-10

• በሰአት አትፀልይም … በፎርሙላ አትፀልይም…

በዝማሬ ስንቀርብ የሃዘን መጎናፀፊያ ይቀደዳል- መዝ.61፡3

መዝ.22፡3 - ታሂላ ማለት የመንፈስ ዝማሬ ወይንምከመንፈስ ርፍራፊ … የጠለለ ዝማሬ ማለት ነው።

መዝ.100፡2 - በዝማሬ ግቡ ይለናል…

Page 10: One hour with me አባታችን ሆይ

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር…

"እንደ ልጆች እንሆን ዘንድ፥ ከሕግ በታች ያሉትን

ይዋጅ ዘንድ። ልጆችም ስለሆናችሁ እግዚአብሔር

አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ

በልባችሁ ውስጥ ላከ። " በገላትያ 4:5

Page 11: One hour with me አባታችን ሆይ

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር…

"በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ

ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን። .... ስለዚህ

ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ

ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤

Page 12: One hour with me አባታችን ሆይ

አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር…

"ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን

ዘንድ፥አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ

እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ ” ሮሜ

.8:29

Page 13: One hour with me አባታችን ሆይ

ስምን ለመጥራት ማወቅ ይጠይቃል…

ስም ማንነትን ይወክላል…

ስም ባህርይን ይገልጣል…

ስም ገናና ይሆናል…ዘፍ.11፡4

Page 14: One hour with me አባታችን ሆይ

የእ/ር ስም የተፈራ ነው - ዘዳ.28፡58

የእ/ር ስም የተወደደ ነው-መዝ.5፡11-12

ስሙ ይባረካል…ኢዮ.1፡21

ስሙ ይመሰገናል…1ዜና.16፡35

Page 15: One hour with me አባታችን ሆይ

o የመገለጥ ቅዱስ ስሞች Jehovah ናቸው

o ራሱን ችሎ የሚኖር አምላክ መሆኑን

o ዘላለምን የያዘ …

o የማይለወጥ…በሃይልም በስልጣንም - መዝ.102፡27

Page 16: One hour with me አባታችን ሆይ

ያህዌ ፅድቅኑ - እ/ር ፅድቃችን

ያህዌ ምካዴሽ - እ/ር የሚቀድሰን

ያህዌ ሻማ - እ/ር በዚያ አለ

ያህዌ ሻሎም - እ/ር ሰላም

Page 17: One hour with me አባታችን ሆይ

ያህዌ ሮፊ - እ/ር ፈዋሽ

ያህዌ ጅሬ - እ/ር ሁሉን የሚያዘጋጅልኝ

ያህዌ ንሲ - እ/ር ሰንደቅ አላማዬ

ያህዌ ሮሂ - እ/ር እረኛዬ

Page 18: One hour with me አባታችን ሆይ

o የሃጢአት ይቅርታ

o የመንፈስ ሙላት

oጤናማነትና ፈውስ

o ስኬት ከርግማን ነፃነት

o ከሞትና ከሲኦል ፍርሃት ነፃነት አስተማማኝ ጥበቃ

Page 19: One hour with me አባታችን ሆይ
Page 20: One hour with me አባታችን ሆይ

ማጠቃለያoአባትነት -

oዳግም ልደት - ቤተሰብነት - ፍቅር - ምህረት

oበሰማያት የምትኖር

oፈጣሪነት - የበላይነት - ዙፋን

oስምህ ይቀደስ

o ውዳሴ - መዝሙርም - አምልኮ መዝ.100፡4